Forwarded from ኢዮብ_ዘ_ሚካኤል ® (Gadisa)
https://vt.tiktok.com/ZSXUP1Yu5/ ሙሉ ወንጌሎች ጌታችን ኢየሱስ ከእመቤታችን ስጋ ነስቷል ብለው አያምኑም😁
❤10
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በእንግሊዝኛ ሀገራችን ላይ ያለው ችግር ለማስረዳት ጀምረህ አንተም ግራ ሲገባህ ቢ😂😂😂
😁29🤣12
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሠፍራል፥ ያድናቸውማልና።" (መዝ. 34፥7)
ኃያሉ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ሀገራችንን ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ከክፉ አደጋና ከመከራ ሁሉ ይጠብቅልን፤ ቤተ ክርስቲያናችንን በሰላም፣ በክብርና በልዕልና ይጠብቅልን ምልጃዉ ዘወትር አይለየን መልካም በዓል 🤗❤
ኃያሉ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ሀገራችንን ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ከክፉ አደጋና ከመከራ ሁሉ ይጠብቅልን፤ ቤተ ክርስቲያናችንን በሰላም፣ በክብርና በልዕልና ይጠብቅልን ምልጃዉ ዘወትር አይለየን መልካም በዓል 🤗❤
❤40🥰5
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የማቴዎስ ወንጌል 12:39-45 (AMH)
••••••••••
³⁹ እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አላቸው። ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር ምልክት አይሰጠውም።
⁴⁰ ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
⁴¹ የነነዌ ሰዎች በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተዋልና፥ እነሆም፥ ከዮናስ የሚበልጥ ከዚህ አለ።
⁴² ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና፥ እነሆም፥ ከሰሎሞን የሚበልጥ ከዚህ አለ።
⁴³ ርኩስ መንፈስ ግን ከሰው በወጣ ጊዜ፥ ዕረፍት እየፈለገ ውኃ በሌለበት ቦታ ያልፋል፥ አያገኝምም።
⁴⁴ በዚያን ጊዜም። ወደ ወጣሁበት ቤቴ እመለሳለሁ ይላል፤ ቢመጣም ባዶ ሆኖ ተጠርጎና አጊጦ ያገኘዋል።
⁴⁵ ከዚያ ወዲያ ይሄድና ከእርሱ የከፉትን ሰባት ሌሎችን አጋንንት ከእርሱ ጋር ይወስዳል፥ ገብተውም በዚያ ይኖራሉ፤ ለዚያም ሰው ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛው ይብስበታል። ለዚህ ክፉ ትውልድ ደግሞ እንዲሁ ይሆንበታል።
••••••••••
³⁹ እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አላቸው። ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር ምልክት አይሰጠውም።
⁴⁰ ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
⁴¹ የነነዌ ሰዎች በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተዋልና፥ እነሆም፥ ከዮናስ የሚበልጥ ከዚህ አለ።
⁴² ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና፥ እነሆም፥ ከሰሎሞን የሚበልጥ ከዚህ አለ።
⁴³ ርኩስ መንፈስ ግን ከሰው በወጣ ጊዜ፥ ዕረፍት እየፈለገ ውኃ በሌለበት ቦታ ያልፋል፥ አያገኝምም።
⁴⁴ በዚያን ጊዜም። ወደ ወጣሁበት ቤቴ እመለሳለሁ ይላል፤ ቢመጣም ባዶ ሆኖ ተጠርጎና አጊጦ ያገኘዋል።
⁴⁵ ከዚያ ወዲያ ይሄድና ከእርሱ የከፉትን ሰባት ሌሎችን አጋንንት ከእርሱ ጋር ይወስዳል፥ ገብተውም በዚያ ይኖራሉ፤ ለዚያም ሰው ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛው ይብስበታል። ለዚህ ክፉ ትውልድ ደግሞ እንዲሁ ይሆንበታል።
