Ethiopian Space Science Society
4.83K subscribers
1.55K photos
19 videos
11 files
376 links
A nonprofit, civil society organization that promotes and advances astronomy, space science, and space technologies in Ethiopia through space awareness activities, educational programs, and a nationwide developmental program.
Download Telegram
We're Hiring

Position: Secretary and Cashier
Location: Ethiopian Space Science Society Main Office
Application Deadline: 30/09/2024

Click here to learn more

#ESSS #Vacancy
We're Hiring

Position: Programme Manager
Location: Ethiopian Space Science Society Main Office
Application Deadline: 30/09/2024
Job Type: Part-Time
Number of Positions : 1

Click here to Learn More

#ESSS #Vacancy
We're Hiring

Position: Membership and Communications Manager
Location: Ethiopian Space Science Society Main Office
Application Deadline: 30/09/2024
Job Type: Part-Time
Number of Positions : 1

Click here to learn more

#ESSS #Vacancy
We're Hiring

Position: Strategic Partnership Manager
Location: Ethiopian Space Science Society Main Office
Application Deadline: 30/09/2024
Job Type: Part-Time
Number of Positions : 1

Click here to learn more

#ESSS #Vacancy
፻ የሥነ-ፈለክ ሰዓታት

የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ ፣ ከስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት እና ከዓለም አቀፉ የሥነ-ፈለክ ሕብረት የሥነ-ፈለክ አኅዝቦት ቢሮ ጋር በመተባበር ከመስከረም 21-24 የ፻ የሥነ-ፈለክ ሰዓታት ክብረ በዓልን እያከበረ ይገኛል።

ይህ ክብረ በዓል መስከረም በገባ በ3ተኛው ሣምንት መጀመሪያ ላይ ለአንድ መቶ ሰዓታት በኹሉም የዕድሜ ክልል ላለው የሕብረተሰብ ክፍል ስለ ሥነ-ፈለክ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሚሠጥበት መረሃ ግብር ነው።

#ESSS #SSGI #IAU #100HA #IAUOutreach
የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ ከስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት እና ከዓለም አቀፉ ስነ-ፈለክ ኅብረት የሥነፈለክ አኅዝቦት ቢሮ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የ፻ የስነ-ፈለክ ሰዓታት መረሃ ግብርን አዲስ አበባ በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች የሥለ ስነ-ፈለክ አኅዝቦታዊ ግንዛቤ ማስጨበጫን ሰጥቷል።

በመረሃግብሩ የመጀመሪያ ቀን በቀበና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት እና አፄ ናዖድ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የፀሐይ ምልከታ እና መሠረታዊ የስነ-ፈለክ ጽንሰ ሃሳቦችን ለየትምህርት ቤቶቹ ማኅበረሰብ ለማድረስ ተችሏል።

በመረሃግብሩ ሁለተኛ ቀን ወደ ደጃዝማች ወንድይራድ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጉዞ የተደረገ ሲሆን ፤ ቴሌስኮፕ እና የፀሐይ መነፅር በመጠቀም የፀሐይ ምልከታ የተካሄደ ሲሆን ፤ በአኅዝቦት መረሃግብሩ ላይ ከተገኙ ታዳሚዎች በቦታው ለተገኙ የስነ-ፈለክ ተመራማሪዎች ለተነሱ ጥያቄዎች ሰፋ ያለ ምላሽ ተሰጥቷል።

በመረሃግብሩ ማገባደጃ እና ሦሥተኛ ቀን ፤ ከሶሳይቲው እና ከኢንቲትዩቱ የተውጣጡ የሥነ-ፈለክ ባለሙያዎች ወደ ቦሌ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት እና ዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በማቅናት መሠረታዊ የስነ-ፈለክ ሃሳቦችን ለታዳሚዎች ከሰፊ ማብራሪያ ጋር መሥጠት ችለዋል።

፻ የሥነ-ፈለክ ሰዓታት ፤ መስከረም በገባ በ3ተኛው ሣምንት መጀመሪያ ላይ ለአንድ መቶ ሰዓታት በኹሉም የዕድሜ ክልል ላሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች ስለ ስነ-ፈለክ ሳይንስ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሚሠጥበት መረሃ ግብር እንደሆነ ይታወቃል።

#ESSS #IAU #SSGI #100HoursofAstronomy #Outreach