️ ንስር አማራ🦅
55.9K subscribers
13.4K photos
858 videos
50 files
4.38K links
የተቀደሰን ነገር በእግሩ ለሚረግጥ ፥ተመልሶም ያጎረሰውን እጅ ለሚናከስ ርኩስ መጫወቻ የማይሆን የነቃ ማህበረሰብ እስክንፈጥር ድረስ ብዕራችን አይነጥፍም።

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ፥ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ።
💚💛❤️

እኛን በውስጥ ለማናገር @NISIREamhra2
@NISIREamhraa_bot 👈 ይችን አድራሻ ይጠቀሙ🦅

ንስር አማራ🦅
#የግፉአን_ድምፅ
t.me/NISIREamhra
Download Telegram
🔥#ዶላር_ያልገዛው_የቁርጥ_ቀን_ጀግና‼️

"እውነተኛ የአሳምነው ልጅነት፤ ዘመን አይሽሬ ገብርዬነት እና ለህዝብ ታምኖ የመኖር ምሉዕ የአርበኝነት ፀጋ የተቸረው ሻለቃ ተሾመ አበባው የአፋሕድን የወል እብደት በመቃወም ገለልተኛ ሆኖ ቆሟል። ተሼ የሚመራው እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር ወደ ወገን ኃይል የሚተኩስበት አግባብ እንደሌለ ተረጋግጧል፣ የለሁበትም ብሏቸዋል። አሳምነውነት ይህ ነው። ጎንደር እንደ ትናንቱ ዛሬም የፊታውራሪ ገብርዬን አምሳያ እብናት ላይ ወልዳለች። የአሰላለፍ ልዩነት ሳይገድበው ለእውነት እና ለአማራነት ቆሞ ከስፍር ሳይጎድል የአሳምነውን ቃል አክብሯል። የተሼ ውለታ ብዙ ነው። ሻለቃ ተሾመ ሰው ራሱን፣ ማንነቱን፣ ትግሉንና ህዝቡን
#በዶላር በሸጠበት ሰዓት ሰው ሆነህ ተገኝተሀልና እናመሰግናለን ‼️"

እስከ መጨረሻው በአቋምህ ፀንተህ፣ በትክክለኛ መንገድ ተጉዘህ የህዝብህን እምባ እድታብስና ከጓዶችህ ጋር ለድል እንድትበቃ እንመኛለን🙏

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

17/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥#የጠላት_አደረጃጄት_እየተናደ_ነው‼️

በዛሬው እለት 38 ሚኒሻ ከአንበር፣ 25 ከሉማሜ እጅ ሰጥተዋል በድምሩ 63 ሚኒሻ በሰላም እጅ ሰጥተዋል::

