#የአፎምያ_አጽናኝ
@Mgetem
ከቀደመው መንገድ ከላይ በተሰጠን
ዕድሳት በማያውቅ በማይሻርው ዘመን
በድንቅ ምስክሮች ብርሃን በሆኑን
እንድንጓዝ ሁሌም የአፎምያ አጽናኝ
ጠላት ቀስቱን ሰብቆ ሊያጠፋን ሲመጣ
እንደ ቋጥኝ ከቦን የዚህ አለም ጣጣ
በከንቱ ስንሮጥ ኋላ እንዳንቀጣ
አማልደን መላኩ የነፍሳችን ዕጣ
የሁሉንም ጸሎት ከአምላክ የምታደርስ
ፍቅር እና ርህራሄ በሰው የምታለብስ
ልክ እንደ ትላንቱ ዛሬም ፈጥነህ ድረስ
በአንደበትህ ፍሬ ውስጣችን ይታደስ
የዳንኤል አጽናኝ የአፎምያ ረዳት
በህይወት የቀየርክ የባህራንን ጽሕፈት
በለአምን የታደክ ከእርግማን መቅጸፍት
እኛንም ጠብቀን ከምናየው መአት
የምጽአት ዋዜማ ለመሆኑ ምስክር
በመጽሐፍ ያለው ቃሉ ሲተገበር
መተማመን ጠፍቶ ሲቀወቅዝ ፍቅር
በወንጌሉ አንድምታ ልባችን ይታጠር
ይቅርታ ምህርቱ ይምጣልን የእግዚአብሔር
እረኛ እንደሌለው ሲጨነቅ ትውልዱ
ተመሳስሎ ቆሞ ሲያስት በመንገዱ
ግራ በመጋት ስንቶቹ ተጎዱ
በየዋህነታቸው አብረው ተሰደዱ
ዘንዶ አፉን ከፍቶ ነፍሳት እንዳይወጥ
የተዋህዶን መዝገብ እውነቱን ለመግለጥ
የቆመውን ሁሉ በአውደ ምህረቱ
ያበረታን አምላክ እሰከ ምጽአቱ።
_____________________________
እንኳን ለሊቀመላአኩ ለቅዱስ ሚካኤል ወርሃዊ ክብር በዓል በሰላም አደርሳቹ አደረሰን የመላአኩ ረድኤት እና ምልጃው አይለየን አሜን!
_____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@Mgetem
ከቀደመው መንገድ ከላይ በተሰጠን
ዕድሳት በማያውቅ በማይሻርው ዘመን
በድንቅ ምስክሮች ብርሃን በሆኑን
እንድንጓዝ ሁሌም የአፎምያ አጽናኝ
ጠላት ቀስቱን ሰብቆ ሊያጠፋን ሲመጣ
እንደ ቋጥኝ ከቦን የዚህ አለም ጣጣ
በከንቱ ስንሮጥ ኋላ እንዳንቀጣ
አማልደን መላኩ የነፍሳችን ዕጣ
የሁሉንም ጸሎት ከአምላክ የምታደርስ
ፍቅር እና ርህራሄ በሰው የምታለብስ
ልክ እንደ ትላንቱ ዛሬም ፈጥነህ ድረስ
በአንደበትህ ፍሬ ውስጣችን ይታደስ
የዳንኤል አጽናኝ የአፎምያ ረዳት
በህይወት የቀየርክ የባህራንን ጽሕፈት
በለአምን የታደክ ከእርግማን መቅጸፍት
እኛንም ጠብቀን ከምናየው መአት
የምጽአት ዋዜማ ለመሆኑ ምስክር
በመጽሐፍ ያለው ቃሉ ሲተገበር
መተማመን ጠፍቶ ሲቀወቅዝ ፍቅር
በወንጌሉ አንድምታ ልባችን ይታጠር
ይቅርታ ምህርቱ ይምጣልን የእግዚአብሔር
እረኛ እንደሌለው ሲጨነቅ ትውልዱ
ተመሳስሎ ቆሞ ሲያስት በመንገዱ
ግራ በመጋት ስንቶቹ ተጎዱ
በየዋህነታቸው አብረው ተሰደዱ
ዘንዶ አፉን ከፍቶ ነፍሳት እንዳይወጥ
የተዋህዶን መዝገብ እውነቱን ለመግለጥ
የቆመውን ሁሉ በአውደ ምህረቱ
ያበረታን አምላክ እሰከ ምጽአቱ።
_____________________________
እንኳን ለሊቀመላአኩ ለቅዱስ ሚካኤል ወርሃዊ ክብር በዓል በሰላም አደርሳቹ አደረሰን የመላአኩ ረድኤት እና ምልጃው አይለየን አሜን!
_____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
#ስውር_ቅኔ
@Mgetem
የቤተ ክርስትያን ደጅ ዕለት ተለት ስሜ
በፆም በፀሎት በስግደት ደክሜ
አምላኬን ለመንኩት
የሚያስፈልገኝን ዘርዝሬ ነገርኩት
የሚያስፈልገኝ ነገር ቢዘገይ ጊዜ
ነፈከኝ ብዬ በምሬት አንካሴ
ፈጣሪን ወጋሁት
ልቡን አደማሁት
በስርዓት አጥ ምሬቴ
በአጉል እምነቴ
ልቡ ስለቆሰለ
በደመና መሀል ጌታዬ እንዲህ አለ
‹‹ ሁሉን የማቀው እኔ ሆኘ ሳለ
ነፈከኝ ለማለት ምነው ልቦናህ ቸኮለ
ዘርዝረህ የላከውን የልመና ፀሎት
ይመለከት ዘንድ ዐይኔ ተተከለ
የምትፈልገው እንጅ የሚያስፈልግህ አንድም እንደሌሌ
የታዘበው እጄ የጠየከኝን ከማድረግ ተከለከለ
ግና ልጄ አዕምሮህ በደንብ ካሰተዋለ
ባለማድረግ ውስጥም ታላቅ ማድረግ አለ>>
✍ ዳንኤል ከበደ
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
ግጥሞቻችሁን ላኩልን
@Mgetem
የቤተ ክርስትያን ደጅ ዕለት ተለት ስሜ
በፆም በፀሎት በስግደት ደክሜ
አምላኬን ለመንኩት
የሚያስፈልገኝን ዘርዝሬ ነገርኩት
የሚያስፈልገኝ ነገር ቢዘገይ ጊዜ
ነፈከኝ ብዬ በምሬት አንካሴ
ፈጣሪን ወጋሁት
ልቡን አደማሁት
በስርዓት አጥ ምሬቴ
በአጉል እምነቴ
ልቡ ስለቆሰለ
በደመና መሀል ጌታዬ እንዲህ አለ
‹‹ ሁሉን የማቀው እኔ ሆኘ ሳለ
ነፈከኝ ለማለት ምነው ልቦናህ ቸኮለ
ዘርዝረህ የላከውን የልመና ፀሎት
ይመለከት ዘንድ ዐይኔ ተተከለ
የምትፈልገው እንጅ የሚያስፈልግህ አንድም እንደሌሌ
የታዘበው እጄ የጠየከኝን ከማድረግ ተከለከለ
ግና ልጄ አዕምሮህ በደንብ ካሰተዋለ
ባለማድረግ ውስጥም ታላቅ ማድረግ አለ>>
✍ ዳንኤል ከበደ
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
ግጥሞቻችሁን ላኩልን
#አፈረሰበት_እቅዱን
@Mgetem
የሰው ዘር ቀዳሚ ጠላት
ለዓለም የሐሰት አባት
የአዳምን ኃጢአት መስራች
በሰዎች ውድቀት ተደሳች
የሐዘን ቤቶችን ለመስራት
ተኝቶ አያውቅም በእውነት
በደምና እንባ እያራሰ
በሰው አጥንት እየማሰ
የሞትን መሰረት በመጣል
የኃጢአት ምሰሶ በመትከል
እጅግ ብዙ ዘመናት ትግሏል
የሞቱን መውጊያ ለመንቀል
ምክንያተ ድኂን ናት ድንግል
የአዳምን እዳ ለማስወገድ
ሥጋን ለበሰ እግዚአብሔር ወልድ
አማኑኤል ሰው በመሆን
ክፉ ተግባሩን የሰይጣንን
አፈረሰበት ዕቅዱን፡፡
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@bubushu
@Mgetem
የሰው ዘር ቀዳሚ ጠላት
ለዓለም የሐሰት አባት
የአዳምን ኃጢአት መስራች
በሰዎች ውድቀት ተደሳች
የሐዘን ቤቶችን ለመስራት
ተኝቶ አያውቅም በእውነት
በደምና እንባ እያራሰ
በሰው አጥንት እየማሰ
የሞትን መሰረት በመጣል
የኃጢአት ምሰሶ በመትከል
እጅግ ብዙ ዘመናት ትግሏል
የሞቱን መውጊያ ለመንቀል
ምክንያተ ድኂን ናት ድንግል
የአዳምን እዳ ለማስወገድ
