NextGen Scholars
7.1K subscribers
502 photos
1 video
233 files
201 links
Currenly Leading EThiopian Educational Telegram Channel's
By Providing EUEE Materials , Short Notes and more
ALWAYS ONE STEP AHEAD!
Download Telegram
ትምህርት ሚኒስትር ዛሬ 9:00 መግለጫ ይሰጣል የሚባል መረጃ በሰፊው እየተሰራጨ ይገኛል::

እስከ አሁን ትምህርት ሚኒስቴር በየትኛውም ይፋዊ ሶሻል ሚዲያ ያለው ነገር የለም::

ስለዚህ ይፋ ባልሆነ ነገር እራሳችሁን አታስጨንቁ::

@NextGen_12
👍74🔥2😱1
Live stream started
Live stream finished (4 seconds)
በክል ደረጃ 32 percen addis ababa አሳልፏል።
አማራ 15
ጉምዝ 6.1
ደቡብ 9.2
ድሬደዋ 11.92
3.74
ሀረሪ 22.76
ጉምዝ 10.53
ሲዳማ 6.95
ሶማሌ 9.
ደቡብ ኢት 4.2
ትግራይ 11.2

https://t.me/NextGen_12
4👍1
ምንም ተማሪ ያላሳለፋ ትምህርት ቤቶች ብዛት- 565
3👍1
Live stream started
በ onlin ከተፈተኑ ተማሪዎች
18.37 percent አልፋል።

ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች :-

591.6 ከፍተኛ ውጤት ከ Natural science
ODA SPECIA' BOARDING SCHOOL
2nd 583 ከ agaw mdr ሴት
ከ Social science
576.25 ዶዶላ ifaboru ወንድ
ሴት 569 ቦሌ አአ

https://t.me/NextGen_12
8👍3
563960 ተመዝግቧል
550210 ተፈትኗል

70544 ተማሪ አልፏል


Natural 16.58%
Social 8.3%
20🙏3👍2
Remedia ዘንድሮም አለ። የመግቢያ ውጤቱ ከፍ ይላል። የምንቀበለው የ remedial ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል።
-MoE

https://t.me/NextGen_12
8👍1
የፈተናችሁ ውጤት መቼ እንደሚለቀቅ እስካሁን አልተናገሩም።
ይሁንና ከዚህ በፊት በነበረው Trend የፈተናቸሁ ውጤት ዛሬ የመለቀቅ እድሉ በጣም ዝቅተኛ ነው።

በሚቀጥሉት 3ቀናት ይለቀቃል ተብሎ ይታሰባል።
ፕሮፌሰሩ የሚሉትን ሰምተን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።

@NextGen_12
13👍7
Live stream finished (29 minutes)
Birhanu nega meglecha
UAT Exam (Undergraduate Admission Test) for BSc Students
-professor Birhanu Nega
2018 ዓም ምግለጫ።
@nextgen_12
🙏15👍2
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት በሚለቀቅበት ጊዜ ውጤት ለማየት፦

የዌብሳይት አድራሻዎች፦

result.eaes.et

result.neaea.gov.et

የቴሌግራም ቦት፦ @EAESbot / @EGSECE_bot

በአጭር መልክት (SMS)፦ የመፈተኛ ቁጥራችሁን (Registration No.) ወደ 6284 ላኩ።

@NextGen_12
14👍6😢1🕊1
Forwarded from AAU (UAT)
ለUAT በ አጭር ጊዜ ከ እኛ ጋር መዘጋጀት የምትፈልጉ ተማሪዎች በ @UAT_support በ መመዝገብ ፤
ያለፉ አመታት ጥያቄውችን practice ማድረግ ትችላላች። ከዛ በትጭማሪ ኖት ፤ video እና በ መእራፍ የተካፋፍሉ ጥያቄዎችን access ማድረግ ትችላላችሁ።

አምና ያስትፈተናችው ልጆች ስለኛ የሰጡትን አስተያየት ተመልከቱ @FreeUATfeedbacks

join @UATEXAM_AAU
5👍3
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።

በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።

ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ @EAESbot
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ 6284

ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም

#tikvahethiopia

@NextGen_12
17😢2
የ12ኛ ክፍል ውጤት እየታየ ነው! ውጤታችሁን እንድናያላችሁ የምትፈልጉ ተማሪዎች የመፈተኛ ቁጥራችሁን (Registration No) እና የመግቢያ ስማችሁን። @NextGen_12
7