በሕወትህ በፍጹም መፍቀድ የሌሉብህ ነገሮች
1.በራስህ ሕይወት ውስጥ በተሳፋሪ ወንበር ላይ አትቀመጥ:: ሕይወትህን በራስህ ምራ በእውነት የምትፈልገውን ነገር አድርግ:: ቤተሰብህ ወይንም ማህበረሰቡ በአሽከርካሪ ወንበር ላይ እንዲቀመጡ ከፈቀድክ በደረሱበት መድረሻ ፈጽሞ ደስተኛ አትሆንም::
2. ቀሪ ህይወትህን አብረሀቸው ለማሳለፍ ካላሰብክ ማንም ሰው በፍቅርህ እንዲወድቅ አትፍቀድ::በዚህ አለም ላይ ካሉ ስሜቶች ሁሉ ከባዱ የወደድከውን ሰው ከልብህ ለማውጣት መሞከር ነው::
3. በማንም ሰው ላይ በመልኩ, በዘሩ, በሀይማኖቱ ወይንም ሊቆጣጠራቸው በማይችላቸው ነገሮች ላይ ተመስርተህ አትፍረድ::
4. በፍጹም ሰዎች እንደ አመራጭ እንዲቆጥሩህ አትፍቀድ::
5. የአእምሮ ሰላምክን የሚአውክ ሰው በህይወትህ ውስጥ ቦታ እንዲኖረው አትፍቀድ:: የአእምሮ ሰላምህ ቀዳሚው ትኩረትህ ሊሆን ይገባል::
6. ከአሉታዊ የውስጥ ንግግር ተቆጠብ:: ከራስህ ጋር የምታደርገው ንግግር ከነፍስህ ጋር እንደመነጋገር ይቆጠራል::
7. በሌላ ሰው ህይወት ውስጥ ጣልቃ አትግባ:: ሙሉ ትኩረትህ በራስህ እና በእድገትህ ላይ ይሁን::
8. ያለፉ የህይወት ተሞክሮዎችህ ውብ የሆነው የወደፊት ህይወትህን እንዲአበላሹ አትፍቀድ::
9. ከምትወዳቸው ሰዎች ውጭ በህይወትህ ውስጥ ልታደርገው የምትፈልገውን ነገር ያላደረጉ ሰዎችን ምክር አትስማ::
10. በህልሞችህ ላይ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ ጽኑ ከሆንክ እና ጠንክረህ ከሰራህ ህልሞችህን እውን የምታደርግበትን መንገድ ሁሌም ታገኛለህ::
1.በራስህ ሕይወት ውስጥ በተሳፋሪ ወንበር ላይ አትቀመጥ:: ሕይወትህን በራስህ ምራ በእውነት የምትፈልገውን ነገር አድርግ:: ቤተሰብህ ወይንም ማህበረሰቡ በአሽከርካሪ ወንበር ላይ እንዲቀመጡ ከፈቀድክ በደረሱበት መድረሻ ፈጽሞ ደስተኛ አትሆንም::
2. ቀሪ ህይወትህን አብረሀቸው ለማሳለፍ ካላሰብክ ማንም ሰው በፍቅርህ እንዲወድቅ አትፍቀድ::በዚህ አለም ላይ ካሉ ስሜቶች ሁሉ ከባዱ የወደድከውን ሰው ከልብህ ለማውጣት መሞከር ነው::
3. በማንም ሰው ላይ በመልኩ, በዘሩ, በሀይማኖቱ ወይንም ሊቆጣጠራቸው በማይችላቸው ነገሮች ላይ ተመስርተህ አትፍረድ::
4. በፍጹም ሰዎች እንደ አመራጭ እንዲቆጥሩህ አትፍቀድ::
5. የአእምሮ ሰላምክን የሚአውክ ሰው በህይወትህ ውስጥ ቦታ እንዲኖረው አትፍቀድ:: የአእምሮ ሰላምህ ቀዳሚው ትኩረትህ ሊሆን ይገባል::
6. ከአሉታዊ የውስጥ ንግግር ተቆጠብ:: ከራስህ ጋር የምታደርገው ንግግር ከነፍስህ ጋር እንደመነጋገር ይቆጠራል::
7. በሌላ ሰው ህይወት ውስጥ ጣልቃ አትግባ:: ሙሉ ትኩረትህ በራስህ እና በእድገትህ ላይ ይሁን::
8. ያለፉ የህይወት ተሞክሮዎችህ ውብ የሆነው የወደፊት ህይወትህን እንዲአበላሹ አትፍቀድ::
9. ከምትወዳቸው ሰዎች ውጭ በህይወትህ ውስጥ ልታደርገው የምትፈልገውን ነገር ያላደረጉ ሰዎችን ምክር አትስማ::
10. በህልሞችህ ላይ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ ጽኑ ከሆንክ እና ጠንክረህ ከሰራህ ህልሞችህን እውን የምታደርግበትን መንገድ ሁሌም ታገኛለህ::
❤12👍8🤔1
ወዳጅ ስታበጅ በችግርህ ወራት አብጅ
➡ ልዝብ አንደበት ወዳጅነትን ያበዛል:: ብዙ ወዳጆች ይኑሩህ ነገር ግን ምክርህን ለሁሉም አትግለጥ::
➡ወዳጅ ስታበጅ በችግርህ ወራት አብጅ
ስለ ማዕድህ የሚወድህ ወዳጅ አለና
ባለጸጋ በሆንክ ጊዜ የሚወድህ አለና
ስልጣን ላይ በወጣህ ጊዜ የሚወድህ አለና::
እነዚህን ሁሉ ፈጥነህም እምነት አትጣልባቸው ወረተኛ ወዳጅ አለና በመከራህ ቀንም ከአንተ ጋር አይታገስም::
በተቸገርክ ጊዜ ይለዩሃል: ይሰወሩብሃል የሚሰድቡህ እና ባላጋራህም ይሆናሉ::
➡እውነተኛ ወዳጅስ በችግርክም በደስታክም ጊዜ ለውጥ የለውም ለደግነቱም ሚዛን የለውም
የታመነ ወዳጅ የሕይወት መድኃኒት ነው::
በችግርህ ጊዜ አብሮህ የሚቆም: መከራህን አብሮ የሚካፈል : ከመከራም የሚአወጣህ ነው::
➡ ልዝብ አንደበት ወዳጅነትን ያበዛል:: ብዙ ወዳጆች ይኑሩህ ነገር ግን ምክርህን ለሁሉም አትግለጥ::
➡ወዳጅ ስታበጅ በችግርህ ወራት አብጅ
ስለ ማዕድህ የሚወድህ ወዳጅ አለና
ባለጸጋ በሆንክ ጊዜ የሚወድህ አለና
ስልጣን ላይ በወጣህ ጊዜ የሚወድህ አለና::
እነዚህን ሁሉ ፈጥነህም እምነት አትጣልባቸው ወረተኛ ወዳጅ አለና በመከራህ ቀንም ከአንተ ጋር አይታገስም::
በተቸገርክ ጊዜ ይለዩሃል: ይሰወሩብሃል የሚሰድቡህ እና ባላጋራህም ይሆናሉ::
➡እውነተኛ ወዳጅስ በችግርክም በደስታክም ጊዜ ለውጥ የለውም ለደግነቱም ሚዛን የለውም
የታመነ ወዳጅ የሕይወት መድኃኒት ነው::
በችግርህ ጊዜ አብሮህ የሚቆም: መከራህን አብሮ የሚካፈል : ከመከራም የሚአወጣህ ነው::
❤9
የተሰበረ ሁሉ ያበቃለት አይደለም ከበፊቱ የተሻለ የመሆን እድልም አለው
✔በዚህ አለም ላይ ስንኖር በሕይወት ጉዞ ውስጥ ውጣ ውረድ ያለ ነው:: ከመስጠት በሗላ መቀበል አለ:: ከማጣት በሗላም ማግኘት አለ:: ከሀዘን በሗላ መሳቅ አለ:: ከህመም በሗላ መዳን አለ:: ከስራ ማጣት በሗላ መልካም ስራ ማግኘት አለ::
✔ሳትፈተን መልካም ውጤት የለም:: ሳትቸገር ተድላ የለም:: ለመኖር ዋጋ ትከፍላለህ:: ለመኖር ስትል ዝቅ ትላለህ ለመኖር ስትል እንባ ታፈሳለህ:: ለመኖር ስትል ከሀገር ትሰደዳለህ:: ለመኖር ስትል አይቶ እንዳላየ ሰምቶ እንደልሰማ ትሆነለህ:: ለመኖር ስትል አንገት ትደፋለህ::
✔አንድ ቀን ግን ሁሉም ያልፍና ቀና ብለህ ከሰው እኩል ትራመዳለህ:: በዚህ አለም ላይ ምንም ነገር ልታጣ ትችላለህ ነገር ግን ሁሉም የሚተካ ነገር ነው:: በዚህ ውል አልባ እና ውጥንቅጡ በበዛበት አለም በትእግስት ነገሮችን መርምሮ በማስተዋል መኖር የውስጥ ሰላምን ማስጠበቅ እና የህሊና መረጋጋት ማግኘትን የመሰለ ትልቅ ስኬት የለም::
✔የውስጥ መረጋጋትን እና የህሊና ሰላምን ማጣት ግን ትልቁ ውድቀት ነው:: የህሊና ሰላም ማግኘት ህይወትን በተሻለ መንገድ እንድናጣጥም እና ፈተናን በቀላሉ እንድናልፍ ይረዳናል::
✔ስለዚህ ስንኖር ልብሳችን እንዳይቆሽሽ እንደምንጠነቀቀው ሁሉ በበለጠ ደግሞ ህሊናችን እንዳይቆሽሽ መጠንቀቅ አለብን:: አጥንታችን እንዳይሰበር ብቻ ሳይሆን ልባችንም እንዳይሰበር እንጠንቀቅ:: ይህን አስታውሱ የተሰበረ እጅ ባገገመ ጊዜ የበለጠ ጠንካራ ይሆናል የተሰበረ ልብም እንደዛው:: በአግባቡ ያልተጠገነ ስብር ግን ቢሰራም የቁስሉ ጠባሳ ዘወትር እየደማ አንካሳ ሁኖ ይኖራል::
✔በዚህ አለም ላይ ስንኖር በሕይወት ጉዞ ውስጥ ውጣ ውረድ ያለ ነው:: ከመስጠት በሗላ መቀበል አለ:: ከማጣት በሗላም ማግኘት አለ:: ከሀዘን በሗላ መሳቅ አለ:: ከህመም በሗላ መዳን አለ:: ከስራ ማጣት በሗላ መልካም ስራ ማግኘት አለ::
✔ሳትፈተን መልካም ውጤት የለም:: ሳትቸገር ተድላ የለም:: ለመኖር ዋጋ ትከፍላለህ:: ለመኖር ስትል ዝቅ ትላለህ ለመኖር ስትል እንባ ታፈሳለህ:: ለመኖር ስትል ከሀገር ትሰደዳለህ:: ለመኖር ስትል አይቶ እንዳላየ ሰምቶ እንደልሰማ ትሆነለህ:: ለመኖር ስትል አንገት ትደፋለህ::
✔አንድ ቀን ግን ሁሉም ያልፍና ቀና ብለህ ከሰው እኩል ትራመዳለህ:: በዚህ አለም ላይ ምንም ነገር ልታጣ ትችላለህ ነገር ግን ሁሉም የሚተካ ነገር ነው:: በዚህ ውል አልባ እና ውጥንቅጡ በበዛበት አለም በትእግስት ነገሮችን መርምሮ በማስተዋል መኖር የውስጥ ሰላምን ማስጠበቅ እና የህሊና መረጋጋት ማግኘትን የመሰለ ትልቅ ስኬት የለም::
✔የውስጥ መረጋጋትን እና የህሊና ሰላምን ማጣት ግን ትልቁ ውድቀት ነው:: የህሊና ሰላም ማግኘት ህይወትን በተሻለ መንገድ እንድናጣጥም እና ፈተናን በቀላሉ እንድናልፍ ይረዳናል::
✔ስለዚህ ስንኖር ልብሳችን እንዳይቆሽሽ እንደምንጠነቀቀው ሁሉ በበለጠ ደግሞ ህሊናችን እንዳይቆሽሽ መጠንቀቅ አለብን:: አጥንታችን እንዳይሰበር ብቻ ሳይሆን ልባችንም እንዳይሰበር እንጠንቀቅ:: ይህን አስታውሱ የተሰበረ እጅ ባገገመ ጊዜ የበለጠ ጠንካራ ይሆናል የተሰበረ ልብም እንደዛው:: በአግባቡ ያልተጠገነ ስብር ግን ቢሰራም የቁስሉ ጠባሳ ዘወትር እየደማ አንካሳ ሁኖ ይኖራል::
❤11👍5
የስኬት መርሆዎች
፩) የመጀመሪያ ዲግሪ ዐይን መግለጫ መሆኑን እወቅ። በቀጣይ የፈለግኸውን መርጠህና አመራርጠህ የመማር እድል ይኖርሃል።
፪) ለምን እንደምትማር የጠራ ዓላማ ይኑርህ። የትምህርትህ ምክንያቱ ካላሳመነህ ግን በከንቱ ጊዜህን አታባክን።
፫) ለነጥብ ስትል ብዙ ማወቅ ያለብህ ነገር እንዳያመልጥህ። በሥራ ዓለም ላይ ማንም ስንት ነጥብ ይዘህ እንደተመረቅህ ጉዳዩ አይደለም።
