Am still waiting for the day my parents will say- "it was all fake, we are millionaire. This was just to teach you how to be humble."
@optimisticbatch
@optimisticbatch
12 ክፋል ሁኜ..(online test taker) the way i be chillin' i look like ima married to a CEO and have two children who go to Harvard 😭😂
@optimisticBatch
@optimisticBatch
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
ለ8ኛ እና 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚቀመጡ የአዲስ አበባ ከተማ ተማሪዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ትምህርት ይጀምራሉ።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።
አቶ ዘላለም ፤ ኮቪድ-19 ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች በመሰራታቸው የመልቀቂያ ፈተና የሚፈተኑ ተማሪዎች በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር ቀድመው ትምህርት ይጀምራሉ ብለዋል።
የፊታችን ሰኞ ትምህርት የሚጀመርባቸው ትምህርት ቤቶች ላይ የፀረ ተዋህሲ ርጭት መካሄዱ እና የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች መከናወናቸውን ገልፀዋል።
የሙቀት መለኪያ እና ጭምብል በሁሉም ትምህርት ቤቶች በመሰራጨት ላይ መሆኑም ተገልጿል።
የ8ኛ እና 12 ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች 45 ቀን ከተማሩ በኋላ ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሏል።
በአዲስ አበባ ከተማና በዙሪያዋ ያሉ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ትምህርት የሚጀምሩት ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ/ም እንደሆነም የወጣው መርሃ ግብር ያሳያል።
ቢሮው እንዳስታወቀው ቅዳሜ የትምህርት ቀን እንደሚሆንና አንድ ተማሪ በሳምንት ሶስት (3) ቀን ትምህርት መማር ይጠበቅበታል። (etv)
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።
አቶ ዘላለም ፤ ኮቪድ-19 ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች በመሰራታቸው የመልቀቂያ ፈተና የሚፈተኑ ተማሪዎች በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር ቀድመው ትምህርት ይጀምራሉ ብለዋል።
የፊታችን ሰኞ ትምህርት የሚጀመርባቸው ትምህርት ቤቶች ላይ የፀረ ተዋህሲ ርጭት መካሄዱ እና የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች መከናወናቸውን ገልፀዋል።
የሙቀት መለኪያ እና ጭምብል በሁሉም ትምህርት ቤቶች በመሰራጨት ላይ መሆኑም ተገልጿል።
የ8ኛ እና 12 ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች 45 ቀን ከተማሩ በኋላ ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሏል።
በአዲስ አበባ ከተማና በዙሪያዋ ያሉ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ትምህርት የሚጀምሩት ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ/ም እንደሆነም የወጣው መርሃ ግብር ያሳያል።
ቢሮው እንዳስታወቀው ቅዳሜ የትምህርት ቀን እንደሚሆንና አንድ ተማሪ በሳምንት ሶስት (3) ቀን ትምህርት መማር ይጠበቅበታል። (etv)
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia