#ሃይማኖት_አንዲት_ናት
@Mgetem
ሀይማኖት አንዲት ናት
አንዲት ናት ሃይማኖት፣ ፃድቃን የሄዱባት ከአበው ያገኘናት።
እማ ተዋህዶ ፈተና ቢበዛ በአውሎ በወጀቡ ክፉውን አንፈራም የመጣ ቢመጣ
መስቀሉ ሃይል ነው አለ በልባችን።
የአንገቴ ማህተም ያሰርኩት ጥቁር ክር፣ ስለ ተዋህዶ ይናገር ይመስክር። እናም አልበጥስም ማህተቤን ካንገቴ፣ ብኩርናዬ እኮ ናት ኦርተዶክስነቴ። የደሙን መሰረት ተዋህዶን ንቄ እንዴት ፍልስፋናን ልመን እውነት ብዬ። የመሰረተውን ማንም ሰው ተነስቶ፣ እንዴት ይታመናል ፍልስፍና ከቶ። እምነቴን ከምክድ ለገንዘብ ለእንጀራ፣ ይቅርብኝ መክበሩ ስሜም አይጠራ። ጓዳዬም ሳይሞላ ኑሮዬም ሳያምር፣ ከአበው መቃብር ላይ ከዋሻው ልቀበር፣ ነፍስ ያስምራልና የቃልኪዳኑ አፈር። በውርደት ከምለብስ የሲኦልን ካባ፣ ሌጦው ይሻለኛል የአባቶቼ ዳባ። ያመንኩት እውነት ነው አልጠራጠርም ፣ እሞታለሁ እንጂ እምነቴን አልክድም። ከሰማዕታቱ ከፃድቃኑ ህይወት ፣ ይሄን ነው የማውቀው ስለ ስሙ መሞት።
✤ ስብሐት ለእግዚአብሔር ✤
____________________________
ኢየሩሳሌም (ተዋህዶ ) ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ!
ከስንታየው
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@Mgetem
ሀይማኖት አንዲት ናት
አንዲት ናት ሃይማኖት፣ ፃድቃን የሄዱባት ከአበው ያገኘናት።
እማ ተዋህዶ ፈተና ቢበዛ በአውሎ በወጀቡ ክፉውን አንፈራም የመጣ ቢመጣ
መስቀሉ ሃይል ነው አለ በልባችን።
የአንገቴ ማህተም ያሰርኩት ጥቁር ክር፣ ስለ ተዋህዶ ይናገር ይመስክር። እናም አልበጥስም ማህተቤን ካንገቴ፣ ብኩርናዬ እኮ ናት ኦርተዶክስነቴ። የደሙን መሰረት ተዋህዶን ንቄ እንዴት ፍልስፋናን ልመን እውነት ብዬ። የመሰረተውን ማንም ሰው ተነስቶ፣ እንዴት ይታመናል ፍልስፍና ከቶ። እምነቴን ከምክድ ለገንዘብ ለእንጀራ፣ ይቅርብኝ መክበሩ ስሜም አይጠራ። ጓዳዬም ሳይሞላ ኑሮዬም ሳያምር፣ ከአበው መቃብር ላይ ከዋሻው ልቀበር፣ ነፍስ ያስምራልና የቃልኪዳኑ አፈር። በውርደት ከምለብስ የሲኦልን ካባ፣ ሌጦው ይሻለኛል የአባቶቼ ዳባ። ያመንኩት እውነት ነው አልጠራጠርም ፣ እሞታለሁ እንጂ እምነቴን አልክድም። ከሰማዕታቱ ከፃድቃኑ ህይወት ፣ ይሄን ነው የማውቀው ስለ ስሙ መሞት።
✤ ስብሐት ለእግዚአብሔር ✤
____________________________
ኢየሩሳሌም (ተዋህዶ ) ሆይ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ!
ከስንታየው
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
❤3👍2
♥ጥምቀተ ኢየሱስ♥
(ጥምቀተ ክርስቶስ ) (ጥምቀተ ወልድ)
በድጋሜ የተለጠፈ
የጥምቀቱ ባለቤት የሆናችው በዓለም ያላችው ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን አደረሳችው ሸር በማረግ ለሁሉም አዳርሱ
++በመጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ+
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰላሳ ዓመት ሲመላው
ዮሐንስ ሰላሳ ዓመት ከስድስት ወር ሲሆነው በዮሐንስ እጅ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ሄደ
ለምን ወደዮሐንስ ሄደ ዮሐንስ ወደ ኢየሱስ ለምን አልመጣም ቢሉ ባሪያ በጌታው እጅ ይጠመቃል እንጂ ጌታ በባሪያው እጅ ይጠመቃልን ቢሉ ?
1 ለትህትና
ጌታችን ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ሰው የሆነው ለትህትና ነው እንጂ ለልእልና አይደለምና
2 አብነት ለመሆን
ጌታችን ዮሐንስን መጥተህ አጥምቀኝ ቢለው ዛሬ ነገሥታት መኳንንት ሀብታሞች መታችው አጥምቁን ይሉ ነበርና ሂዳችው ተጠመቁ ለማለት
ከሌሎች ወንዞች ለይቶ ጥምቀቱን ለምን በዮርዳኖስ አደረገው ቢሉ?
1 ትንቢቱን ለመፈፀም
ዮርዳኖስ ወደሃላው ተመለሰ ብሎ መዝሙረኛው ዳዊት ስለ ዮርዳኖስ ትንቢት ተናግሮ ነበርና ለመፈፀም ነው
2 የአዳምና የሄዋን የእዳ ደብዳቤአቸውን ለመደምሰስ
ከእለታት አንድ ቀን ዲያብሎስ በአዳምና በሔዋን ላይ የጨለማ መጋረጃ ጋርዶ ድቃይ አጽንቶ ስመ ግብርናታችውን ጽፋችው ብተሰጡኝ ስቃይ አቀልላችዋለው ብሏቸው ስቃዩን ያቀለለልን መስሏቸው
አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ነው ሔዋን የዲያብሎስ ባሪያ ናት ብለው ጽፈው ሰጡት።
ያን ተቀብሎ በሁለት እብነ ሩካም ጽፎ አንዱን ሲኦል አንዱን ዮርዳኖስ ጥሎት ነበርና በዮርዳኖስ የተጣለውን በጥምቀቱ ለመደምሰስ ዮርዳኖስን መርጧል።
ሲጠመቅም እንደአምላክነቱ አቅልጦ እንደ ሰውነቱ ረግጦ የእዳ ደብዳቤአቸውን አጥፍቶላቸዋል ።
በሲኦል የጣለውን በዕለተ አ ዓርብ በአካለ ነፍስ ወርዶ ደምስሶታል።
ጌታችን ዮሐንስን አጥምቀቀኝ ሲለው
ሌላውን
በአንተ ስም
በአብ ስም
በመንፈስ ቅዱስ ስም
አጠምቃለው አንተን በማን ስም ላጥምቅህ? አለው።
የቡሩክ አብ ልጁ ብርሃንን የምትገልጥ ይቅር በለን የዓለምን ኀጢአት የሚያስወግደው የእግዚአብሔር በግ እነሆ
ክህነትህ እንደ መልከጼዴቅ ክህነት ለዘለአለም ነው እያልክ አጥምቀኝ አለው።
+የአብ ልጅ መሆኑን
+ብርሃን የሚገልጥ መሆኑን
+ይቅር ባይ መሆኑን
+የዓለምን ኀጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ መሆኑን
+ክህነቱ ዘለዓለማዊ መሆኑን እየመሰከረ አጥምቆታል
ጥምቀቱን በውሃ ያደረገው ስለምን ነው ቢሉ?
+ውሃ በዙፋን ካለ ንጉሥ በአደባባይ እስካለ ጽኑስ ለሁሉ የሚገኝ ነው።
+ውሃ ጽንፍ እስከ ጽንፍ ይፈሳል ጥምቀትም ጽንፍ እስከ ጽንፍ ይደርሳልና
+ወሃ ከእድፍ ያነጻል ጥምቀትም ከኀጢአት ያነጻልና
+ወሃ የወሰደው ፍለጋ የለውም በጥምቀትም የተሰረየ ኀጢአት በፍዳ አያስዝምና
,
+ውሃ መልክ ያሳያል መልክ ያለመልማል
ጥምቀትም መልክአ ነፍስ ያሳያል መልክአ ነፍስ ያለመልማልና
+በውሃ የታጠበ ልብስ እየቀደም እየነፃ ኃይል ግዘፍ እየነሳ ይሄዳል
ምእመናንም ተጠምቀው ገድል ትሩፋት ከጊዚ ወደ ጊዜ እየሰሩ እየጨመሩ ይሄዳሉና
+ርብቃ ለይስሐቅ የታጨችው ውሃ ስትቀዳ ነው
ምእመናንም ለክርስቶስ ሙሰሽራነት የሚታጬት በውሃ ተጠምቀው ነውና
+በውሃ ቀድሞ ሰብአ ትካት ሰብኣ ግብጽ ጠፍተው ነበርና ውሃ ለመአት እንጂ ለምህረት አልተፈጠረም ብለውት ነበርና ለመአትም ለምህረትም እንደተፈጠረ ለመግለጽ ከሁሉም ውሃን መርጦ በውሃ ተጠመቀ።
በመአር በወተት በወይን በዘይት ተጠምቆ ቢሆን ኑሮ
ሀብታሞች እንጂ ድሃዎች አያገኙትምና ሁሉ በሚያገኘው በውሃ ተጠመቀ።
ሲጠመቅም መንፈስ ቅዱስ በረግብ አምሰሰልወርዷል።
መንፈስቅዱስን ስለምን ርግብ አለው ቢሉ?
+ርግብ ሀዳጊተ በቀል ናትመንፈስ ቅዱስም ሀዳጌ በቀል ነውና
+ርግብ በኖህ ጊዜ ኀፀ ማየ አይኅ ነትገ ማየ አይኅ ስትል ቆጽለ እፀ ዘይት ይዛ ተገኝታለች መንፈስ ቅዱስም ተስፋ መስቀልን ያበስራልና
+ርግብ ክንፋን ቢመቷት እነረቁላሏን።ቢሰብሩባት ቤታን ካላፈረሱባት ቦተዋን አትለቅም መንፈስ ቅዱስም ኀጢአት ቢሰሩም ለንስሃ ይጠራል እንጂ ፈፅሞ ካልካዱት አይርቅምና ።
ጥምቀቱን በመአልት ያላደረገው በሌሊት ያደረገው ስለምነው ቢሉ?
