የፈጣሪ ችሎት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አባ ተቀምጠው ከሾላ
ለሊት አድርሰው ምህላ
ሲጠባበቁ ፅድቂቱን
ሲኖሩ ሲኖሩ አንድ ቀን
ያባን ዛፍ ላይ መኖር
ሽፍቶቹ ተረድተው
ጠጋ አሉ ከሥፍራቸው
አባም በጥርጥር
ዓይናቸው ሲማትር
አባ አባታችን
አንድ ገዜ ይስሙን
የቃየል መንፈስ እየተከተለን
አንዳች ሳንበደል
ብዙ ነፋስ አጠፋን
ግብራችንን ትተን
ንስሐ ሰጥተውን
ከራሶት እንድንሆን
ፍቃዶት ይሁነን!
አባም በተራቸው
የፈጣሪ ጥሪ እየገረማቸው
እንደዚህ አሏቸው
እኔ ካለሁበት
መራሩ ምግቤ ነው
የአራዊቱ ዜማ
ጣዕመ ዜማዬ ነው
እንደኔ ለመሆን
ፍፁም ከሻታችሁ
የጠራችሁ አምላክ
ፅናቱን ይስጣችሁ።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አባ ተቀምጠው ከሾላ
ለሊት አድርሰው ምህላ
ሲጠባበቁ ፅድቂቱን
ሲኖሩ ሲኖሩ አንድ ቀን
ያባን ዛፍ ላይ መኖር
ሽፍቶቹ ተረድተው
ጠጋ አሉ ከሥፍራቸው
አባም በጥርጥር
ዓይናቸው ሲማትር
አባ አባታችን
አንድ ገዜ ይስሙን
የቃየል መንፈስ እየተከተለን
አንዳች ሳንበደል
ብዙ ነፋስ አጠፋን
ግብራችንን ትተን
ንስሐ ሰጥተውን
ከራሶት እንድንሆን
ፍቃዶት ይሁነን!
አባም በተራቸው
የፈጣሪ ጥሪ እየገረማቸው
እንደዚህ አሏቸው
እኔ ካለሁበት
መራሩ ምግቤ ነው
የአራዊቱ ዜማ
ጣዕመ ዜማዬ ነው
እንደኔ ለመሆን
ፍፁም ከሻታችሁ
የጠራችሁ አምላክ
ፅናቱን ይስጣችሁ።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
👍6
#ምንም_አይምሰልህ
የምትሰራው ሥራ ሰውን ካልበደለ፤
ክፋትና ተንኮል በልብህ ከሌለ፤
ጠንቅቀህ ከፈጸምክ ማድረግ ያለብህን፤
ለማንም ሳታድር ካመንክ አምላክህን፤
ላንተ ጥቅም ብለህ ካልጎዳህ ሌላውን ፤
ይቅርታ ከጠየቅህ አምነህ ጥፋትህን፤
የምታውቀው ታሪክ የምታውቀው ነገር፤
እንዳልሆነ ሁሉ ሲወራ ሲነገር ፤
የለብህም እና ዝም ብሎ መስማት፤
ቀስ ብለህ ብትሞክር እርማት ለመስጠት፤
ከኛ ሌላ አዋቂ ፍጹም የለም ባዮች፤
የወሬ አንበሳ የተግባር አንካሶች ፤
የነገር ሱሰኛ የወሬ ጥመኞች፤
ምንም እንደማታውቅ አድርገው ቢቆጥሩህ ፤
ዕውቀቱ ከአንተ ጋር እና ምን ቸገረህ፤
አምላክ ካንተ ጋር ነው ምንም አይምሰልህ።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem_bot
የምትሰራው ሥራ ሰውን ካልበደለ፤
ክፋትና ተንኮል በልብህ ከሌለ፤
ጠንቅቀህ ከፈጸምክ ማድረግ ያለብህን፤
ለማንም ሳታድር ካመንክ አምላክህን፤
ላንተ ጥቅም ብለህ ካልጎዳህ ሌላውን ፤
ይቅርታ ከጠየቅህ አምነህ ጥፋትህን፤
የምታውቀው ታሪክ የምታውቀው ነገር፤
እንዳልሆነ ሁሉ ሲወራ ሲነገር ፤
የለብህም እና ዝም ብሎ መስማት፤
ቀስ ብለህ ብትሞክር እርማት ለመስጠት፤
ከኛ ሌላ አዋቂ ፍጹም የለም ባዮች፤
የወሬ አንበሳ የተግባር አንካሶች ፤
የነገር ሱሰኛ የወሬ ጥመኞች፤
ምንም እንደማታውቅ አድርገው ቢቆጥሩህ ፤
ዕውቀቱ ከአንተ ጋር እና ምን ቸገረህ፤
አምላክ ካንተ ጋር ነው ምንም አይምሰልህ።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem_bot
❤3👍3
#ነበርኩ_መች_ያድናል
@Mgetem
ሀጢያትን ስትሰራ አምላክን እረስተህ
ቅዱሱን ሰውነት በሀጢያት አርክሰህ
ትእዛዝን ሳትፈጽም መልካምን ሳትሰራ
ዘይት ሳታዘጋጅ መብራትህ ሳይበራ
በተጠራህ ጊዜ መላከሞት ሲመጣ
ለማያልፈው አለም ሲወጣልህ እጣ
ለሚዛን ስትቀርብ አገልጋይ ነበርኩኝ እያልክ መናገሩ
መዝሙር ዘምሬያለው ሄጃለው ከበሩ
ብሎ መከራከር ያኔ መች ይጠቅማል
ይዞ መገኘት ነው ነበርኩ መች ያድናል!!!