፬) በምትማርበት ዘርፍ ማወቅ ያለብህን ዋና ዋና ጉዳዮች ጠንቅቀህ ማወቅ እንዳለብህ እንዳትዘነጋ። ነጥብህ ትልቅ ሆኖ የዘርፍህን ዋና ጉዳዮች ካላወቅህ ፈላጊ አይኖርህም።
፭) ከትምህርትህ በተጨማሪ ተዛማጅ መጽሓፍትን አንብብ። ጋዜጦች እና ዜናዎችን በመከታተል መረጃዎችን መዝግበህ ያዝ።
፮) በትምህርት ቤት ማህበራዊ ጉዳዮች ውስጥ በንቃት ተሳተፍ። በመልካም ጸባይህ ጥሩ ኔትወርክ ገንባ።
፯) ራስን የመግለጽ ችሎታን እና የጠቅላላ ሁኔታዎች ግንዛቤህን አዳብር። ለዚህ ደግሞ ብዙ መጽሓፍትን አንብብ። ጠቃሚ ፖድካስቶችን መርጠህ ተመልከት።
፰) ለእንዳንድ መ/ቤቶች ነጻ አገልግሎት ስጥ። ቢቻልህ መቀጠር በምትፈልግበት መ/ቤት ላይ የመመረቂያ ጽሁፍና ጥናቶች አድርግ።
፱) በማህበራዊ ሚድያዎች ንቁ ተሳትፎ አድርግ። ሰዎች ተወዳጅ፣ ጻፍ፣ አስተያየት ስጥ፣ ጠይቅ።
፲) ገና ሳትመረቅ ኩባንያ መሥርት። ኮሌጅ ውስጥ ትልቅ ገበያ አለ። እነ ፌስቡክ በዶርም ውስጥ መመሥረታቸውን አስታውስ።
፩) የመጀመሪያ ዲግሪ ዐይን መግለጫ መሆኑን እወቅ። በቀጣይ የፈለግኸውን መርጠህና አመራርጠህ የመማር እድል ይኖርሃል።
፪) ለምን እንደምትማር የጠራ ዓላማ ይኑርህ። የትምህርትህ ምክንያቱ ካላሳመነህ ግን በከንቱ ጊዜህን አታባክን።
፫) ለነጥብ ስትል ብዙ ማወቅ ያለብህ ነገር እንዳያመልጥህ። በሥራ ዓለም ላይ ማንም ስንት ነጥብ ይዘህ እንደተመረቅህ ጉዳዩ አይደለም።
፬) በምትማርበት ዘርፍ ማወቅ ያለብህን ዋና ዋና ጉዳዮች ጠንቅቀህ ማወቅ እንዳለብህ እንዳትዘነጋ። ነጥብህ ትልቅ ሆኖ የዘርፍህን ዋና ጉዳዮች ካላወቅህ ፈላጊ አይኖርህም።
፭) ከትምህርትህ በተጨማሪ ተዛማጅ መጽሓፍትን አንብብ። ጋዜጦች እና ዜናዎችን በመከታተል መረጃዎችን መዝግበህ ያዝ።
፮) በትምህርት ቤት ማህበራዊ ጉዳዮች ውስጥ በንቃት ተሳተፍ። በመልካም ጸባይህ ጥሩ ኔትወርክ ገንባ።
፯) ራስን የመግለጽ ችሎታን እና የጠቅላላ ሁኔታዎች ግንዛቤህን አዳብር። ለዚህ ደግሞ ብዙ መጽሓፍትን አንብብ። ጠቃሚ ፖድካስቶችን መርጠህ ተመልከት።
፰) ለእንዳንድ መ/ቤቶች ነጻ አገልግሎት ስጥ። ቢቻልህ መቀጠር በምትፈልግበት መ/ቤት ላይ የመመረቂያ ጽሁፍና ጥናቶች አድርግ።
፱) በማህበራዊ ሚድያዎች ንቁ ተሳትፎ አድርግ። ሰዎች ተወዳጅ፣ ጻፍ፣ አስተያየት ስጥ፣ ጠይቅ።
፲) ገና ሳትመረቅ ኩባንያ መሥርት። ኮሌጅ ውስጥ ትልቅ ገበያ አለ። እነ ፌስቡክ በዶርም ውስጥ መመሥረታቸውን አስታውስ።
❤7
1. ‹‹ እኔ ሃይማኖተኛ ነው የምለው የሌሎችን ስቃይ የሚረዳ ሠውን ነው፡፡ ››
2. ‹‹ በዓለም ላይ እውነተኛው ሠላም እንዲሠፍን ከፈለግን ልጆችን ስለሠላም ማስተማር መጀመር አለብን፡፡ ››
3. ‹‹ ዓለም ላይ ልታየው የምትፈልገውን ለውጥ ሁን፡፡ ››
4. ‹‹ መንፈሳዊ ጥንካሬ ከማይበገር ውስጣዊ ፈቃድ እንጂ ጡንቻን በማሳበጥ አይመጣም፡፡ ››
5. ‹‹ ነፃነት የመሳሳት ነፃነትን ካላካተተ በራሱ ዋጋ የለውም፡፡ ››
6. ‹‹ ማንም ሠው እኔን ከራሴ ፈቃድ ውጪ ሊጎዳኝ አይችልም፡፡ ››
7. ‹‹ ፀሎት ጧቱን መክፈቻ ቁልፍና እና ማታውን ማጥበቂያ ብሎን ነው፡፡ ››
8. ‹‹ ራስህን ለማግኘት ምርጡ መንገድ በአንተ ውስጥ ያለውን የሌሎች ማንነት መጣል ነው፡፡ ››
9. ‹‹ እንዴት ማሠብ እንዳለባቸው የሚያውቁ ሠዎች መምህር አያስፈልጋቸውም፡፡ ››
10. ‹‹ለመሞት ተዘጋጅቻለሁ፣ ለመግደል ግን የምዘጋጅበት ምንም ምክንያት የለም።››
11. ‹‹ መልካም ሠው ሕይወት ላላቸው ነገሮች ሁሉ ወዳጅ ነው፡፡ ››
12. ‹‹ ዓይንን በዓይን የሚለው ህግ መጨረሻው ዓለምን በሙሉ አይነስውር ማድረግ ነው፡፡ ››
13. ‹‹ ደስታ ማለት የምታስበውን ነገር፣ የምትናገረውን ነገርና የምታደርገውን ነገር ከሌሎች ጋር በመስማማትና በመዋሃድ የምታመጣው ሲሆን ነው፡፡ ››
14. ‹‹ ደካሞች ይቅር አይሉም፡፡ ይቅር ማለት ወይም ይቅርታ ማድረግ የጠንካሮች መገለጫ ነው፡፡ ››
15. ‹‹ ራስህን ስለሆንክና ትክክል ስለሆንክ ብዙ ሠዎች በተለይም አላዋቂ የሆኑ ሠዎች ሊቀጡህ ወይም ሊጠሉህ ይፈልጋሉ፡፡ ለትክክለኛነትህ ይቅርታ አታድርግለት፡፡ ትክክል ከሆንክና ትክክል መሆንህን ካወቅክ ለአዕምሮህ ንገረው፡፡ ምንም እንኳን ከታናናሾቹ አንዱ ብትሆንም እውነት አሁንም እውነት ነው፡፡ ››
16. ‹‹ አንድ ግራም ተግባር ከብዙ ቶን ስብከት በላይ ዋጋ አለው፡፡ ››
17. ‹‹በዓለም ላይ የሰውን ስግብግብነት ለማሟላት ሳይሆን ለሰው ልጅ ፍላጎት የሚበቃ በቂ ነገር አለ።››
18. ‹‹ ሠው ማለት የአስተሳሰቦቹ ብዜት ነው፡፡ የሚያስበውን ነውና የሚሆነው፡፡››
19. ‹‹ ያለአንዳች ተግባር የትም መድረስ አትችልም፡፡ ››
20. ‹‹እውነተኛ ሀብት የሆነው የወርቅና የብር ቁርጥራጭ ሳይሆን ጤና ነው።››
2. ‹‹ በዓለም ላይ እውነተኛው ሠላም እንዲሠፍን ከፈለግን ልጆችን ስለሠላም ማስተማር መጀመር አለብን፡፡ ››
3. ‹‹ ዓለም ላይ ልታየው የምትፈልገውን ለውጥ ሁን፡፡ ››
4. ‹‹ መንፈሳዊ ጥንካሬ ከማይበገር ውስጣዊ ፈቃድ እንጂ ጡንቻን በማሳበጥ አይመጣም፡፡ ››
5. ‹‹ ነፃነት የመሳሳት ነፃነትን ካላካተተ በራሱ ዋጋ የለውም፡፡ ››
6. ‹‹ ማንም ሠው እኔን ከራሴ ፈቃድ ውጪ ሊጎዳኝ አይችልም፡፡ ››
7. ‹‹ ፀሎት ጧቱን መክፈቻ ቁልፍና እና ማታውን ማጥበቂያ ብሎን ነው፡፡ ››
8. ‹‹ ራስህን ለማግኘት ምርጡ መንገድ በአንተ ውስጥ ያለውን የሌሎች ማንነት መጣል ነው፡፡ ››
9. ‹‹ እንዴት ማሠብ እንዳለባቸው የሚያውቁ ሠዎች መምህር አያስፈልጋቸውም፡፡ ››
10. ‹‹ለመሞት ተዘጋጅቻለሁ፣ ለመግደል ግን የምዘጋጅበት ምንም ምክንያት የለም።››
11. ‹‹ መልካም ሠው ሕይወት ላላቸው ነገሮች ሁሉ ወዳጅ ነው፡፡ ››
12. ‹‹ ዓይንን በዓይን የሚለው ህግ መጨረሻው ዓለምን በሙሉ አይነስውር ማድረግ ነው፡፡ ››
13. ‹‹ ደስታ ማለት የምታስበውን ነገር፣ የምትናገረውን ነገርና የምታደርገውን ነገር ከሌሎች ጋር በመስማማትና በመዋሃድ የምታመጣው ሲሆን ነው፡፡ ››
14. ‹‹ ደካሞች ይቅር አይሉም፡፡ ይቅር ማለት ወይም ይቅርታ ማድረግ የጠንካሮች መገለጫ ነው፡፡ ››
15. ‹‹ ራስህን ስለሆንክና ትክክል ስለሆንክ ብዙ ሠዎች በተለይም አላዋቂ የሆኑ ሠዎች ሊቀጡህ ወይም ሊጠሉህ ይፈልጋሉ፡፡ ለትክክለኛነትህ ይቅርታ አታድርግለት፡፡ ትክክል ከሆንክና ትክክል መሆንህን ካወቅክ ለአዕምሮህ ንገረው፡፡ ምንም እንኳን ከታናናሾቹ አንዱ ብትሆንም እውነት አሁንም እውነት ነው፡፡ ››
16. ‹‹ አንድ ግራም ተግባር ከብዙ ቶን ስብከት በላይ ዋጋ አለው፡፡ ››
17. ‹‹በዓለም ላይ የሰውን ስግብግብነት ለማሟላት ሳይሆን ለሰው ልጅ ፍላጎት የሚበቃ በቂ ነገር አለ።››
18. ‹‹ ሠው ማለት የአስተሳሰቦቹ ብዜት ነው፡፡ የሚያስበውን ነውና የሚሆነው፡፡››
19. ‹‹ ያለአንዳች ተግባር የትም መድረስ አትችልም፡፡ ››
20. ‹‹እውነተኛ ሀብት የሆነው የወርቅና የብር ቁርጥራጭ ሳይሆን ጤና ነው።››
❤15
ሕልሜን ላጫውታችሁ
አንድን ሕልም አለምኩ፡፡ አንድን በአለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ተፈላጊነት ያለውን ጥበበኛ አዛውንት ያገኘሁት ይመስለኛል፡፡ ይህ ጥበበኛ ሰው ምንም አይነት ጥያቄ ከብዶት አያውም፣ ለማንኛውም አይነት አስቸጋሪ ሁኔታ መፍትሄ በመስጠት የታወቀ ነው፡፡ ለዚህም ነው ሰዎች ቢያንስ ከአንድ አመት በፊት ቀጠሮ በማስያዝ ከአለም ዙሪያ ወደእርሱ የሚመጡት፡፡ ጠቢቡ አስተርጓሚ አያስፈልገውም፡፡ የአለምን ሁሉ ቋንቋ ጥንቅቅ አድርጎ ያውቃል፡፡ ፈገግተኛ፣ የደስ ደስ ያለውና ከአጠገቡ መለየትን የማያስመኝ መረጋጋት ያለው ሰው ነው፡፡ እንዴት እንደሆነ ባላውቀውም ካለምንም ቀጠሮ ለብቻዬ ጠቢቡን የማግኘት እድል ያገኘሁ ይመስለኛል - በሕልሜ፡፡
ሁኔታው ድንገተኛ ስለሆነብኝ ይመስለኛል፣ ምንም እንኳን ጊዜ ቢሰጠኝ ብዙ የምጠይቃቸው ጥያቄዎች ቢኖሩኝም የምለውን አጣሁ፡፡ ሰዎች ከአለም ዙሪያ በብዙ ትግል የሚያገኙትን ይህንን ጠቢብ የማግኘት እድል አግኝቼ ምንም ነገር ሳላገኝ ሄጄ በኋላ እንዳይጸጽተኝ የመጣልኝን ሁሉ ለመጠየቅ ወሰንኩ፡፡ እንዲህ ስል ጠየኩት፣ “ሰዎች ወደአንተ ይዘው ለሚመጡት ጥያቄ በሙሉ ለመፍትሄ የሚሆንን ምክር የመለገስ ጥበብ እንዳለህ ዝናህን ሰምቻለሁ፡፡ እስቲ እስካሁን ድረስ ለመምከር ወይም መፍትሄ ለመስጠት ከባድ ሆኖ ያገኘኸውን ቀንደኛ ሁኔታ ንገረኝ” አልኩት፡፡
አንዴ እኔን፣ አንድ ጊዜ ደግሞ መሬት መሬት ከቃኘ በኋላ፣ እንደገና ወደ እኔ ከዚያም ልክ አንድ አዲስ ሃሳብ ሰማዩ ላይ የሚያነብ እስኪመስልበት ድረስ ወደላይ ከተመለከተ በኋላ እንዲህ አለኝ፡-