በመአልት አድርጎት ቢሆን መንፈስ ቅዱስ በቁሙ ርግብ ነው ብለው በተጠራጠሩ ነበና
አሁንስ ርግብ አለመሆኑ በምን ይታወቃል ቢሉ ?ጌታችን የተጠመቀ ከሌሊቱ አስር ሰአት ነው
በአስር ሰአት ወፎች ርግቦች አይበሩም ተሀዋስያን ከቦታቸው አይንቀሳቀሱምና በዚህ ርግብ አለመሆኑ ይታወቃል።
መንፈስ ቅዱስ የወረደው ከውሀው ከወጣ ከዮሀንስ ከተለየ በሇላ ነው
ከውሃው ሳለ ወርዶ ቢሆን ለቀድሶተ ማያት የወረደ ነው ባሉ ነበርና።
ከዮሀንስ ጋራም ሳለ ቢሆን ስለ ክብረ ዮሐንስ የወረደ ነው ባሉ ነበርና ።
ሲወርድም ረቦ ወርዷልቢሉ
አብ ምሉእ ነው
አንተም ምሉእ ነህ
እኔም ምሉእ ነኝ ሲል ነው
አንድም አሰይፎ ወርዷል ቢሉ
የብሉየ መዋእል የአብሕይወት ነኝ
የብሉየ መዋእል የአንተም ህይወት ነኝ
እኔም ብሉየ መዋእል ሕይወት ነኝ ሲል ነው።
ወርዶም ራሱን ቆንጠጥ አድርጎ ይዞታል
አብ አኃዜ ዓለም ነው
አንተም አኀዜ ዓለም ነህ
እኔም አኀዜ ዓለም ነኝ ሲል ነው።
መውረዱ ለአብነት ነው
እናንተም ስትጠመቁ እንደዚህ እወርድላችዋለው ሲል ነው።
ከዚህ በሃላ አብ በደመና ሁኖ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት ብሎ ልጁ መሆኑን መስክሯል።
ጌታችን ሲጠመቅ አንድነት ሶስትነት ተገልፇል
ወልድ በመጠመቅ
መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል በመውረድ
አብ በደመና ሁኖ በመመስከር
አንድ ሲሆኑ ሶስት ሶስት ሲሆኑ አንድ መሆናቸው ተገልጧል ማቴ 3÷13-17።
እውነተኛው ሃይማኖት የትኛው ነው ?
ከተሰኘው ክፍል አንድ መጻፌ ላይና
የማቴዎስ ወንጌል ትርጓሜ ላይ የተወሰደ
መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ
ጥር 8+2010
ዱባይ አላይን ተጻፈ
(ጥምቀተ ክርስቶስ ) (ጥምቀተ ወልድ)
በድጋሜ የተለጠፈ
የጥምቀቱ ባለቤት የሆናችው በዓለም ያላችው ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን አደረሳችው ሸር በማረግ ለሁሉም አዳርሱ
++በመጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ+
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰላሳ ዓመት ሲመላው
ዮሐንስ ሰላሳ ዓመት ከስድስት ወር ሲሆነው በዮሐንስ እጅ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ሄደ
ለምን ወደዮሐንስ ሄደ ዮሐንስ ወደ ኢየሱስ ለምን አልመጣም ቢሉ ባሪያ በጌታው እጅ ይጠመቃል እንጂ ጌታ በባሪያው እጅ ይጠመቃልን ቢሉ ?
1 ለትህትና
ጌታችን ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ሰው የሆነው ለትህትና ነው እንጂ ለልእልና አይደለምና
2 አብነት ለመሆን
ጌታችን ዮሐንስን መጥተህ አጥምቀኝ ቢለው ዛሬ ነገሥታት መኳንንት ሀብታሞች መታችው አጥምቁን ይሉ ነበርና ሂዳችው ተጠመቁ ለማለት
ከሌሎች ወንዞች ለይቶ ጥምቀቱን ለምን በዮርዳኖስ አደረገው ቢሉ?
1 ትንቢቱን ለመፈፀም
ዮርዳኖስ ወደሃላው ተመለሰ ብሎ መዝሙረኛው ዳዊት ስለ ዮርዳኖስ ትንቢት ተናግሮ ነበርና ለመፈፀም ነው
2 የአዳምና የሄዋን የእዳ ደብዳቤአቸውን ለመደምሰስ
ከእለታት አንድ ቀን ዲያብሎስ በአዳምና በሔዋን ላይ የጨለማ መጋረጃ ጋርዶ ድቃይ አጽንቶ ስመ ግብርናታችውን ጽፋችው ብተሰጡኝ ስቃይ አቀልላችዋለው ብሏቸው ስቃዩን ያቀለለልን መስሏቸው
አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ነው ሔዋን የዲያብሎስ ባሪያ ናት ብለው ጽፈው ሰጡት።
ያን ተቀብሎ በሁለት እብነ ሩካም ጽፎ አንዱን ሲኦል አንዱን ዮርዳኖስ ጥሎት ነበርና በዮርዳኖስ የተጣለውን በጥምቀቱ ለመደምሰስ ዮርዳኖስን መርጧል።
ሲጠመቅም እንደአምላክነቱ አቅልጦ እንደ ሰውነቱ ረግጦ የእዳ ደብዳቤአቸውን አጥፍቶላቸዋል ።
በሲኦል የጣለውን በዕለተ አ ዓርብ በአካለ ነፍስ ወርዶ ደምስሶታል።
ጌታችን ዮሐንስን አጥምቀቀኝ ሲለው
ሌላውን
በአንተ ስም
በአብ ስም
በመንፈስ ቅዱስ ስም
አጠምቃለው አንተን በማን ስም ላጥምቅህ? አለው።
የቡሩክ አብ ልጁ ብርሃንን የምትገልጥ ይቅር በለን የዓለምን ኀጢአት የሚያስወግደው የእግዚአብሔር በግ እነሆ
ክህነትህ እንደ መልከጼዴቅ ክህነት ለዘለአለም ነው እያልክ አጥምቀኝ አለው።
+የአብ ልጅ መሆኑን
+ብርሃን የሚገልጥ መሆኑን
+ይቅር ባይ መሆኑን
+የዓለምን ኀጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ መሆኑን
+ክህነቱ ዘለዓለማዊ መሆኑን እየመሰከረ አጥምቆታል
ጥምቀቱን በውሃ ያደረገው ስለምን ነው ቢሉ?
+ውሃ በዙፋን ካለ ንጉሥ በአደባባይ እስካለ ጽኑስ ለሁሉ የሚገኝ ነው።
+ውሃ ጽንፍ እስከ ጽንፍ ይፈሳል ጥምቀትም ጽንፍ እስከ ጽንፍ ይደርሳልና
+ወሃ ከእድፍ ያነጻል ጥምቀትም ከኀጢአት ያነጻልና
+ወሃ የወሰደው ፍለጋ የለውም በጥምቀትም የተሰረየ ኀጢአት በፍዳ አያስዝምና
,
+ውሃ መልክ ያሳያል መልክ ያለመልማል
ጥምቀትም መልክአ ነፍስ ያሳያል መልክአ ነፍስ ያለመልማልና
+በውሃ የታጠበ ልብስ እየቀደም እየነፃ ኃይል ግዘፍ እየነሳ ይሄዳል
ምእመናንም ተጠምቀው ገድል ትሩፋት ከጊዚ ወደ ጊዜ እየሰሩ እየጨመሩ ይሄዳሉና
+ርብቃ ለይስሐቅ የታጨችው ውሃ ስትቀዳ ነው
ምእመናንም ለክርስቶስ ሙሰሽራነት የሚታጬት በውሃ ተጠምቀው ነውና
+በውሃ ቀድሞ ሰብአ ትካት ሰብኣ ግብጽ ጠፍተው ነበርና ውሃ ለመአት እንጂ ለምህረት አልተፈጠረም ብለውት ነበርና ለመአትም ለምህረትም እንደተፈጠረ ለመግለጽ ከሁሉም ውሃን መርጦ በውሃ ተጠመቀ።
በመአር በወተት በወይን በዘይት ተጠምቆ ቢሆን ኑሮ
ሀብታሞች እንጂ ድሃዎች አያገኙትምና ሁሉ በሚያገኘው በውሃ ተጠመቀ።
ሲጠመቅም መንፈስ ቅዱስ በረግብ አምሰሰልወርዷል።
መንፈስቅዱስን ስለምን ርግብ አለው ቢሉ?
+ርግብ ሀዳጊተ በቀል ናትመንፈስ ቅዱስም ሀዳጌ በቀል ነውና
+ርግብ በኖህ ጊዜ ኀፀ ማየ አይኅ ነትገ ማየ አይኅ ስትል ቆጽለ እፀ ዘይት ይዛ ተገኝታለች መንፈስ ቅዱስም ተስፋ መስቀልን ያበስራልና
+ርግብ ክንፋን ቢመቷት እነረቁላሏን።ቢሰብሩባት ቤታን ካላፈረሱባት ቦተዋን አትለቅም መንፈስ ቅዱስም ኀጢአት ቢሰሩም ለንስሃ ይጠራል እንጂ ፈፅሞ ካልካዱት አይርቅምና ።
ጥምቀቱን በመአልት ያላደረገው በሌሊት ያደረገው ስለምነው ቢሉ?
በመአልት አድርጎት ቢሆን መንፈስ ቅዱስ በቁሙ ርግብ ነው ብለው በተጠራጠሩ ነበና
አሁንስ ርግብ አለመሆኑ በምን ይታወቃል ቢሉ ?ጌታችን የተጠመቀ ከሌሊቱ አስር ሰአት ነው
በአስር ሰአት ወፎች ርግቦች አይበሩም ተሀዋስያን ከቦታቸው አይንቀሳቀሱምና በዚህ ርግብ አለመሆኑ ይታወቃል።
መንፈስ ቅዱስ የወረደው ከውሀው ከወጣ ከዮሀንስ ከተለየ በሇላ ነው
ከውሃው ሳለ ወርዶ ቢሆን ለቀድሶተ ማያት የወረደ ነው ባሉ ነበርና።
ከዮሀንስ ጋራም ሳለ ቢሆን ስለ ክብረ ዮሐንስ የወረደ ነው ባሉ ነበርና ።
ሲወርድም ረቦ ወርዷልቢሉ
አብ ምሉእ ነው
አንተም ምሉእ ነህ
እኔም ምሉእ ነኝ ሲል ነው
አንድም አሰይፎ ወርዷል ቢሉ
የብሉየ መዋእል የአብሕይወት ነኝ
የብሉየ መዋእል የአንተም ህይወት ነኝ
እኔም ብሉየ መዋእል ሕይወት ነኝ ሲል ነው።
ወርዶም ራሱን ቆንጠጥ አድርጎ ይዞታል
አብ አኃዜ ዓለም ነው
አንተም አኀዜ ዓለም ነህ
እኔም አኀዜ ዓለም ነኝ ሲል ነው።
መውረዱ ለአብነት ነው
እናንተም ስትጠመቁ እንደዚህ እወርድላችዋለው ሲል ነው።
ከዚህ በሃላ አብ በደመና ሁኖ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት ብሎ ልጁ መሆኑን መስክሯል።
ጌታችን ሲጠመቅ አንድነት ሶስትነት ተገልፇል
ወልድ በመጠመቅ
መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል በመውረድ
አብ በደመና ሁኖ በመመስከር
አንድ ሲሆኑ ሶስት ሶስት ሲሆኑ አንድ መሆናቸው ተገልጧል ማቴ 3÷13-17።
እውነተኛው ሃይማኖት የትኛው ነው ?