@Mgetem
@Mgrtem
@Mgetem_bot
@Mgetem
ሀጢያትን ስትሰራ አምላክን እረስተህ
ቅዱሱን ሰውነት በሀጢያት አርክሰህ
ትእዛዝን ሳትፈጽም መልካምን ሳትሰራ
ዘይት ሳታዘጋጅ መብራትህ ሳይበራ
በተጠራህ ጊዜ መላከሞት ሲመጣ
ለማያልፈው አለም ሲወጣልህ እጣ
ለሚዛን ስትቀርብ አገልጋይ ነበርኩኝ እያልክ መናገሩ
መዝሙር ዘምሬያለው ሄጃለው ከበሩ
ብሎ መከራከር ያኔ መች ይጠቅማል
ይዞ መገኘት ነው ነበርኩ መች ያድናል!!!
@Mgetem
@Mgrtem
@Mgetem_bot
👍2
የፈጣሪ ችሎት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አባ ተቀምጠው ከሾላ
ለሊት አድርሰው ምህላ
ሲጠባበቁ ፅድቂቱን
ሲኖሩ ሲኖሩ አንድ ቀን
ያባን ዛፍ ላይ መኖር
ሽፍቶቹ ተረድተው
ጠጋ አሉ ከሥፍራቸው
አባም በጥርጥር
ዓይናቸው ሲማትር
አባ አባታችን
አንድ ገዜ ይስሙን
የቃየል መንፈስ እየተከተለን
አንዳች ሳንበደል
ብዙ ነፋስ አጠፋን
ግብራችንን ትተን
ንስሐ ሰጥተውን
ከራሶት እንድንሆን
ፍቃዶት ይሁነን!
አባም በተራቸው
የፈጣሪ ጥሪ እየገረማቸው
እንደዚህ አሏቸው
እኔ ካለሁበት
መራሩ ምግቤ ነው
የአራዊቱ ዜማ
ጣዕመ ዜማዬ ነው
እንደኔ ለመሆን
ፍፁም ከሻታችሁ
የጠራችሁ አምላክ
ፅናቱን ይስጣችሁ።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem_bot
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
አባ ተቀምጠው ከሾላ
ለሊት አድርሰው ምህላ
ሲጠባበቁ ፅድቂቱን
ሲኖሩ ሲኖሩ አንድ ቀን
ያባን ዛፍ ላይ መኖር
ሽፍቶቹ ተረድተው
ጠጋ አሉ ከሥፍራቸው
አባም በጥርጥር
ዓይናቸው ሲማትር
አባ አባታችን
አንድ ገዜ ይስሙን
የቃየል መንፈስ እየተከተለን
አንዳች ሳንበደል
ብዙ ነፋስ አጠፋን
ግብራችንን ትተን
ንስሐ ሰጥተውን
ከራሶት እንድንሆን
ፍቃዶት ይሁነን!