“ፈጣሪ አድሎኝ ለብዙ ሰዎች መፍትሄ የሚሆኑ ምክሮች የመለገስ ብቃት አለኝ፡፡ በዚህም ደስተኛ ነኝ፡፡ ምክር ፍለጋ ወደእኔ የሚመጡት በአብዛኛው በወጣትነትና በመካከለኛው የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ናቸው፡፡ እስካሁን ድረስ በሺህ የሚቆጠሩ ሰዎችን አማክሬአለሁ፡፡ እስካሁን የሰጠኸኝ ምክር አልሰራልኝም በማለት የተመለሰ ሰው አላጋጠመኝም፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት ሁለት ነው፡፡ አንደኛው በወጣትና በጎልማሳ እድሜአቸው ላይ የሚገኙት ሰዎች ምክሩን ተግባራዊ አድርገው መፍትሄ በማግኘታቸው ምክንያት ወደ እኔ አይመለሱም፡፡ ከዚህ ለየት የሚለው ሁኔታ ግን እንደ እኔ እድሜያቸው እጅግ የገፋ አዛውንቶች ይዘው የሚመጡት ጥያቄ ነው፡፡ የእነዚህ ሰዎች ጥያቄ በአብዛኛው የጸጸት ጥያቄ ነው፡፡”
ጠቢቡ ንግግሩን ቀጠለ፡- “ያሳለፏቸውን አመታቶቻቸው መቼ መጥተው መቼ እንደሄዱ ማሰብ እስከሚያስቸግራቸው ድረስ ግር የሚላቸው አዛውንት ጥቂት አይደሉም፡፡ አሁን መለስ ብለው ሲያስቡት ሕይወታቸውን ወደማይፈልጉበት አቅጣጫ እንዲሄድ ያደረገውንና አሁን የሚጸጸቱበትን ውጤት ያስከተለባቸውን የመነሻ ችግር በሚገባ ያውቁታል፡፡ በወቅቱ እርምጃ ወስደው ሊያርሟቸው የሚገቡ ቀላል የሚመስሉ ሁኔታዎች ዛሬ ምንም ቢጸጸቱ እንኳን ሊቀለብሱት የማችሉትን ሰበብ አጠራቅሞ አገኙት፡፡”
ጠቢቡ ፍላጎቴን አይቶ የኋላ ኋላ እንዳልጸጸት ምን ማድረግ እንዳለብኝ ምክርን ለገሰኝ፡፡ የሰጠኝ ምክሮች ከብዙ አዛውንት የጸጸት ሁኔታ በመነሳት በብዙ ሰዎች የሚንጸባረቁትን የጸጸት መንስኤዎች በመጭመቅ እንደሆነ ገምቻለሁ፡፡ ወዲያውኑ ከእንቅልፌ ባነንኩኝና ሳልረሳቸው ጠቢቡ በምክሩ የጠቆመኝን የሚከተሉትን መመሪያዎች መዘገብኳቸው፡፡
1. “ሁል ጊዜ አንተው ያመንክበትን ሕይወት መኖርህን እርግጠኛ ሁን፡፡”
2. “ልክህን እወቅ፣ ለስራህና ለሕይወትህ መርህና ገደብ ይኑርህ፡፡”
3. “ማንነትህን፣ ኑሮህንም ሆነ የሰራሃቸውን ስህተቶች አሻሽላቸው እንጂ አትፈርባቸው፡፡”
4. “ከወዳጆችህ ጋር ነጻ የሆነን ግንኙነት መስርት፣ ግልጽነትና የቀረበ ወዳጅነት ቢጎዳህም ከጉዳቱ ጥቅሙ ይበልጣልና በፍጹም አትሽሽ፡፡”
5. በመጨረሻ፣ ሁል ጊዜ ደስተኛ መሆንን ምረጥ፡፡ የሕይወት ቀንደኛ ዓላማዎች ከሚባሉት ውጤቶች መካከል ደስተኛነት አንዱ ነውና፡፡
(“የሕይወት ጸጸቶች” ከተሰኘው የዶ/ር ኢዮብ ማሞ መጽሐፍ የተወሰደ)
አንድን ሕልም አለምኩ፡፡ አንድን በአለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ተፈላጊነት ያለውን ጥበበኛ አዛውንት ያገኘሁት ይመስለኛል፡፡ ይህ ጥበበኛ ሰው ምንም አይነት ጥያቄ ከብዶት አያውም፣ ለማንኛውም አይነት አስቸጋሪ ሁኔታ መፍትሄ በመስጠት የታወቀ ነው፡፡ ለዚህም ነው ሰዎች ቢያንስ ከአንድ አመት በፊት ቀጠሮ በማስያዝ ከአለም ዙሪያ ወደእርሱ የሚመጡት፡፡ ጠቢቡ አስተርጓሚ አያስፈልገውም፡፡ የአለምን ሁሉ ቋንቋ ጥንቅቅ አድርጎ ያውቃል፡፡ ፈገግተኛ፣ የደስ ደስ ያለውና ከአጠገቡ መለየትን የማያስመኝ መረጋጋት ያለው ሰው ነው፡፡ እንዴት እንደሆነ ባላውቀውም ካለምንም ቀጠሮ ለብቻዬ ጠቢቡን የማግኘት እድል ያገኘሁ ይመስለኛል - በሕልሜ፡፡
ሁኔታው ድንገተኛ ስለሆነብኝ ይመስለኛል፣ ምንም እንኳን ጊዜ ቢሰጠኝ ብዙ የምጠይቃቸው ጥያቄዎች ቢኖሩኝም የምለውን አጣሁ፡፡ ሰዎች ከአለም ዙሪያ በብዙ ትግል የሚያገኙትን ይህንን ጠቢብ የማግኘት እድል አግኝቼ ምንም ነገር ሳላገኝ ሄጄ በኋላ እንዳይጸጽተኝ የመጣልኝን ሁሉ ለመጠየቅ ወሰንኩ፡፡ እንዲህ ስል ጠየኩት፣ “ሰዎች ወደአንተ ይዘው ለሚመጡት ጥያቄ በሙሉ ለመፍትሄ የሚሆንን ምክር የመለገስ ጥበብ እንዳለህ ዝናህን ሰምቻለሁ፡፡ እስቲ እስካሁን ድረስ ለመምከር ወይም መፍትሄ ለመስጠት ከባድ ሆኖ ያገኘኸውን ቀንደኛ ሁኔታ ንገረኝ” አልኩት፡፡
አንዴ እኔን፣ አንድ ጊዜ ደግሞ መሬት መሬት ከቃኘ በኋላ፣ እንደገና ወደ እኔ ከዚያም ልክ አንድ አዲስ ሃሳብ ሰማዩ ላይ የሚያነብ እስኪመስልበት ድረስ ወደላይ ከተመለከተ በኋላ እንዲህ አለኝ፡-
“ፈጣሪ አድሎኝ ለብዙ ሰዎች መፍትሄ የሚሆኑ ምክሮች የመለገስ ብቃት አለኝ፡፡ በዚህም ደስተኛ ነኝ፡፡ ምክር ፍለጋ ወደእኔ የሚመጡት በአብዛኛው በወጣትነትና በመካከለኛው የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ናቸው፡፡ እስካሁን ድረስ በሺህ የሚቆጠሩ ሰዎችን አማክሬአለሁ፡፡ እስካሁን የሰጠኸኝ ምክር አልሰራልኝም በማለት የተመለሰ ሰው አላጋጠመኝም፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት ሁለት ነው፡፡ አንደኛው በወጣትና በጎልማሳ እድሜአቸው ላይ የሚገኙት ሰዎች ምክሩን ተግባራዊ አድርገው መፍትሄ በማግኘታቸው ምክንያት ወደ እኔ አይመለሱም፡፡ ከዚህ ለየት የሚለው ሁኔታ ግን እንደ እኔ እድሜያቸው እጅግ የገፋ አዛውንቶች ይዘው የሚመጡት ጥያቄ ነው፡፡ የእነዚህ ሰዎች ጥያቄ በአብዛኛው የጸጸት ጥያቄ ነው፡፡”
ጠቢቡ ንግግሩን ቀጠለ፡- “ያሳለፏቸውን አመታቶቻቸው መቼ መጥተው መቼ እንደሄዱ ማሰብ እስከሚያስቸግራቸው ድረስ ግር የሚላቸው አዛውንት ጥቂት አይደሉም፡፡ አሁን መለስ ብለው ሲያስቡት ሕይወታቸውን ወደማይፈልጉበት አቅጣጫ እንዲሄድ ያደረገውንና አሁን የሚጸጸቱበትን ውጤት ያስከተለባቸውን የመነሻ ችግር በሚገባ ያውቁታል፡፡ በወቅቱ እርምጃ ወስደው ሊያርሟቸው የሚገቡ ቀላል የሚመስሉ ሁኔታዎች ዛሬ ምንም ቢጸጸቱ እንኳን ሊቀለብሱት የማችሉትን ሰበብ አጠራቅሞ አገኙት፡፡”
ጠቢቡ ፍላጎቴን አይቶ የኋላ ኋላ እንዳልጸጸት ምን ማድረግ እንዳለብኝ ምክርን ለገሰኝ፡፡ የሰጠኝ ምክሮች ከብዙ አዛውንት የጸጸት ሁኔታ በመነሳት በብዙ ሰዎች የሚንጸባረቁትን የጸጸት መንስኤዎች በመጭመቅ እንደሆነ ገምቻለሁ፡፡ ወዲያውኑ ከእንቅልፌ ባነንኩኝና ሳልረሳቸው ጠቢቡ በምክሩ የጠቆመኝን የሚከተሉትን መመሪያዎች መዘገብኳቸው፡፡
1. “ሁል ጊዜ አንተው ያመንክበትን ሕይወት መኖርህን እርግጠኛ ሁን፡፡”
2. “ልክህን እወቅ፣ ለስራህና ለሕይወትህ መርህና ገደብ ይኑርህ፡፡”
3. “ማንነትህን፣ ኑሮህንም ሆነ የሰራሃቸውን ስህተቶች አሻሽላቸው እንጂ አትፈርባቸው፡፡”
4. “ከወዳጆችህ ጋር ነጻ የሆነን ግንኙነት መስርት፣ ግልጽነትና የቀረበ ወዳጅነት ቢጎዳህም ከጉዳቱ ጥቅሙ ይበልጣልና በፍጹም አትሽሽ፡፡”
5. በመጨረሻ፣ ሁል ጊዜ ደስተኛ መሆንን ምረጥ፡፡ የሕይወት ቀንደኛ ዓላማዎች ከሚባሉት ውጤቶች መካከል ደስተኛነት አንዱ ነውና፡፡
(“የሕይወት ጸጸቶች” ከተሰኘው የዶ/ር ኢዮብ ማሞ መጽሐፍ የተወሰደ)
❤13👏1
ዝም አትበል!
በመጀመሪያው የክፍል ቀን የ"ህግ መግቢያ" የትምህርት ክፍለ ጊዜ...ፕሮፌሰሩ ወደ ክፍል እንደገቡ በመጀመሪያው ረድፍ የተቀመጠውን ተማሪ ስም ጠየቁ።
"ስምህ ማን ነው?"
"ስሜ ኔልሰን ይባላል መምህር!" አለ
"ከክፍል ውጣና ሂድ!...ወደ ኋላ እንዳትመለስ!" መምህሩ ክፉኛ ጮኹ።
ኔልሰን ግራ ተጋብቶ ነበር።ተነሥቶ በፍጥነት ዕቃውን ሰብስቦ ከክፍሉ ወጣ። ሁሉም ተማሪዎች ቢፈሩም በውስጣቸው ተናደዱ... ግን ማንም አልተናገረም።
"ደህና!... እንጀምር ሕጎች ምንድናቸው?" በማለት አስተማሪው ጠየቁ ።
ተማሪዎቹ አሁንም ፈርተው ነበር፣ ነገር ግን ቀስ በቀስ ለጥያቄው መልስ መስጠት ጀመሩ።
"በማህበረሰባችን ውስጥ ሥርዓት እንዲኖረን የሚያደርግ።"
"አይ!" በማለት ፕሮፌሰሩ መለሱ።
"ስርአት ለማስፈን።"
"አይ!..."
"ስለዚህ የተሳሳቱ ሰዎች ለድርጊታቸው ዋጋ እንዲከፍሉ ለማስቻል።"
"አይ!...የዚህን ጥያቄ መልስ የሚያውቅ አለ? "
"ፍትህ ይከበር ዘንድ።" አንዲት ልጅ በፍርሃት ተናገረች።
በመጨረሻ!...ፍትህ ማለቴ ነው። እና አሁን ፍትህ ምንድን ነው?" ሁሉም በፕሮፌሰሩ መጥፎ አመለካከት መበሳጨት ጀመሩ። ሆኖም መልሱን ቀጠሉ።
"ሰብአዊ መብቶችን ለማስከበር…
እሺ!...ሌላ ምን?"አስተማሪውን ጠየቀ
"መልካሙን ከክፉ ለመለየት ፣ በጎ ለሚሠሩት ዋጋ ለመስጠት…"
"እሺ!... ያ መጥፎ አይደለም፣ ግን ይህን ጥያቄ መልሱ። ኔልሰንን ከክፍል ውስጥ በማባረር ላይ በትክክል እርምጃ ወስጃለሁ?" ሁሉም ዝም አሉ ማንም አልመለሰም።
"አንድ መልስ እፈልጋለሁ!"
"አይ!..." ሁሉም በአንድነት መለሱ።
"ግፍ ሰርቻለሁ ማለት ይቻላል?"
"አዎ!... "
"...እና!... አንዳችሁም ስለእሱ ምንም ያላደረጋችሁት ለምንድ ነው? ህግጋቶች እና ደንቦች ለማስፈጸም ፍላጎት ከሌለን ምን ይጠቅማቸዋል? እያንዳንዳችሁ ኢፍትሃዊነትን በምታዩበት ጊዜ የመናገር ግዴታ አለባችሁ። ሁላችሁም!...ዳግመኛ ዝም አትበሉ! ሂዱ... ኔልሰንን አምጡት! "ሲል ተናገሩ።
መብትና ግዴታችንን በመጠበቅ በደካሞች ላይ የሚደርሰውን ኢፍትሃዊ ድርጊት በመቃወም ክብራችንን እንመልስ።
ክብርም ለድርድር እንደማይቀርብ እንማር።
ዝም አትበል!