ከተሰኘው ክፍል አንድ መጻፌ ላይና
የማቴዎስ ወንጌል ትርጓሜ ላይ የተወሰደ
መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ
ጥር 8+2010
ዱባይ አላይን ተጻፈ
❤2👍2
፨እናምናለን በምስጢረ ጥምቀቱ፨
በመጋቤ ምስጢርነቱ
በመንግሥተ ሰማይ በርነቱ
ሰው ካልተወለደ ከውኃና ከመንፈስ
ሕይወት እንደሌለው ርስት እንደማይወርስ
ያመነ የተጠመቀ ይድናል
በጥምቀቱ ልጅነት ያገኛል
ባያምን ባይጠመቅ ከልጅነቱ ይወጣል
ኢጥዮጵያዊው ባኮስ በሐዋርያው በፊሊጶስ
ከነቤተሰቦቹ እስጢፋኖስ
ቅዱስ ጳውሎስ ከደማስቆ መልስ
በጥምቀት ተወልደዋል ከመንፈስ ቅዱስ
ሔዋን በሰማንያ አዳም በአርባ ቀኑ
ገነት እንደገቡ ልጅነት እንዳገኙ
ሴቶች በሰማንያ ወንዶች ደግሞ በአርባ
ልጅነት እንዲያገኝ ተጠምቆ እንዲገባ
እናምናለን በእውነት
ያለጥርጥር በእምነት፡፡
@Mgetem
✤✤✤✤✤✤✞✤✤✤✤✤✤
✞@MENFESAWItsufoche✞
✤✤✤✤✤✤✞✤✤✤✤✤✤
በመጋቤ ምስጢርነቱ
በመንግሥተ ሰማይ በርነቱ
ሰው ካልተወለደ ከውኃና ከመንፈስ
ሕይወት እንደሌለው ርስት እንደማይወርስ
ያመነ የተጠመቀ ይድናል
በጥምቀቱ ልጅነት ያገኛል
ባያምን ባይጠመቅ ከልጅነቱ ይወጣል
ኢጥዮጵያዊው ባኮስ በሐዋርያው በፊሊጶስ
ከነቤተሰቦቹ እስጢፋኖስ
ቅዱስ ጳውሎስ ከደማስቆ መልስ
በጥምቀት ተወልደዋል ከመንፈስ ቅዱስ
ሔዋን በሰማንያ አዳም በአርባ ቀኑ
ገነት እንደገቡ ልጅነት እንዳገኙ
ሴቶች በሰማንያ ወንዶች ደግሞ በአርባ
ልጅነት እንዲያገኝ ተጠምቆ እንዲገባ
እናምናለን በእውነት
ያለጥርጥር በእምነት፡፡
@Mgetem
✤✤✤✤✤✤✞✤✤✤✤✤✤
✞@MENFESAWItsufoche✞
✤✤✤✤✤✤✞✤✤✤✤✤✤
👍3
#ጨረቃን_ማን_መራው?
@Mgetem
የጨረቃን ያህል አዕምሮ ስታጣ፤
መታደል ሲሳንህ የፀሐይን ዕጣ፤
ውሸት ታውጃለህ
አዲስ ነገር ላታመጣ፤
እውነት ግን ታይታለች
በምሽት ተገልጣ።
ያቺ ውብ ጨረቃ ዮርዳኖስን ሆና፤
በከዋክብት ወረብ
ታጅባ በደመና፤
በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ሰማይ፤
ሲጠመቅ አሳየች
መድኃኔዓለም በማይ።
በላይ በሰማያት ተደገመች ቃና፤
ዕፁብ ዕፁብ አልን እኛም አየንና።
አዕምሮ ያለው ሰው
ያልገባውን እውነት፤
በስሜታዊነት የካደውን እምነት፤
የጌታዋን ጥምቀት
ጨረቃ ተረድታ፤
በስቅለቱ ደም የሆነች
ዛሬ ታየች በርታ።
"ይሄን ደማቅ ስዕል
ማን ሳለው ይባላል?
ምድሩን ይልቀቅ ስንል....
#ጨረቃን_ማን_መራው
ሊወርድ ይገባል።"
ብለህ በመናደድ ትናገር ይሆናል።
ግና የዚ ባለቤት........
በሰማይ ጨረቃ በምድር ይቅርና፤
አላየኸው እንጂ በደማቅ ተስሏል ባንተም ልቦና።
ከአምላክ ሰው መሆን በላይ ድንቅ እወነትም ተዓምርም የለም ግን አብዛኞቻችን ይህ ምስጢር ሊገባን አልቻለም አምላክ ምስጢሩን ይግለጥልን
✍በሄኖክ ክበበው 13/5/2011
በትላንትናው ዕለት ለታየው ድንቅ ተአምር የተገጠመ መንፈሳዊ ስነ-ግጥም
@Mgetem
@Mgetem
@kal002
@Mgetem
የጨረቃን ያህል አዕምሮ ስታጣ፤
መታደል ሲሳንህ የፀሐይን ዕጣ፤
ውሸት ታውጃለህ
አዲስ ነገር ላታመጣ፤
እውነት ግን ታይታለች
በምሽት ተገልጣ።
ያቺ ውብ ጨረቃ ዮርዳኖስን ሆና፤
በከዋክብት ወረብ
ታጅባ በደመና፤
በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ሰማይ፤
ሲጠመቅ አሳየች
መድኃኔዓለም በማይ።
በላይ በሰማያት ተደገመች ቃና፤
ዕፁብ ዕፁብ አልን እኛም አየንና።
አዕምሮ ያለው ሰው
ያልገባውን እውነት፤
በስሜታዊነት የካደውን እምነት፤
የጌታዋን ጥምቀት
ጨረቃ ተረድታ፤
በስቅለቱ ደም የሆነች
ዛሬ ታየች በርታ።
"ይሄን ደማቅ ስዕል
ማን ሳለው ይባላል?
ምድሩን ይልቀቅ ስንል....
#ጨረቃን_ማን_መራው
ሊወርድ ይገባል።"
ብለህ በመናደድ ትናገር ይሆናል።
ግና የዚ ባለቤት........
በሰማይ ጨረቃ በምድር ይቅርና፤
አላየኸው እንጂ በደማቅ ተስሏል ባንተም ልቦና።
ከአምላክ ሰው መሆን በላይ ድንቅ እወነትም ተዓምርም የለም ግን አብዛኞቻችን ይህ ምስጢር ሊገባን አልቻለም አምላክ ምስጢሩን ይግለጥልን
✍በሄኖክ ክበበው 13/5/2011
በትላንትናው ዕለት ለታየው ድንቅ ተአምር የተገጠመ መንፈሳዊ ስነ-ግጥም
@Mgetem
@Mgetem
@kal002
👍3❤1
Forwarded from 🌻 መንፈሳዊ ሥነ-ጹሑፎች🌻 (Semere Fsiha)
#ኣነ_ክርስቲያን_እየ!
#ወኣነ_ክርስቲያን_ውእቱ!
(ህፃን ቅዱስ ቂርቆስ)
💐🌷🌹🌻🌼🌸🌺
እንኳን ለዓመታዊ በዓል ህፃን ቅዱስ ቂርቆስ ወቅድስት ኢየሉጣ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!!
🌺🌸🌼🌻🌹🌷💐
➴💝➴💝➴💝➴
@MENFESAWItsufoche
➴💝➴💝➴💝➴
#ወኣነ_ክርስቲያን_ውእቱ!
(ህፃን ቅዱስ ቂርቆስ)
💐🌷🌹🌻🌼🌸🌺
እንኳን ለዓመታዊ በዓል ህፃን ቅዱስ ቂርቆስ ወቅድስት ኢየሉጣ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!!
🌺🌸🌼🌻🌹🌷💐
➴💝➴💝➴💝➴
@MENFESAWItsufoche
➴💝➴💝➴💝➴
👍1
#ናፈቀኝ ....
ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
@Mgetem
የማለዳ ተመስጦ ... ውዳሴ ማርያም መድገሜ
በልጅነት ልመጣልህ .. ጧት ማታ መፍገምገሜ
ዛሬ ግን ናፍቆት ሆነብኝ .. ተዘረረብኝ አቅሜ
እንቅልፌ ሰላም አጣ .... እባብ ሆነብኝ ሕልሜ ።
.
"እግዚኦ" ሲባል ሰምቼ .. ሳልነሳ ከትራሴ
ድንጋጤ ወረረኝ .. ከእግሬ ጥፍር እስከራሴ
ሰዓታቱን እየሰማሁ ... ተቀሰቀሰ መንፈሴ
ትዝዝ አለኝ ማኅሌቱ ... ስትዋብበት ነፍሴ
የእናቴ ስም ናፈቀኝ ...... የሕርያቆስ ቅዳሴ
.
እራሴንም ስላጣሁት ..... ከቤትህ በመራቄ
እንደ ሎጥ ሚስት መሰልኩኝ ፤ አደባባይ ደርቄ
.
የመዝሙረ-ዳዊት ጸሎት .. አነከተኝ በትዝታ
ነፍሴን ስላስጠማኋት ... አነባችብኝ አብዝታ
እሪሪሪ ብላ አለቀሰች ... በስጋ ወንጭፍ ተገዝታ
.
ናፈቀኝ ትምህርቱ ... የቅዱስ ያሬድ ጸጋ
ቁጥር ዜማ መጮሄ .... አንደበቴ እስኪዘጋ
ዛሬ ላለው ማንነቴ .. ምን ይሆን የ'ኔ ዋጋ ??
.
በከበሮ በጽናጽል ... መዘመሩ ማሸብሸቡ
ጃኖ ለብሶ በመሰለፍ ... ማመርገዱ መወረቡ
የትውስታ ስለት ይዘው ፤ ወደ ልቤ ሰርገው ገቡ
.
አምላኬንም ሳመሰግን .. ወደ ሰማይ አንጋጥጬ
እንዲህ ዛሬ ልቀብረው .. በልቤ ውስጥ ረግጬ
አገልግሎቴ ናፈቀኝ ... ከሁሉ በላይ አስበልጬ
ኮርስ ስማር ትዝ አለኝ ... በዛፉ ስር ተቀምጬ
.
አንገቴ ላይ የታሰረው .. ለምን ነበር ማኅተቤ
ዛሬ ለምን አታለልኩት .. በምክንያት ተንተብትቤ ?
.
ምኑ ነው የሆነብኝ .. ለቤተ መቅደስ እንቅፋት ?
ትዳር ለምን መሰለኝ .. ሜዳ ሆኖ ተዳፋት ?
ልቤ ከብዶ እስከመቼ .. እኖራለሁ በጥፋት ?
ነፍሴንስ ምንበወጣት ... በ'ሳት ጅራፍ ላስገርፋት
.
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ሰው መስዬ ሲመግቡኝ .. ባ'ይኔ ብሌን አይቻለሁ
ታዲያ ግን ምን ዋጋ አለው .. ማንበብ እንደሁ ትቻለሁ
.
እውነት ነው አይካድም .. አውደ ምኅረት መቀመጤ
ወንጌሉንም እየሰማሁ .... ሳላስበው መመሰጤ
ትዝ ይለኛል አጀንዳዬ ... ከንፈሮቼንም መምጠጤ
.
ጽዋ ቢሉ ዝክረ ሰንበት .. እንዳያልፈን ስንጣራ
ዓርብ ጸሎት ስንሰለፍ .. ነጭ ለብሰን በጋራ
ከትንሹም ከትልቁም ... ስለድኅነት ስናወራ
"ጉዞ" ብለን በባዶ እግር .. ሳንደክም በተራራ
ነጭ ለብሰን ጧፍ ይዘን .. እንደ ኮከብ ስናበራ
አዎ! አስታውሳለሁ ... ስልሳ ፍሬ ስናፈራ
.
ጾም ጸሎቱ ትዝ ይለኛል .. በላያችን ስናጌጠው
በስግደት ተሽቀዳድመን ... ሳጥናኤን ስናመልጠው
ብዙ ነበር በንስሐው ... በቁርባኑ የሚገልጠው
.
ጌታ ሆይ!