አባም በተራቸው
የፈጣሪ ጥሪ እየገረማቸው
እንደዚህ አሏቸው
እኔ ካለሁበት
መራሩ ምግቤ ነው
የአራዊቱ ዜማ
ጣዕመ ዜማዬ ነው
እንደኔ ለመሆን
ፍፁም ከሻታችሁ
የጠራችሁ አምላክ
ፅናቱን ይስጣችሁ።
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem_bot
👍6❤1
👍1
፨ትንቢተ ዮናስ፨
ክፍል ፩
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
በሕዝቡ መካከል አመጽ ስለ ጸና
በጣም ተቆጥቼ አዝኛለሁ እና
ይህንን ለነነዌ ንገራት በአዋጅ
አለና ለዮናስ ለአሚታይ ልጅ
እግዚአብሔር አዘዘው እንዲሄድ በቶሎ
ዮናስ እቢተኛው አሰበ ኮብልሎ
ከአምላኩ ተደብቆ አምልሎ ሊጠፋ
ወደ ተረሲስ ሲጓዝ የሄደ ወደ ያፋ።
ዋጋ ክፍልና ከመርከብ ተሳፍሮ
እያጉረመረመ ባሕሩን ተሻግሮ
ዮናስ ተደብቆ ሲሄድ በግስገሳ
ከእግዚአብሔር ተልዕኮ ማዕበል ተነሳ
ታላቅ ሞገድ ሆነ ባሕሩ ተቆጣ
መርከበኞች ፈሩ ታላቅ ሽብር መጣ
መርከቡ እንዲቃለል እናድርግ እያሉ
አንስተው ብዙ ዕቃ ወደ ባሕር ጣሉ
ባህሩም ባሰበት በጣም ተናወጠ
መረከቡ መሰለ የተገለበጠ
ሰው ሁሉ ተነሳ ጸሎት ለማድረስ
ይኽ ሁሉ ሲሆን ተኝቷል ዮናስ
ወደ ዮናስ ሄዶ የመርከቡ አለቃ
ቀሰቀሰው እና ከእንቅልፉ ሲነቃ
እግዜር እንዲያድነን ከዚህ ክፉ ጥፋት
ተነስ ጸልይ አለው ይብቃህ ማንቀላፋት
በመርከቡ ውስጥ ያሉ ሰዎች ተሰብስበው
ተመካከሩ እና ቢናገሩ አስበው
አለው ኃጢአት ሰርቶ ከእኛ ጋር የመጣ
ለይተን ለማወቅ እንጣጣል ዕጣ
አለዚያ አንድንም ስለተባባሉ
ተሰባሰቡና ዕጣ ቢጣጣሉ
እውነትም እንዳሉት አጥፊው ሰው ታወቀ
በእንቢተኛው ነብይ በዮናስ ወደቀ
በዮናስ ተረዳና እጁ እንደ ተያዘ
ያጠፋውን ጥፋት ገልጦ ተናዘዘ
ምነው ባትመጣ ተጣልተክ ከጌታ
እየው መርከባችን እንደሚንገላታ
ቁጣውን እንዲታገስ ለማግኘት ጸጥታ
በል አንተው ፍረደን ምን ይበጃል ቢሉ
ዮናስ መለሰና እዚህ ያለ ሁሉ
ስለምን ይጠፋል በእኔ የተነሳ
ወደ ባሕር ጣሉኝ አለብኝ አበሳ
ተመልከቱ እንሆ ስራውን ዐወቀ
ጥፋቱን ገለጠ ይኽው መች ደበቀ
እሱ ከፈረደ መልሶ በራሱ
ምን እናድርግ ብለው ሊጥሉት ተነሱ
ከደሙ አንጻን ሲሉ ለእግዜር አመልክተው
ወደ ባሕር ጣሉት ዮናስን አውጥተው
በዮናስ ላይ ኖር የመጣው ይህ ጥፋት
ባሕሩ ጸጥ አለ ልክ በዛው ሰዓት
ይቀጥላል.....
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
ክፍል ፩
፨፨፨፨፨፨፨፨፨
በሕዝቡ መካከል አመጽ ስለ ጸና
በጣም ተቆጥቼ አዝኛለሁ እና
ይህንን ለነነዌ ንገራት በአዋጅ
አለና ለዮናስ ለአሚታይ ልጅ
እግዚአብሔር አዘዘው እንዲሄድ በቶሎ
ዮናስ እቢተኛው አሰበ ኮብልሎ
ከአምላኩ ተደብቆ አምልሎ ሊጠፋ
ወደ ተረሲስ ሲጓዝ የሄደ ወደ ያፋ።
ዋጋ ክፍልና ከመርከብ ተሳፍሮ
እያጉረመረመ ባሕሩን ተሻግሮ
ዮናስ ተደብቆ ሲሄድ በግስገሳ
ከእግዚአብሔር ተልዕኮ ማዕበል ተነሳ
ታላቅ ሞገድ ሆነ ባሕሩ ተቆጣ
መርከበኞች ፈሩ ታላቅ ሽብር መጣ
መርከቡ እንዲቃለል እናድርግ እያሉ
አንስተው ብዙ ዕቃ ወደ ባሕር ጣሉ
ባህሩም ባሰበት በጣም ተናወጠ
መረከቡ መሰለ የተገለበጠ
ሰው ሁሉ ተነሳ ጸሎት ለማድረስ
ይኽ ሁሉ ሲሆን ተኝቷል ዮናስ
ወደ ዮናስ ሄዶ የመርከቡ አለቃ
ቀሰቀሰው እና ከእንቅልፉ ሲነቃ
እግዜር እንዲያድነን ከዚህ ክፉ ጥፋት
