Muhammed Computer Technology (MCT)
37.7K subscribers
528 photos
7 videos
254 files
913 links
🔴አድራሻ:-
✅ ስ.ቁ: 0929273364
✅ ዌብሳይት www.mctplc.com
✅ቴሌግራም አካውንት: https://t.me/mctplc
✅ email: mct16plc@gmail.com
✅ ቲክቶክ አካውንት tiktok.com/@mctplc
Download Telegram
የንግድ ድርጅት ምስረታ አይነቶች

የንግድ ድርጅት አይነቶች

በአደረጃጀታቸውና በአሰራራቸው የተለያዩ የንግድ ድርጅቶች አሉ፡፡ በአጠቃላይ ድርጅቶችን ለትርፈ የተቋቋሙና አትራፊ ያልሆኑ ብለን በሁለት መክፈል እንችላለን፡፡ እንደገናም በግል ባለቤትነት የተያዙ እና የመንግስት ብለን በሁለት መክፈል ይቻላል፡፡ በእኛ ሀገር በመንግስት የተያዙ የንግድ ድርጅቶችን ሳይጨምር ሶስት አይነት የንግድ ድርጅቶች ያሉ ሲሆን እነሱም፡-

፨የግለሰብ
፨ ነጋዴ
፨የንግድ ማህበራትና
፨የኀብረት ሥራ ማህበራት ናቸው፡፡

እነዚህ የንግድ ድርጅቶች እያንዳንዳቸው የተለያየ ባህሪና ውስጣዊ አደረጃጀት ያላቸው ሲሆን የተለያየ ጠቀሜታም አላቸው፡፡ በመሆኑም ማንኛውም ሰው ወደ ንግድ ተግባር ከመግባቱ በፊት ከእነዚህ የንገድ ድርጅት አይነቶች የበለጠ የሚስማማቸውን በመምረጥ ህጋዊ እውቀና ማግኘት ይኖርባቸዋል፡፡ የተሻለ የሚሉትን ለመምረጥ ደግሞ ስለእያንዳንድ የንግድ ድርጅት አይነት በቂ ግንዛቤ ሊኖረን ይገባል፡፡

ከዚህ ቀጥሎ ስለ እነዚህ የንግድ ድርጅቶች በዝርዝር እንመለከታለን፡፡

ጠቃሚ ናቸው ብዬ ያመንኩባቸዉን መረጃዎች አደርሳችኋለሁ እናንተም ጠቃሚ ናቸዉ ብላችሁ ካመናቹባቸዉ ለሌሎች አጋሯቸዉ።

ድጋፍ ከፈለጉ
+251912688642
በቴሌግራም አካውንት ያግኙን
https://t.me/Research100stock
👍52❤8👎1
Model Exam version 3.pdf
594.1 KB
ለኮምፕዩተር ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ፡ ይህንን ጥያቄ መውጫ ፈተና ላይ የማስታውሳቸው ጥያቄ ስለሆነ በደንብ ስሯቸው፡፡ ለቀጣይም ይጠቅማችኋል፡ ሌላ የመውጫ ፈተና ጥያቄ የማስታውሳቸው ካለ ወደ እናንተ እልክላችኋለሁ፡፡ እስከዛ በትዕግስት ይጠብቁን፡፡
Model Exam version 7.pdf
1021.2 KB
ለኮምፕዩተር ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ፡ ይህንን ጥያቄ መውጫ ፈተና ላይ የማስታውሳቸው ጥያቄ ስለሆነ በደንብ ስሯቸው፡፡ ለቀጣይም ይጠቅማችኋል፡ ሌላ የመውጫ ፈተና ጥያቄ የማስታውሳቸው ካለ ወደ እናንተ እልክላችኋለሁ፡፡ እስከዛ በትዕግስት ይጠብቁን፡፡

---Join---

https://t.me/MuhammedComputerTechnology
👍45🔥4👏4❤2
all Exit exam with Ans and Note.zip
12.6 MB
ገራሚ ለኮምፕዩተር ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ፡ ይህንን ጥያቄ መውጫ ፈተና ላይ የማስታውሳቸው ጥያቄ ስለሆነ በደንብ ስሯቸው፡፡ ለቀጣይም ይጠቅማችኋል፡ ሌላ የመውጫ ፈተና ጥያቄ የማስታውሳቸው ካለ ወደ እናንተ እልክላችኋለሁ፡፡ እስከዛ በትዕግስት ይጠብቁን፡፡

---Join---

https://t.me/MuhammedComputerTechnology
👍58❤15😱3
በአጋርፋ ግብርና ኮሌጅ የ Students Information Management System ስልጠና በመስጠት ወደ ተግባር እንዲገባ ማድረግ ችለናል። አንጋፋው አጋርፋ ግብርና ኮሌጅ
የኮሌጁ ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ተጠሪዎች፣ መምህራኖች፣ የሬጅስትራር ሀላፊ፣ የሬጅስትራር ባለሙያዎች፣ ለተማሪዎች ስልጠና በመስጠት የኮሌጁን ነባር ተማሪዎችና አዲስ ተማሪዎችን መረጃ እንዲገባ በማድረግ አሰራር ከማንዋል ወደ ዲጂታላይዝ አሰራ በመቀየር ሲስተሙን ኦንላይን ማድረግ ችለናል። ለዚህም ስልጠናና ተግበራ መሳካት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ጫላ ፈየራ፣ የኮሌጁ የሬጅስትራር ሀላፊ አቶ በቀለ አብዲሳ እንዲሁም የኮሌጁ የማኔጅመንት አባላትን ላመሰግናቸው እወዳለሁ።

በስልጠናውም የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ጫላ ፈየራ፣ የኮሌጁ አካዳሚክ ዲን አቶ አብርሀም ተስፉ፣ የሬጅስትራት ሀላፊው አቶ በቀለ አብዲሳ እንዲሁም መመህራን፣ ዲፓርትመንት ሀላፊዎችና ተማሪዎች አሰራሩ ዲጅታል በመሆኑ ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸውልኛል። እኔም በነበረኝ ቆይታ ደስተኛ መሆኔን እገልፃለሁ።

በነበረኝ ቆይታ የስልጠናውን በከፊል ፖስት አድርጌላችኋለሁ።

ለበለጠ መረጃ 0923233955 መደወል ይቻላል።
👍28❤10😁1