ተመልሶ ይላክልኝ ... መንፈሳዊ ጀግንነቴ
በመቅደስህ ዋጋ ይክፈል .. የናቡቴ ልጅነቴ
"እሺ" ብሎ እንዳልሰራው .. አይሁንብኝ ማንነቴ
.
ቀራኒዮ አይረሳኝ ... ችንካር ያለው መስቀሉ
በክቡር ደም ተነክሮ .. ቀይ ሆኖ መንቀልቀሉ
.
እመ ብርሐን በልደቷ .. ትመልሰኝ ወደ ጥንቱ
የቅዱሳን ጥበቃቸው .... አይለየኝ በረከቱ
ናፈቀኝ
ሰነፍ ልቤ እየገዛኝ .. በሞት ሰይፍ በጫጨቀኝ
ይቅር በለኝ አምላኬ! ... ከመቅደስህ አታርቀኝ
በግራ መቆም መረረኝ ፤ አሰልፈኝ በልጅህ ቀኝ
አብርሃምን ላክና ... መልስህን ቶሎ አሳውቀኝ
በራሴ አይን ስደናበር.. መታዘብህ አስጨነቀኝ
የምኅረት ቃል አንደበትህ ፤ ፅኑ ፍቅርህ ናፈቀኝ።
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@scgpx
ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
@Mgetem
የማለዳ ተመስጦ ... ውዳሴ ማርያም መድገሜ
በልጅነት ልመጣልህ .. ጧት ማታ መፍገምገሜ
ዛሬ ግን ናፍቆት ሆነብኝ .. ተዘረረብኝ አቅሜ
እንቅልፌ ሰላም አጣ .... እባብ ሆነብኝ ሕልሜ ።
.
"እግዚኦ" ሲባል ሰምቼ .. ሳልነሳ ከትራሴ
ድንጋጤ ወረረኝ .. ከእግሬ ጥፍር እስከራሴ
ሰዓታቱን እየሰማሁ ... ተቀሰቀሰ መንፈሴ
ትዝዝ አለኝ ማኅሌቱ ... ስትዋብበት ነፍሴ
የእናቴ ስም ናፈቀኝ ...... የሕርያቆስ ቅዳሴ
.
እራሴንም ስላጣሁት ..... ከቤትህ በመራቄ
እንደ ሎጥ ሚስት መሰልኩኝ ፤ አደባባይ ደርቄ
.
የመዝሙረ-ዳዊት ጸሎት .. አነከተኝ በትዝታ
ነፍሴን ስላስጠማኋት ... አነባችብኝ አብዝታ
እሪሪሪ ብላ አለቀሰች ... በስጋ ወንጭፍ ተገዝታ
.
ናፈቀኝ ትምህርቱ ... የቅዱስ ያሬድ ጸጋ
ቁጥር ዜማ መጮሄ .... አንደበቴ እስኪዘጋ
ዛሬ ላለው ማንነቴ .. ምን ይሆን የ'ኔ ዋጋ ??
.
በከበሮ በጽናጽል ... መዘመሩ ማሸብሸቡ
ጃኖ ለብሶ በመሰለፍ ... ማመርገዱ መወረቡ
የትውስታ ስለት ይዘው ፤ ወደ ልቤ ሰርገው ገቡ
.
አምላኬንም ሳመሰግን .. ወደ ሰማይ አንጋጥጬ
እንዲህ ዛሬ ልቀብረው .. በልቤ ውስጥ ረግጬ
አገልግሎቴ ናፈቀኝ ... ከሁሉ በላይ አስበልጬ
ኮርስ ስማር ትዝ አለኝ ... በዛፉ ስር ተቀምጬ
.
አንገቴ ላይ የታሰረው .. ለምን ነበር ማኅተቤ
ዛሬ ለምን አታለልኩት .. በምክንያት ተንተብትቤ ?
.
ምኑ ነው የሆነብኝ .. ለቤተ መቅደስ እንቅፋት ?
ትዳር ለምን መሰለኝ .. ሜዳ ሆኖ ተዳፋት ?
ልቤ ከብዶ እስከመቼ .. እኖራለሁ በጥፋት ?
ነፍሴንስ ምንበወጣት ... በ'ሳት ጅራፍ ላስገርፋት
.
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ሰው መስዬ ሲመግቡኝ .. ባ'ይኔ ብሌን አይቻለሁ
ታዲያ ግን ምን ዋጋ አለው .. ማንበብ እንደሁ ትቻለሁ
.
እውነት ነው አይካድም .. አውደ ምኅረት መቀመጤ
ወንጌሉንም እየሰማሁ .... ሳላስበው መመሰጤ
ትዝ ይለኛል አጀንዳዬ ... ከንፈሮቼንም መምጠጤ
.
ጽዋ ቢሉ ዝክረ ሰንበት .. እንዳያልፈን ስንጣራ
ዓርብ ጸሎት ስንሰለፍ .. ነጭ ለብሰን በጋራ
ከትንሹም ከትልቁም ... ስለድኅነት ስናወራ
"ጉዞ" ብለን በባዶ እግር .. ሳንደክም በተራራ
ነጭ ለብሰን ጧፍ ይዘን .. እንደ ኮከብ ስናበራ
አዎ! አስታውሳለሁ ... ስልሳ ፍሬ ስናፈራ
.
ጾም ጸሎቱ ትዝ ይለኛል .. በላያችን ስናጌጠው
በስግደት ተሽቀዳድመን ... ሳጥናኤን ስናመልጠው
ብዙ ነበር በንስሐው ... በቁርባኑ የሚገልጠው
.
ጌታ ሆይ!
ተመልሶ ይላክልኝ ... መንፈሳዊ ጀግንነቴ
በመቅደስህ ዋጋ ይክፈል .. የናቡቴ ልጅነቴ
"እሺ" ብሎ እንዳልሰራው .. አይሁንብኝ ማንነቴ
.
ቀራኒዮ አይረሳኝ ... ችንካር ያለው መስቀሉ
በክቡር ደም ተነክሮ .. ቀይ ሆኖ መንቀልቀሉ
.
እመ ብርሐን በልደቷ .. ትመልሰኝ ወደ ጥንቱ
የቅዱሳን ጥበቃቸው .... አይለየኝ በረከቱ
ናፈቀኝ
ሰነፍ ልቤ እየገዛኝ .. በሞት ሰይፍ በጫጨቀኝ
ይቅር በለኝ አምላኬ! ... ከመቅደስህ አታርቀኝ
በግራ መቆም መረረኝ ፤ አሰልፈኝ በልጅህ ቀኝ
አብርሃምን ላክና ... መልስህን ቶሎ አሳውቀኝ
በራሴ አይን ስደናበር.. መታዘብህ አስጨነቀኝ
የምኅረት ቃል አንደበትህ ፤ ፅኑ ፍቅርህ ናፈቀኝ።
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@scgpx
👍7❤4
#ሞትሰ
(ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ)
@Mgetem
ቅዱስ ያሬድ ሊቁ፤
በሕይወት እናት ሞት ታየ መደነቁ::
እንዲህ በሚል ቃሉ፤
”ሞታ ለማርያም የዓፅብ ለኵሉ“::
ሞትስ ፥ጌታም ቀምሷል፤
የጥሉን ግድግዳ ፥ በመስቀል አፍርሷል::
ታዲያ፤
ሞታ ከመ ወልዳ፤
የነፍሳተ ሲኦል ፥ማምለጫ ቀዳዳ፤
የሆነላት ድንግል ፥ እረፍቷ ምን ይደንቅ?
ድንቅስ ፥ ከድንቅም ድንቅ፤
አብዝቶ ሚያስጨንቅ ፥ አልፎም የሚያሳቅቅ፤
የትንሣኤን እናት ፥ ትንሣኤዋን ሲንቅ፤
ሞታ ቀርታለች ሲል ፥ ልሣነ መናፍቅ!!
@Mgetem
@Mgetem
(ከሣቴብርሃን ገብረኢየሱስ)
@Mgetem
ቅዱስ ያሬድ ሊቁ፤
በሕይወት እናት ሞት ታየ መደነቁ::
እንዲህ በሚል ቃሉ፤
”ሞታ ለማርያም የዓፅብ ለኵሉ“::
ሞትስ ፥ጌታም ቀምሷል፤
የጥሉን ግድግዳ ፥ በመስቀል አፍርሷል::
ታዲያ፤
ሞታ ከመ ወልዳ፤
የነፍሳተ ሲኦል ፥ማምለጫ ቀዳዳ፤
የሆነላት ድንግል ፥ እረፍቷ ምን ይደንቅ?
ድንቅስ ፥ ከድንቅም ድንቅ፤
አብዝቶ ሚያስጨንቅ ፥ አልፎም የሚያሳቅቅ፤
የትንሣኤን እናት ፥ ትንሣኤዋን ሲንቅ፤
ሞታ ቀርታለች ሲል ፥ ልሣነ መናፍቅ!!
@Mgetem
@Mgetem
👍2
Forwarded from መንፈሳዊ ግጥም ብቻ (ቦአኔርጌስ ቦት)
፨ ሞትሰ ፨
(በከሳቴብርሃን)
ቅዱስ ያሬድ ሊቁ፤
በሕይወት እናት ሞት ታየ መደነቁ::
እንዲህ በሚል ቃሉ፤
”ሞታ ለማርያም የዓፅብ ለኵሉ“::
ሞትስ ፥ጌታም ቀምሷል፤
የጥሉን ግድግዳ ፥ በመስቀል አፍርሷል::
ታዲያ፤
ሞታ ከመ ወልዳ፤
የነፍሳተ ሲኦል ፥ማምለጫ ቀዳዳ፤
የሆነላት ድንግል ፥ እረፍቷ ምን ይደንቅ?
ድንቅስ ፥ ከድንቅም ድንቅ፤
አብዝቶ ሚያስጨንቅ ፥ አልፎም የሚያሳቅቅ፤
የትንሣኤን እናት ፥ ትንሣኤዋን ሲንቅ፤
ሞታ ቀርታለች ሲል ፥ ልሣነ መናፍቅ!!
@mgetem
@mgetem
(በከሳቴብርሃን)
ቅዱስ ያሬድ ሊቁ፤
በሕይወት እናት ሞት ታየ መደነቁ::
እንዲህ በሚል ቃሉ፤
”ሞታ ለማርያም የዓፅብ ለኵሉ“::
ሞትስ ፥ጌታም ቀምሷል፤
የጥሉን ግድግዳ ፥ በመስቀል አፍርሷል::
ታዲያ፤
ሞታ ከመ ወልዳ፤
የነፍሳተ ሲኦል ፥ማምለጫ ቀዳዳ፤
የሆነላት ድንግል ፥ እረፍቷ ምን ይደንቅ?
ድንቅስ ፥ ከድንቅም ድንቅ፤
አብዝቶ ሚያስጨንቅ ፥ አልፎም የሚያሳቅቅ፤
የትንሣኤን እናት ፥ ትንሣኤዋን ሲንቅ፤
ሞታ ቀርታለች ሲል ፥ ልሣነ መናፍቅ!!
