[[ተምሳሌቶችሺን ሰለፎችሺን አስታዉሺ]]
6.66K subscribers
1.21K photos
661 videos
99 files
3.86K links
وَأَعْظَمُ مَا أَمَرَ اللَّهُ بِهِ التَّوْحِيدُ، وَهُوَ : إِفْرَادُ اللَّهِ بِالْعِبَادَةِ. وَأَعْظَمُ مَا نَهَى عَنْهُ الشِّركُ، وَهُوَ: دَعْوَةُ غَيْرِهِ مَعَهُ،
https://t.me/LetusfearAllah ጆይን በሉ
Download Telegram
7,000 እናስገባት የኡስታዛችን ቻናል

        ሼር 👇👇👇
https://t.me/durusuabihizam
https://t.me/durusuabihizam
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከላይ ለሚያየን በኢስላማዊ ነፀብራቆች ያሸበረቀ፣ በሱና የደመቀ፣ ለዲን ለሱና ዘብ የሆነ፣ ... የምንመስል ውስጣችን ግን በክፋት፣ በምቀኝነት፣ በማስመሰል የተበከለ ስንትና ስንት ሰዎች አለን! ውስጥ አዋቂው ጌታ ሁለ ነገራችንን ያውቃል። ስለሆነም ልባችንን በማከም ላይ በቂ ትኩረት እንስጥ። ውጫዊ ቆሻሻዎችን ለማስወገድ ከምንጠነቀቀው በላይ ልባችን ውስጥ የሚገኙ የስነ ምግባር ቆሻሻዎችን ለማፅዳት እንጣር። በዐቂዳ፣ በመንሀጅ ሰለፎችን ለመከተል እንደምንጥረው ሁሉ በስነ ምግባር እነሱን ለመከተል እንጣር።

=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
~ ነፍስህን ተረጋጊ በላት! እረፍት ስጪኝ እስኪ ሰከን በይ በላት! ተቅበዘበዘች ተልከፈከፈች ለሀጯን አዝረከረከች!  እውነት ነው! ያዙኝ ልቀቁኝ ብላ ተኮፈሰች። የያሁትን ሁሉ ካልነከስኩ ብላ እንደ እብድ ውሻ አለከለከች። እናም ረጋ በይ በላት!

منقول
=
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቁርኣንን ከዐረብኛ ቋንቋ ውጭ መፃፉ…

~በአሁኑ ሰዓት በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ እየተስፋፋ የመጣ እጅግ አደገኛ አካሄድ አለ። ይኸውም የአላህን ንግግር ቁርኣን የዐረብኛውን ድምፅ በአማርኛ ፊደላት ቀይሮ መፃፍ ነው (ምሳሌ፡ «ቁል ሁወላሁ...፣ «ኢዛ ጃኣ...»እያሉ መፃፍ)። ይህ ተግባር ሐራም የሆነ ተግባር ነው። ብዙ ዑለማዎችም አጥብቀው ይከለክላሉ።

📖ይህንን ድርጊት የሚፈጽሙ ሰዎች ኒያችን ጥሩ ነው፣ ሰውን ለማስተማር ነው ቢሉም፤ መልካም ኒያ መጥፎን ስራ ወደ ጥሩ አይቀይርም። ቁርኣን የተለየ ክብርና ጠባቂ ያለው መለኮታዊ ቃል እንጂ እንደ ግጥም በፈለግነው ፊደል የምንከትበው አይደለም።

ጌታችን አላህ ቁርኣንን በዐረብኛ ቋንቋ ብቻ እና በዛው የቃላት አወቃቀር እንደመረጠው በግልፅ ተናግሯል። ቋንቋውንም ሆነ ፊደሉን መቀየር የአላህን ምርጫ መቃወም ነው።

📚  إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
እኛ (ፍቹን) ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው፡፡»

አላህ «ዐረብኛ አድርገን አወረድነው»እያለ፤ አንተ በአማርኛ ፊደል ቀይረህ ስትፅፈው፣ አላህ ያጸደቀውን ማንነት እየቀየርክ ነው።

📚በሌላ ቁርኣን አንቀፅም፦
{وَلَوْ جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا أَعْجَمِيًّا لَّقَالُوا لَوْلَا فُصِّلَتْ آيَاتُهُ ۖ أَعَأْجَمِيٌّ وَعَرَبِيٌّ}
«(ቁርኣኑን) በውጭ ቋንቋ (የተነበበ) ባደረግነው ኖሮ አንቀጾቹ (በዐረብኛ) ለምን አልተብራሩም ነበር? (መልክተኛው) ዐረብ (መጽሐፉ) ዐጀም (የውጭ ቋንቋ) ይሆን ነበርን? ይሉ ነበር።»