ተነስ ጸልይ አለው ይብቃህ ማንቀላፋት
በመርከቡ ውስጥ ያሉ ሰዎች ተሰብስበው
ተመካከሩ እና ቢናገሩ አስበው
አለው ኃጢአት ሰርቶ ከእኛ ጋር የመጣ
ለይተን ለማወቅ እንጣጣል ዕጣ
አለዚያ አንድንም ስለተባባሉ
ተሰባሰቡና ዕጣ ቢጣጣሉ
እውነትም እንዳሉት አጥፊው ሰው ታወቀ
በእንቢተኛው ነብይ በዮናስ ወደቀ
በዮናስ ተረዳና እጁ እንደ ተያዘ
ያጠፋውን ጥፋት ገልጦ ተናዘዘ
ምነው ባትመጣ ተጣልተክ ከጌታ
እየው መርከባችን እንደሚንገላታ
ቁጣውን እንዲታገስ ለማግኘት ጸጥታ
በል አንተው ፍረደን ምን ይበጃል ቢሉ
ዮናስ መለሰና እዚህ ያለ ሁሉ
ስለምን ይጠፋል በእኔ የተነሳ
ወደ ባሕር ጣሉኝ አለብኝ አበሳ
ተመልከቱ እንሆ ስራውን ዐወቀ
ጥፋቱን ገለጠ ይኽው መች ደበቀ
እሱ ከፈረደ መልሶ በራሱ
ምን እናድርግ ብለው ሊጥሉት ተነሱ
ከደሙ አንጻን ሲሉ ለእግዜር አመልክተው
ወደ ባሕር ጣሉት ዮናስን አውጥተው
በዮናስ ላይ ኖር የመጣው ይህ ጥፋት
ባሕሩ ጸጥ አለ ልክ በዛው ሰዓት
ይቀጥላል.....
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
👍6
ትንቢተ ዮናስ
ክፍል ፪
ዮናስም ተውጦ በእግዚአብሔር ፍቃድ
ሶስት ቀን ሶስት ለሊት ሊያድር በዓሣ ሆድ
ተቀይመህ ኖረህ ከላይ ብትቆጣ
እንዲህ ያለ መአት በራሴ ላይ መጣ
የባሕሩ ሞገድ እኔን አዋከበኝ
ውኃና ጨለማ ሲኦልም ከበበኝ
እያለ በአሳ ሆድ ዮናስ ሲቀመጥ
አምላኩን ለመነው በመለማመጥ
የታዛዥነትም ጠባይ እያሳየ
አዝኖ ተጸጽቶ ከልቡ ጸለየ
ምንጊዜም ቢቆጣ ነውና መሓሪ
ፊቱን መልሶለት ታረቀው ፈጣሪ
ዓሣውም ዮናስን ውጦ ሳያስቀረው
ከባሕር ተፋና መሬት ወረወረው
ይቀጥላል.....
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
ክፍል ፪
ዮናስም ተውጦ በእግዚአብሔር ፍቃድ
ሶስት ቀን ሶስት ለሊት ሊያድር በዓሣ ሆድ
ተቀይመህ ኖረህ ከላይ ብትቆጣ
እንዲህ ያለ መአት በራሴ ላይ መጣ
የባሕሩ ሞገድ እኔን አዋከበኝ
ውኃና ጨለማ ሲኦልም ከበበኝ
እያለ በአሳ ሆድ ዮናስ ሲቀመጥ
አምላኩን ለመነው በመለማመጥ
የታዛዥነትም ጠባይ እያሳየ
አዝኖ ተጸጽቶ ከልቡ ጸለየ
ምንጊዜም ቢቆጣ ነውና መሓሪ
ፊቱን መልሶለት ታረቀው ፈጣሪ
ዓሣውም ዮናስን ውጦ ሳያስቀረው
ከባሕር ተፋና መሬት ወረወረው
ይቀጥላል.....
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
👍5❤1👎1
ትንቢተ ዮናስ
ምዕራፍ፫
ይህንን የኔን ቃል ስማና በቶሎ
ሄደህ ለነነዌ እንድትነግራት ብሎ
ደገመና እግዚአብሔር ዮናስን አዘዘ
ነነዌ ሊገባ ዮናስም ተጓዘ
ድምጹን ከፍ አድርጎ ነቢዩ ዮናስም
ከዛሬ ጀምሮ አርባ ቀን ድረስ
ነነዌ ጠፊነች ከስር ተገልብጣ
አለና ለፈፈ የእግዚአብሔርን ቁጣ
ሳያንገራግሩ ሁሉም ቢለምኑ
የነነዌ ሰዎች ተጨንቀው አዘኑ
ከትልቅ ጀምሮ ሕፃኑ ድረስ
ሕይወቱ የቆመች በሥጋ በነፍስ
ሰውም ሆነ እንስሳ ይቀበል ንስሐ
ፍጡር ሁሉ ይጸልይ ይጹም ከእህል ውሃ
ሁሉም ከልብ አዝኖ ማቅ እየለበሰ
ከክፉ ወደ ደግ እየተመለሰ
መቼም ወሰን የለው የእግዚአብሔር ምሕረቱ
ይጸልይ አለና ይለምን በብርቱ
ንጉሡ አሳወጀ ከነ መኳንንቱ
የነነዌ ሰዎች በእውነት ከልቦና
መፀፀታቸውን እግዚአብሔር አየና
ፍጡር ቢለምነው እምባ እያፈሰሰ
ምሕረቱን አውርዶ መአቱን መለሰ።
ይቀጥላል...