@mgetem
@mgetem
የሰማዩን ምስክር
🌻🌻🌻🌻🌻🌻
ጨለማን ሰባሪ_ብርሃን ወጥቶብሻል
ሞትን የሚገድል_ትንሳኤን ወልደሻል
ንጽሕ መሶበ ወርቅ_ ድንግል ተብለሻል
ለከበረው ክብርሽ_ስግደት ይገባሻል።
የሰማዩ ምስክር_ የታየው በራማ
በምድራዊው ገነት_ እነሆ ተሰማ
የመልአኩን በስራት_ኤልሳቤጥ ስትደግመው
በሆዷ ያለው ጽንስ_ ደስታ አዘለለው
መጥምቀ መለኮት_ክብሩ ከፍ ያለ ነው።
ለኛ ስለሰጠች _ የሕይወት እንጀራን
ሁሌም ለዘለአለም_ እንወዳታለን
የምስራቋ ደጃፍ_የወለደች ፀሐይ
የኤልሳዕ ማሰሮ_ የበረከት ሲሳይ።
የፍቅር የሰላም _ የምሕረት መገኛ
የምንመካብሽ _ ነይ ነይ ወደ እኛ
ኖርዶስ ቀሲመታት_ በጎ መዓዛ ነሽ
የአማኑኤል ማደሪያ_ የለም የሚመስልሽ።
ጌታዬ ከሰጠኝ_ እናቴ እልሻለው
የመንገድ ስንቄ ነሽ_ እመካብሻለው
ለጠየኩሽ ሁሉ _ መልስ የምትሰጪኝ
እንዳልነዋወጥ_ በዐለቱ ትከይኝ።
በመከራ ጊዜ _ መሸሸጊያ ሆኖን
የመከራን ባሕር_ በፍቅሩ አሻግሮን
እንደበደላችን_ ሳያጠፋን ጌታ
አቆመን በደጁ_ ሞልቶን በእልልታ።
ከኛ የበረታችሁ _ አስቡን በጸሎት
በስጋ ፈተና _ እንዳይገለን ምቾች
በሄድንበት ሁሉ_ እንዲገጥመን ሰላም
ፍፃሜአችን እንዲያምር_አማልጅን ማርያም።
የተሰቀለውን _በገና አውርዱ
መሰንቆ ክራሩን_ ከበሮ አሰናዱ
መቆሚያ ጽናጽል_ ይታደል ለሁሉም
በያሬድ ውብ ዜማ_በሚያስረሳ ዓለም
ተነሱ እንዘምር_ ለመድኃኒዓለም።
እንዲህ እናምናለን_ እንታመናለን
በተበተንበት በባዕዱ ምድር_ እንመሰክራለን
የሥላሴን ጥበብ_ ትውልድ እንዲረዳ
ይምጣና ይመገብ_ ከእናቱ ጓዳ
ኋላ ለጥያቄ _እነዳይሆን እንግዳ ትጉኃን
በዝማሬው ጣዕም_ተሞልተን ደስታ
በተዋሕዶነቷም _ ነፍሳችን ተጽናንታ
በቃሉ ምስክር _ ቀርቦልን ማዕድ
በወልድ እናት ምልጃ _በሕይወት መንገድ
ከቅድስት ምድራችን _በመጡት
በደጀ ሰላሙ አለን_ ተሰብስበን።
በመረዋ ድምጹ_ በሚስረቀረቀው
ሲሰማ አርነት_ተሰፋን በሚሰብከው
የአባቶችን ምክር_ትዕዛዝ በሚያከብረው
በረጋው አንደበት_ ከቴድሮስ ሰማነው
ኪዳነምሕረት_ በእቅፏ ታኑረው።
ከዕርስታችን ወተን_ ብንኖርም በእሩቅ
መተላለፋችን_ በስሙ እንዲፋቅ
ክብር ሞገስ ሆነን_ ስራው የሚያስደንቅ።
ሀይማኖት ከምግባር_የነፃነት በፍታ
የሚያስተምር ፍቅር_ ጠዋትና ማታ
የወንጌል አርበኛ_ የሚያስር የሚፈታ
ደጀንን ሸለመን_ የሰራዊት ጌታ።
ለዘመኑ ሕመም_ መድኃኒት ያመርታል
የነፍስ ዶክተር ነው _ትውልድ ይፈውሳል
ብሉይን ከሐዲስ _ እያመሳጠረ
ስንቱን ሐሰተኛ_ ከቤት አባረረ።
በጠላት ተከቦ_ ሲደፈር ተራራው
እንደ ተመረጡት_ በእውነት አብበው
ወንጌልን ተጫምቶ_ በብዕር ይሻገራል
በለበሰው ሞገስ_ ሁሉን ያስደምማል
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx
🌻🌻🌻🌻🌻🌻
ጨለማን ሰባሪ_ብርሃን ወጥቶብሻል
ሞትን የሚገድል_ትንሳኤን ወልደሻል
ንጽሕ መሶበ ወርቅ_ ድንግል ተብለሻል
ለከበረው ክብርሽ_ስግደት ይገባሻል።
የሰማዩ ምስክር_ የታየው በራማ
በምድራዊው ገነት_ እነሆ ተሰማ
የመልአኩን በስራት_ኤልሳቤጥ ስትደግመው
በሆዷ ያለው ጽንስ_ ደስታ አዘለለው
መጥምቀ መለኮት_ክብሩ ከፍ ያለ ነው።
ለኛ ስለሰጠች _ የሕይወት እንጀራን
ሁሌም ለዘለአለም_ እንወዳታለን
የምስራቋ ደጃፍ_የወለደች ፀሐይ
የኤልሳዕ ማሰሮ_ የበረከት ሲሳይ።
የፍቅር የሰላም _ የምሕረት መገኛ
የምንመካብሽ _ ነይ ነይ ወደ እኛ
ኖርዶስ ቀሲመታት_ በጎ መዓዛ ነሽ
የአማኑኤል ማደሪያ_ የለም የሚመስልሽ።
ጌታዬ ከሰጠኝ_ እናቴ እልሻለው
የመንገድ ስንቄ ነሽ_ እመካብሻለው
ለጠየኩሽ ሁሉ _ መልስ የምትሰጪኝ
እንዳልነዋወጥ_ በዐለቱ ትከይኝ።
በመከራ ጊዜ _ መሸሸጊያ ሆኖን
የመከራን ባሕር_ በፍቅሩ አሻግሮን
እንደበደላችን_ ሳያጠፋን ጌታ
አቆመን በደጁ_ ሞልቶን በእልልታ።
ከኛ የበረታችሁ _ አስቡን በጸሎት
በስጋ ፈተና _ እንዳይገለን ምቾች
በሄድንበት ሁሉ_ እንዲገጥመን ሰላም
ፍፃሜአችን እንዲያምር_አማልጅን ማርያም።
የተሰቀለውን _በገና አውርዱ
መሰንቆ ክራሩን_ ከበሮ አሰናዱ
መቆሚያ ጽናጽል_ ይታደል ለሁሉም
በያሬድ ውብ ዜማ_በሚያስረሳ ዓለም
ተነሱ እንዘምር_ ለመድኃኒዓለም።
እንዲህ እናምናለን_ እንታመናለን
በተበተንበት በባዕዱ ምድር_ እንመሰክራለን
የሥላሴን ጥበብ_ ትውልድ እንዲረዳ
ይምጣና ይመገብ_ ከእናቱ ጓዳ
ኋላ ለጥያቄ _እነዳይሆን እንግዳ ትጉኃን
በዝማሬው ጣዕም_ተሞልተን ደስታ
በተዋሕዶነቷም _ ነፍሳችን ተጽናንታ
በቃሉ ምስክር _ ቀርቦልን ማዕድ
በወልድ እናት ምልጃ _በሕይወት መንገድ
ከቅድስት ምድራችን _በመጡት
በደጀ ሰላሙ አለን_ ተሰብስበን።
በመረዋ ድምጹ_ በሚስረቀረቀው
ሲሰማ አርነት_ተሰፋን በሚሰብከው
የአባቶችን ምክር_ትዕዛዝ በሚያከብረው
በረጋው አንደበት_ ከቴድሮስ ሰማነው
ኪዳነምሕረት_ በእቅፏ ታኑረው።
ከዕርስታችን ወተን_ ብንኖርም በእሩቅ
መተላለፋችን_ በስሙ እንዲፋቅ
ክብር ሞገስ ሆነን_ ስራው የሚያስደንቅ።
ሀይማኖት ከምግባር_የነፃነት በፍታ
የሚያስተምር ፍቅር_ ጠዋትና ማታ
የወንጌል አርበኛ_ የሚያስር የሚፈታ
ደጀንን ሸለመን_ የሰራዊት ጌታ።
ለዘመኑ ሕመም_ መድኃኒት ያመርታል
የነፍስ ዶክተር ነው _ትውልድ ይፈውሳል
ብሉይን ከሐዲስ _ እያመሳጠረ
ስንቱን ሐሰተኛ_ ከቤት አባረረ።
በጠላት ተከቦ_ ሲደፈር ተራራው
እንደ ተመረጡት_ በእውነት አብበው
ወንጌልን ተጫምቶ_ በብዕር ይሻገራል
በለበሰው ሞገስ_ ሁሉን ያስደምማል
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx
👍4❤3
#መጎዳቴን_አይቶ
@Mgetem
መጎዳቴን አይቶ
ሊቀይር ታሪኬን
ካለሁበት መጥቶ
ሊሞላው ጓዳዬን
መዳን ትወዳለህ ?
ብሎ ቢጠይቀኝ
የሰለለ አካሌን
በአይኔ እያማተርኩኝ
እወዳለሁ ! አልኩት
መፈወስን ሽቼ
የመጥምቁ አምላክ
መሆኑን ሰምቼ፡፡
የጫማውን ጠፍር
መፍታት የተሳነው
ዛሬ ሽባ እግሮቼን
መፈወስ ተቻለው፡፡
ዳንኩኝ በጸበሉ
በእጁ ተጠምቄ
ለምስክር በቃው
በምልጃው ደምቄ፡፡
ከረዳኢ ሃዱሽ
_______________________
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx
@Mgetem
መጎዳቴን አይቶ
ሊቀይር ታሪኬን
ካለሁበት መጥቶ
ሊሞላው ጓዳዬን
መዳን ትወዳለህ ?
ብሎ ቢጠይቀኝ
የሰለለ አካሌን
በአይኔ እያማተርኩኝ
እወዳለሁ ! አልኩት
መፈወስን ሽቼ
የመጥምቁ አምላክ
መሆኑን ሰምቼ፡፡
የጫማውን ጠፍር
መፍታት የተሳነው
ዛሬ ሽባ እግሮቼን
መፈወስ ተቻለው፡፡
ዳንኩኝ በጸበሉ
በእጁ ተጠምቄ
ለምስክር በቃው
በምልጃው ደምቄ፡፡
ከረዳኢ ሃዱሽ
_______________________
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx
👍5❤1
በምህረቱ መራኝ
ትላንት ነበርኩኝ እያለው የሌለው
እንዳማረ ተክል ፍሬ እንደሌለው
ደስታዬም ነበረ ለሞቴ መንገዱ
ህይወቴም ሚመስሉ አንዳች ያልተጎዱ
እውነታው ባይገባኝ የመኖሬ ምክንያት
እጆቼን ዘረጋው እምባዬም ፈሰሰ
ጉልበቴም ታዘዙ ለዳንስ እንዳልተነሱ
ልሳኔም በቃሉ ይቅርታን ለመነ
የወደቀልኝን እርሱን አገነነ
መውደቄን ተረድቶ የማይለኝ ችላ
አምላከ ብርሃን ህይወቴን አጎላ
በመሃሪነቱ ምህረቱን ሽሮኝ
ለህይወቴ ፍዳ መፍትሄው ሆነኝ
ጥር 23/2011
*በምንቴ/የአብስራ
___________
@Mgetem
ትላንት ነበርኩኝ እያለው የሌለው
እንዳማረ ተክል ፍሬ እንደሌለው
ደስታዬም ነበረ ለሞቴ መንገዱ
ህይወቴም ሚመስሉ አንዳች ያልተጎዱ
እውነታው ባይገባኝ የመኖሬ ምክንያት
እጆቼን ዘረጋው እምባዬም ፈሰሰ
ጉልበቴም ታዘዙ ለዳንስ እንዳልተነሱ
ልሳኔም በቃሉ ይቅርታን ለመነ
የወደቀልኝን እርሱን አገነነ
መውደቄን ተረድቶ የማይለኝ ችላ
አምላከ ብርሃን ህይወቴን አጎላ
በመሃሪነቱ ምህረቱን ሽሮኝ
ለህይወቴ ፍዳ መፍትሄው ሆነኝ
ጥር 23/2011
*በምንቴ/የአብስራ
___________
@Mgetem
❤1
#ናፈቀኝ ....
ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
@Mgetem
የማለዳ ተመስጦ ... ውዳሴ ማርያም መድገሜ
በልጅነት ልመጣልህ .. ጧት ማታ መፍገምገሜ
ዛሬ ግን ናፍቆት ሆነብኝ .. ተዘረረብኝ አቅሜ
እንቅልፌ ሰላም አጣ .... እባብ ሆነብኝ ሕልሜ ።
.
"እግዚኦ" ሲባል ሰምቼ .. ሳልነሳ ከትራሴ
ድንጋጤ ወረረኝ .. ከእግሬ ጥፍር እስከራሴ
ሰዓታቱን እየሰማሁ ... ተቀሰቀሰ መንፈሴ
ትዝዝ አለኝ ማኅሌቱ ... ስትዋብበት ነፍሴ
የእናቴ ስም ናፈቀኝ ...... የሕርያቆስ ቅዳሴ
.
እራሴንም ስላጣሁት ..... ከቤትህ በመራቄ
እንደ ሎጥ ሚስት መሰልኩኝ ፤ አደባባይ ደርቄ
.
የመዝሙረ-ዳዊት ጸሎት .. አነከተኝ በትዝታ
ነፍሴን ስላስጠማኋት ... አነባችብኝ አብዝታ
እሪሪሪ ብላ አለቀሰች ... በስጋ ወንጭፍ ተገዝታ
.
ናፈቀኝ ትምህርቱ ... የቅዱስ ያሬድ ጸጋ
ቁጥር ዜማ መጮሄ .... አንደበቴ እስኪዘጋ
ዛሬ ላለው ማንነቴ .. ምን ይሆን የ'ኔ ዋጋ ??
.
በከበሮ በጽናጽል ... መዘመሩ ማሸብሸቡ
ጃኖ ለብሶ በመሰለፍ ... ማመርገዱ መወረቡ
የትውስታ ስለት ይዘው ፤ ወደ ልቤ ሰርገው ገቡ
.
አምላኬንም ሳመሰግን .. ወደ ሰማይ አንጋጥጬ
እንዲህ ዛሬ ልቀብረው .. በልቤ ውስጥ ረግጬ
አገልግሎቴ ናፈቀኝ ... ከሁሉ በላይ አስበልጬ
ኮርስ ስማር ትዝ አለኝ ... በዛፉ ስር ተቀምጬ
.
አንገቴ ላይ የታሰረው .. ለምን ነበር ማኅተቤ
ዛሬ ለምን አታለልኩት .. በምክንያት ተንተብትቤ ?
.
ምኑ ነው የሆነብኝ .. ለቤተ መቅደስ እንቅፋት ?
ትዳር ለምን መሰለኝ .. ሜዳ ሆኖ ተዳፋት ?
ልቤ ከብዶ እስከመቼ .. እኖራለሁ በጥፋት ?
ነፍሴንስ ምንበወጣት ... በ'ሳት ጅራፍ ላስገርፋት
.
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ሰው መስዬ ሲመግቡኝ .. ባ'ይኔ ብሌን አይቻለሁ
ታዲያ ግን ምን ዋጋ አለው .. ማንበብ እንደሁ ትቻለሁ
.
እውነት ነው አይካድም .. አውደ ምኅረት መቀመጤ
ወንጌሉንም እየሰማሁ .... ሳላስበው መመሰጤ
ትዝ ይለኛል አጀንዳዬ ... ከንፈሮቼንም መምጠጤ
.
ጽዋ ቢሉ ዝክረ ሰንበት .. እንዳያልፈን ስንጣራ
ዓርብ ጸሎት ስንሰለፍ .. ነጭ ለብሰን በጋራ
ከትንሹም ከትልቁም ... ስለድኅነት ስናወራ
"ጉዞ" ብለን በባዶ እግር .. ሳንደክም በተራራ
ነጭ ለብሰን ጧፍ ይዘን .. እንደ ኮከብ ስናበራ
አዎ! አስታውሳለሁ ... ስልሳ ፍሬ ስናፈራ
.
ጾም ጸሎቱ ትዝ ይለኛል .. በላያችን ስናጌጠው
በስግደት ተሽቀዳድመን ... ሳጥናኤን ስናመልጠው
ብዙ ነበር በንስሐው ... በቁርባኑ የሚገልጠው
.
ጌታ ሆይ!
ተመልሶ ይላክልኝ ... መንፈሳዊ ጀግንነቴ
በመቅደስህ ዋጋ ይክፈል .. የናቡቴ ልጅነቴ
"እሺ" ብሎ እንዳልሰራው .. አይሁንብኝ ማንነቴ
.
ቀራኒዮ አይረሳኝ ... ችንካር ያለው መስቀሉ
በክቡር ደም ተነክሮ .. ቀይ ሆኖ መንቀልቀሉ
.
እመ ብርሐን በልደቷ .. ትመልሰኝ ወደ ጥንቱ
የቅዱሳን ጥበቃቸው .... አይለየኝ በረከቱ
ናፈቀኝ
ሰነፍ ልቤ እየገዛኝ .. በሞት ሰይፍ በጫጨቀኝ
ይቅር በለኝ አምላኬ! ... ከመቅደስህ አታርቀኝ
በግራ መቆም መረረኝ ፤ አሰልፈኝ በልጅህ ቀኝ
አብርሃምን ላክና ... መልስህን ቶሎ አሳውቀኝ
በራሴ አይን ስደናበር.. መታዘብህ አስጨነቀኝ
የምኅረት ቃል አንደበትህ ፤ ፅኑ ፍቅርህ ናፈቀኝ።
#ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@scgpx
ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
@Mgetem
የማለዳ ተመስጦ ... ውዳሴ ማርያም መድገሜ
በልጅነት ልመጣልህ .. ጧት ማታ መፍገምገሜ
ዛሬ ግን ናፍቆት ሆነብኝ .. ተዘረረብኝ አቅሜ
እንቅልፌ ሰላም አጣ .... እባብ ሆነብኝ ሕልሜ ።
.
"እግዚኦ" ሲባል ሰምቼ .. ሳልነሳ ከትራሴ
ድንጋጤ ወረረኝ .. ከእግሬ ጥፍር እስከራሴ
ሰዓታቱን እየሰማሁ ... ተቀሰቀሰ መንፈሴ
ትዝዝ አለኝ ማኅሌቱ ... ስትዋብበት ነፍሴ
የእናቴ ስም ናፈቀኝ ...... የሕርያቆስ ቅዳሴ
.
እራሴንም ስላጣሁት ..... ከቤትህ በመራቄ
እንደ ሎጥ ሚስት መሰልኩኝ ፤ አደባባይ ደርቄ
.
የመዝሙረ-ዳዊት ጸሎት .. አነከተኝ በትዝታ
ነፍሴን ስላስጠማኋት ... አነባችብኝ አብዝታ
እሪሪሪ ብላ አለቀሰች ... በስጋ ወንጭፍ ተገዝታ
.
ናፈቀኝ ትምህርቱ ... የቅዱስ ያሬድ ጸጋ
ቁጥር ዜማ መጮሄ .... አንደበቴ እስኪዘጋ
ዛሬ ላለው ማንነቴ .. ምን ይሆን የ'ኔ ዋጋ ??
.
በከበሮ በጽናጽል ... መዘመሩ ማሸብሸቡ
ጃኖ ለብሶ በመሰለፍ ... ማመርገዱ መወረቡ
የትውስታ ስለት ይዘው ፤ ወደ ልቤ ሰርገው ገቡ
.
አምላኬንም ሳመሰግን .. ወደ ሰማይ አንጋጥጬ
እንዲህ ዛሬ ልቀብረው .. በልቤ ውስጥ ረግጬ
አገልግሎቴ ናፈቀኝ ... ከሁሉ በላይ አስበልጬ
ኮርስ ስማር ትዝ አለኝ ... በዛፉ ስር ተቀምጬ
.
አንገቴ ላይ የታሰረው .. ለምን ነበር ማኅተቤ
ዛሬ ለምን አታለልኩት .. በምክንያት ተንተብትቤ ?
.
ምኑ ነው የሆነብኝ .. ለቤተ መቅደስ እንቅፋት ?
ትዳር ለምን መሰለኝ .. ሜዳ ሆኖ ተዳፋት ?
ልቤ ከብዶ እስከመቼ .. እኖራለሁ በጥፋት ?
ነፍሴንስ ምንበወጣት ... በ'ሳት ጅራፍ ላስገርፋት
.
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ድጓ ሲሉ ትርጓሜ ... ብዙ ጊዜ ሰምቻለሁ
ሰው መስዬ ሲመግቡኝ .. ባ'ይኔ ብሌን አይቻለሁ
ታዲያ ግን ምን ዋጋ አለው .. ማንበብ እንደሁ ትቻለሁ
.
እውነት ነው አይካድም .. አውደ ምኅረት መቀመጤ
ወንጌሉንም እየሰማሁ .... ሳላስበው መመሰጤ
ትዝ ይለኛል አጀንዳዬ ... ከንፈሮቼንም መምጠጤ
.
ጽዋ ቢሉ ዝክረ ሰንበት .. እንዳያልፈን ስንጣራ
ዓርብ ጸሎት ስንሰለፍ .. ነጭ ለብሰን በጋራ
ከትንሹም ከትልቁም ... ስለድኅነት ስናወራ
"ጉዞ" ብለን በባዶ እግር .. ሳንደክም በተራራ
ነጭ ለብሰን ጧፍ ይዘን .. እንደ ኮከብ ስናበራ
አዎ! አስታውሳለሁ ... ስልሳ ፍሬ ስናፈራ
.
ጾም ጸሎቱ ትዝ ይለኛል .. በላያችን ስናጌጠው
በስግደት ተሽቀዳድመን ... ሳጥናኤን ስናመልጠው
ብዙ ነበር በንስሐው ... በቁርባኑ የሚገልጠው
.
ጌታ ሆይ!
ተመልሶ ይላክልኝ ... መንፈሳዊ ጀግንነቴ
በመቅደስህ ዋጋ ይክፈል .. የናቡቴ ልጅነቴ
"እሺ" ብሎ እንዳልሰራው .. አይሁንብኝ ማንነቴ
.
ቀራኒዮ አይረሳኝ ... ችንካር ያለው መስቀሉ
በክቡር ደም ተነክሮ .. ቀይ ሆኖ መንቀልቀሉ
.