©እሸቱ ጌትነት በላይ የአፋጎ አደረጃጀት መምሪያ ሀላፊ

ይህ ጅማሮ ነው የአማራ ፋኖ አንድነት ይፋ በሆነ ማግስት የጠላት ካምፕ ብቻውን ይቀራል‼️

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

17/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥#አሳረኛው_ፋኖ💪

አሳረኛው ፋኖ የሆነ ቀጠና ከለሊቱ 4:48 ጀምሮ ጠላት ካምፕ ላይ የጥይትና የቦንብ በረዶ እያዘነበ ይገኛል💪

አሳረኛው ፋኖ በቀን በጨለማ፣ በክረምት በበጋ ለአማራነት እየተዎደቀ ይገኛል💪

#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

17/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥ለደብረ ማርቆስ ማህበረሰብ በሙሉ:-

ሞቶ በመቀበር ላይ ያለው ዘራፊውና ቅጥረኛው የአብይ አህመድ ገረድ የአማራው ብልፅግና ቡድን አሁን ላይ ሁለንተናዊ ቁመናው በመውረዱና የፋኖን ምት መቋቋም ባለመቻሉ ምናልባትም ህይወት የሚዘራልኝ መስሎት ንጹሃንን እየረሸነና ሀብት ንብረታቸውን እየዘረፈ ይገኛል። ንጹሃንን እያፈናቀሉና እያሳደዱ ሀብት ንብረታቸውን ለግል መጠቀሚያና የአማራን ህዝብ ለመጨፍጨፍ የሚጠቀምበትን የጦር መሳሪያ መግዣ ማድረጉን ከጀመረ ቆይቷል።
ሰሞኑን ደብረ ማርቆስ ከተማ ላይም እያየነው ያለነው ይህን አይነት ተግባር ነው፡፡
--------- የሊዝ ክፍያ ---------------
  የየክፍለ ከተማው የንግድ ቢሮ ሀላፊዎችና ገቢወች ቢሮ ላይ ያላችሁ ዘራችሁ አማራ ግብራችሁ ግን የዲያብሎስ የሆነ የክፍለ ከተሞችን ሊዝ በማውጣትና ከኗሪው ማህበረሰብ የእናንተን የደም ግብር ለመሰብሰብ ማዋከብ መጀመራችሁን እየተከታተልን እንገኛለን።
        ሰለዚህ፦
1. ማንኛውም አካል ሊዝን መሰረት በማድረግ ገንዘብ ከመሰብሰብ በፍጥነት መታቀብ አለበት
2. ማንኛውም አካል በምንም አይነት አግባብ ቦታ ከመግዛት መታቀብ አለበት በተለይ ደግሞ ሚሊሾች መንግስት ነኝ ባዩ ወንበዴ ከድሆች እየነጠቀ ለማባበያነት የሰጣቸውን እየሸጡ ለመኮብለል በዝግጅት ላይ ስለሆኑ ከእነዚህ አካላት ግዥ መፈጸም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፣
3. ማንኛውም ማህበረሰብ ከየክፍለ ከተማው ክፍያ እንድትከፍሉ የቀረበላችሁን ጥሪ ፈጽማችሁ እንዳትቀበሉ፣
4. በከተማው ውስጥ ያሉ ካድሬዎች ደሀውን ማህበረሰብ በማሳደድ የቀሙትን መሬት ለመሸጥና ለመኮብለል እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ ከእነዚህ ካድሬወች ቦታ መግዛት ፈጽሞ የተከለከለ ነው።

ፋኖ ይህን አዋጅ ካወጣበት ቀን ጀምሮ በምንም አይነት አግባብ ይሁን ከላይ የተዘረዘሩትን ተላልፎ የሚገኝ ካለ በምታውቁን ልክ አስፈላጊውን እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆናችንን እናሳውቃለን።

በተለይ ገቢዎች ቢሮና ንግድ መምሪያ ቢሮ ውስጥ ያላችሁ እና ይህን ጉዳይ ለማስፈጸም ወገባችሁን የምትቆርጡ የብልጽግና አማኞችና የህዝ እከኮች የጀመራችሁትን እንቅስቃሴ በፍጥነት የማታቆሙ ከሆነ የተለመደው የቅንደሻ ዘመቻችን ስለሚቀጥል ለራሳችሁና ለቤተሰቦቻችሁ እወቁ፣
በዚህ አጋጣሚ እስካሁን በብልጽግና ወንጌል ተጠምቃችሁ የደም አፍሳሹ ስርዓት የእንግዴ ልጅ በመሆን ያበላችሁን ማህበረሰብ እጅ ስትቆርጡና ስትገድሉ የቆያችሁ ትውልደ አማራዊያን(አድማ፣ ሚሊሻ፣ሰላም አሳጣሪ፣ፖሊስ እንዲሁም መከላከያ) እንደ ቃየል መቅበዝበዛችሁን ተውና ወደ ወገኖቻችሁ በፍጹም ጸጸት ተመልሳችሁ ቁርጡን ሲያውቅ ለእናንተም የማይራራላችሁን ሰይጣናዊ ስርዓት ለአንዴና ለመጨረሻ ጌዜ በተባበረ ክንዳችን አውልቀን እንጣለው። አለበለዚያ ግን በሽንፈቱ መጫረሻ ላይ ምንም እንኳን ግብረ አበሮቹ ብትሆኑም ዘራችሁን አሽቶ ሁላችሁንም ስለሚያፀዳችሁ ምድሪቱ አኬልዳማ ተሆናለች።
      ጆሮ ያለው መስማትን ይሰማ!

  የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር ሰብሳቢ አርበኛ ዮናስ እናውጋው
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!!