@Mgetem
@Mgetem
ምዕራፍ፫
ይህንን የኔን ቃል ስማና በቶሎ
ሄደህ ለነነዌ እንድትነግራት ብሎ
ደገመና እግዚአብሔር ዮናስን አዘዘ
ነነዌ ሊገባ ዮናስም ተጓዘ
ድምጹን ከፍ አድርጎ ነቢዩ ዮናስም
ከዛሬ ጀምሮ አርባ ቀን ድረስ
ነነዌ ጠፊነች ከስር ተገልብጣ
አለና ለፈፈ የእግዚአብሔርን ቁጣ
ሳያንገራግሩ ሁሉም ቢለምኑ
የነነዌ ሰዎች ተጨንቀው አዘኑ
ከትልቅ ጀምሮ ሕፃኑ ድረስ
ሕይወቱ የቆመች በሥጋ በነፍስ
ሰውም ሆነ እንስሳ ይቀበል ንስሐ
ፍጡር ሁሉ ይጸልይ ይጹም ከእህል ውሃ
ሁሉም ከልብ አዝኖ ማቅ እየለበሰ
ከክፉ ወደ ደግ እየተመለሰ
መቼም ወሰን የለው የእግዚአብሔር ምሕረቱ
ይጸልይ አለና ይለምን በብርቱ
ንጉሡ አሳወጀ ከነ መኳንንቱ
የነነዌ ሰዎች በእውነት ከልቦና
መፀፀታቸውን እግዚአብሔር አየና
ፍጡር ቢለምነው እምባ እያፈሰሰ
ምሕረቱን አውርዶ መአቱን መለሰ።
ይቀጥላል...
@Mgetem
@Mgetem
👍11
#_የፍቅር_ቀን#
❤❤❤❤❤
እኔ የማከብረው ሁሌ ምዘክረው
አለኝ የፍቅር ቀን አለኝ የማረሳው
ልቤን አሸንፎት በእንባ የማወሳው
የኔ ውድ አፍቃሪ በቀጠሮው ሰአት በቀጠሮው ቦታ
ሳያረፍድ ተገኝቶ በዛች በከፍታ
በደሙ ቀለበት ገብቶልኝ ቃልኪዳን
በእውነተኛ ፍቅር ለእውነተኛ መዳን
ልሙትልሽ ብሎ በፅኑ መሀላ
መውደዱን ገልጦልኝ እንድኖር በተድላ
በዛች በለተ አርብ በፍቅር ቀናችን
ፍቅሩን ገልጦልኛል
ቀይ አበባ ሳይሆን ቀይ ደም ሰቶኛል
ስለዚህ ያቺ ናት እርሷ ናት
የኛ ቀን የኔና የውዴ
ለአለም የታየበት በርሱ መወደዴ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክብርና ምስጋና ይግባው በእለተ አርብ ለተሰቀለው
⛅⛅⛅⛅⛅⛅⛅⛅
@Mgetem
❤❤❤❤❤
እኔ የማከብረው ሁሌ ምዘክረው
አለኝ የፍቅር ቀን አለኝ የማረሳው
ልቤን አሸንፎት በእንባ የማወሳው
የኔ ውድ አፍቃሪ በቀጠሮው ሰአት በቀጠሮው ቦታ
ሳያረፍድ ተገኝቶ በዛች በከፍታ
በደሙ ቀለበት ገብቶልኝ ቃልኪዳን
በእውነተኛ ፍቅር ለእውነተኛ መዳን
ልሙትልሽ ብሎ በፅኑ መሀላ
መውደዱን ገልጦልኝ እንድኖር በተድላ
በዛች በለተ አርብ በፍቅር ቀናችን
ፍቅሩን ገልጦልኛል
ቀይ አበባ ሳይሆን ቀይ ደም ሰቶኛል
ስለዚህ ያቺ ናት እርሷ ናት
የኛ ቀን የኔና የውዴ
ለአለም የታየበት በርሱ መወደዴ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክብርና ምስጋና ይግባው በእለተ አርብ ለተሰቀለው
⛅⛅⛅⛅⛅⛅⛅⛅
@Mgetem
👍9