በመጀመሪያው የክፍል ቀን የ"ህግ መግቢያ" የትምህርት ክፍለ ጊዜ...ፕሮፌሰሩ ወደ ክፍል እንደገቡ በመጀመሪያው ረድፍ የተቀመጠውን ተማሪ ስም ጠየቁ።
"ስምህ ማን ነው?"
"ስሜ ኔልሰን ይባላል መምህር!" አለ
"ከክፍል ውጣና ሂድ!...ወደ ኋላ እንዳትመለስ!" መምህሩ ክፉኛ ጮኹ።
ኔልሰን ግራ ተጋብቶ ነበር።ተነሥቶ በፍጥነት ዕቃውን ሰብስቦ ከክፍሉ ወጣ። ሁሉም ተማሪዎች ቢፈሩም በውስጣቸው ተናደዱ... ግን ማንም አልተናገረም።
"ደህና!... እንጀምር ሕጎች ምንድናቸው?" በማለት አስተማሪው ጠየቁ ።
ተማሪዎቹ አሁንም ፈርተው ነበር፣ ነገር ግን ቀስ በቀስ ለጥያቄው መልስ መስጠት ጀመሩ።
"በማህበረሰባችን ውስጥ ሥርዓት እንዲኖረን የሚያደርግ።"
"አይ!" በማለት ፕሮፌሰሩ መለሱ።
"ስርአት ለማስፈን።"
"አይ!..."
"ስለዚህ የተሳሳቱ ሰዎች ለድርጊታቸው ዋጋ እንዲከፍሉ ለማስቻል።"
"አይ!...የዚህን ጥያቄ መልስ የሚያውቅ አለ? "
"ፍትህ ይከበር ዘንድ።" አንዲት ልጅ በፍርሃት ተናገረች።
በመጨረሻ!...ፍትህ ማለቴ ነው። እና አሁን ፍትህ ምንድን ነው?" ሁሉም በፕሮፌሰሩ መጥፎ አመለካከት መበሳጨት ጀመሩ። ሆኖም መልሱን ቀጠሉ።
"ሰብአዊ መብቶችን ለማስከበር…
እሺ!...ሌላ ምን?"አስተማሪውን ጠየቀ
"መልካሙን ከክፉ ለመለየት ፣ በጎ ለሚሠሩት ዋጋ ለመስጠት…"
"እሺ!... ያ መጥፎ አይደለም፣ ግን ይህን ጥያቄ መልሱ። ኔልሰንን ከክፍል ውስጥ በማባረር ላይ በትክክል እርምጃ ወስጃለሁ?" ሁሉም ዝም አሉ ማንም አልመለሰም።
"አንድ መልስ እፈልጋለሁ!"
"አይ!..." ሁሉም በአንድነት መለሱ።
"ግፍ ሰርቻለሁ ማለት ይቻላል?"
"አዎ!... "
"...እና!... አንዳችሁም ስለእሱ ምንም ያላደረጋችሁት ለምንድ ነው? ህግጋቶች እና ደንቦች ለማስፈጸም ፍላጎት ከሌለን ምን ይጠቅማቸዋል? እያንዳንዳችሁ ኢፍትሃዊነትን በምታዩበት ጊዜ የመናገር ግዴታ አለባችሁ። ሁላችሁም!...ዳግመኛ ዝም አትበሉ! ሂዱ... ኔልሰንን አምጡት! "ሲል ተናገሩ።
መብትና ግዴታችንን በመጠበቅ በደካሞች ላይ የሚደርሰውን ኢፍትሃዊ ድርጊት በመቃወም ክብራችንን እንመልስ።
ክብርም ለድርድር እንደማይቀርብ እንማር።
ዝም አትበል!
❤8👍5
#ከማበድህ_በፊት_5_ነገሮችን_አስታውስ!
#የስኬት_አቡጊዳ_መጽሐፍ
#1_ዛሬ_ለራስህ_እረፍት_ስጠው፡፡ ስላስጠቁህ እና ተስፋ እንድትቆርጥ ስላደረጉህ ሰዎች እያሰብክ ከመዋለል ይልቅ ያበረታቱህን ሰዎች በምታደንቅበት እና በምታመስግንበት ጉልበትህ ላይ ትኩረትህን ዳግም አድርግ፡፡ አስታውስ አንዳንድ ሰዎች የሚፈጽሙብህን ክብረ ቢስ ተግባር እና ንግግር መቆጣጠር አትችል ይሆናል፤ ነገር ግን ዛሬ በእነርሱ ላለመረበሽ መወሰን ትችላለህ፡፡
#2_በጫጫታ_ውስጥ_ገብተህ_አትጥፋ
አንዳንድ ጊዜ ልብህ ቀድሞ ያወቀውን ነገር አእምሮህ ለመቀበል ጊዜ ይወስድበታል፡፡ ተንፍስ፡፡ ምስክር እንጂ ዳኛ አትሁን፡፡ የራስህን ድምጽ - የራስህን ነፍስ ለማዳመጥ ለራስህ ቦታ ስጥ፡፡ ብዙ ሰዎች በዓለም ውስጥ ያለውን ጫጫታ በመስማት በሁካታው መሀል ገብተው ይጠፋሉ፡፡
#3_ደግ_ሁን_ግን_እምቢ_ማለትንም_ተማር! ሁልጊዜ በሁሉም ነገር የሚስማማ ሰው ልትሆን አትችልም፡፡ የዚህ አይነት ሰው ከሆንክ የሰዎች መጠቀሚያ ትሆናለህ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ወሰን ማስመር አለብህ፡፡ አንዳንድ ጊዜ “አይሆንም” ወይም “እምቢ” ማለት አስፈላጊው የራስ እንክብካቤ ነው፡፡
#4_ሕይወት_ስሜታዊ_ሽክርክሪት_አትሁንብህ
ሕይወት ስሜታዊ ሽክርክሪት ስትሆንብህ ቀለል ያሉ ልማዶችን በመገንባት ራስህን አረጋጋ፡፡ አልጋህን አንጥፍ፡፡ አትክልቶችህን ውኃ አጠጣ፡፡ የራስህን ሳህንና ማንኪያ እጠብ፡፡ ቀላልነት እርጋታን እና ጥበብን ይስባል፡፡
#5_ተይዘህ_አትቅር
ምንም አድርግ ምን ዛሬ ስሜትህን ባበላሸው ትንሽ ነገር ውስጥ ብቻ ተቀርቅረህ ወይም ተይዘህ አትቅር፡፡ ተንፍስ፤ ከፊትህ ላለው ነገርም ምስጋና አድርስ፡፡ አንዳንዶቹ በረከት ናቸው፤ ምንም ነገር ደግሞ ለዘላለም አይቆይም፡፡ ሕይወትን በየእለቱ በሚገጥሙ አሉታዊ ገጠመኞች ላይ ለማባከን በጣም አጭር ናት...
#አዎን_የተሻለ_ማሰብ_ትችላለህ ይህም ማለት ውሎ አድሮ የተሻለ መኖር እንድትችል ሊያደርግህ የሚችለውን ውስጣዊ ጥንካሬህን መክፈት ትችላለህ ማለት ነው፡
#የስኬት_አቡጊዳ_መጽሐፍ
#1_ዛሬ_ለራስህ_እረፍት_ስጠው፡፡ ስላስጠቁህ እና ተስፋ እንድትቆርጥ ስላደረጉህ ሰዎች እያሰብክ ከመዋለል ይልቅ ያበረታቱህን ሰዎች በምታደንቅበት እና በምታመስግንበት ጉልበትህ ላይ ትኩረትህን ዳግም አድርግ፡፡ አስታውስ አንዳንድ ሰዎች የሚፈጽሙብህን ክብረ ቢስ ተግባር እና ንግግር መቆጣጠር አትችል ይሆናል፤ ነገር ግን ዛሬ በእነርሱ ላለመረበሽ መወሰን ትችላለህ፡፡
#2_በጫጫታ_ውስጥ_ገብተህ_አትጥፋ
አንዳንድ ጊዜ ልብህ ቀድሞ ያወቀውን ነገር አእምሮህ ለመቀበል ጊዜ ይወስድበታል፡፡ ተንፍስ፡፡ ምስክር እንጂ ዳኛ አትሁን፡፡ የራስህን ድምጽ - የራስህን ነፍስ ለማዳመጥ ለራስህ ቦታ ስጥ፡፡ ብዙ ሰዎች በዓለም ውስጥ ያለውን ጫጫታ በመስማት በሁካታው መሀል ገብተው ይጠፋሉ፡፡
#3_ደግ_ሁን_ግን_እምቢ_ማለትንም_ተማር! ሁልጊዜ በሁሉም ነገር የሚስማማ ሰው ልትሆን አትችልም፡፡ የዚህ አይነት ሰው ከሆንክ የሰዎች መጠቀሚያ ትሆናለህ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ወሰን ማስመር አለብህ፡፡ አንዳንድ ጊዜ “አይሆንም” ወይም “እምቢ” ማለት አስፈላጊው የራስ እንክብካቤ ነው፡፡
#4_ሕይወት_ስሜታዊ_ሽክርክሪት_አትሁንብህ
ሕይወት ስሜታዊ ሽክርክሪት ስትሆንብህ ቀለል ያሉ ልማዶችን በመገንባት ራስህን አረጋጋ፡፡ አልጋህን አንጥፍ፡፡ አትክልቶችህን ውኃ አጠጣ፡፡ የራስህን ሳህንና ማንኪያ እጠብ፡፡ ቀላልነት እርጋታን እና ጥበብን ይስባል፡፡
#5_ተይዘህ_አትቅር
ምንም አድርግ ምን ዛሬ ስሜትህን ባበላሸው ትንሽ ነገር ውስጥ ብቻ ተቀርቅረህ ወይም ተይዘህ አትቅር፡፡ ተንፍስ፤ ከፊትህ ላለው ነገርም ምስጋና አድርስ፡፡ አንዳንዶቹ በረከት ናቸው፤ ምንም ነገር ደግሞ ለዘላለም አይቆይም፡፡ ሕይወትን በየእለቱ በሚገጥሙ አሉታዊ ገጠመኞች ላይ ለማባከን በጣም አጭር ናት...
#አዎን_የተሻለ_ማሰብ_ትችላለህ ይህም ማለት ውሎ አድሮ የተሻለ መኖር እንድትችል ሊያደርግህ የሚችለውን ውስጣዊ ጥንካሬህን መክፈት ትችላለህ ማለት ነው፡
👏8❤5👍2🔥1
አንድ ሰው ስኬታማ መሆን እፈልጋለው ምን ላድርግ ብሎ አንድ ታዋቂ ጥበበኛን ይጠይቀዋል። ጥበበኛውም ስኬታማ መሆን ትፈልጋለህ?
ከፈለክ ና ተከተለኝ ብሎ ውሃ ያለበት ቦታ ይወስደውና አንገቱን ይዞ ፊቱን ውሃ ውስጥ ይዘፍቀዋል። ከደቂቃዎች በኋለ ከውሃ ለመውጣት ይፈራገጥ ጀመር። ጥበበኛው ትንሽ ይፈራገጥ ብሎ በማሰብ አለቀቀውም። በመጨረሻም ነብሱ ከመውጣቷ በፊት ይለቀውና ከውሃው ወጥቶ አየር ውስጥ በፍጥነት መተንፈስ ይጀምራል። ውሃ ውስጥ እያለህ ምን ነበር ምትፈልገው? ሲለው
እንዴ ሌላ ምን እፈልጋለው አየር ነዋ፣ መተንፈስ ብቻ። በቃ ስኬትን እንደ አየሩ መፈለግ ከቻልክ ታገኘዋለህ፤ በርታ ብሎት ይሄዳል።
ፅኑ ፍላጎት ፍርሃትንና ድካምን ያስረሳል! ከልብ የመነጨ መሻት ከስሜተዊ የአዕምሮ ክፍል የሚመነጨውን ፍርሃት ይደመስሳል፤ ወኔንም ያላብሳል!!
ከፈለክ ና ተከተለኝ ብሎ ውሃ ያለበት ቦታ ይወስደውና አንገቱን ይዞ ፊቱን ውሃ ውስጥ ይዘፍቀዋል። ከደቂቃዎች በኋለ ከውሃ ለመውጣት ይፈራገጥ ጀመር። ጥበበኛው ትንሽ ይፈራገጥ ብሎ በማሰብ አለቀቀውም። በመጨረሻም ነብሱ ከመውጣቷ በፊት ይለቀውና ከውሃው ወጥቶ አየር ውስጥ በፍጥነት መተንፈስ ይጀምራል። ውሃ ውስጥ እያለህ ምን ነበር ምትፈልገው? ሲለው
እንዴ ሌላ ምን እፈልጋለው አየር ነዋ፣ መተንፈስ ብቻ። በቃ ስኬትን እንደ አየሩ መፈለግ ከቻልክ ታገኘዋለህ፤ በርታ ብሎት ይሄዳል።
ፅኑ ፍላጎት ፍርሃትንና ድካምን ያስረሳል! ከልብ የመነጨ መሻት ከስሜተዊ የአዕምሮ ክፍል የሚመነጨውን ፍርሃት ይደመስሳል፤ ወኔንም ያላብሳል!!