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔥#እውነትም_ሸጋ‼️

"አርበኛ ሀብቴ ወልዴ በአመራሮቹም በሠራዊቱም የሚመወደድ መሪ ነው። በጠባብ ቡድኖች ፍላጎት መሄድ ስላልቻለ ብቻ ዘመቻ የስብዕና ገደላ ዘመቻ ቢከፍቱም " የነጩ የቀዩን፣ የጥቁሩን " በሬ ታሪክ ጠንቅቀው በሚያውቁ አመራሮቹ በኩል ደግሞ እንዲህ ይመሠከርለታል። የነጩ የጥቁሩ የቀዩ በሬ ታሪክ ፕሮጀክት ነዳፊዎቹ ደግሞ እንቁልልጭ ብለው ይቀራሉ። ጧ በል።

ለማንኛውም ይችን ኮምጠጥ ያለች ያለ እድሜው የበሰለውን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ም/ወታደራዊ አዛዥ  የአርበኛ ሸጋ ጌታቸው ( በረኸኛው)ን መልዕክት አድምጧት::"

ስም በተግባር እውነትም ሸጋ💪

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥መሰልጠን፣ መታጠቁ ቀጥሏል‼️

የአማራ ፋኖ በሸዋ ነበልባል ብርጌድ ለወራት ያሰለጠናቸውን ምልምል ፋኖዎች አሰልጥኖ አስመርቋል።

በአማራ ፋኖ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ አሰልጣኞች በ** እና በ በሁለት ቦታ ከአንድ ሺ በላይ ሲሰለጥን የነበረው  "ስፔሻል" እግረኛ ከ500 በላይ በቆላው በ* ለ6 ወራት እንዲሁም መደበኛ እግረኛ ከ400 በላይ በ* ደጋማ በተሳካ ስልጠናቸው ጨርሰው ተመርቋል።
ሰልጣኞቹ ወታደራዊና ፓለቲካዊ ስልጠና በብቃት እንደተማሩ ካሳዩት ሰልፍና ንቃተ ህሊና መረዳት ይቻላል።

በምርቃቱ ወቅት የነበልባል ብርጌድ ዋና ጦር አዛዥ 50 አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ፣ የስልጠና መምርያ ዋና ሃላፊ 50 አለቃ ፈለቀ ሰርጤ በቅፅል ስሙ ድቡሽ ታታ ፣ የነበልባል ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ እንጅነር ታደሰ ወንድሙ ፣ የነበልባል ብርጌድ ሎጀስቲክ ሃላፊ አርበኛ ደሴ ሞገሴ እንደሚከተለው መልእክት አስተላልፏል።

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥#የአስታጥቄ_ገፀበረከት ለአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ራስ አሞራው ውብነህ 3ኛ ኮር‼️

በራስ አሞራው ውብነህ 3ኛ ኮር እና በጎቤ ክ/ጦር ጥምረት ወደ አጅሬ ጃኖራ የተጠጋው የጠላት ኃይል ሙሉ በሙል ተድምስሷል።
በተሰራው እጅግ ፈጣን ኦፕሬሽን ከጠላት የተገኘው ትጥቅ በምስሉ አያይዘናል።

ራስ አሞራው ውብነህ 3ኛ ኮር ይችላል💪

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥WCC /የዓለምየዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክርቤት መግለጫ‼️

የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት በአማራ ክልል በገደብ ከተማ በቅርቡ በደረሰው የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው አሰቃቂ አደጋ በእጅጉ እንዳሳሰበው ገለፀ።

ተቋሙ በኢትዮጵያ የተፈጸመውን የሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት አውግዟል።እ.ኤ.አ ኤፕሪል 23፣ ሴቶች እና ህጻናትን ጨምሮ ከ100 በላይ ንፁሀን ዜጎች በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለማህበረሰብ ተግባራት በተሰበሰቡበት ወቅት መገደላቸው ተዘግቧል። "ይህ አሰቃቂ ድርጊት በቅርብ ወራት ውስጥ እየጨመረ ከሄደው አውዳሚ የሆነ ሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት በሰላማዊ ሰዎች ላይ ያነጣጠረ ነው" ሲል ተቋሙ ተናግሯል።

“የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት በሲቪል ሰዎች በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በእጅጉ እናወግዛለን ብሏል። ተቋሙ ዓለም አቀፉን የሰብአዊ ህግጋት ባልተከተለ መልኩ ዜጎችን በድሮን መጨፍጨፍ እንዳሳሰባቸው ፒሌ ተናግረዋል። "ሁኔታው ጥልቅ የሞራል እና የስነምግባር ጥያቄዎችን ያስነሳል" ብለዋል። 

"በኢትዮጵያ እየተከሰቱ ባሉ ግጭቶች ውስጥ ያሉ ሁሉም ተዋጊ አካላት አለም አቀፍ የሰብአዊ ህግጋትን እንዲያከብሩ፣ በሲቪሎች እና በሲቪል ማህበረሰቦች ላይ ከሚደርሱ ጥቃቶች እንዲቆጠቡ እና አፋጣኝ እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ እንጠይቃለን።" ብለዋል።