አንተ ሰው! ወንበዴ፣ ሌባ፣ ዘማዊም ፡ ብታይ ፡ አትፍረድበት! እንደ ፡ ፈያታዊ ፡ ዘየማን ፡ እኔን ፡ ቀድሞ ፡ መንግሥተ ፡ ሰማያት ፡ ይገባ ፡ እንደ ፡ ሆነ ፡ ምን ፡ አውቃለሁ ፡ ብለህ ፡ እለፍ ፡ እንጂ። “ትዳር አለኝ፤ ልጆችን አሳድጋለሁ፤ የቤት አባወራ ስለኾንኩኝ ይኽንን ማድረግ አልችልም” አትበሉኝ፡፡ ከእናንተ የሚፈለገው ፈቃዳችኁ ብቻ ነውና፡፡ ዕድሜም ቢኾን፣ ባለጸግነትም ቢኾን፣ ማጣትም ቢኾን ሌላም ቢኾን ይኽን ኹሉ ከማድረግ አይከለክላችሁምና፡፡ ምክንያቱም ሽማግሌዎችም፣ ወጣቶችም፣ ሚስቶችም፣ ሕፃናት አሳዳጊዎችም፣ ዕደ ጥበቦኞችም፣ ወታደሮችም ይኽን ኹሉ ፈጽመውታልና፡፡ ዳንኤል ወጣት ነበር፤ ሠለስቱ ደቂቅ ሕፃናት ነበሩ፤ ዮሴፍ ባርያ ነበር፤ ሉቃስ ሐኪም ነበር፤ ሊድያም ሐር ሻጭ ነጋዴ ነበረች፤ ጳውሎስንና ሲላስን በወኅኒ ሲጠብቅ የነበረውም ፖሊስ ነበር፤ ቆርነሌዎስ ደግሞ ዐሥራ አለቃ ነበር፤ ጢሞቴዎስ በሽተኛ ነበር… ነገር ግን ይኽን ከማድረግ የከለከላቸው አንዳችም ምክንያት የለም፡፡ እነዚኽ ኹሉ እንደ እኛ ሴቶች፣ እንደ እኛ ወጣቶች፣ እንደ እኛ ሽማግሎች፣ እንደ እኛ ነጋዴዎች፣ እንደ እኛ አሠሪዎች፣ እንደ እኛ ሠራተኞች፣ እንደ እኛ ወታደሮችና ሲቪል ነበሩ፡፡”
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
👍4❤1
ኦፍጡነ ረድኤት/2/
የእግዚአብሔር አገልጋይ ቅዱስ ሰማዕት
አዝ…………………………………………………………….
ሰላም ላንተ ይሁን ፍጡነ ረድኤት
የልዳው ፀሐይ ‘’ ‘’
በጨካ ንጉስ ፊት ቆምክ አደባባይ
ታማኝ አገልጋይ ነህ ፍጡነ ረድኤት
ስቃይ ያልበገረህ ‘’ ‘’
አክሊል አገኘህ መከራን ታግሰህ
አዝ…………………………………………………………….
የፈጣሪውን ስም ፍጡነ ረድኤት
ስለመሰከረ ‘’ ‘’
ጊዮርጊስ ሰማዕት በሰይፍ ተመተረ
የስቃይ መሳሪያ ፍጡነ ረድኤት
ያላዘናጋህ ‘’ ‘’
መንፈሳዊ አርበኛ ጊዮርጊስ አንተነህ
አዝ…………………………………………………………….
የጌታ ተጋዳይ ፍጡነ ረድኤት
ታማኝ ወታደር ‘’ ‘’
ቢነገር አያልቅም የተሰጠህ ክብር
ስቃይ ሲደርስብህ ፍጡነ ረድኤት
በመታገስህ ‘’ ‘’
ሲወሳ ይኖራል ዘላለም ስምህ
አዝ…………………………………………………………….
ለሰማው ይደንቃል ፍጡነ ረድኤት
ያንተ ሰማዕትነት ‘’ ‘’
ምሳሌ ይሆናል በሁሉ ፍጥረት
ገድሉ ይናገራል ፍጡነ ረድኤት
ክብር እንደተሰጠው ‘’ ‘’
ጊዜ የማይሽረው ምግባር ሃማኖት
💚 @yeorthodoxmezmur 💚
💛 @yeorthodoxmezmur 💛
❤️ @yeorthodoxmezmur ❤️
የእግዚአብሔር አገልጋይ ቅዱስ ሰማዕት
አዝ…………………………………………………………….
ሰላም ላንተ ይሁን ፍጡነ ረድኤት
የልዳው ፀሐይ ‘’ ‘’
በጨካ ንጉስ ፊት ቆምክ አደባባይ
ታማኝ አገልጋይ ነህ ፍጡነ ረድኤት
ስቃይ ያልበገረህ ‘’ ‘’
አክሊል አገኘህ መከራን ታግሰህ
አዝ…………………………………………………………….
የፈጣሪውን ስም ፍጡነ ረድኤት
ስለመሰከረ ‘’ ‘’
ጊዮርጊስ ሰማዕት በሰይፍ ተመተረ
የስቃይ መሳሪያ ፍጡነ ረድኤት
ያላዘናጋህ ‘’ ‘’
መንፈሳዊ አርበኛ ጊዮርጊስ አንተነህ
አዝ…………………………………………………………….