ሥጋን ለበሰ እግዚአብሔር ወልድ
አማኑኤል ሰው በመሆን
ክፉ ተግባሩን የሰይጣንን
አፈረሰበት ዕቅዱን፡፡
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@bubushu
#አደበታችን_የድንግልን_ስራ_ያመሰግናል
_____________________
የአለም መዳኒት ከእርሷ ስጋን ነስቶ
የምስራች ዜና በገብርኤል ተሰምቶ
ለልዑል ማደርያ ትሆን ይገባታል
በዳዊት ሀገር ከእርሷ ተወለደ
ለማእፀኗ ፍሬ ትውልዱ ሰገደ
ፅሃይን ታቅፋ ብረሃንን የሰጠች
ከምድር ፍጥረታት እጅግ የተለየች
የተዋህዶ አርማ ላይናችን ድንቅ ነች(፪)
እናትና ድንግል ሁለቱንም ይዛ
በድንግልናው የአለሙን ቤዛ ይዛ
እርኩሰት የሌለባት የተመረጠች ከሰማይ
ኑ እናመስግናት አህዛብ ባንድ ላይ
የህይወት እንጀራን ስላስገኘች ሲሳይ
#ከእህተ_ማርያም
__________________________
@Mgetem
@Mgetem
@kal002
_____________________
የአለም መዳኒት ከእርሷ ስጋን ነስቶ
የምስራች ዜና በገብርኤል ተሰምቶ
ለልዑል ማደርያ ትሆን ይገባታል
በዳዊት ሀገር ከእርሷ ተወለደ
ለማእፀኗ ፍሬ ትውልዱ ሰገደ
ፅሃይን ታቅፋ ብረሃንን የሰጠች
ከምድር ፍጥረታት እጅግ የተለየች
የተዋህዶ አርማ ላይናችን ድንቅ ነች(፪)
እናትና ድንግል ሁለቱንም ይዛ
በድንግልናው የአለሙን ቤዛ ይዛ
እርኩሰት የሌለባት የተመረጠች ከሰማይ
ኑ እናመስግናት አህዛብ ባንድ ላይ
የህይወት እንጀራን ስላስገኘች ሲሳይ
#ከእህተ_ማርያም
__________________________
@Mgetem
@Mgetem
@kal002
✤ ተሸክሜ አልጋዬን ✤
ጠዋት በማለዳ
ቤትህ እንዳልገሰግስ
ሌሊቴ እንደ ዳዊት
ስምህን እንዳልቀድስ
ካልጋዬ ጋር አስሮ
የያዘኝ ደዌ
የድብርት ብርድልብስ
የእንቅልፍ አባዜ
አርቅልኝና
ተሸክሜ አልጋዬን
ዘወትር በቤትህ
ብሰማ ጩኸቴን።
*ከመቅደስ አያሌው
@Mgetem
ጠዋት በማለዳ
ቤትህ እንዳልገሰግስ
ሌሊቴ እንደ ዳዊት
ስምህን እንዳልቀድስ
ካልጋዬ ጋር አስሮ
የያዘኝ ደዌ
የድብርት ብርድልብስ
የእንቅልፍ አባዜ
አርቅልኝና
ተሸክሜ አልጋዬን
ዘወትር በቤትህ
ብሰማ ጩኸቴን።
*ከመቅደስ አያሌው
@Mgetem
#ስንት_ቀን_ፈጀብህ?
/መንፈሳዊ መነባንብ /
-----------------✞-------------------
ለአዳም ኪዳን ሰጠህ
እንደምትወለድ ወደ ምድር ወርደህ
እንዴት ነበር ያኔ..?
ወደ እኛ ስትመጣ መላእክትን ትተህ?
………
የሔዋን እርግማን
የባሏም የውርስ ኃጢአት መዘገን
እንዲያ አሳሰበህና
መጣህልን ሁሉን አደረግህ በፅሙና
.........
እንዴት ነበር ያኔ..?
ያችን ንጹሕ ለመፈለግ የወሰደብህ ጊዜ
አድርገህ የሰጠኸንን ፈውስ በበድልን ጊዜ
ግን ምን ያህል ነው ልፋትህ?
ድንግልን ስትፈልግ የፈጀብህ?
.........
ከሰማያት ስትወርድ አጀቡህ መላእክት?
ዓለሙስ ተናወፀ በይባቤ በስብሐት?
ያ ምቀኛ ዲያቢሎስ ግን ምን አለ?
ወደ እኛ ስትመጣ አለ አይደል ኮበለለ?