እመ ብርሐን በልደቷ .. ትመልሰኝ ወደ ጥንቱ
የቅዱሳን ጥበቃቸው .... አይለየኝ በረከቱ
ናፈቀኝ
ሰነፍ ልቤ እየገዛኝ .. በሞት ሰይፍ በጫጨቀኝ
ይቅር በለኝ አምላኬ! ... ከመቅደስህ አታርቀኝ
በግራ መቆም መረረኝ ፤ አሰልፈኝ በልጅህ ቀኝ
አብርሃምን ላክና ... መልስህን ቶሎ አሳውቀኝ
በራሴ አይን ስደናበር.. መታዘብህ አስጨነቀኝ
የምኅረት ቃል አንደበትህ ፤ ፅኑ ፍቅርህ ናፈቀኝ።
#ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
___________________________
@Mgetem
@Mgetem
@scgpx
👍10❤3🥰1🤬1
ሩጫ ✞............🏃🏃🏃🏃
ማልያህን ታጠቅ
ቀበቶህን አጥብቅ
ጫማህን አጠባብቅ
መስመርህን ጠብቅ
አትይ ወደ ኋላ
ተብሎ ተነግሮን
ጀምረን ሩጫ
ለመቀበል ዋንጫ
እኛ ዞርን ስናይ
እነሱ ፈጠኑ
ከሽልማት ጌታ ጽዋም ተቀበሉ።
@Mgeteme
ማልያህን ታጠቅ
ቀበቶህን አጥብቅ
ጫማህን አጠባብቅ
መስመርህን ጠብቅ
አትይ ወደ ኋላ
ተብሎ ተነግሮን
ጀምረን ሩጫ
ለመቀበል ዋንጫ
እኛ ዞርን ስናይ
እነሱ ፈጠኑ
ከሽልማት ጌታ ጽዋም ተቀበሉ።
@Mgeteme
👍3
#ዳግም_ምን_አሏቸው?
/መነባንብ/
@Mgetem
እናታለም ተዋህዶ
ባንችነትሽ የሚኮራ
በስምሽ ስም የሚጠራ
ዛሬ ጠፋ የሚያበራ
ስለፍቅርሽ ቀልጠው ነደው
ስለ አምላካቸው ተማግደው
በሃይማኖት ፍቅር እጅጉን ተነክተው
ካንቺ ጉያ በኖሩ
እግሮችሽ ስር በተማሩ
ለምን/2/ ተዋህዶ ጠላቸው መንደሩ
ምን አሏቸው ደግሞ ቅዱሳን አበውን
አንቺን እናት እምነት ከዚህ ያበቁትን
ምን አሏቸው ደግሞ አበው ሊቃውንትን
አንድምታውን ፈተው ባመሰጠሩልን
ሚስጢርን መሰጥርው ለኛ ባኖሩልን
ብራና ወጥረው አምድ በፃፉልን
ውለታቸው ታዲያ ይህ ነው?
ስላደረጉልን የምንከፍለው
ጭራሽማ አምላክ ባከበራቸው
አክሊሉን በደፋላቸው
በሀሴት በተቀበላቸው
ልባችን ለምን አመፀ ለምንድን ማይቀበል
ተፈትኖ ያለውን የተፃፈላቸውን የህይወት ገድል
ለምንድን! የማናምን በምልጃቸው
እሱ እግዚአብሔር በሰጣቸው
ደግሞስ ምን አሏቸው?
እሄ......./በለቅሶ/
ሁሌም እውነት ነው
መልከ መልካም ሙሽራዋ
የፀናች በድንግልናዋ
ማን አለ እንደዝች እንደ ቅድስት እናት
ያልተረታ በነገስታት
አንገቷን ለሰይፍ የሠጠች
ክርስቶስን ብላ የኖረች
እኮስ ምን አሏት ይህችን እናት
የስጋ ፋላጎት ያልሠበራት።
ተዋህዶ እናት አለም
እንደድሮ ፀንቶ የሚኖር ልጆችሽ ፈርተዋል የሉም
የምልጃ ታላቅ ስራ
ለህዝቦቿ እያበራ
እየለመኑ ምህረት
ሲያስተዳድሩ አናብርቱ አናብስቱን
ከባህር ውስጥ የፀለዩ
በስራቸው የተለዩ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ ታላቅ አባት
ምን አሏቸው ይሆን አንቺ ምስኪን እምነት
አይደል እንዴ ተዋሕዶ
ስጋቸውን የገበሩ
በእርኩሳን መናፍስት የተፈሩ
በእግዜር ጥበብ የከበሩ
ምን አሏቸው ቅዱሳንን ሰማዕታት ፃድቃናትን
የክርስቶስ ደቀመዝሙር ሃዋርያት
ትንቢት ፀሀፊ ነቢያት
ተዋህዶ ውዷ እናቴ ምን አሏቸው?
በዕቶን ውስጥ ማግደዋቸው
እንደ እንስሳ አረደዋቸው
በቁም ቆመው ቆዳቸውንገፈዋቸው
ላንቺ ቋሚ ልጆችሽን ምን አሏቸው
አይ ተዋህዶ....
በአንድ እግራቸው ሰባት ዓመት የፀለዩ
ባንቺ የፍቅር መግቦትሽ ከዓለም ላይ የተለዩ
የተክለሃይማኖት እናት አንቺ ቅድስት እምነት
አያማልዱም ሲላቸው ልጆችሽን
ዛሬ ምን ተሰማሽ ንገሪኝ በእውነት
የልጆችሽን ምልጃ ሊያስታርቅ ሊቃትት
መቻል ደጉ....
ስንቱን ቻልሽው እናታለም....
እሄ......
የእመብርሃን አስራት ኢትዮጵያ
የቅዱሳን የፃድቃን መፍለቂያ
አንቺስ ጋር ምን አሏቸው
መሠረቶችሽን ሲገፏቸው
ምን አልሻቸው ይሆን እንደው ዝም አልሻቸው
የመኖሬ ምስጢር
የመኖሬ ዘመን እምነቴ እሷናት ብለሽ ሳትነግሪያቸው
የቅዱሳንን ምልጃ የፃድቃንን ምልጃ ሳታሰተምሪያቸው
ለዚህ ይሆን አማላጅ አይደሉም ብለው የናቋቸው
ለነገሩ አይደለም
ስንቴ አስተማርሻቸው
በግልጽ አሳይተሽ አስቀምጠሽላቸው
ሰብከሻቸው ነበር ጊዜ ነጎደና በመናፍቅ እስር
የማማላዳቸው ያን ሁሉ ምስክር
ቀበሩት ከአፈር
እና ተዋህዶ ያንቺን ጓዳ የሚያውቁ
በፍቅርሽ ማነቆ የታነቁ
ቀስ በቀስ ወጡ እያለቁ
አሁንማ እናቴ
ባንቺ ጉያ እየኖሩ
አንቺንም እያሳፈሩ
ፈሉብሽ እንደ አሸን ቅዱሳንሽን እየካዱ
አያማልዱም ብለው ረግጠው እየሄዱ
ታዲያ ምን አሏቸው
ያንቺን ልጆች በቤታቸው
ዛሬስ ምን አሏቸው???
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
#ከሙሉብርሃን_የማነ
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx
/መነባንብ/
@Mgetem
እናታለም ተዋህዶ
ባንችነትሽ የሚኮራ
በስምሽ ስም የሚጠራ
ዛሬ ጠፋ የሚያበራ
ስለፍቅርሽ ቀልጠው ነደው
ስለ አምላካቸው ተማግደው
በሃይማኖት ፍቅር እጅጉን ተነክተው
ካንቺ ጉያ በኖሩ
እግሮችሽ ስር በተማሩ
ለምን/2/ ተዋህዶ ጠላቸው መንደሩ
ምን አሏቸው ደግሞ ቅዱሳን አበውን
አንቺን እናት እምነት ከዚህ ያበቁትን
ምን አሏቸው ደግሞ አበው ሊቃውንትን
አንድምታውን ፈተው ባመሰጠሩልን
ሚስጢርን መሰጥርው ለኛ ባኖሩልን
ብራና ወጥረው አምድ በፃፉልን
ውለታቸው ታዲያ ይህ ነው?
ስላደረጉልን የምንከፍለው
ጭራሽማ አምላክ ባከበራቸው
አክሊሉን በደፋላቸው
በሀሴት በተቀበላቸው
ልባችን ለምን አመፀ ለምንድን ማይቀበል
ተፈትኖ ያለውን የተፃፈላቸውን የህይወት ገድል
ለምንድን! የማናምን በምልጃቸው
እሱ እግዚአብሔር በሰጣቸው
ደግሞስ ምን አሏቸው?
እሄ......./በለቅሶ/
ሁሌም እውነት ነው
መልከ መልካም ሙሽራዋ
የፀናች በድንግልናዋ
ማን አለ እንደዝች እንደ ቅድስት እናት
ያልተረታ በነገስታት
አንገቷን ለሰይፍ የሠጠች
ክርስቶስን ብላ የኖረች
እኮስ ምን አሏት ይህችን እናት
የስጋ ፋላጎት ያልሠበራት።
ተዋህዶ እናት አለም
እንደድሮ ፀንቶ የሚኖር ልጆችሽ ፈርተዋል የሉም
የምልጃ ታላቅ ስራ
ለህዝቦቿ እያበራ
እየለመኑ ምህረት
ሲያስተዳድሩ አናብርቱ አናብስቱን
ከባህር ውስጥ የፀለዩ
በስራቸው የተለዩ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ ታላቅ አባት
ምን አሏቸው ይሆን አንቺ ምስኪን እምነት
አይደል እንዴ ተዋሕዶ
ስጋቸውን የገበሩ
በእርኩሳን መናፍስት የተፈሩ
በእግዜር ጥበብ የከበሩ
ምን አሏቸው ቅዱሳንን ሰማዕታት ፃድቃናትን
የክርስቶስ ደቀመዝሙር ሃዋርያት
ትንቢት ፀሀፊ ነቢያት
ተዋህዶ ውዷ እናቴ ምን አሏቸው?
በዕቶን ውስጥ ማግደዋቸው
እንደ እንስሳ አረደዋቸው
በቁም ቆመው ቆዳቸውንገፈዋቸው
ላንቺ ቋሚ ልጆችሽን ምን አሏቸው
አይ ተዋህዶ....
በአንድ እግራቸው ሰባት ዓመት የፀለዩ
ባንቺ የፍቅር መግቦትሽ ከዓለም ላይ የተለዩ
የተክለሃይማኖት እናት አንቺ ቅድስት እምነት
አያማልዱም ሲላቸው ልጆችሽን
ዛሬ ምን ተሰማሽ ንገሪኝ በእውነት
የልጆችሽን ምልጃ ሊያስታርቅ ሊቃትት
መቻል ደጉ....
ስንቱን ቻልሽው እናታለም....
እሄ......