የጌታ ተጋዳይ ፍጡነ ረድኤት
ታማኝ ወታደር ‘’ ‘’
ቢነገር አያልቅም የተሰጠህ ክብር
ስቃይ ሲደርስብህ ፍጡነ ረድኤት
በመታገስህ ‘’ ‘’
ሲወሳ ይኖራል ዘላለም ስምህ
አዝ…………………………………………………………….
ለሰማው ይደንቃል ፍጡነ ረድኤት
ያንተ ሰማዕትነት ‘’ ‘’
ምሳሌ ይሆናል በሁሉ ፍጥረት
ገድሉ ይናገራል ፍጡነ ረድኤት
ክብር እንደተሰጠው ‘’ ‘’
ጊዜ የማይሽረው ምግባር ሃማኖት
💚 @yeorthodoxmezmur 💚
💛 @yeorthodoxmezmur 💛
❤️ @yeorthodoxmezmur ❤️
👍6
🌺❖በልዑል እግዚአብሔር ስም ይቅርታ❖🌺
ሰላመ እግዚአብሔር ይብዛላች የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦ በክርቶስ ክርስትያ በወልድ ውሉድ በመንፈስ ቅዱስ መንፈሳዊያን የሆናችው የድግል ማርያም ለጆች እንኳን ለታላቁ የአብይ ፆም በሰላም ቤጤና አደረጋች ፆሙ የበረከት የረድኤት የነብሳችን ድህነት የዳቢሎስ ድል መንሻ የአጥያት መደምሰሻ ይሁንልን ❖🌺ዘወረደ🌺❖
ሳላውቅ በስህተት አውቄም ሆነ በድፍረት በንፈሳዊ ማህበሮቼም ሆነ በጉደኝነት በኮሜን በማህበራዊ ሚድያም ብሆን ብበድል ባስከፋ ያስቀየምኳች ካላች በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ አድርጉልኝ እወዳችዋለው 😰
ይቅርታ ውዴ ሆይ
ይቅርታ እህቴ ሆይ
ይቅርታ ወንድሜ ሆይ
ይቅርታ ወዳጄ ሆይ
ይቅርታ 🌺❖🌺
ይቅርታ 🌺❖🌺
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
የንስሀ መዝሙርነው
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
ሰላመ እግዚአብሔር ይብዛላች የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦ በክርቶስ ክርስትያ በወልድ ውሉድ በመንፈስ ቅዱስ መንፈሳዊያን የሆናችው የድግል ማርያም ለጆች እንኳን ለታላቁ የአብይ ፆም በሰላም ቤጤና አደረጋች ፆሙ የበረከት የረድኤት የነብሳችን ድህነት የዳቢሎስ ድል መንሻ የአጥያት መደምሰሻ ይሁንልን ❖🌺ዘወረደ🌺❖
ሳላውቅ በስህተት አውቄም ሆነ በድፍረት በንፈሳዊ ማህበሮቼም ሆነ በጉደኝነት በኮሜን በማህበራዊ ሚድያም ብሆን ብበድል ባስከፋ ያስቀየምኳች ካላች በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ አድርጉልኝ እወዳችዋለው 😰
ይቅርታ ውዴ ሆይ
ይቅርታ እህቴ ሆይ
ይቅርታ ወንድሜ ሆይ
ይቅርታ ወዳጄ ሆይ
ይቅርታ 🌺❖🌺
ይቅርታ 🌺❖🌺
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
የንስሀ መዝሙርነው
@Mgetem
@Mgetem
@Mgetem
👍2👏1
🍟🎂ተጠቃሚ ያጡ መድኃኒቶች🍛🍧🍟
🍡🍢1/ ቃለ እግዚአብሔር
🌕🌒ጠዋት አንድ
🌒🌙ማታ አንድ
🍢🍡2/ ንስሐ
🌺በየሳምንቱ አንድ አንድ
🍢🍡3/ ስጋወ ደሙ
🌹🌺🌼 ቢያንስ በ40 ቀን አንዴ
🍢🍡4/ ጸበል
⛈⛈ ከምግብ በፊት በየቀኑ አንዴ
🍢🍡5/ እምነት
❤️ዘወትር በየሰከንዱ ያለማቋረጥ
🍢🍡6/ ፍቅር
💔ዘወትር ያለማቋረጥ ለሁሉም
🍢🍡7/ ሰላም
🍁ለተከታታይ ሰዓታት እስከ ዘላለም
🍢🍡8/ጸሎት
📕📗🙏 በቀን ሰባት ግዜ ያለማቋረጥ
🍢🍡9/ ፆም
😒☺️ ከምግብ በፊት
🍬🍢10/ ምፅዋት
💰💷 በየቀኑ ከምታገኘው ጥቂቱን
🍢🍡11/ ስግደት
🙇🙇♀ ጠዋት 21
🙇♀🙇 ማታ 20
☞☞ማሳሰቢያ፡- ሁሉም መድኃኒቶች ተስፋ በተባለ ውሃ ማወራረጃነት መዋጥ ይኖርባቸዋል።