ነው ሥጋ ለብሶ ጉድ ሠራኝ አለ?
........
እንዴት ነው እርቀቱ
የሰማይ ምጥቀቱ
የምድርስ ሥፋት
ከሷ እስክታርፍባት?
ግን ጌታ...?ሰማያት ምን አሉ
ትትሀቸው መጠህ ባንተ አጉረመረሙ?
ፍጥረታትስ ቢሆን ማሕሌት አቆሙ?
.......
ምሥጢረኛው ጌታ
መንገድህ በየት ነው ወደ እኛ ስትመጣ?
ቤተ ልሔም ስትደርስ
ማን አገለገልህ?ምን አለች ምድሪቱስ
እያቄም ወሐናን እንዴት መረጥሃቸው
አንተ እንድትወለድ ምክንያትህ ናቸው
.......
ሰማዩ ሰፊ ነው
ምድርንም ታውቃለህ
እንዴት እንድትሰፋ ሆና መረገጫህ
ግን እና ጌታ ሆይ ምኑ ነው የቻለህ?
የድንግል ማሕጸን እሳት መሸከሙ
ምድርም መልኮት በእሷ ላይ መቆሙ
..........
እንዴት ነበር ያኔ
በቤተ ልሔም ውስጥ
አንተን የሚያሞቅ ከእንስሶች ስትሰጥ?
........
ዮሴፍ ምን አለ
አንተን በማየቱ እርጅናው ታጎለ?
አንተን የጠበቀህ አዳምስ በግርማህ ምን አለ?
........
እንዴት ነው ስጦታው
የሰብአ ሰገሉ ወርቅ እጣን አምኃው
የእረኞቹ ደስታ
የመላእክት ብሥራት የልደትህማታ
.........
እንዴት ነበር ያኔ
የልደትህ ማታ
የዝማሬው ለታ
የእናትህ ደስታ
የፍጥረት እልልታ
ሚዳቋ ስትዘል ከኢትዮጵያ አይታ
ግን ጌታ እረቂቁ አምላክ
በየትስ መጠህ ነው ከኛ የተወለድክ
✞ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
/መንፈሳዊ መነባንብ /
-----------------✞-------------------
ለአዳም ኪዳን ሰጠህ
እንደምትወለድ ወደ ምድር ወርደህ
እንዴት ነበር ያኔ..?
ወደ እኛ ስትመጣ መላእክትን ትተህ?
………
የሔዋን እርግማን
የባሏም የውርስ ኃጢአት መዘገን
እንዲያ አሳሰበህና
መጣህልን ሁሉን አደረግህ በፅሙና
.........
እንዴት ነበር ያኔ..?
ያችን ንጹሕ ለመፈለግ የወሰደብህ ጊዜ
አድርገህ የሰጠኸንን ፈውስ በበድልን ጊዜ
ግን ምን ያህል ነው ልፋትህ?
ድንግልን ስትፈልግ የፈጀብህ?
.........
ከሰማያት ስትወርድ አጀቡህ መላእክት?
ዓለሙስ ተናወፀ በይባቤ በስብሐት?
ያ ምቀኛ ዲያቢሎስ ግን ምን አለ?
ወደ እኛ ስትመጣ አለ አይደል ኮበለለ?
ነው ሥጋ ለብሶ ጉድ ሠራኝ አለ?
........
እንዴት ነው እርቀቱ
የሰማይ ምጥቀቱ
የምድርስ ሥፋት
ከሷ እስክታርፍባት?
ግን ጌታ...?ሰማያት ምን አሉ
ትትሀቸው መጠህ ባንተ አጉረመረሙ?
ፍጥረታትስ ቢሆን ማሕሌት አቆሙ?
.......
ምሥጢረኛው ጌታ
መንገድህ በየት ነው ወደ እኛ ስትመጣ?
ቤተ ልሔም ስትደርስ
ማን አገለገልህ?ምን አለች ምድሪቱስ
እያቄም ወሐናን እንዴት መረጥሃቸው
አንተ እንድትወለድ ምክንያትህ ናቸው
.......
ሰማዩ ሰፊ ነው
ምድርንም ታውቃለህ
እንዴት እንድትሰፋ ሆና መረገጫህ
ግን እና ጌታ ሆይ ምኑ ነው የቻለህ?
የድንግል ማሕጸን እሳት መሸከሙ
ምድርም መልኮት በእሷ ላይ መቆሙ
..........
እንዴት ነበር ያኔ
በቤተ ልሔም ውስጥ
አንተን የሚያሞቅ ከእንስሶች ስትሰጥ?
........
