በ onlin ከተፈተኑ ተማሪዎች
18.37 percent አልፋል።
ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች :-
591.6 ከፍተኛ ውጤት ከ Natural science
ODA SPECIA' BOARDING SCHOOL
2nd 583 ከ agaw mdr ሴት
ከ Social science
576.25 ዶዶላ ifaboru ወንድ
ሴት 569 ቦሌ አአ
https://t.me/NextGen_12
18.37 percent አልፋል።
ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች :-
591.6 ከፍተኛ ውጤት ከ Natural science
ODA SPECIA' BOARDING SCHOOL
2nd 583 ከ agaw mdr ሴት
ከ Social science
576.25 ዶዶላ ifaboru ወንድ
ሴት 569 ቦሌ አአ
https://t.me/NextGen_12
❤8👍3
563960 ተመዝግቧል
550210 ተፈትኗል
70544 ተማሪ አልፏል
Natural 16.58%
Social 8.3%
550210 ተፈትኗል
70544 ተማሪ አልፏል
Natural 16.58%
Social 8.3%
❤20🙏3👍2
❤8👍1
የፈተናችሁ ውጤት መቼ እንደሚለቀቅ እስካሁን አልተናገሩም።
ይሁንና ከዚህ በፊት በነበረው Trend የፈተናቸሁ ውጤት ዛሬ የመለቀቅ እድሉ በጣም ዝቅተኛ ነው።
በሚቀጥሉት 3ቀናት ይለቀቃል ተብሎ ይታሰባል።
ፕሮፌሰሩ የሚሉትን ሰምተን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
@NextGen_12
ይሁንና ከዚህ በፊት በነበረው Trend የፈተናቸሁ ውጤት ዛሬ የመለቀቅ እድሉ በጣም ዝቅተኛ ነው።
በሚቀጥሉት 3ቀናት ይለቀቃል ተብሎ ይታሰባል።
ፕሮፌሰሩ የሚሉትን ሰምተን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
@NextGen_12
❤13👍7
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት በሚለቀቅበት ጊዜ ውጤት ለማየት፦
የዌብሳይት አድራሻዎች፦
result.eaes.et
result.neaea.gov.et
የቴሌግራም ቦት፦ @EAESbot / @EGSECE_bot
በአጭር መልክት (SMS)፦ የመፈተኛ ቁጥራችሁን (Registration No.) ወደ 6284 ላኩ።
@NextGen_12
የዌብሳይት አድራሻዎች፦
result.eaes.et
result.neaea.gov.et
የቴሌግራም ቦት፦ @EAESbot / @EGSECE_bot
በአጭር መልክት (SMS)፦ የመፈተኛ ቁጥራችሁን (Registration No.) ወደ 6284 ላኩ።
@NextGen_12
❤14👍6😢1🕊1
Forwarded from AAU (UAT)
ለUAT በ አጭር ጊዜ ከ እኛ ጋር መዘጋጀት የምትፈልጉ ተማሪዎች በ @UAT_support በ መመዝገብ ፤
ያለፉ አመታት ጥያቄውችን practice ማድረግ ትችላላች። ከዛ በትጭማሪ ኖት ፤ video እና በ መእራፍ የተካፋፍሉ ጥያቄዎችን access ማድረግ ትችላላችሁ።
አምና ያስትፈተናችው ልጆች ስለኛ የሰጡትን አስተያየት ተመልከቱ @FreeUATfeedbacks
join @UATEXAM_AAU
ያለፉ አመታት ጥያቄውችን practice ማድረግ ትችላላች። ከዛ በትጭማሪ ኖት ፤ video እና በ መእራፍ የተካፋፍሉ ጥያቄዎችን access ማድረግ ትችላላችሁ።
አምና ያስትፈተናችው ልጆች ስለኛ የሰጡትን አስተያየት ተመልከቱ @FreeUATfeedbacks
join @UATEXAM_AAU
❤5👍3
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ @EAESbot
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ 6284
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
#tikvahethiopia
@NextGen_12
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ @EAESbot
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ 6284
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
#tikvahethiopia
@NextGen_12
❤17😢2
የ12ኛ ክፍል ውጤት እየታየ ነው! ውጤታችሁን እንድናያላችሁ የምትፈልጉ ተማሪዎች የመፈተኛ ቁጥራችሁን (Registration No) እና የመግቢያ ስማችሁን። @NextGen_12
❤7
ሰበር ዜና የ2018 ሪሜዲያል ውጤት ተለቋል
የ ሬሜዲያል ዉጤት Officially ተለቋል
Link:-https://result.ethernet.edu.et
Join us @NextGen_12
የ ሬሜዲያል ዉጤት Officially ተለቋል
Link:-https://result.ethernet.edu.et
Join us @NextGen_12
❤6
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ያድርጉ!
በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሐግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ 👇
ከነሐሴ 28/2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05/2018 ዓ.ም
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ የሚያደርጉበት ሊንክ 👇
https://student.ethernet.edu.et/
የሕክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከስድስት ወር በታች ህጻን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል ተብሏል።
#tikvahuniversity
@NextGen_12
በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሐግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ 👇
ከነሐሴ 28/2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05/2018 ዓ.ም
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ የሚያደርጉበት ሊንክ 👇
https://student.ethernet.edu.et/
የሕክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከስድስት ወር በታች ህጻን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል ተብሏል።
#tikvahuniversity
@NextGen_12
❤12👍1
Forwarded from AAU (UAT)
2_UAT_Test_Taker_Schedule_–_Outside_AAU_Test_Sites_–_September_7.xlsx
229.5 KB
Dear UAT exam takers please find your name and exam center from the attached files
for fast search use @AAUhelper_bot
https://t.me/UATEXAM_AAU
for fast search use @AAUhelper_bot
https://t.me/UATEXAM_AAU
❤2
የቅዱስ ጳውሎስ ሜዲካል ኮሌጅ የ2019 ዓም የምዝገባ ማስታወቂያ
የመግቢያ መስፈርት
በ2018 ዓም ESSLCE ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የወሰዱ
የ9-12 ክፍል አማካይ ውጤት ለሕክምና 80% እና በላይ፤ ለነርሲንግ 70% እና በላይ
የESSLCE ማለፊያ ነጥብ
ሕክምና
ታዳጊ ክልሎች እና ዞኖች ወንድ 450+ ሴት 425+
ሌሎች ክልሎች ወንድ 475+ ሴት 450+
ነርሲንግ
ታዳጊ ክልሎች እና ዞኖች ወንድ 400+ ሴት 375+
ሌሎች ክልሎች ወንድ 425+ ሴት 400+
(ታዳጊ ክልሎች/ዞኖች፡ አፋር፤ ቤንሻንጉል፤ ቦረና፤ ጋምቤላ፤ ሱማሌ፤ ደቡብ ኦሞ፤ ምዕራብ ኦሞ፤ ዋግኸምራ)
አስፈላጊ መረጃዎች
የምዝገባ ክፍያ 1000 ብር (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000006577192)
የምዝገባ ቀን ከመስከረም 10 እስከ መስከረም 18 ቀን 2019 ዓም ከሰዓት 11:00 ሰዓት ድረስ
አመዘጋገብ በኦንላይን ብቻ የሚከናወን ሲሆን በአካል መምጣት አይቻልም
የማመልከቻ ደረጃዎች 1 portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement ላይ ይግቡ 2 የትምህርት ዘርፉን መርጠው Apply ይበሉ 3 መረጃዎችን ሞልተው የ9-12 ትራንስክሪፕት፤ የESSLCE ውጤት እና የክፍያ ደረሰኝ አያይዘው Submit ያድርጉ
🟥 @NextGen_12
የመግቢያ መስፈርት
በ2018 ዓም ESSLCE ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የወሰዱ
የ9-12 ክፍል አማካይ ውጤት ለሕክምና 80% እና በላይ፤ ለነርሲንግ 70% እና በላይ
የESSLCE ማለፊያ ነጥብ
ሕክምና
ታዳጊ ክልሎች እና ዞኖች ወንድ 450+ ሴት 425+
ሌሎች ክልሎች ወንድ 475+ ሴት 450+
ነርሲንግ
ታዳጊ ክልሎች እና ዞኖች ወንድ 400+ ሴት 375+
ሌሎች ክልሎች ወንድ 425+ ሴት 400+
(ታዳጊ ክልሎች/ዞኖች፡ አፋር፤ ቤንሻንጉል፤ ቦረና፤ ጋምቤላ፤ ሱማሌ፤ ደቡብ ኦሞ፤ ምዕራብ ኦሞ፤ ዋግኸምራ)
አስፈላጊ መረጃዎች
የምዝገባ ክፍያ 1000 ብር (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000006577192)
የምዝገባ ቀን ከመስከረም 10 እስከ መስከረም 18 ቀን 2019 ዓም ከሰዓት 11:00 ሰዓት ድረስ
አመዘጋገብ በኦንላይን ብቻ የሚከናወን ሲሆን በአካል መምጣት አይቻልም
የማመልከቻ ደረጃዎች 1 portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement ላይ ይግቡ 2 የትምህርት ዘርፉን መርጠው Apply ይበሉ 3 መረጃዎችን ሞልተው የ9-12 ትራንስክሪፕት፤ የESSLCE ውጤት እና የክፍያ ደረሰኝ አያይዘው Submit ያድርጉ
🟥 @NextGen_12
❤13
የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሁኗል !
ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%)
2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%)
ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%)
2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%)
🔥4😱2