❤21👍6
አንድ ጊዜ አንድ ሰው በረሃ ውስጥ ጠፋ። ይዞት የነበረው ጥቂት ምግብና ውኃ ወዲያው አለቀበት፤ ላለፉት ሁለት ቀናትም አንዲት ጠብታ ውኃ ሲናፍቅ ቆይቷል።
በልቡ ያውቅ ነበር፣ በሚቀጥሉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ ውኃ ካላገኘ ሞቱ አይቀሬ መሆኑን። ነገር ግን የሆነ ቦታ ላይ፣ አንድ ተአምር እንደሚከሰትና ውኃ እንደሚያገኝ በእግዚአብሔር ላይ እምነት ነበረው። ልክ በዚያን ጊዜ አንዲት ጎጆ አየ። ዓይኖቹን ማመን አልቻለም። ከዚህ በፊት በበረሃማ ነጸብራቅና በቅዠት ተታልሎ ነበር። ነገር ግን ያ ምስኪን ሰው ከማመን ውጪ ሌላ አማራጭ አልነበረውም፤ ይህ የመጨረሻ ተስፋው ነበርና።
በቀሪው ጉልበቱ ወደ ጎጆዋ መጓዝ ጀመረ። እየቀረበ ሲመጣ ተስፋው ጨመረ፤ በዚህ ጊዜ ዕድል ከእርሱ ጋር ነበረች። በእርግጥም ጎጆ ነበረች። ግን ይሄ ምንድን ነው? ጎጆዋ ለዓመታት ማንም ያልደረሰባት ይመስል ባዶ ነበረች። ሰውየው አሁንም ውኃ ለማግኘት ተስፋ በማድረግ ወደ ጎጆዋ ገባ። በውስጥ ያየውን ሲመለከት ዓይኖቹን ማመን አልቻለም።
አንድ የእጅ ፓምፕ ተተክሎ ነበር። ሰውየው በአዲስ ኃይል ተሞላ። ለእያንዳንዷ ጠብታ ውኃ የተጠማው ሰው በፍጥነት የእጅ ፓምፑን መሥራት ጀመረ። ነገር ግን የእጅ ፓምፑ ለዘመናት ደርቆ ነበር። ሰውየው ተስፋ ቆረጠ፤ አሁን ከሞት ሊያድነው የሚችል ምንም ነገር እንደሌለ ተሰማው። ሙሉ በሙሉ ደክሞ ወደቀ።
ልክ በዚያን ጊዜ፣ ከጎጆዋ ጣሪያ ላይ በውኃ የተሞላ አንድ ጠርሙስ ታስሮ አየ። በሆነ መንገድ ወደ እሱ ተንደረደረና ሊከፍተውና ሊጠጣው ሲል፣ በጠርሙሱ ላይ የተለጠፈ አንድ ወረቀት አየ። እንዲህ ይነበባል፦ "ይህን ውኃ የእጅ ፓምፑን ለማስነሳት ተጠቀምበት፣ እናም ጠርሙሱን መልሰህ መሙላትን አትርሳ።"
ይህ እንግዳ ሁኔታ ነበር። ሰውየው ውኃውን መጠጣት እንዳለበት ወይም ፓምፑን ለማስነሳት ወደ ውስጥ መክተት እንዳለበት መወሰን አልቻለም። በአእምሮው ውስጥ ሁሉም ዓይነት ጥያቄዎች ተነሱ፦ ውኃውን ከከተትኩ በኋላ ፓምፑ ባይሠራስ? ማስታወሻው ውሸት ቢሆንስ? የመሬት ውስጥ ውኃውም ደርቆ ቢሆንስ? ነገር ግን ፓምፑ ቢነሳስ? ማስታወሻው እውነት ቢሆንስ? ምን ማድረግ እንዳለበት ሊገባው አልቻለም።
ከዚያም፣ ካሰበ በኋላ ጠርሙሱን ከፍቶ በሚንቀጠቀጡ እጆቹ ውኃውን ወደ ፓምፑ ውስጥ መክተት ጀመረ። ውኃውን ከከተተ በኋላ ወደ እግዚአብሔር ጸለየና ፓምፑን መሥራት ጀመረ። አንድ፣ ሁለት፣ ሦስት... እና ቀዝቃዛ፣ ንጹሕ ውኃ ከእጅ ፓምፑ መፍሰስ ጀመረ! # ተዋነይ - Tewanay
ያ ውኃ ሕይወት ሰጪ ነበር። ሰውየው እስኪረካ ጠጣ፤ ሕይወቱ ተመለሰ። አእምሮው እንደገና መሥራት ጀመረ። ጠርሙሱን እንደገና በውኃ ሞልቶ ከጣሪያው ላይ አሰረው። ይህን ሲያደርግ፣ ከፊት ለፊቱ ሌላ የመስታወት ጠርሙስ አየ። ከፈተውና በውስጡ እርሳስና ከበረሃው መውጫ መንገድ የሚያሳይ ካርታ አገኘ።
ሰውየው መንገዱን በቃሉ ይዞ ካርታ ያለበትን ጠርሙስ ወደነበረበት መለሰው። ከዚህ በኋላ የራሱን የውኃ ጠርሙሶች (አስቀድሞ የነበሩትን) ሞልቶ መሄድ ጀመረ። ጥቂት ርቀት ከተጓዘ በኋላ አንድ ጊዜ ወደ ኋላ ተመለከተና ካሰበ በኋላ ወደ ጎጆዋ ተመልሶ በውኃ በተሞላው ጠርሙስ ላይ የተለጠፈውን ወረቀት አነሳና በላዩ ላይ የሆነ ነገር መጻፍ ጀመረ። እንዲህ ሲል ጻፈ፦ "እመኑኝ፣ ይህ የእጅ ፓምፕ ይሠራል!"
ይህ ታሪክ ስለ ሕይወት ራሱ ነው። በጣም አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ እንኳን ተስፋ መቁረጥ እንደሌለብን ያስተምረናል። የዚህ ታሪክ ምግባራዊ ትምህርትም ታላቅ ነገር ከማግኘታችን በፊት ከእኛ በኩል የሆነ ነገር መስጠት እንዳለብን ነው—ልክ ሰውየው ፓምፑ እንዲሠራ ለማድረግ በእጁ የነበረውን ውኃ በሙሉ እንደከተተው።
ብታዩት፣ በዚህ ታሪክ ውስጥ ያለው ውኃ በሕይወት ውስጥ ያሉትን ጠቃሚ ነገሮች ይወክላል፤ በአይናችን ውስጥ ልዩ ዋጋ ያላቸውን ነገሮች። ለአንዳንዶች ይህ መልእክት እውቀት ሊሆን ይችላል፣ ለሌላው ፍቅር፣ ለሌላ ሰው ደግሞ ገንዘብ ሊሆን ይችላል። ምንም ይሁን ምን፣ እሱን ለማግኘት በመጀመሪያ በድርጊታችን የእጅ ፓምፕ ውስጥ መክተት አለብን፤ በምላሹም ካዋጣችሁት አስተዋጽኦ እጅግ በላቀ መጠን መልሳችሁ ታገኙታላችሁ
በልቡ ያውቅ ነበር፣ በሚቀጥሉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ ውኃ ካላገኘ ሞቱ አይቀሬ መሆኑን። ነገር ግን የሆነ ቦታ ላይ፣ አንድ ተአምር እንደሚከሰትና ውኃ እንደሚያገኝ በእግዚአብሔር ላይ እምነት ነበረው። ልክ በዚያን ጊዜ አንዲት ጎጆ አየ። ዓይኖቹን ማመን አልቻለም። ከዚህ በፊት በበረሃማ ነጸብራቅና በቅዠት ተታልሎ ነበር። ነገር ግን ያ ምስኪን ሰው ከማመን ውጪ ሌላ አማራጭ አልነበረውም፤ ይህ የመጨረሻ ተስፋው ነበርና።
በቀሪው ጉልበቱ ወደ ጎጆዋ መጓዝ ጀመረ። እየቀረበ ሲመጣ ተስፋው ጨመረ፤ በዚህ ጊዜ ዕድል ከእርሱ ጋር ነበረች። በእርግጥም ጎጆ ነበረች። ግን ይሄ ምንድን ነው? ጎጆዋ ለዓመታት ማንም ያልደረሰባት ይመስል ባዶ ነበረች። ሰውየው አሁንም ውኃ ለማግኘት ተስፋ በማድረግ ወደ ጎጆዋ ገባ። በውስጥ ያየውን ሲመለከት ዓይኖቹን ማመን አልቻለም።
አንድ የእጅ ፓምፕ ተተክሎ ነበር። ሰውየው በአዲስ ኃይል ተሞላ። ለእያንዳንዷ ጠብታ ውኃ የተጠማው ሰው በፍጥነት የእጅ ፓምፑን መሥራት ጀመረ። ነገር ግን የእጅ ፓምፑ ለዘመናት ደርቆ ነበር። ሰውየው ተስፋ ቆረጠ፤ አሁን ከሞት ሊያድነው የሚችል ምንም ነገር እንደሌለ ተሰማው። ሙሉ በሙሉ ደክሞ ወደቀ።
ልክ በዚያን ጊዜ፣ ከጎጆዋ ጣሪያ ላይ በውኃ የተሞላ አንድ ጠርሙስ ታስሮ አየ። በሆነ መንገድ ወደ እሱ ተንደረደረና ሊከፍተውና ሊጠጣው ሲል፣ በጠርሙሱ ላይ የተለጠፈ አንድ ወረቀት አየ። እንዲህ ይነበባል፦ "ይህን ውኃ የእጅ ፓምፑን ለማስነሳት ተጠቀምበት፣ እናም ጠርሙሱን መልሰህ መሙላትን አትርሳ።"
ይህ እንግዳ ሁኔታ ነበር። ሰውየው ውኃውን መጠጣት እንዳለበት ወይም ፓምፑን ለማስነሳት ወደ ውስጥ መክተት እንዳለበት መወሰን አልቻለም። በአእምሮው ውስጥ ሁሉም ዓይነት ጥያቄዎች ተነሱ፦ ውኃውን ከከተትኩ በኋላ ፓምፑ ባይሠራስ? ማስታወሻው ውሸት ቢሆንስ? የመሬት ውስጥ ውኃውም ደርቆ ቢሆንስ? ነገር ግን ፓምፑ ቢነሳስ? ማስታወሻው እውነት ቢሆንስ? ምን ማድረግ እንዳለበት ሊገባው አልቻለም።
ከዚያም፣ ካሰበ በኋላ ጠርሙሱን ከፍቶ በሚንቀጠቀጡ እጆቹ ውኃውን ወደ ፓምፑ ውስጥ መክተት ጀመረ። ውኃውን ከከተተ በኋላ ወደ እግዚአብሔር ጸለየና ፓምፑን መሥራት ጀመረ። አንድ፣ ሁለት፣ ሦስት... እና ቀዝቃዛ፣ ንጹሕ ውኃ ከእጅ ፓምፑ መፍሰስ ጀመረ! # ተዋነይ - Tewanay
ያ ውኃ ሕይወት ሰጪ ነበር። ሰውየው እስኪረካ ጠጣ፤ ሕይወቱ ተመለሰ። አእምሮው እንደገና መሥራት ጀመረ። ጠርሙሱን እንደገና በውኃ ሞልቶ ከጣሪያው ላይ አሰረው። ይህን ሲያደርግ፣ ከፊት ለፊቱ ሌላ የመስታወት ጠርሙስ አየ። ከፈተውና በውስጡ እርሳስና ከበረሃው መውጫ መንገድ የሚያሳይ ካርታ አገኘ።
ሰውየው መንገዱን በቃሉ ይዞ ካርታ ያለበትን ጠርሙስ ወደነበረበት መለሰው። ከዚህ በኋላ የራሱን የውኃ ጠርሙሶች (አስቀድሞ የነበሩትን) ሞልቶ መሄድ ጀመረ። ጥቂት ርቀት ከተጓዘ በኋላ አንድ ጊዜ ወደ ኋላ ተመለከተና ካሰበ በኋላ ወደ ጎጆዋ ተመልሶ በውኃ በተሞላው ጠርሙስ ላይ የተለጠፈውን ወረቀት አነሳና በላዩ ላይ የሆነ ነገር መጻፍ ጀመረ። እንዲህ ሲል ጻፈ፦ "እመኑኝ፣ ይህ የእጅ ፓምፕ ይሠራል!"
ይህ ታሪክ ስለ ሕይወት ራሱ ነው። በጣም አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ እንኳን ተስፋ መቁረጥ እንደሌለብን ያስተምረናል። የዚህ ታሪክ ምግባራዊ ትምህርትም ታላቅ ነገር ከማግኘታችን በፊት ከእኛ በኩል የሆነ ነገር መስጠት እንዳለብን ነው—ልክ ሰውየው ፓምፑ እንዲሠራ ለማድረግ በእጁ የነበረውን ውኃ በሙሉ እንደከተተው።
ብታዩት፣ በዚህ ታሪክ ውስጥ ያለው ውኃ በሕይወት ውስጥ ያሉትን ጠቃሚ ነገሮች ይወክላል፤ በአይናችን ውስጥ ልዩ ዋጋ ያላቸውን ነገሮች። ለአንዳንዶች ይህ መልእክት እውቀት ሊሆን ይችላል፣ ለሌላው ፍቅር፣ ለሌላ ሰው ደግሞ ገንዘብ ሊሆን ይችላል። ምንም ይሁን ምን፣ እሱን ለማግኘት በመጀመሪያ በድርጊታችን የእጅ ፓምፕ ውስጥ መክተት አለብን፤ በምላሹም ካዋጣችሁት አስተዋጽኦ እጅግ በላቀ መጠን መልሳችሁ ታገኙታላችሁ
❤20
አዲስ አበባ ውስጥ 3 ጎረምሶች ላዳ አስቆሙና የቤት እቃችንን አድርስልን አሉት። ዋጋ ነገራቸው። እሽ አሉ። ጫነውና ሩቅ መንገድ ይዘውት ሄዱ። ብዙ ጉራንጉር አስገቡትና የሆነ ቤት በር ላይ ሲደርሱ እዚህ ጋር ነን ብለው አስቆሙት።
እቃቸውንም ተሸክሞ አወረደና ሂሳብ ሲል ...