ዮሴፍ ምን አለ
አንተን በማየቱ እርጅናው ታጎለ?
አንተን የጠበቀህ አዳምስ በግርማህ ምን አለ?
........
እንዴት ነው ስጦታው
የሰብአ ሰገሉ ወርቅ እጣን አምኃው
የእረኞቹ ደስታ
የመላእክት ብሥራት የልደትህማታ
.........
እንዴት ነበር ያኔ
የልደትህ ማታ
የዝማሬው ለታ
የእናትህ ደስታ
የፍጥረት እልልታ
ሚዳቋ ስትዘል ከኢትዮጵያ አይታ
ግን ጌታ እረቂቁ አምላክ
በየትስ መጠህ ነው ከኛ የተወለድክ
✞ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
#የቆሎ_ተማሪ_ዘድንግል
@Mgetem
በዳዊት በገና በያሬድ ዝማሬ
እኔም ላወድስሽ ቃላትን ደርድሬ
የጌታዬ እናት ስምሽ ይጣፍጣል
ባህዛብ መካከል አፌ አንችን ይጠራል
ማርያም ማርያም ስልሽ ጠላት ይሸበራል
አሁንም ጠራሁሽ አውሬው እርር ይበል
አምላኬ ስጥራሽ ሰምቻለሁ በፍቅር
እናቴ ለክብርሽ አልሻም ምስክር
ምልጃና ፀሎትሽ ምርኩዜ ሆኖኝ
አሰፈሪውን ለሊት ስንቱን አለፈኩኝ
ልቤ አይከፈትም ዝግ ነው ለጠላቴ
ዘውትር አይለየኝም ስእልሽ ከደረቴ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
፤እንቺ የገነት ምንጭ ፥ የሕይውት ውኃ ጉድጓድ ፥ከሊበኖስም
የሚፈስስ ወንዘ ነሽ። መኃልየመኃለይ ዘሰሎሞን4 ፡ 15
----------------------------------------------
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
በዳዊት በገና በያሬድ ዝማሬ
እኔም ላወድስሽ ቃላትን ደርድሬ
የጌታዬ እናት ስምሽ ይጣፍጣል
ባህዛብ መካከል አፌ አንችን ይጠራል
ማርያም ማርያም ስልሽ ጠላት ይሸበራል
አሁንም ጠራሁሽ አውሬው እርር ይበል
አምላኬ ስጥራሽ ሰምቻለሁ በፍቅር
እናቴ ለክብርሽ አልሻም ምስክር
ምልጃና ፀሎትሽ ምርኩዜ ሆኖኝ
አሰፈሪውን ለሊት ስንቱን አለፈኩኝ
ልቤ አይከፈትም ዝግ ነው ለጠላቴ
ዘውትር አይለየኝም ስእልሽ ከደረቴ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
፤እንቺ የገነት ምንጭ ፥ የሕይውት ውኃ ጉድጓድ ፥ከሊበኖስም
የሚፈስስ ወንዘ ነሽ። መኃልየመኃለይ ዘሰሎሞን4 ፡ 15
----------------------------------------------
@Mgetem
@Mgetem
#ሳልፆም_ሊፈሰክ_ነው
አይ የኔ ነገር!!!
@Mgetem
እርግጥ አልበላሁም ስጋም ሆነ ቅቤ
አልፆም አለኝ እንጂ አመፀኛ ልቤ
ካምናና ካቻምና የዘንድሮ ብሶ
መላ ማንነቴ በሀጢያት ተለውሶ
ስዋሽ ስቀጥፍ
ህግን ስተላለፍ
ስሰድብ ሳደማ
የሰው ስጋ ሳማ
ባይኔ ሳመነዝር
የሰው ሰው ሳማትር
ገላዬን ሳራቁት
አዳምን/ሔዋንን ሳሳስት
ስረሳ ስቃይህን
መስቀል ህማምህን
ያን ሁሉ ግርፋት
ነብሴ ሳያስጨንቃት
አይ እኔ
በሀሰት ስመሰክር
በሀጢያት ስዳክር
ለማይሞላ ኑሮ
ሳልሻል ዘንድሮ
ፆሙ ተጋመሰ
ጊዜው ተጋመሰ
ጌታ ሆይ
አቤቱ አስበኝ
ለንሰሀ አብቃኝ
እስቲ የቀረውን ለበረከት በለው
አመፀኛ ልቤ ፆምህን ይፁመው
"ከደጀ ሰላሙ ከካህኑ እግር ስር
ንስሀዬን ልውሰድ ስለመስቀል ፍቅር"
የንሰሀ ህይወት ይስጠን!