የአለም አቀፉ ባለድርሻ አካላት ሁሉን አሳታፊ ውይይት እና ሰላማዊ መፍትሄ ብቸኛው ዘላቂ የፍትህ እና የሰላም መንገድ አድርገው እንዲቀጥሉም ፒሊ አሳስበዋል። የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት በሐዘን ላይ ላሉት ሁሉ ልባዊ ሀዘንን ይስጥልን ብለዋል።

#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ፮ኛ ክፍለ ጦር የድል ውሎዎች‼️
~~~
በማቻክል ወረዳ የነጭ ላይ በዛሬው እለት ጠላት እንደ ቅጠል ሲረግፍ ውሏል።
የበላይ ዘለቀ ሁሉም ሻለቃዎች የተሳተፉበት ብሎም የበረኸኜው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ የኮማንዶ አባላት እና የስናን አባጅሜ በርጌድ ብሎም የክፍለ ጦሩ ተወርዋሪ ሐይል  ሙሉ ለሙሉ የነጭ ላይ መሽጎ የነበረን ሐይል ሲደመስሱት ውለዋል።በቁመቱ ልክ መሽግ ቆፍሮ የተቀመጠው የአብይ አህመድ አራዊት ቡድን ሁለት ጋዜ ምሽጉን ከለቀቀ በኃላ ተጨማሪ ሐይል ከከተማ በማስጠጋት በከባድ መሳሪያ ብቻ የታገዘ ውጊያ በማድረግ በከተማ ቤቶች ላይ ከፍተኛ ድብደባ ሲያደርግ ውሏል።

ጠላት በመጀመሪያ ዙር መሽግ ውስጥ የነበረውን ሙሉ በሙሉ የተደመሰሰ ሲሆን አሁን ላይ ተጨማሪ ሐይሉ ሬሳውን እና ቁስለኛውን እያነሳ ይገኛል።አራት የጠላት ሐይል ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው ተማርከዋል ሲል ለክፍለ ጦራችን የሚዲያ ክፍል መረጃውን የላከው የበላይ ዘለቀ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ፋኖ መልካሙ አጋነህ ነው።

መለኛው ፋኖ ስራውን በተወሰነለት ሰአት ሰርቶ መውጣት ችሏል።አሁን ላይ ፋኖን ቀኑን ሙሉ ሲዋጋ አታገኘውም ።የሚፈልገውን ስራ ከሰራ በኃላ በየት ገብቶ እንደመታና በየትም እንደሚወጣ ሳታቀው ጠላት አሬሳ ሲያነሳ ብቻ የምትመለከትበት ወቅት ላይ መድረሳችን የትግላችን ሁለት ሶስት ደረጃ ማደጉን ያመላክታል።
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ

©የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ( አርበኛ መምህር ታደግ ይሁኔ (ሸርብ))

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra
🔥የጥንቃቄ መልእክት ለሸዋ ፋኖ‼️

ዛሬ ማለትም በቀን 18/08/ 2017 ዓ/ም ከ30 በላይ ሲኖትራክ እና ተሳቢ ለግዳጅ በሚል ተይዟል። መረጃው እንዳይታወቅ አስበው ከደብረብርሀን ራቅ ብለው ሸኖ ከተማ አካባቢ ነበር የጠረነፏቸው። ወደ ደብረብርሀን ከፋፍለው በዙር በዙር አስገብተዋቸዋል።

ግራ ቀኝ ያለው የወገን ኃይል ዝግጁ ይሁን። በተለይ ወደ ቡልጋ በርካታ ኃይል ሊላክ እንደሚችል ተጠቁሟል። የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ መካሽ እና እነ ብልጽግናው ኤሊያስ ከመከታው ማሞ ጋር ተካይሳ ስለሆኑ ጠላት ሙሉ አቅሙን ተጠቅሞ በእነ መከታው ድጋፍ በአማራ ፋኖ በሸዋ ላይ ወረራ ለመፈፀም ዝግጅቱን ጨርሷል። ሰሞኑን በተግባርም አሳይቷል፤ ወረራው እንደሚቀጥል ማሳያው የዛሬው የተሽከርካሪ ጥርነፋ ነው‼️

ይድረስ ለአማራ ፋኖ በሸዋ አናብስቶች‼️

#ዘመቻ_አንድነት_ይቀጥላል💪
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

18/08/2017 ዓ.ም

@NISIREamhra