"የለንም" አሉት።
እባካችሁ ስጡኝ ብሎ ቢለምንም ዝምብለህ ንካው አሉት።
ጭራሽ እንድንከፍልህ ከፈለክ ዝፈንልን አሉት። ዘፈን አልችልም አለ።
በቃ እሺ #እልል በልና እንሰጥሃለን አሉት። ሰርቼ እኮ ነው ለምን ታንገላቱኛላችሁ። ይህንን ሁሉ እቃ ጭኜ መኪናዬን በኮሮኮንች ውስጥ ጎድቼ ይህን ያክል መንገድ መጥቸ ለምን አትከፍሉኝም ልጅ አሳዳጊ እኮ ነኝ ቢልም ጮክ ብለህ #እልልልል ካላልክ አንሰጥህም እያሉ ተሳለቁበት።
ተናደደና "ተውት በቃ! ከላይኛው አገኘዋለሁ!" ብሎ እያዘነ ጥሏቸው ሄደ።
ትንሽ እንደሄደ ከኋላ ወምበር ስልክ ጠራ። ዞር ብሎ ሲያይ ዘመናዊ iPhone pro Max የተባለ ስልክ አንሱኝ አንሱኝ እያለ እየጮኸ ነው።
መኪናውን ዳር አስያዘና ስልኩን አንስቶት "ሃሎ!" አለ።
ይቅርታ ወንድሜ አንተ ታክሲ ውስጥ ስልክ ጥለን ነበር የሚል ድምፅ ተከተለ።
ሾፌሩም፦ "ማን ልበል?" አለ።
ደዋዩም፦ "አሁን ዕቃ ያደረስክልን ልጆች ነን… እባክህን ስልኩን ስጠን... የጫንክበትን ጨምረን የፈለግከውን እንከፍላለን.... አለ በልመና ድምፅ.....
ይሄኔ የላዳው ሹፌር ምን ቢል ጥሩ ነው?
"#እልል ማለትማ አሁን ነው..." አለና ጮክ ብሎ ጆሮአቸው ላይ
"#እልልልልልልልልልልልልልልልልልል... እያለ ቅድም የተጠየቀውን እልልታ ያቀልጥላቸው ጀመር!
እቃቸውንም ተሸክሞ አወረደና ሂሳብ ሲል ...
"የለንም" አሉት።
እባካችሁ ስጡኝ ብሎ ቢለምንም ዝምብለህ ንካው አሉት።
ጭራሽ እንድንከፍልህ ከፈለክ ዝፈንልን አሉት። ዘፈን አልችልም አለ።
በቃ እሺ #እልል በልና እንሰጥሃለን አሉት። ሰርቼ እኮ ነው ለምን ታንገላቱኛላችሁ። ይህንን ሁሉ እቃ ጭኜ መኪናዬን በኮሮኮንች ውስጥ ጎድቼ ይህን ያክል መንገድ መጥቸ ለምን አትከፍሉኝም ልጅ አሳዳጊ እኮ ነኝ ቢልም ጮክ ብለህ #እልልልል ካላልክ አንሰጥህም እያሉ ተሳለቁበት።
ተናደደና "ተውት በቃ! ከላይኛው አገኘዋለሁ!" ብሎ እያዘነ ጥሏቸው ሄደ።
ትንሽ እንደሄደ ከኋላ ወምበር ስልክ ጠራ። ዞር ብሎ ሲያይ ዘመናዊ iPhone pro Max የተባለ ስልክ አንሱኝ አንሱኝ እያለ እየጮኸ ነው።
መኪናውን ዳር አስያዘና ስልኩን አንስቶት "ሃሎ!" አለ።
ይቅርታ ወንድሜ አንተ ታክሲ ውስጥ ስልክ ጥለን ነበር የሚል ድምፅ ተከተለ።
ሾፌሩም፦ "ማን ልበል?" አለ።
ደዋዩም፦ "አሁን ዕቃ ያደረስክልን ልጆች ነን… እባክህን ስልኩን ስጠን... የጫንክበትን ጨምረን የፈለግከውን እንከፍላለን.... አለ በልመና ድምፅ.....
ይሄኔ የላዳው ሹፌር ምን ቢል ጥሩ ነው?
"#እልል ማለትማ አሁን ነው..." አለና ጮክ ብሎ ጆሮአቸው ላይ
"#እልልልልልልልልልልልልልልልልልል... እያለ ቅድም የተጠየቀውን እልልታ ያቀልጥላቸው ጀመር!
❤19🥰1
“አንድን ነገር ካጣህ ብዙ ነገር ስላለህ ተደሰት፤ ብዙ ነገር ካጣህ ደግሞ ሁሉን ነገር ባለማጣትህ ተደሰት፤ ሁሉንም ነገር ካጣህ ደግሞ ደስ ይበልህ ምክንያቱም ከዚህ በኋላ ምንም የምታጣው ነገር የለምና..”
―ቫሲል ሉካሽ
―ቫሲል ሉካሽ
❤23
በሕይወትህ በጥሩ ሁኔታ ላይ መሆንህን የሚያሳዩ 10 ምልክቶች
በራስህ ላይ መጠለያ አለህ፦ የሚጠብቅህ ቤት ወይም መጠለያ አለህ።
ዛሬ በልተሃል፦ የዕለት ምግብ አግኝተሃል።
ደግ ልብ አለህ፦ በውስጥህ ቅንነት እና ደግነት አለ።
ለሌሎች መልካም ትመኛለህ፦ ለሰዎች ስኬትና ደስታ ትመኛለህ።
ንጹህ ውሃ ታገኛለህ፦ ለመጠጣትም ሆነ ለሌላ አገልግሎት ንጹህ ውሃ አለህ።
የሚያስብልህ ሰው አለ፦ የሚወድህና የሚከባከብህ ሰው አላጣህም።
የተሻለ ለመሆን ትጥራለህ፦ ሁልጊዜ ራስህን ለማሻሻል ትጋታለህ።
ንጹህ ልብስ አለህ፦ የሚለበስ ንጹህ ልብስ አለህ።
ህልም አለህ፦ ለወደፊቱ የምትመኘውና የምታልመው ግብ አለህ።
እየተነፈስክ ነው፦ በሕይወት አለህ፤ ይህም ትልቁ ዕድል ነው።
በራስህ ላይ መጠለያ አለህ፦ የሚጠብቅህ ቤት ወይም መጠለያ አለህ።
ዛሬ በልተሃል፦ የዕለት ምግብ አግኝተሃል።
ደግ ልብ አለህ፦ በውስጥህ ቅንነት እና ደግነት አለ።
ለሌሎች መልካም ትመኛለህ፦ ለሰዎች ስኬትና ደስታ ትመኛለህ።
ንጹህ ውሃ ታገኛለህ፦ ለመጠጣትም ሆነ ለሌላ አገልግሎት ንጹህ ውሃ አለህ።
የሚያስብልህ ሰው አለ፦ የሚወድህና የሚከባከብህ ሰው አላጣህም።
የተሻለ ለመሆን ትጥራለህ፦ ሁልጊዜ ራስህን ለማሻሻል ትጋታለህ።
ንጹህ ልብስ አለህ፦ የሚለበስ ንጹህ ልብስ አለህ።
ህልም አለህ፦ ለወደፊቱ የምትመኘውና የምታልመው ግብ አለህ።
እየተነፈስክ ነው፦ በሕይወት አለህ፤ ይህም ትልቁ ዕድል ነው።
"ለጥቃቅን ነገሮች አመስጋኝ ሁን፤ ምክንያቱም እነሱ ከሁሉም በላይ አስፈላጊ ነገሮች ናቸውና።"
❤10
📌 የተሟላ የሕይወት መመሪያ (The Master List)
1. ስነ-ልቦና እና ደስታ
ትዕግስት ከሌለ — ሀብት የለም
ምስጋና ከሌለ — ደስታ የለም
ትህትና ከሌለ — መማር የለም (አዲስ)
2. ተግባር እና ጤና
እንቅስቃሴ ከሌለ — ጤና የለም
ትጋት ከሌለ — ገንዘብ የለም
ቀጣይነት (Consistency) ከሌለ — ለውጥ የለም (አዲስ)
3. እውቀት እና ውጤት
ልምድ ከሌለ — ጥበብ የለም
ጥረት ከሌለ — ውጤት የለም
ትኩረት ከሌለ — ብቃት (Mastery) የለም (አዲስ)
4. እድገት እና ስኬት
አደጋን መጋፈጥ ከሌለ — እድገት የለም
ኃላፊነት ከሌለ — ስኬት የለም
ራስን መግዛት (Discipline) ከሌለ — ነፃነት የለም (አዲስ)
5. ስብዕና እና ሰላም
ታማኝነት ከሌለ — ስብዕና የለም
ፍቅር ከሌለ — ሰላም የለም
ዓላማ (Purpose) ከሌለ — አቅጣጫ የለም (አዲስ)
ማሳሰቢያ፦ "ራስን መግዛት ከሌለ ነፃነት የለም" የሚለው ነጥብ በጣም ወሳኝ ነው፤ ምክንያቱም ስሜታችንን መቆጣጠር ካልቻልን ሁልጊዜ የስሜታችን ባሪያ ሆነን እንቀራለን።
1. ስነ-ልቦና እና ደስታ
ትዕግስት ከሌለ — ሀብት የለም
ምስጋና ከሌለ — ደስታ የለም
ትህትና ከሌለ — መማር የለም (አዲስ)
2. ተግባር እና ጤና
እንቅስቃሴ ከሌለ — ጤና የለም
ትጋት ከሌለ — ገንዘብ የለም
ቀጣይነት (Consistency) ከሌለ — ለውጥ የለም (አዲስ)
3. እውቀት እና ውጤት
ልምድ ከሌለ — ጥበብ የለም
ጥረት ከሌለ — ውጤት የለም
ትኩረት ከሌለ — ብቃት (Mastery) የለም (አዲስ)
4. እድገት እና ስኬት
አደጋን መጋፈጥ ከሌለ — እድገት የለም
ኃላፊነት ከሌለ — ስኬት የለም
ራስን መግዛት (Discipline) ከሌለ — ነፃነት የለም (አዲስ)
5. ስብዕና እና ሰላም
ታማኝነት ከሌለ — ስብዕና የለም
ፍቅር ከሌለ — ሰላም የለም
ዓላማ (Purpose) ከሌለ — አቅጣጫ የለም (አዲስ)
ማሳሰቢያ፦ "ራስን መግዛት ከሌለ ነፃነት የለም" የሚለው ነጥብ በጣም ወሳኝ ነው፤ ምክንያቱም ስሜታችንን መቆጣጠር ካልቻልን ሁልጊዜ የስሜታችን ባሪያ ሆነን እንቀራለን።
❤19
📖 ከመፃህፍት ገፅ 📚
ገጣጣ ነች። ስትስቅ አፏን ከፍታ ነው ። አሳሳቋን ከማንም ጋ ብትሆን አትቀይረውም ።
ስንት ቀን እኔ ባለሁበት የሚያምር ጥርስ አይታ ስታደንቅ አይቻታለሁ ።
የሌለውን ያላጣጣለ እሱ ትልቅ ሰው ነው።
ፎቶ ላይ ገጣጣነቷን ለመደበቅ ጥረት ስታደርግ አይቻት አላቅም ።
እራስን የመሆን እና ራስን የማወቅ ጥግ እራስን መቀበል ነው።
አንድ እለት ሆን ብዬ ግንባሯ ላይ ፍንክት ስላለባት እና በሻሽ በሻርፕ ስለምትደብቀው ልጅ ነገርኳት
በዙርያችን ያሉ ሰዎች እንዲቀበሉን እኛ ቀድመን እራሳችን መቀበል አለብን አለች።
ደካማ ሰው ነው ድክመት ላይ የሚመሰጠው። በራሱ የማይተማመን እንከኑ የሚያሳቅቀው ነው ጉድለት የሚያስሰው ።
የማይለወጥ ነገርን መቀበል ከራስ ጋ ያዋህዳል።
ያየነውን መልካም ጥሩ ነገር በትክክለኛው ሰዓት ማንፀባረቅ በራስ መተማመን ይባላል።
በራሳቸው የማይተማመኑ ሰው ማሳነስ ላይ ሲረማመዱ የሚውሉ ናቸው አለቺኝ ።
በራሳቸው የማይተማመኑ ድኩማኖች አላግጠው አሸማቀዋት ነው እራሷን ያልተቀበለችው።
አስተዳደጓ ላይ ራስን ስለመሆን ራስን ስለማወቅ እና ራስን ስለማሸነፍ ማንም ስላላሰረፀባት ነው ።
ማንም በጀርባዬ ስለገጣጣነቴ ሲንሾካሾክ ባይ ውስጤ አይታወክም ድብርት አያንጠኝም ምክንያቱም ራሴን ተቀብዬዋለሁ ።
ድሃን ድሃ ስትለው ከተንጨረጨረ ድህነቱን እንዳይቀበል ትምህክተኝነቱ ጋርዶታል ማለት ነው
መስተወት ላይ ስቆም ጥርሴን ስድብቅ ምን እንደምመስል በከንፈሬ እየደበቅኩ ለማየት አልጥርም።
በአደጋ፤ በበሽታ፤ በእድሜ መግፋት አካል እንደሚዛነፍ እንደሚጎድል እንደሚበላሽ አውቀዋለሁ ።
እንደዚህ እያልኩ ግን ተፅናንቼ አላውቅም መፅናናት አማራጭ የማጣት መንገድ ነው።
ተፅናንተ አለባብሰህ ራስህን አሞኝተክ የተውከው ነገር ባስታወሱክ ባስታወስከው ቁጥር ምቾት አይሰጥህም ።
ዘለቄታዊ መፍትሄ ራስን መቀበል ነው። አስተዋፆ ባላበረከትኩበት ነገር ስለምን እመሰጣለሁ አለቺኝ ስታወራኝ ስሜታዊነት መውረግረግ ምናምን የለባትም ።
እውቀት ነፃ እንደሚያወጣ አየሁኝ !
📚📖 አዎ እሱ ጋ ያመኛል!