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
አይ የኔ ነገር!!!
@Mgetem
እርግጥ አልበላሁም ስጋም ሆነ ቅቤ
አልፆም አለኝ እንጂ አመፀኛ ልቤ
ካምናና ካቻምና የዘንድሮ ብሶ
መላ ማንነቴ በሀጢያት ተለውሶ
ስዋሽ ስቀጥፍ
ህግን ስተላለፍ
ስሰድብ ሳደማ
የሰው ስጋ ሳማ
ባይኔ ሳመነዝር
የሰው ሰው ሳማትር
ገላዬን ሳራቁት
አዳምን/ሔዋንን ሳሳስት
ስረሳ ስቃይህን
መስቀል ህማምህን
ያን ሁሉ ግርፋት
ነብሴ ሳያስጨንቃት
አይ እኔ
በሀሰት ስመሰክር
በሀጢያት ስዳክር
ለማይሞላ ኑሮ
ሳልሻል ዘንድሮ
ፆሙ ተጋመሰ
ጊዜው ተጋመሰ
ጌታ ሆይ
አቤቱ አስበኝ
ለንሰሀ አብቃኝ
እስቲ የቀረውን ለበረከት በለው
አመፀኛ ልቤ ፆምህን ይፁመው
"ከደጀ ሰላሙ ከካህኑ እግር ስር
ንስሀዬን ልውሰድ ስለመስቀል ፍቅር"
የንሰሀ ህይወት ይስጠን!
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
❖የሰማዩ ጌታ የአርያም ባለቤት❖
❖የአምላኮች አምላክ የፍጥረታት አባት❖
❖ሀያል ፍቅር ስቦት ከመንበሩ ወርዶ❖️
❖በዛ በበረት በከብቶች ግርግም ️
..ከንፅህት ቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ❖
❖እኛን ላዳነበት ለብርሃነ ልደቱ❖
❖እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ።❖
-----ከ ሰመረ ፍስሃ---
#መልካም_በአል
❖የአምላኮች አምላክ የፍጥረታት አባት❖
❖ሀያል ፍቅር ስቦት ከመንበሩ ወርዶ❖️
❖በዛ በበረት በከብቶች ግርግም ️
..ከንፅህት ቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ❖
❖እኛን ላዳነበት ለብርሃነ ልደቱ❖
❖እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ።❖
-----ከ ሰመረ ፍስሃ---
#መልካም_በአል
ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን
የግጥም ችሎታ ያላችሁ ወይም ደግሞ እዚህ ቻናል ላይ ቢለቀቅ ይጠቅማሉ የምትሏቸው ግጥሞች ካላችሁ በመላክ መሳተፍ ትችላላችሁ
#ግጥሞችን_ለመላክ
በ @Menfesawi_getem_bot ላይ
/start ብላችሁ ብትልኩልን ይደርሱናል
አልያም ደግሞ በአድሚኖቻችን አድራሻ
@bubushu
@kal002 ላይ መላክ ትችላላችሁ
ስለ ተሳትፎአችሁ እናመሠግናለን
የግጥም ችሎታ ያላችሁ ወይም ደግሞ እዚህ ቻናል ላይ ቢለቀቅ ይጠቅማሉ የምትሏቸው ግጥሞች ካላችሁ በመላክ መሳተፍ ትችላላችሁ
#ግጥሞችን_ለመላክ
በ @Menfesawi_getem_bot ላይ
/start ብላችሁ ብትልኩልን ይደርሱናል
አልያም ደግሞ በአድሚኖቻችን አድራሻ
@bubushu
@kal002 ላይ መላክ ትችላላችሁ
ስለ ተሳትፎአችሁ እናመሠግናለን
#እነዃት_እናትህ ዮሐ 19:27
(በሰመረ ፍስሃ)
የበዛው በደሌ ሀጢያቴ ለመደምሰስ
ያጣሁት ልጅነት ዳግም ለመመለስ
ፈጣሪ ሆነህ ሳለ እንደ ፍጡር ተቆጠርክ
እውነተኛው አምላክ በሀሰት ከሰሱህ
ጥፋተኛ ብለው መስቀል ላይ ሰቀሉህ::
እኔም ደግነትህ ፍቅርህን ተመልክቼ
እንደ በግ ሲጎትቱህ ስትከተላቸው አይቼ
ችንካሮችህ አይተው አለቀሱ አይኖቼ
እንባዬ እንደ ጅረት ጉንጬ ላዬ ፈሰሰ
ውስጤ ሀዘን ገባው ሆዴም ተላወሰ
አንተ ግን...