የእመብርሃን አስራት ኢትዮጵያ
የቅዱሳን የፃድቃን መፍለቂያ
አንቺስ ጋር ምን አሏቸው
መሠረቶችሽን ሲገፏቸው
ምን አልሻቸው ይሆን እንደው ዝም አልሻቸው
የመኖሬ ምስጢር
የመኖሬ ዘመን እምነቴ እሷናት ብለሽ ሳትነግሪያቸው
የቅዱሳንን ምልጃ የፃድቃንን ምልጃ ሳታሰተምሪያቸው
ለዚህ ይሆን አማላጅ አይደሉም ብለው የናቋቸው
ለነገሩ አይደለም
ስንቴ አስተማርሻቸው
በግልጽ አሳይተሽ አስቀምጠሽላቸው
ሰብከሻቸው ነበር ጊዜ ነጎደና በመናፍቅ እስር
የማማላዳቸው ያን ሁሉ ምስክር
ቀበሩት ከአፈር
እና ተዋህዶ ያንቺን ጓዳ የሚያውቁ
በፍቅርሽ ማነቆ የታነቁ
ቀስ በቀስ ወጡ እያለቁ
አሁንማ እናቴ
ባንቺ ጉያ እየኖሩ
አንቺንም እያሳፈሩ
ፈሉብሽ እንደ አሸን ቅዱሳንሽን እየካዱ
አያማልዱም ብለው ረግጠው እየሄዱ
ታዲያ ምን አሏቸው
ያንቺን ልጆች በቤታቸው
ዛሬስ ምን አሏቸው???
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
#ከሙሉብርሃን_የማነ
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Scgpx
👍3❤2😢1
\\ልቤ_ሰላም_አርገልኝ//
ቸር ጠባቂ የሰራዊት ጌታ
ቀና ስል የማይህ በጥዋት በማታ
በረከትህ ብዙ ስጦታህን የማያልቅ
የማይደርቅ ምንጭህ ፍፅም
ክፉ ስራችን አይተህ ሳትፈርድብን
ሳትቆጣን በምህረትህ በቸርነትህን
ከዘመን ዘመን አሻገርከን ተመስገን
የሚደነቅ፦
ብላቴና ሳትል ታላቁን አዛውንት
ቀሳውስቱን ሳትል ታላቁን ሊቃውንት
ሁለን በየፍርዱ ታሰድስተዋለህ
በፀጋህ በፍቅርህ ትባርከዋለህ
እኔም ልመና አለኝ ሳለሁ በመቅደስህ
በወርቁ ማጠኛ በመሰቀሉ እንዳይህ
ልበ ሰላም አርገልኝ ባርከኝ በእጅህ"።
አቤቱ_አምላኬ_ሆይ_የመጠሪያዩን_ዘመን_አላዉቀውምና_ለንሰሐ_ሞት_አበቃኝ_ዘንድ_ቅዱስ_ፍቃድህ_ይሁን_ኣሜን፫
ወስብሓት_ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ_ድንግል ወለመስቀሉ_ክብር_ይቆየን_አሜን፫
*ከእህተ ማርያም
=====================
@Mgetem
ቸር ጠባቂ የሰራዊት ጌታ
ቀና ስል የማይህ በጥዋት በማታ
በረከትህ ብዙ ስጦታህን የማያልቅ
የማይደርቅ ምንጭህ ፍፅም
ክፉ ስራችን አይተህ ሳትፈርድብን
ሳትቆጣን በምህረትህ በቸርነትህን
ከዘመን ዘመን አሻገርከን ተመስገን
የሚደነቅ፦
ብላቴና ሳትል ታላቁን አዛውንት
ቀሳውስቱን ሳትል ታላቁን ሊቃውንት
ሁለን በየፍርዱ ታሰድስተዋለህ
በፀጋህ በፍቅርህ ትባርከዋለህ
እኔም ልመና አለኝ ሳለሁ በመቅደስህ
በወርቁ ማጠኛ በመሰቀሉ እንዳይህ
ልበ ሰላም አርገልኝ ባርከኝ በእጅህ"።
አቤቱ_አምላኬ_ሆይ_የመጠሪያዩን_ዘመን_አላዉቀውምና_ለንሰሐ_ሞት_አበቃኝ_ዘንድ_ቅዱስ_ፍቃድህ_ይሁን_ኣሜን፫
ወስብሓት_ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ_ድንግል ወለመስቀሉ_ክብር_ይቆየን_አሜን፫
*ከእህተ ማርያም
=====================
@Mgetem
👍2❤1
#የቱ_ላይ_ነው_ፍቅርህ?
@Mgetem
በጥጋቡ ዘመን አብሬክ ታድሜ
ስጠማ ጠጥቼ ስራብ ተመግቤ
ላልክድህ ምያለው ከቤትህ ላልርቅ
በሰው ፊት መስክሬ ኪዳንህን ልጠብቅ
አሁን ትቼክ ከሄድኩ ቀራንዮ ሳለህ
ብለህ ስጠይቀኝ የቱ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ
.
.
.
ዘወትር ስጠራኝ ዘውትር ሳንቀላፋ
ሁሌ ስትፈልገኝ ሁልጊዜ ስጠፋ
አንተ ከእኔ ስርቅ ኃጢአትን ስለምዳት
ሶስት የዶሮ ጬኸት ሲያልፈኝ እንደዘበት
ብለህ ስጠይቀኝ ምኑ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ
.
.
ምትህ ሞቴን ሲሽር ስቃይህ ስቃዬን ስደት ስደቴን
የርህራሄ ጥልቀት የፍቅርህ ስፋቱ
ሳይረዳኝ ሲቀር እንዲው እንደከንቱ
ይህን ተገንዝበህ ብለህ ስጠይቀኝ የቱ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ
.
.
እንባዬ ሲታበስ ጭንቀቴ ሲፈታ
ፈጥነህ ስደርስልኝ የጠራሁ ለታ
ቀይ ባህር ሲከፈል ፈርኦንም ሰጥሞ ሲቀር
ከበሮ እየመታሁ በደስታ ስዘምር
ቆይቼ -ቆይቼ-ሁሉን እረስቼ
ሃጢአት ውስጥ ገብቼ ጣኦት አረስቼ
ስክድህ ስታየኝ ውሌን በጥሼብህ
ብለህ ስትጠይቀኝ የቱ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ።
__________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@Mgetem
በጥጋቡ ዘመን አብሬክ ታድሜ
ስጠማ ጠጥቼ ስራብ ተመግቤ
ላልክድህ ምያለው ከቤትህ ላልርቅ
በሰው ፊት መስክሬ ኪዳንህን ልጠብቅ
አሁን ትቼክ ከሄድኩ ቀራንዮ ሳለህ
ብለህ ስጠይቀኝ የቱ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ
.
.
.
ዘወትር ስጠራኝ ዘውትር ሳንቀላፋ
ሁሌ ስትፈልገኝ ሁልጊዜ ስጠፋ
አንተ ከእኔ ስርቅ ኃጢአትን ስለምዳት
ሶስት የዶሮ ጬኸት ሲያልፈኝ እንደዘበት
ብለህ ስጠይቀኝ ምኑ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ
.
.
ምትህ ሞቴን ሲሽር ስቃይህ ስቃዬን ስደት ስደቴን
የርህራሄ ጥልቀት የፍቅርህ ስፋቱ
ሳይረዳኝ ሲቀር እንዲው እንደከንቱ
ይህን ተገንዝበህ ብለህ ስጠይቀኝ የቱ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ
.
.
እንባዬ ሲታበስ ጭንቀቴ ሲፈታ
ፈጥነህ ስደርስልኝ የጠራሁ ለታ
ቀይ ባህር ሲከፈል ፈርኦንም ሰጥሞ ሲቀር
ከበሮ እየመታሁ በደስታ ስዘምር
ቆይቼ -ቆይቼ-ሁሉን እረስቼ
ሃጢአት ውስጥ ገብቼ ጣኦት አረስቼ
ስክድህ ስታየኝ ውሌን በጥሼብህ
ብለህ ስትጠይቀኝ የቱ ላይ ነው ፍቅርህ
ጌታዬ ጨነቀኝ ምን ልመልስልህ።
__________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
👍3
#ነበርኩ_መች_ያድናል
@Mgetem
ሀጢያትን ስትሰራ አምላክን እረስተህ
ቅዱሱን ሰውነት በሀጢያት አርክሰህ
ትእዛዝን ሳትፈጽም መልካምን ሳትሰራ
ዘይት ሳታዘጋጅ መብራትህ ሳይበራ
በተጠራህ ጊዜ መላከሞት ሲመጣ
ለማያልፈው አለም ሲወጣልህ እጣ
ለሚዛን ስትቀርብ አገልጋይ ነበርኩኝ እያልክ መናገሩ
መዝሙር ዘምሬያለው ሄጃለው ከበሩ
ብሎ መከራከር ያኔ መች ይጠቅማል
ይዞ መገኘት ነው ነበርኩ መች ያድናል!!!!
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@Mgetem
ሀጢያትን ስትሰራ አምላክን እረስተህ
ቅዱሱን ሰውነት በሀጢያት አርክሰህ
ትእዛዝን ሳትፈጽም መልካምን ሳትሰራ
ዘይት ሳታዘጋጅ መብራትህ ሳይበራ
በተጠራህ ጊዜ መላከሞት ሲመጣ
ለማያልፈው አለም ሲወጣልህ እጣ
ለሚዛን ስትቀርብ አገልጋይ ነበርኩኝ እያልክ መናገሩ
መዝሙር ዘምሬያለው ሄጃለው ከበሩ
ብሎ መከራከር ያኔ መች ይጠቅማል
ይዞ መገኘት ነው ነበርኩ መች ያድናል!!!!
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
#ስጋ_ነው_ምርኩዜ
@Mgetem
ስጋዬ ወፍሮ አፌ ክፉ ደፍሮ
ሓሰትን መስክሮ እውነት ቅሉን ሽሮ
እውነት ተሸሸጋ ማን እውነት ሊያወጋ
ስለ ክፉ ስጋ።
ስለ ክፉ ስጋ ነፍሴ ስትወጋ
የአንደበቴ ችቦ የአንደበቴ ሰንጋ
ነፍሴ ስትቃትት የስጋ ጦር ወግቷት
ቀንም ሌሊትም ቁስሉ ሲያሰቃያት
ጭንቅ ጥብብ አለች ቀኑ ጨልሞባት
የምታውቀው ቤቷ ተዘግቶባት
ስጋ ሲበድላት በሐዘን በትካዜ
በሐሰት ባለሟል በስጋ ምርኩዜ
እኔንም ተረድታ በእምነት መደብዘዜ
በህይወት ልታልፍ ልትጓዝ በግዜ
ነፍሴ የተዘጋጀች ልታቀርብ ኑዛዜ።
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
@Mgetem
ስጋዬ ወፍሮ አፌ ክፉ ደፍሮ
ሓሰትን መስክሮ እውነት ቅሉን ሽሮ
እውነት ተሸሸጋ ማን እውነት ሊያወጋ
ስለ ክፉ ስጋ።
ስለ ክፉ ስጋ ነፍሴ ስትወጋ
የአንደበቴ ችቦ የአንደበቴ ሰንጋ
ነፍሴ ስትቃትት የስጋ ጦር ወግቷት
ቀንም ሌሊትም ቁስሉ ሲያሰቃያት
ጭንቅ ጥብብ አለች ቀኑ ጨልሞባት
የምታውቀው ቤቷ ተዘግቶባት
ስጋ ሲበድላት በሐዘን በትካዜ
በሐሰት ባለሟል በስጋ ምርኩዜ
እኔንም ተረድታ በእምነት መደብዘዜ
በህይወት ልታልፍ ልትጓዝ በግዜ
ነፍሴ የተዘጋጀች ልታቀርብ ኑዛዜ።
____________________________
@Mgetem
@Mgetem
@Menfesawi_getem_bot
❤3👍1