❤34👏1
ይህም ጸጋ በኀጢአት መኖርንና ዓለማዊ ምኞትን ክደን፣ በአሁኑ ዘመን ራሳችንን በመግዛት በጽድቅ፣ በእውነተኛ መንፈሳዊ ሕይወት እንድንኖር ያስተምረናል፤ ይህም የተባረከ ተስፋችን የሆነውን የታላቁን የአምላካችንንና የአዳኛችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ በመጠባበቅ ነው፤ እርሱም ከክፋት ሊቤዠን መልካም የሆነውን ለማድረግ የሚተጋውን የእርሱ የሆነውን ሕዝብ ለራሱ ያነጻ ዘንድ ራሱን ስለ እኛ ሰጥቶአል። ቲቶ 2:12-14
አሜን ኢየሱስ ሆይ በመንግሥትህ አስበን ::
አሜን ኢየሱስ ሆይ በመንግሥትህ አስበን ::
❤124🙏17❤🔥2👍2
በሕግህ ያለውን ተአምራት አይ ዘንድ ዓይኖቼን ክፈት።" (መዝሙር 119፡18)
በዮሐንስ ራእይ ውስጥ በሰባት ማኅተም የታተመ መጽሐፍ ይታያል፤ ይህንንም መጽሐፍ ለተማረ ሰው ሰጥተህ "እባክህ ይህንን አንብብ" ብትለው፣ እርሱም "ታትሟልና (ተዘግቷልና) አልችልም" ብሎ ይመልስልሃል።
ዛሬም ቢሆን ራሳቸውን እንደ ተማሩ የሚቆጥሩ፣ ነገር ግን ቅዱሳት መጻሕፍት ለእነርሱ የታተሙ (የተዘጉ)ባቸው ስንቶች ናቸው! የዳዊት መክፈቻ ካለው፣ "እርሱ ሲከፍት የሚዘጋ የሌለ፥ ሲዘጋም የሚከፍት የሌለ" (ራእይ 3፡7) ከተባለው ከእርሱ በስተቀር ሊከፍቱት አይችሉም።
በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ፣ ያ ቅዱስ ጃንደረባ የኢሳይያስን መጽሐፍ ሲያነብ ፊልጶስ "የምታነበውን ታስተውላለህን?" ብሎ በጠየቀው ጊዜ፣ "የሚመራኝ ሰው ሳይኖር እንዴት እረዳለሁ?" ብሎ መለሰለት። ... ከዚያም ፊልጶስ መጥቶ በቃላቱ (በፊደሉ) ሥር ተሰውሮ የነበረውን ኢየሱስን አሳየው። የአስተማሪው ድንቅ ብቃት እንዴት ይገርማል! በዚያችም ሰዓት ጃንደረባው አመነ፣ ተጠመቀም፤ ከምእመናንና ከቅዱሳን አንዱ ሆነ። ከዚያ በኋላ እርሱ ተማሪ ሳይሆን መምህር ሆነ፤ በወርቅ ከተለበጠው የምኩራብ ቤተ መቅደስ ይልቅ፣ በዚያ በምድረ በዳ ባለችው የቤተክርስቲያን መጠመቂያ የላቀ ነገር አገኘ።
የማታውቀውን ነገር ለማስተማር መሞከር ከንቱነት ነው፤ በጥቂት ቁጣ (በኃይለ ቃል) ለመናገር ካስፈለገ ደግሞ፣ አለማወቅህን አለማወቅህ (አለመረዳትህን አለመረዳትህ) ከሁሉ የከፋ ነው።
....... St. Jerome ለጳውሊኖስ ከጻፈው ደብዳቤ (Letter 53) የተወሰደ ::
በዮሐንስ ራእይ ውስጥ በሰባት ማኅተም የታተመ መጽሐፍ ይታያል፤ ይህንንም መጽሐፍ ለተማረ ሰው ሰጥተህ "እባክህ ይህንን አንብብ" ብትለው፣ እርሱም "ታትሟልና (ተዘግቷልና) አልችልም" ብሎ ይመልስልሃል።
ዛሬም ቢሆን ራሳቸውን እንደ ተማሩ የሚቆጥሩ፣ ነገር ግን ቅዱሳት መጻሕፍት ለእነርሱ የታተሙ (የተዘጉ)ባቸው ስንቶች ናቸው! የዳዊት መክፈቻ ካለው፣ "እርሱ ሲከፍት የሚዘጋ የሌለ፥ ሲዘጋም የሚከፍት የሌለ" (ራእይ 3፡7) ከተባለው ከእርሱ በስተቀር ሊከፍቱት አይችሉም።
በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ፣ ያ ቅዱስ ጃንደረባ የኢሳይያስን መጽሐፍ ሲያነብ ፊልጶስ "የምታነበውን ታስተውላለህን?" ብሎ በጠየቀው ጊዜ፣ "የሚመራኝ ሰው ሳይኖር እንዴት እረዳለሁ?" ብሎ መለሰለት። ... ከዚያም ፊልጶስ መጥቶ በቃላቱ (በፊደሉ) ሥር ተሰውሮ የነበረውን ኢየሱስን አሳየው። የአስተማሪው ድንቅ ብቃት እንዴት ይገርማል! በዚያችም ሰዓት ጃንደረባው አመነ፣ ተጠመቀም፤ ከምእመናንና ከቅዱሳን አንዱ ሆነ። ከዚያ በኋላ እርሱ ተማሪ ሳይሆን መምህር ሆነ፤ በወርቅ ከተለበጠው የምኩራብ ቤተ መቅደስ ይልቅ፣ በዚያ በምድረ በዳ ባለችው የቤተክርስቲያን መጠመቂያ የላቀ ነገር አገኘ።
የማታውቀውን ነገር ለማስተማር መሞከር ከንቱነት ነው፤ በጥቂት ቁጣ (በኃይለ ቃል) ለመናገር ካስፈለገ ደግሞ፣ አለማወቅህን አለማወቅህ (አለመረዳትህን አለመረዳትህ) ከሁሉ የከፋ ነው።
....... St. Jerome ለጳውሊኖስ ከጻፈው ደብዳቤ (Letter 53) የተወሰደ ::
❤75🔥1👏1