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
@Mgetem
🍡🍢1/ ቃለ እግዚአብሔር
🌕🌒ጠዋት አንድ
🌒🌙ማታ አንድ
🍢🍡2/ ንስሐ
🌺በየሳምንቱ አንድ አንድ
🍢🍡3/ ስጋወ ደሙ
🌹🌺🌼 ቢያንስ በ40 ቀን አንዴ
🍢🍡4/ ጸበል
⛈⛈ ከምግብ በፊት በየቀኑ አንዴ
🍢🍡5/ እምነት
❤️ዘወትር በየሰከንዱ ያለማቋረጥ
🍢🍡6/ ፍቅር
💔ዘወትር ያለማቋረጥ ለሁሉም
🍢🍡7/ ሰላም
🍁ለተከታታይ ሰዓታት እስከ ዘላለም
🍢🍡8/ጸሎት
📕📗🙏 በቀን ሰባት ግዜ ያለማቋረጥ
🍢🍡9/ ፆም
😒☺️ ከምግብ በፊት
🍬🍢10/ ምፅዋት
💰💷 በየቀኑ ከምታገኘው ጥቂቱን
🍢🍡11/ ስግደት
🙇🙇♀ ጠዋት 21
🙇♀🙇 ማታ 20
☞☞ማሳሰቢያ፡- ሁሉም መድኃኒቶች ተስፋ በተባለ ውሃ ማወራረጃነት መዋጥ ይኖርባቸዋል።
https://youtu.be/dMoqfYGoPE8
@Mgetem
👍5❤3🥰2
Forwarded from Daregot Media
ተዋሕድዋ
የዓድዋ ድልና ተዋሕዷዊ ገድል
በዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
፩.የእግዚአብሔርና የምኒልክ ሰይፍ
፪.ጣይቱ ምዕመኒቱ
፫. ካህናት፣ ታቦታት ፣መነኮሳት ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር
፬. የኢትዮጵያ ገበዝ በዓድዋ ጦሩን ሲመዝ
፭.የወታደሩ ሃይማኖት ይባስ!
፮. ቤተ ክርስቲያን ግን ለምን በጦርነቱ ተሳተፈች?
እንኳን ለሰማዕቱ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓልና ለ124ኛው የአደዋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ተከታዩን ጹሑፍ ታነቡት ዘንድ ዳረጎት ማዕዷን አቅርባለች፡፡
ሙሉ ጹሑፉን ያንብቡ 👉 https://telegra.ph/ተዋሕድዋ-03-01
©ዳረጎት ዘተዋሕዶ
Join us @daregot
የዓድዋ ድልና ተዋሕዷዊ ገድል
በዲ/ን ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
፩.የእግዚአብሔርና የምኒልክ ሰይፍ
፪.ጣይቱ ምዕመኒቱ
፫. ካህናት፣ ታቦታት ፣መነኮሳት ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር
፬. የኢትዮጵያ ገበዝ በዓድዋ ጦሩን ሲመዝ
፭.የወታደሩ ሃይማኖት ይባስ!
፮. ቤተ ክርስቲያን ግን ለምን በጦርነቱ ተሳተፈች?
እንኳን ለሰማዕቱ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓልና ለ124ኛው የአደዋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ተከታዩን ጹሑፍ ታነቡት ዘንድ ዳረጎት ማዕዷን አቅርባለች፡፡
ሙሉ ጹሑፉን ያንብቡ 👉 https://telegra.ph/ተዋሕድዋ-03-01
©ዳረጎት ዘተዋሕዶ
Join us @daregot
👍1
Forwarded from Daregot Media
Telegraph
ተዋሕድዋ
የዓድዋ ድልና ተዋሕዷዊ ገድል ስለ አድዋ ብዙ ተጽፏል። ተገጥሟል። የቱንም ያህል ቢነገርለት ግን በምልዓት ሊገልጸው የሚችል ቃል ስላልተገኘለት እኔም ከግብር ገብቼ ምስጢረ ዓድዋን ለመመርመር አልደፍርም። እንዲያው በደፈናው ግን ዓድዋ በአበው ጽናት ለኢትዮጵያውያን ኩራት ፣ ለጭቁን አፍሪካውያን ብርታት ፣ ለጠገቡ ቅኝ ገዥዎችም ውርደትና ፍርሐት የተሰጠበት ትልቅ መድረክ ነው። ዓድዋ ኢትዮጵያዊ መልኩን ያለመለወጡን…