ቁርኣን በሌላ ቋንቋ ንባብ (ፊደል) ቢወርድ ኖሮ ሰዎች በተቃወሙ ነበር። ዛሬ ላይ የአላህን ቃል በአማርኛ ፊደል መፃፍ ማለት የቁርኣኑን "ሙዕጂዛ" ማጥፋት ነው።

🔹ሌላው እና አደገኛው ነጥብ ትርጉምን ማበላሸት ይከሰታል።ይህ ነጥብ በጣም አሳሳቢው ነው። የዐረብኛ ፊደላት ባህሪያት (መኻሪጅ) በአማርኛ ፊደላት ፈጽሞ ሊወከሉ አይችሉም። በአማርኛ ስትፅፉት የቁርኣኑ መልእክት ከምስጋና ወደ ስድብ፣ ከኢማን ወደ ኩፍር ሊቀየር ይችላል።

💡ታላቁ ኢማም ማሊክ ስለ ቁርኣን አጻጻፍ ተጠይቀው እንዲህ አሉ፦
"لا، إلا على الكتبة الأولى"
«አይቻልም! (በሰሀቦች ዘመን) በነበረው የመጀመሪያው አጻጻፍ ቢሆን እንጂ።» ብለው መልስ ሰጥተዋል። በራሱ በዐረብኛ ቋንቋ ውስጥ እንኳን ዘመናዊ የአጻጻፍ ስልት መጠቀም ከተከለከለ ማለትም ከ "ዑስማኒ" አጻጻፍ ውጭ ሐራም ነው ከተባለ በአማርኛ ሲሆንስ እንደት ይሁን!?

አላህ እውቀትንና ትክክለኛውን መረዳት ይስጠን!
t.me/AbuSufiyan_Albenan
t.me/AbuSufiyan_Albenan
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ከልማድ የወጣ ነገር
አጫጭር ምክሮች
ከልምድ የወጣ አለባበስን መራቅ

🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
Forwarded from Abu_Oubeida~channel
ማነህ ወንድሜ ይሄን ኪታብ ባለፈው 10 ፍሬ እፈልጋለሁ ያልከኝ ስልክህ ጠፍቶኝ ነው ደውልልኝ።
እናንተ ደግሞ ሽር በማድረግ እንዲደርሰው እንተባበር ባረከሏሁ ፊኩም

የቴሌግራም አድራሻ፦
@Oubeida22
Forwarded from Abu_Oubeida~channel
ታላቅ የዳዕዋ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም

እነሆ የፊታችን ጁመአ ከምሽቱ 3:00 በመርከዝ ኢብኑ አባስ በታላላቅ የሱና መሻይኾችና ኡስታዞች በአይነቱ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው።

በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት ተጋባዥ እንግዶቻችን

1) ሸይኽ አወል አሕመድ (አቡ አማር) ሐፊዘሁሏህ
2) ኡስታዝ ኸድር አሕመድ (አቡ ሐቲም) ሐፊዘሁሏህ
3) ኡስታዝ አብዱል መሊክ ሐፊዘሁሏህ
4) ኡስታዝ አቡ ኢምራን ሐፊዘሁሏህ
5) ኡስታዝ ሙሐመድ አያሌው ሐፊዘሁሏህ
6) ኡስታዝ አቡ ሹራ ሐፊዘሁሏህ
7) አስታዝ ዓሊይ ዩሱፍ (አቡ ሐሳን) ሐፊዘሁሏህ

እና ሌሎችም ስማቸው ያልተጠቀሱ ብርቅዬ የሱና ኡስታዞች ወንድሞችም ፕሮግራሙን ባማረ እና በደመቀ መልኩ ያሳምሩታል

ፕሮግራሙ የሚመሩት
አቡ ዑበይዳ እና አቡ ማሒ

ማሳሰቢያ
እንዳትቀሩ (መቅረት አይደለም ማርፈድም አይቻልም)
አድስ ነገርም አለ የሚነገራችሁ (ተናገሪያለሁ ከወዲሁ)

በየት ነው የምትገኙት ለምትሉን
አድራሻችን ይሄው
https://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk
ተቀላቀሉ ሼርም አድርጉ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
الإستقامة لمن لا يعرف قيمتها :
لا خوف، لا حزن وموعد مع الجنة،
اللهم ارزقنا الإستقامة وثبتنا حتى نلقاك ..

•  القارئ:- عبدالله القرافي