የእንግልትህ ብዛት ስቃይ ሳይገድብህ
ርሀቡ ጥማቱ ድካም ሳይዳግትህ
ደጋፊዬ እንድትሆነኝ ለችግሬ መከታ
እንባዬን ተመልክታ ቀኜን እንድታበረታ
መስቀልህ ስር ያለችውን አዛኝቷ አናትህ
ብለህ አስረከብከኝ እነዃት እናትህ::
እኔም ደስ ብሎኝ እናቴ ናት ብዬ
ወደ ቤቴ አስገባኀት ወደ ህይወት ጎጆዬ::
ለኔም መፅናኛዬ አማላጅ እንድትሆነኝ
እነሆ ልጅሽ ብለህ እናትህ ሰጠሀኝ::
__________________________
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@kal002
(በሰመረ ፍስሃ)
የበዛው በደሌ ሀጢያቴ ለመደምሰስ
ያጣሁት ልጅነት ዳግም ለመመለስ
ፈጣሪ ሆነህ ሳለ እንደ ፍጡር ተቆጠርክ
እውነተኛው አምላክ በሀሰት ከሰሱህ
ጥፋተኛ ብለው መስቀል ላይ ሰቀሉህ::
እኔም ደግነትህ ፍቅርህን ተመልክቼ
እንደ በግ ሲጎትቱህ ስትከተላቸው አይቼ
ችንካሮችህ አይተው አለቀሱ አይኖቼ
እንባዬ እንደ ጅረት ጉንጬ ላዬ ፈሰሰ
ውስጤ ሀዘን ገባው ሆዴም ተላወሰ
አንተ ግን...
የእንግልትህ ብዛት ስቃይ ሳይገድብህ
ርሀቡ ጥማቱ ድካም ሳይዳግትህ
ደጋፊዬ እንድትሆነኝ ለችግሬ መከታ
እንባዬን ተመልክታ ቀኜን እንድታበረታ
መስቀልህ ስር ያለችውን አዛኝቷ አናትህ
ብለህ አስረከብከኝ እነዃት እናትህ::
እኔም ደስ ብሎኝ እናቴ ናት ብዬ
ወደ ቤቴ አስገባኀት ወደ ህይወት ጎጆዬ::
ለኔም መፅናኛዬ አማላጅ እንድትሆነኝ
እነሆ ልጅሽ ብለህ እናትህ ሰጠሀኝ::
__________________________
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@kal002
✤ ይበዛል✤
ጠይቄ ካደረክልኝ
ሳልጠይቅ የሰጠኸኝ
ይበዛል...
ከተወረወረብኝ ከማየው ጦር
የሰወርኝ ከማላየው ጾር
ይበዛል...
ስምህን ሳልጠራ ከዋልኩበት
ከኔ ያልተለየህበት በምሕረት
በይቅርታ የጠራኽኝ ባባትነት
ይበዛል...
ከኔ ብርታት ቸርነት
ከብዙ በደሌ ይቅርታህ
ከአሸናፊነቴ ድልህ
ይበዛል...
ይበዛል ይበዛል ይበልጣል
እንዲበዛልን መጥተሃል
እንዲበዛልን ሞተሃል።
ከመታሰቢያ መስፍን
@Mgetem
ጠይቄ ካደረክልኝ
ሳልጠይቅ የሰጠኸኝ
ይበዛል...
ከተወረወረብኝ ከማየው ጦር
የሰወርኝ ከማላየው ጾር
ይበዛል...
ስምህን ሳልጠራ ከዋልኩበት
ከኔ ያልተለየህበት በምሕረት
በይቅርታ የጠራኽኝ ባባትነት
ይበዛል...
ከኔ ብርታት ቸርነት
ከብዙ በደሌ ይቅርታህ
ከአሸናፊነቴ ድልህ
ይበዛል...