✍️ አድኃኖም ምትኩ
ገጣጣ ነች። ስትስቅ አፏን ከፍታ ነው ። አሳሳቋን ከማንም ጋ ብትሆን አትቀይረውም ።
ስንት ቀን እኔ ባለሁበት የሚያምር ጥርስ አይታ ስታደንቅ አይቻታለሁ ።
የሌለውን ያላጣጣለ እሱ ትልቅ ሰው ነው።
ፎቶ ላይ ገጣጣነቷን ለመደበቅ ጥረት ስታደርግ አይቻት አላቅም ።
እራስን የመሆን እና ራስን የማወቅ ጥግ እራስን መቀበል ነው።
አንድ እለት ሆን ብዬ ግንባሯ ላይ ፍንክት ስላለባት እና በሻሽ በሻርፕ ስለምትደብቀው ልጅ ነገርኳት
በዙርያችን ያሉ ሰዎች እንዲቀበሉን እኛ ቀድመን እራሳችን መቀበል አለብን አለች።
ደካማ ሰው ነው ድክመት ላይ የሚመሰጠው። በራሱ የማይተማመን እንከኑ የሚያሳቅቀው ነው ጉድለት የሚያስሰው ።
የማይለወጥ ነገርን መቀበል ከራስ ጋ ያዋህዳል።
ያየነውን መልካም ጥሩ ነገር በትክክለኛው ሰዓት ማንፀባረቅ በራስ መተማመን ይባላል።
በራሳቸው የማይተማመኑ ሰው ማሳነስ ላይ ሲረማመዱ የሚውሉ ናቸው አለቺኝ ።
በራሳቸው የማይተማመኑ ድኩማኖች አላግጠው አሸማቀዋት ነው እራሷን ያልተቀበለችው።
አስተዳደጓ ላይ ራስን ስለመሆን ራስን ስለማወቅ እና ራስን ስለማሸነፍ ማንም ስላላሰረፀባት ነው ።
ማንም በጀርባዬ ስለገጣጣነቴ ሲንሾካሾክ ባይ ውስጤ አይታወክም ድብርት አያንጠኝም ምክንያቱም ራሴን ተቀብዬዋለሁ ።
ድሃን ድሃ ስትለው ከተንጨረጨረ ድህነቱን እንዳይቀበል ትምህክተኝነቱ ጋርዶታል ማለት ነው
መስተወት ላይ ስቆም ጥርሴን ስድብቅ ምን እንደምመስል በከንፈሬ እየደበቅኩ ለማየት አልጥርም።
በአደጋ፤ በበሽታ፤ በእድሜ መግፋት አካል እንደሚዛነፍ እንደሚጎድል እንደሚበላሽ አውቀዋለሁ ።
እንደዚህ እያልኩ ግን ተፅናንቼ አላውቅም መፅናናት አማራጭ የማጣት መንገድ ነው።
ተፅናንተ አለባብሰህ ራስህን አሞኝተክ የተውከው ነገር ባስታወሱክ ባስታወስከው ቁጥር ምቾት አይሰጥህም ።
ዘለቄታዊ መፍትሄ ራስን መቀበል ነው። አስተዋፆ ባላበረከትኩበት ነገር ስለምን እመሰጣለሁ አለቺኝ ስታወራኝ ስሜታዊነት መውረግረግ ምናምን የለባትም ።
እውቀት ነፃ እንደሚያወጣ አየሁኝ !
📚📖 አዎ እሱ ጋ ያመኛል!
✍️ አድኃኖም ምትኩ
❤14🥰1
ዲግሪህን ቀቅለህ ልትበላው ነው⁉️
••••••••••••••••••••••••••••••
ወዳጄ… ፋይል ሙሉ ወረቀት (CV) ይዘህ ትዞራለህ። “ተመርቄያለሁ፣ ዲግሪ አለኝ” ትላለህ። ግን ኪስህ ባዶ ነው።
ጫማህ አልቋል።
እና ቤት ገብተህ “መንግስት ስራ አልሰጠኝም” ብለህ እናትህን ታጨናንቃለህ።
ቆይ… የተማርከው ችግር ለመፍታት ነው ወይስ ችግር ለመሆን? ትምህርት ማለት አይን መክፈቻ እንጂ፣ እጅ ማጣፊያ አይደለም!
1. የክብር (Status) እስረኛ
“እኔ እኮ ማናጅመንት ነው የተማርኩት፣ እንዴት ቲማቲም እሸጣለሁ?” “እኔ እኮ ኢንጂነር ነኝ፣ እንዴት እጄን አቆሽሻለሁ?” ይሄ አስተሳሰብ ነው የገደለህ! ዲግሪህ “ዳቦ” ካላመጣ፣ ዲግሪህ “ወረቀት” ብቻ ነው።
የተማረው ሰውዬ ስራ ንቆ ቤት ሲቀመጥ፣ ያልተማረው ልጅ ጉሊት ጀምሮ፣ ሱቅ ከፍቶ፣ መኪና ገዝቶ ያልፋል።
አንተ ግን አሁንም ፋይልህን ብብትህ ስር ይዘህ “ቀጣሪ አጣሁ” ትላለህ።
ወዳጄ… ስራን አትጠብቅ፣ ስራን ፍጠር።
በዲግሪህ ላይ “የፈጠራ ችሎታ” (Creativity) ካልጨመርክበት፣ እሱ ባዶ ሻንጣ ነው።
ያልተማረ ግን የሚሰራ ሰው፣ ከተማረ ግን ከማይሰራ ሰው ይበልጣል።
2. ፊደል የቆጠረ ወይስ ህይወት የመረመረ?
ትምህርት ቤት ገብተህ A, B, C… ቆጠርክ።
ዩኒቨርሲቲ ገብተህ “ቲዮሪ” (Theory) ሸመደድክ። ግን የህይወትን ፈተና መመለስ አቃተህ። እውነተኛ እውቀት ያለው… ፊደል የቆጠረው ሳይሆን፣ ህይወትን የተረዳው ነው።
እናትህ ፊደል አልቆጠረችም።
ግን በትንሽ ብር ቤት ታስተዳድራለች፣ ልጆቿን በስነ-ምግባር ታሳድጋለች፣ የማህበራዊ ኑሮ ችግሮችን ትፈታለች። ይሄ ነው “ጥበብ” (Wisdom) ማለት። አንተ ግን የኢኮኖሚክስ ምሩቅ ሆነህ፣ የራስህን ኪስ ማስተዳደር አቅቶሃል።
የሳይኮሎጂ ምሩቅ ሆነህ፣ ከሰዎች ጋር መግባባት አቅቶሃል።
ትምህርትህ በተግባር ካልታየ፣ አንተ “የመጽሐፍ መደርደሪያ” (Bookshelf) ነህ እንጂ ምሁር አይደለህም።
3. ትህትና የጠፋበት እውቀት
አንዳንዱ ሲማር… ትህትናው ይጠፋል።
ገጠር ያሉ ወላጆቹን ይንቃል፣ ጓደኞቹን ያራርቃል።
ቋንቋውን እንግሊዝኛ እየቀላቀለ፣ ሰውን ግራ ያጋባል።
“እኔ አውቃለሁ፣ እናንተ አታውቁም” ይላል።
ወንድሜ…
እውቀት እንደ ወንዝ ነው። ዝቅ ባለ ቦታ ነው የሚፈሰው።
ዝቅ ብለህ ካልተማርክ፣ ከህብረተሰቡ ካልቀሰምክ… እውቀትህ ጎደሎ ነው።
ትልቁ እውቀት “አለማወቅን ማወቅ” ነው።
ብዙ ባወቅክ ቁጥር፣ ብዙ ገና እንደሚቀርህ መረዳት አለብህ። ያለበለዚያ ድንቁርናህን በዲግሪ ሸፍነህ እየኖርክ ነው።
የጭሰኛው መልእክት…
ተመራቂው… ተማሪው…
ዲግሪህን አክብረው፣ ግን አታምልከው።
ዲግሪ መነጽር ነው። አለምን በደንብ እንድታይ ይረዳሃል እንጂ፣ አለምን አይሰራልህም።
ስራ አትናቅ።
ጃኬትህን አውልቅ፣ እጅጌህን ሰብስብና ወደ ስራ ግባ።
በወረቀት ላይ ያለው “A” ሳይሆን፣ በህይወት ላይ ያለው “ስራ” ነው የሚያዋጣህ!
ከ Fb ገፅ የተገኘ ይጠቅማል ብላችሁ ካሰባችሁ ማጋራታችሁን አትርሱ🙏🏿
••••••••••••••••••••••••••••••
ወዳጄ… ፋይል ሙሉ ወረቀት (CV) ይዘህ ትዞራለህ። “ተመርቄያለሁ፣ ዲግሪ አለኝ” ትላለህ። ግን ኪስህ ባዶ ነው።
ጫማህ አልቋል።
እና ቤት ገብተህ “መንግስት ስራ አልሰጠኝም” ብለህ እናትህን ታጨናንቃለህ።
ቆይ… የተማርከው ችግር ለመፍታት ነው ወይስ ችግር ለመሆን? ትምህርት ማለት አይን መክፈቻ እንጂ፣ እጅ ማጣፊያ አይደለም!
1. የክብር (Status) እስረኛ
“እኔ እኮ ማናጅመንት ነው የተማርኩት፣ እንዴት ቲማቲም እሸጣለሁ?” “እኔ እኮ ኢንጂነር ነኝ፣ እንዴት እጄን አቆሽሻለሁ?” ይሄ አስተሳሰብ ነው የገደለህ! ዲግሪህ “ዳቦ” ካላመጣ፣ ዲግሪህ “ወረቀት” ብቻ ነው።
የተማረው ሰውዬ ስራ ንቆ ቤት ሲቀመጥ፣ ያልተማረው ልጅ ጉሊት ጀምሮ፣ ሱቅ ከፍቶ፣ መኪና ገዝቶ ያልፋል።
አንተ ግን አሁንም ፋይልህን ብብትህ ስር ይዘህ “ቀጣሪ አጣሁ” ትላለህ።
ወዳጄ… ስራን አትጠብቅ፣ ስራን ፍጠር።
በዲግሪህ ላይ “የፈጠራ ችሎታ” (Creativity) ካልጨመርክበት፣ እሱ ባዶ ሻንጣ ነው።
ያልተማረ ግን የሚሰራ ሰው፣ ከተማረ ግን ከማይሰራ ሰው ይበልጣል።
2. ፊደል የቆጠረ ወይስ ህይወት የመረመረ?
ትምህርት ቤት ገብተህ A, B, C… ቆጠርክ።
ዩኒቨርሲቲ ገብተህ “ቲዮሪ” (Theory) ሸመደድክ። ግን የህይወትን ፈተና መመለስ አቃተህ። እውነተኛ እውቀት ያለው… ፊደል የቆጠረው ሳይሆን፣ ህይወትን የተረዳው ነው።
እናትህ ፊደል አልቆጠረችም።
ግን በትንሽ ብር ቤት ታስተዳድራለች፣ ልጆቿን በስነ-ምግባር ታሳድጋለች፣ የማህበራዊ ኑሮ ችግሮችን ትፈታለች። ይሄ ነው “ጥበብ” (Wisdom) ማለት። አንተ ግን የኢኮኖሚክስ ምሩቅ ሆነህ፣ የራስህን ኪስ ማስተዳደር አቅቶሃል።
የሳይኮሎጂ ምሩቅ ሆነህ፣ ከሰዎች ጋር መግባባት አቅቶሃል።
ትምህርትህ በተግባር ካልታየ፣ አንተ “የመጽሐፍ መደርደሪያ” (Bookshelf) ነህ እንጂ ምሁር አይደለህም።
3. ትህትና የጠፋበት እውቀት
አንዳንዱ ሲማር… ትህትናው ይጠፋል።
ገጠር ያሉ ወላጆቹን ይንቃል፣ ጓደኞቹን ያራርቃል።
ቋንቋውን እንግሊዝኛ እየቀላቀለ፣ ሰውን ግራ ያጋባል።
“እኔ አውቃለሁ፣ እናንተ አታውቁም” ይላል።
ወንድሜ…
እውቀት እንደ ወንዝ ነው። ዝቅ ባለ ቦታ ነው የሚፈሰው።
ዝቅ ብለህ ካልተማርክ፣ ከህብረተሰቡ ካልቀሰምክ… እውቀትህ ጎደሎ ነው።
ትልቁ እውቀት “አለማወቅን ማወቅ” ነው።
ብዙ ባወቅክ ቁጥር፣ ብዙ ገና እንደሚቀርህ መረዳት አለብህ። ያለበለዚያ ድንቁርናህን በዲግሪ ሸፍነህ እየኖርክ ነው።
የጭሰኛው መልእክት…
ተመራቂው… ተማሪው…
ዲግሪህን አክብረው፣ ግን አታምልከው።
ዲግሪ መነጽር ነው። አለምን በደንብ እንድታይ ይረዳሃል እንጂ፣ አለምን አይሰራልህም።
ስራ አትናቅ።
ጃኬትህን አውልቅ፣ እጅጌህን ሰብስብና ወደ ስራ ግባ።
በወረቀት ላይ ያለው “A” ሳይሆን፣ በህይወት ላይ ያለው “ስራ” ነው የሚያዋጣህ!
ከ Fb ገፅ የተገኘ ይጠቅማል ብላችሁ ካሰባችሁ ማጋራታችሁን አትርሱ🙏🏿
❤25💯3👍1🔥1👏1
ይቅርታ፦ ለራስ የሚሰጥ የነፃነት ስጦታ!
"ይቅርታ ማድረግ ለበደለን ሰው የምንሰጠው 'ስጦታ' ሳይሆን፣ ራሳችንን ከቂም እስር ቤት የምናወጣበት 'የነፃነት ቁልፍ' ነው!"
ብዙዎቻችን "ይቅርታ ካደረግኩለት በደሉን እንደረሳሁት ወይም እንደደገፍኩት ይቆጠራል" ብለን እናስባለን። ነገር ግን ይቅርታ ማለት የበደሉን ሰው ድርጊት ማጽደቅ ማለት አይደለም። ይቅርታ ማለት "ከአሁን በኋላ ያ ያለፈ ታሪክ የዛሬ ሰላሜን እንዲሰርቀው አልፈቅድም" ብሎ መወሰን ነው።
ይቅርታ ለምን ለራሳችን የምንሰጠው ስጦታ ነው አልን?
1. ከቂም ሰንሰለት መፈታት
ቂም መያዝ ማለት የሌላውን ሰው ስህተት ተሸክሞ እንደ መንከራተት ነው። ይቅርታ ስታደርግ ያንን ከባድ ሸክም ከጫንቃህ ላይ ታወርዳለህ። ሰላምህ የሚመለሰው በደለኛውን ስትቀጣ ሳይሆን፣ ልብህን ከቂም ስታጸዳ ነው።
2. ቁስልን የመፈወስ ኃይል
ቂም የቆየ ቁስል እንዳይሽር ያደርገዋል። ይቅርታ ስታደርግ ግን ትኩረትህ ካለፈው ስብራት ወደ ፊት ወዳለው ፈውስ ይዞራል። ይቅርታ ለበደለኛው ሰው ሳይሆን ለራስህ ቁስል የምታደርገው መድኃኒት ነው።
3. ለዕድገት ቦታ መክፈት
ልባችን በቂምና በቁጭት ተሞልቶ አዲስ ደስታና አዲስ ዕድል ሊገባበት አይችልም። ይቅርታ ስታደርግ በልብህ ውስጥ ለፍቅር፣ ለሰላምና ለትልቅ ስኬት የሚሆን ሰፊ ቦታ ትፈጥራለህ።
💡 የዛሬው ትምህርት፦
ይቅርታ ስታደርግ ሌላውን ሰው ነፃ ያወጣህ ይመስልሃል፤ ነገር ግን ነፃ የወጣኸው አንተ ራስህ መሆንህን ትረዳለህ። ሰላምህ ከማንም ስህተት በላይ ዋጋ አለውና ለራስህ ስትል ይቅርታን ምረጥ።
"ይቅርታ" ሲባል ብዙ ጊዜ ለበደለን ሰው የምናደርገው ደግነት ይመስለናል፤ ነገር ግን ትልቁ ጥቅሙ ለራሳችን ነው።
"ይቅርታ ማድረግ ለበደለን ሰው የምንሰጠው 'ስጦታ' ሳይሆን፣ ራሳችንን ከቂም እስር ቤት የምናወጣበት 'የነፃነት ቁልፍ' ነው!"
ብዙዎቻችን "ይቅርታ ካደረግኩለት በደሉን እንደረሳሁት ወይም እንደደገፍኩት ይቆጠራል" ብለን እናስባለን። ነገር ግን ይቅርታ ማለት የበደሉን ሰው ድርጊት ማጽደቅ ማለት አይደለም። ይቅርታ ማለት "ከአሁን በኋላ ያ ያለፈ ታሪክ የዛሬ ሰላሜን እንዲሰርቀው አልፈቅድም" ብሎ መወሰን ነው።
ይቅርታ ለምን ለራሳችን የምንሰጠው ስጦታ ነው አልን?
1. ከቂም ሰንሰለት መፈታት
ቂም መያዝ ማለት የሌላውን ሰው ስህተት ተሸክሞ እንደ መንከራተት ነው። ይቅርታ ስታደርግ ያንን ከባድ ሸክም ከጫንቃህ ላይ ታወርዳለህ። ሰላምህ የሚመለሰው በደለኛውን ስትቀጣ ሳይሆን፣ ልብህን ከቂም ስታጸዳ ነው።
2. ቁስልን የመፈወስ ኃይል
ቂም የቆየ ቁስል እንዳይሽር ያደርገዋል። ይቅርታ ስታደርግ ግን ትኩረትህ ካለፈው ስብራት ወደ ፊት ወዳለው ፈውስ ይዞራል። ይቅርታ ለበደለኛው ሰው ሳይሆን ለራስህ ቁስል የምታደርገው መድኃኒት ነው።
3. ለዕድገት ቦታ መክፈት
ልባችን በቂምና በቁጭት ተሞልቶ አዲስ ደስታና አዲስ ዕድል ሊገባበት አይችልም። ይቅርታ ስታደርግ በልብህ ውስጥ ለፍቅር፣ ለሰላምና ለትልቅ ስኬት የሚሆን ሰፊ ቦታ ትፈጥራለህ።
💡 የዛሬው ትምህርት፦
ይቅርታ ስታደርግ ሌላውን ሰው ነፃ ያወጣህ ይመስልሃል፤ ነገር ግን ነፃ የወጣኸው አንተ ራስህ መሆንህን ትረዳለህ። ሰላምህ ከማንም ስህተት በላይ ዋጋ አለውና ለራስህ ስትል ይቅርታን ምረጥ።
"ይቅርታ" ሲባል ብዙ ጊዜ ለበደለን ሰው የምናደርገው ደግነት ይመስለናል፤ ነገር ግን ትልቁ ጥቅሙ ለራሳችን ነው።
❤11🔥1🤔1
ስኬታማ መሆን ትፈልጋለህ? ❓
⚡ሌሎች ሲተኙ አንተ አጥና (ተማር).
⚡ሌሎች ሲያቅማሙ አንተ ወስን.
⚡ሌሎች ነገ ዛሬ እያሉ ሲያስተላልፉ አንተ ጀምር.
⚡ሌሎች ፈቃደኛ ብቻ ሆነው (ሲመኙ) ሳሉ አንተ በተግባር ስራ.
⚡ሌሎች ሲያባክኑ አንተ ቆጥብ.
⚡ሌሎች ሲያወሩ አንተ አዳምጥ.
⚡ሌሎች ሲኮሳተሩ አንተ ፈገግ በል.
⚡ሌሎች ተስፋ ቆርጠው ሲያቆሙ አንተ ጽና.
⚡ሌሎች ሲተኙ አንተ አጥና (ተማር).
⚡ሌሎች ሲያቅማሙ አንተ ወስን.
⚡ሌሎች ነገ ዛሬ እያሉ ሲያስተላልፉ አንተ ጀምር.
⚡ሌሎች ፈቃደኛ ብቻ ሆነው (ሲመኙ) ሳሉ አንተ በተግባር ስራ.
⚡ሌሎች ሲያባክኑ አንተ ቆጥብ.
⚡ሌሎች ሲያወሩ አንተ አዳምጥ.
⚡ሌሎች ሲኮሳተሩ አንተ ፈገግ በል.
⚡ሌሎች ተስፋ ቆርጠው ሲያቆሙ አንተ ጽና.
❤14👍1👏1
ሁላችንም ልንቀበላቸው የሚገቡ 5 የማይመቹ እውነታዎች፦
1. ነገሮች ሁልጊዜ እንደተመኘኸው ያህል ፍጹም ላይሆኑ ይችላሉ፤ ነገር ግን እንደፈራኸው ያህልም አስከፊ አይሆኑም።
2. ከመሞከር ተቆጥቦ በፀፀት ከመኖር ይልቅ፣ ሞክሮ መውደቅ ይሻላል።
3. ለራስህ ደስታ ካንተ ውጭ ሌላ ማንም ተጠያቂ የለም።
4. ሁሉም የሰዎች ግንኙነቶችህ ተመሳሳይ ችግር ካጋጠማቸው... ችግሩ ያለው አንተ ጋር ነው።
5. ሕይወት አጭር ናት፤ ሞት ደግሞ የማይቀር ነው፤ ስለዚህ ያላችሁን ጊዜ ትርጉም ባለው ነገር ተጠቀሙበት።
1. ነገሮች ሁልጊዜ እንደተመኘኸው ያህል ፍጹም ላይሆኑ ይችላሉ፤ ነገር ግን እንደፈራኸው ያህልም አስከፊ አይሆኑም።
2. ከመሞከር ተቆጥቦ በፀፀት ከመኖር ይልቅ፣ ሞክሮ መውደቅ ይሻላል።
3. ለራስህ ደስታ ካንተ ውጭ ሌላ ማንም ተጠያቂ የለም።
4. ሁሉም የሰዎች ግንኙነቶችህ ተመሳሳይ ችግር ካጋጠማቸው... ችግሩ ያለው አንተ ጋር ነው።
5. ሕይወት አጭር ናት፤ ሞት ደግሞ የማይቀር ነው፤ ስለዚህ ያላችሁን ጊዜ ትርጉም ባለው ነገር ተጠቀሙበት።
❤18🥰2
የሕይወትና የስኬት መመሪያ
1. መሠረታዊ የሕይወት መርሆች
"ያለ መስዋዕትነት የሚገኝ ዋጋ ያለው ነገር የለም።"
🫰🏿ትዕግስት ከሌለ — ሀብት የለም
🫰🏿ምስጋና ከሌለ — ደስታ የለም
🫰🏿አካላዊ እንቅስቃሴ ከሌለ — ጤና የለም
🫰🏿ትጋት ከሌለ — ገንዘብ የለም
🫰🏿ልምድ ከሌለ — ጥበብ የለም
🫰🏿ጥረት ከሌለ — ውጤት የለም
🫰🏿አደጋን መጋፈጥ ከሌለ — እድገት የለም
🫰🏿ኃላፊነት ከሌለ — ስኬት የለም
🫰🏿ታማኝነት ከሌለ — ስብዕና የለም
🫰🏿ፍቅር ከሌለ — ሰላም የለም
🫰🏿ስነስርዓት ከሌለ — ነፃነት የለም
🫰🏿ትኩረት ከሌለ — ብቃት የለም
2. የስኬት መተካካቶች
"ስኬት አዳዲስ ነገሮችን መጨመር ብቻ ሳይሆን፣ የማይጠቅሙትን ጠቃሚ በሆኑት መተካት ነው።"
🫰🏿አልኮልን ➔ በውሃ ተካ
🫰🏿ውድቀትን ➔ በትምህርት ተካ
🫰🏿ከመጠን በላይ ማሰብን ➔ በተግባር ተካ
🫰🏿ሌላን መውቀስን ➔ በኃላፊነት ተካ
🫰🏿መጥፎ ጓደኞችን ➔ በመልካም መካሪዎች ተካ
🫰🏿ሰበብ ማብዛትን ➔ በምስጋና ተካ
🫰🏿ጊዜ ማጥፊያን (Netflix) ➔ በበቂ እንቅልፍ ተካ
🫰🏿አስመሳይ ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ➔ በአርአያ ፈጣሪዎች ተካ
"ዛሬ የምታደርገው ለውጥ፣ ነገ የምትኖርበትን ሕይወት ይወስነዋል።"
1. መሠረታዊ የሕይወት መርሆች
"ያለ መስዋዕትነት የሚገኝ ዋጋ ያለው ነገር የለም።"
🫰🏿ትዕግስት ከሌለ — ሀብት የለም
🫰🏿ምስጋና ከሌለ — ደስታ የለም
🫰🏿አካላዊ እንቅስቃሴ ከሌለ — ጤና የለም
🫰🏿ትጋት ከሌለ — ገንዘብ የለም
🫰🏿ልምድ ከሌለ — ጥበብ የለም
🫰🏿ጥረት ከሌለ — ውጤት የለም
🫰🏿አደጋን መጋፈጥ ከሌለ — እድገት የለም
🫰🏿ኃላፊነት ከሌለ — ስኬት የለም
🫰🏿ታማኝነት ከሌለ — ስብዕና የለም
🫰🏿ፍቅር ከሌለ — ሰላም የለም
🫰🏿ስነስርዓት ከሌለ — ነፃነት የለም
🫰🏿ትኩረት ከሌለ — ብቃት የለም
2. የስኬት መተካካቶች
"ስኬት አዳዲስ ነገሮችን መጨመር ብቻ ሳይሆን፣ የማይጠቅሙትን ጠቃሚ በሆኑት መተካት ነው።"
🫰🏿አልኮልን ➔ በውሃ ተካ
🫰🏿ውድቀትን ➔ በትምህርት ተካ
🫰🏿ከመጠን በላይ ማሰብን ➔ በተግባር ተካ
🫰🏿ሌላን መውቀስን ➔ በኃላፊነት ተካ
🫰🏿መጥፎ ጓደኞችን ➔ በመልካም መካሪዎች ተካ
🫰🏿ሰበብ ማብዛትን ➔ በምስጋና ተካ
🫰🏿ጊዜ ማጥፊያን (Netflix) ➔ በበቂ እንቅልፍ ተካ
🫰🏿አስመሳይ ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ➔ በአርአያ ፈጣሪዎች ተካ
"ዛሬ የምታደርገው ለውጥ፣ ነገ የምትኖርበትን ሕይወት ይወስነዋል።"
❤26👏4
የአዲስ ማንነት መጀመሪያ (ትልቁ እውነት)
"ቀድሞ ማን እንደነበርክ ቦታ የለውም፤ ትልቁ ነገር ዛሬ ማን ለመሆን እንደወሰንክ ነው። አንተ ማለት የሰራሃቸው ስህተቶችህ አይደለህም። አንተ ማለት ያጋጠሙህ መሰናክሎች አይደለህም። አንተ ማለት ያለፈ ታሪክህ አይደለህም። አንተ ማለት ቁስሎችህም አይደለህም።
ዛሬም ሆነ በማንኛውም ቅጽበት የተለየ ውሳኔ መወሰን እንደምትችል ሁልጊዜ አስታውስ። በእያንዳንዱ ትንፋሽህ የተለየ ለማሰብ፣ ለመምረጥ፣ ለመወሰንና ለመተግበር አዲስ ዕድል ይሰጥሃል። ይህም መሆን የምትችለውን ታላቅ ማንነት እንድትገነባ ይረዳሃል።
አንተ ከማንም አታንስም፤ አንተ ለራስህ በቂ ነህ!"
"ቀድሞ ማን እንደነበርክ ቦታ የለውም፤ ትልቁ ነገር ዛሬ ማን ለመሆን እንደወሰንክ ነው። አንተ ማለት የሰራሃቸው ስህተቶችህ አይደለህም። አንተ ማለት ያጋጠሙህ መሰናክሎች አይደለህም። አንተ ማለት ያለፈ ታሪክህ አይደለህም። አንተ ማለት ቁስሎችህም አይደለህም።
ዛሬም ሆነ በማንኛውም ቅጽበት የተለየ ውሳኔ መወሰን እንደምትችል ሁልጊዜ አስታውስ። በእያንዳንዱ ትንፋሽህ የተለየ ለማሰብ፣ ለመምረጥ፣ ለመወሰንና ለመተግበር አዲስ ዕድል ይሰጥሃል። ይህም መሆን የምትችለውን ታላቅ ማንነት እንድትገነባ ይረዳሃል።
አንተ ከማንም አታንስም፤ አንተ ለራስህ በቂ ነህ!"
❤14👍1