ይበዛል ይበዛል ይበልጣል
እንዲበዛልን መጥተሃል
እንዲበዛልን ሞተሃል።
ከመታሰቢያ መስፍን
@Mgetem
፨መኖርን ሳትኖረ፨
ትእዛዙን ሰምተህ
ቃሉን እያወቅኸው
መቼ ታገልክና
ሥጋክን አሸነፍከው
ወድቆ መነሳት
ተሰብሮ መጠገን
ማዕቀሉ ሲያይል
በጌታህ መታመን
በተስፋ ስትወጣ
የመከራን ዳገት
አክሊሉ ይታይህ
የዘላለም ሕይወት
ዓላማ ሳይኖርህ
በልማድ ተጉዘህ
መኖርን ሳትኖር
ለምን ትሞታለህ
ከሱናማዊት
@Mgetem
ትእዛዙን ሰምተህ
ቃሉን እያወቅኸው
መቼ ታገልክና
ሥጋክን አሸነፍከው
ወድቆ መነሳት
ተሰብሮ መጠገን
ማዕቀሉ ሲያይል
በጌታህ መታመን
በተስፋ ስትወጣ
የመከራን ዳገት
አክሊሉ ይታይህ
የዘላለም ሕይወት
ዓላማ ሳይኖርህ
በልማድ ተጉዘህ
መኖርን ሳትኖር
ለምን ትሞታለህ
ከሱናማዊት
@Mgetem
#ሃይማኖት_አንዲት_ናት
@Mgetem
ሀይማኖት አንዲት ናት
አንዲት ናት ሃይማኖት፣ ፃድቃን የሄዱባት ከአበው ያገኘናት።
እማ ተዋህዶ ፈተና ቢበዛ በአውሎ በወጀቡ ክፉውን አንፈራም የመጣ ቢመጣ
መስቀሉ ሃይል ነው አለ በልባችን።
የአንገቴ ማህተም ያሰርኩት ጥቁር ክር፣ ስለ ተዋህዶ ይናገር ይመስክር። እናም አልበጥስም ማህተቤን ካንገቴ፣ ብኩርናዬ እኮ ናት ኦርተዶክስነቴ። የደሙን መሰረት ተዋህዶን ንቄ እንዴት ፍልስፋናን ልመን እውነት ብዬ። የመሰረተውን ማንም ሰው ተነስቶ፣ እንዴት ይታመናል ፍልስፍና ከቶ። እምነቴን ከምክድ ለገንዘብ ለእንጀራ፣ ይቅርብኝ መክበሩ ስሜም አይጠራ። ጓዳዬም ሳይሞላ ኑሮዬም ሳያምር፣ ከአበው መቃብር ላይ ከዋሻው ልቀበር፣ ነፍስ ያስምራልና የቃልኪዳኑ አፈር። በውርደት ከምለብስ የሲኦልን ካባ፣ ሌጦው ይሻለኛል የአባቶቼ ዳባ። ያመንኩት እውነት ነው አልጠራጠርም ፣ እሞታለሁ እንጂ እምነቴን አልክድም። ከሰማዕታቱ ከፃድቃኑ ህይወት ፣ ይሄን ነው የማውቀው ስለ ስሙ መሞት።
✤ ስብሐት ለእግዚአብሔር ✤
____________________________
ኢየሩሳሌም (ተዋህዶ ) ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ!
ከስንታየው
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@Mgetem
ሀይማኖት አንዲት ናት
አንዲት ናት ሃይማኖት፣ ፃድቃን የሄዱባት ከአበው ያገኘናት።
እማ ተዋህዶ ፈተና ቢበዛ በአውሎ በወጀቡ ክፉውን አንፈራም የመጣ ቢመጣ
መስቀሉ ሃይል ነው አለ በልባችን።
የአንገቴ ማህተም ያሰርኩት ጥቁር ክር፣ ስለ ተዋህዶ ይናገር ይመስክር። እናም አልበጥስም ማህተቤን ካንገቴ፣ ብኩርናዬ እኮ ናት ኦርተዶክስነቴ። የደሙን መሰረት ተዋህዶን ንቄ እንዴት ፍልስፋናን ልመን እውነት ብዬ። የመሰረተውን ማንም ሰው ተነስቶ፣ እንዴት ይታመናል ፍልስፍና ከቶ። እምነቴን ከምክድ ለገንዘብ ለእንጀራ፣ ይቅርብኝ መክበሩ ስሜም አይጠራ። ጓዳዬም ሳይሞላ ኑሮዬም ሳያምር፣ ከአበው መቃብር ላይ ከዋሻው ልቀበር፣ ነፍስ ያስምራልና የቃልኪዳኑ አፈር። በውርደት ከምለብስ የሲኦልን ካባ፣ ሌጦው ይሻለኛል የአባቶቼ ዳባ። ያመንኩት እውነት ነው አልጠራጠርም ፣ እሞታለሁ እንጂ እምነቴን አልክድም። ከሰማዕታቱ ከፃድቃኑ ህይወት ፣ ይሄን ነው የማውቀው ስለ ስሙ መሞት።
✤ ስብሐት ለእግዚአብሔር ✤
____________________________
ኢየሩሳሌም (ተዋህዶ ) ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ!
ከስንታየው
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot