ሐዋ. ሥራ 1:11:
ደግሞም፦ “የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ስማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል፡” አሉአቸው።
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የእርገት በአል በሰላም አደረሳችሁ🙏🙏🙏
ደግሞም፦ “የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ስማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል፡” አሉአቸው።
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የእርገት በአል በሰላም አደረሳችሁ🙏🙏🙏
🥰20❤7
"ዋላ ወደ ዉኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፣
አቤቱ እንዲሁ ነፍሴ ወዳንተ ትናፍቃለች።"__መዝሙር ( 41፣1 )
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ እንዴት አደራችሁ 🤗❤
አቤቱ እንዲሁ ነፍሴ ወዳንተ ትናፍቃለች።"__መዝሙር ( 41፣1 )
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ እንዴት አደራችሁ 🤗❤
❤30👍2
<<የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?>> ሉቃ 1፡43
በመጽሐፍ ቅዱስ ስለእመቤታችን ከተነገሩት ቃላት መካከል እጅግ በጣም ግርም ድንቅ የሚለኝ ቃል ይሄ ነው።
ለቅድስት ኤልሳቤጥ ድንግል ማርያም የጌታ እናት መሆኗን ማን ነገራት? በዛ ሰዓት የጌታን ከእመቤታችን መጸነስ የሚያውቁት ሁለት ፍጥረታት ብቻ ነበሩ።ቅዱስ ገብርኤልና እመቤታችን ብቻ ነበሩ።
ታዲያ ቅድስት ኤልሳቤጥ ድንግል ማርያም የጌታ እናት መሆኗን ማን ነገራት? ለዚህ ግሩም ምሥጢር ተሳታፊ ትሆን ዘንድ እንዴት ታደለች!?
መልሱን መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል <<መንፈስ ቅዱስ ሞላባት>> ይለናል።ከሳቴ ምሥጢር መንፈስ ቅዱስ ሲያድርባት ድንግል ማርያም የጌታ እናት መሆኗን አወቀች።
ስለዚህ ቅድስት ኤልሳቤጥ መንፈስ ቅዱስን ስለተሞላች <<የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጭ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል>> በማለት ድንግል ማርያምን አመሰገነቻት።
ከዚሁ ቀጥላ እመቤታችን እንደ ማር በሚጣፍጠው ንግግሯ ምስጋናዬ ባንቺና በሰማያውያን መላእክት ብቻ አይቀርም፤ይልቁንም የልጄ መንፈስ ያደረበት ያለፈውም የሚመጣውም ትውልድ ያመሰግነኛል ስትል <<ትውልድ ሁሉ ያመሰግኑኛል>> በማለት ለልጇ ለወዳጇ ምስጋናዋን አሰማች።ሉቃ1፥48
መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸው ልጆቿ በዚች ዕለት
<<ከአድባራት(ከቅዱሳን) ሁሉ በልጣ የምትመሰገን ብርሀኗ ከማለዳ ብርሀን ይበልጣል፡እጅግ የምታምር ጥርት ንጽት ያለች ድንግል ማርያም ከፀሐይ ይልቅ ታበራለች>> በማለት በደብረ ምጥማቅ ተገልጣ ያዩአትን ሰዎች ዐይን ዐይናቸው አድርገው ሲያመሰግኗት አድረዋል።
በመጽሐፍ ቅዱስ ስለእመቤታችን ከተነገሩት ቃላት መካከል እጅግ በጣም ግርም ድንቅ የሚለኝ ቃል ይሄ ነው።
ለቅድስት ኤልሳቤጥ ድንግል ማርያም የጌታ እናት መሆኗን ማን ነገራት? በዛ ሰዓት የጌታን ከእመቤታችን መጸነስ የሚያውቁት ሁለት ፍጥረታት ብቻ ነበሩ።ቅዱስ ገብርኤልና እመቤታችን ብቻ ነበሩ።
ታዲያ ቅድስት ኤልሳቤጥ ድንግል ማርያም የጌታ እናት መሆኗን ማን ነገራት? ለዚህ ግሩም ምሥጢር ተሳታፊ ትሆን ዘንድ እንዴት ታደለች!?
መልሱን መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል <<መንፈስ ቅዱስ ሞላባት>> ይለናል።ከሳቴ ምሥጢር መንፈስ ቅዱስ ሲያድርባት ድንግል ማርያም የጌታ እናት መሆኗን አወቀች።
ስለዚህ ቅድስት ኤልሳቤጥ መንፈስ ቅዱስን ስለተሞላች <<የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጭ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል>> በማለት ድንግል ማርያምን አመሰገነቻት።
ከዚሁ ቀጥላ እመቤታችን እንደ ማር በሚጣፍጠው ንግግሯ ምስጋናዬ ባንቺና በሰማያውያን መላእክት ብቻ አይቀርም፤ይልቁንም የልጄ መንፈስ ያደረበት ያለፈውም የሚመጣውም ትውልድ ያመሰግነኛል ስትል <<ትውልድ ሁሉ ያመሰግኑኛል>> በማለት ለልጇ ለወዳጇ ምስጋናዋን አሰማች።ሉቃ1፥48
መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸው ልጆቿ በዚች ዕለት
<<ከአድባራት(ከቅዱሳን) ሁሉ በልጣ የምትመሰገን ብርሀኗ ከማለዳ ብርሀን ይበልጣል፡እጅግ የምታምር ጥርት ንጽት ያለች ድንግል ማርያም ከፀሐይ ይልቅ ታበራለች>> በማለት በደብረ ምጥማቅ ተገልጣ ያዩአትን ሰዎች ዐይን ዐይናቸው አድርገው ሲያመሰግኗት አድረዋል።
❤34🥰4
"እግዚአብሔር ሆይ፣ ማለዳ ድምፄን ትሰማለህ ፣ማለዳ በፊቱ እቆማለሁ ፣እጠብቃለሁም ።እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ ።"__መዝሙር (5፣3_7)
ሰላመ እግዚአብሔር ይብዛላችሁ ❤🤗
ሰላመ እግዚአብሔር ይብዛላችሁ ❤🤗
❤34👏2
ሠላም ቤተሰብ እንዴት አደራቺው ሰለመ ክርስቶስ ከኔም ከናንተም ጋር ይሁን አንድ ትንሺዬ ፕሮጀችት ላይ ልናሳትፋቺው አስበናል እስቲ አንግሊዘኛ ላይ ጥሩ የሆናቺው ብቻ 10 ልጆች በዚ user name inbox ኑ @Alemn21
👍12
"በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን ፣በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሴትም እናደርጋለን።አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ፣ብርሃንህ በላያችን ይሁን ።"
__መዝሙር ( 89፣14_17)
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን መልካም ቀን❤🤗
__መዝሙር ( 89፣14_17)
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን መልካም ቀን❤🤗
❤25👍4
"እጆቼን ወደ አንተ ዘረጋሁ ፤ ነፍሴም አንተን ተጠማች ።አቤቱ ፦ፈጥነህ ስማኝ ፤ማለዳ ምሕረትህን አሳየኝ ፥የሚሄድበትንም መንገድ አስታዉቀኝ።
(መዝሙር 142፣6_8)
ሰላማችሁ በክርስቶስ ይብዛ እንዴት አደራችሁ ቤተሰብ❤🤗
(መዝሙር 142፣6_8)
ሰላማችሁ በክርስቶስ ይብዛ እንዴት አደራችሁ ቤተሰብ❤🤗
❤31
"አቤቱ አምላኬ፥እይና ስማኝ ዓይኖቼን አብራቸዉ።ጠላቴም፦ አሸነፍሁት እንዳይል። እኔ ግን በምሕረትህ ታመንኩ ልቤም በማዳንህ ደስ ይለዋል።ለእኔም ስላደረገልኝ ለእግዚአብሔር እዘምራለሁ ።"
__መዝሙር ( 12፣3_6)
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ ❤🤗
__መዝሙር ( 12፣3_6)
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ ❤🤗
❤25
"እኔ ግን ለኃይልህ እቀኛለሁ ፥በማለዳም በምሕረትህ ሐሤት አደርጋለሁ ፣በመከራዬ ቀን መጠጌያዬ ሆነኸኛልና ።ረዳቴ ሆይ ላንተ እዘምራለሁ፤አምላኬ መጠጊያዬ ምሕረቴም ነዉና ።"
__መዝሙር (58፥16_17)
ሰላማችሁ በክርስቶስ ይብዛልኝ🙏 እንዴት አደራችሁ❤
__መዝሙር (58፥16_17)
ሰላማችሁ በክርስቶስ ይብዛልኝ🙏 እንዴት አደራችሁ❤
❤29
እነሱ መሞት ሳይደክማቸው እኛ መጻፍ እየደከመን ዝም ብለን ነበር። ሻማዋ አልቅሳ አስለቅሳ እየጨረሰች ይመስላል።
በእውነት በሃይማኖታቸው በየቀኑ በቁማቸው ለሚሞቱ፣ የሚወዱትን በአሰቃቂ ሁኔታ ለሚነጠቁ፣ ሕዝቤና ልጄ የሚላቸው ላጡ የምሥራቅ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ምን ያጽናናቸዋል? ከሚደርስባቸው ግፍ በላይ ባለቤት አልባ መሆናቸው ያቆስላል።
ሐውለት አሕመድ ከዚህ በታች ያለውን ጽሑፍ ጥሩ አድርጋ ከተበችውና አጋራነው!
ይቺም ሻማ ሰልችታለች‼️
===============
"በአገራችን ለሚቀጥሉት ብዙ አሥርት ዓመታት ምናልባትም አሁን በሕይወት የምንገኝ ሰዎች በአጠቃላይ ሳናይ የምንሞተው ነገር የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ''ኃላፊነቴን በአግባቡ ስላልተወጣሁ ሥራዬን በፈቃዴ ለቅቄያለሁ፤ ከ'ኔ የተሻለ ሰው ይምራው'' የሚለው ነው።
በአርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ክርስትና አማኞች እና አብያተ-ክርስትያናት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ብዙ ሰው በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተ፤ አብያተ-ክርስትያናት እና ቅርሶችም ወደሙ፤ በነዋሪዎቹ ዘንድ ሥጋትና ጥርጣሬ ሰፈነ።
ይሄን ተደጋጋሚ ጥቃት ለማስቀረት የተሠራ ሥራ አለ? ሰላም ማስከበር 100% የክልሉ መንግሥት ሥራ አይደለም እንዴ? ምን አድርጓል? ሰላም ማስከበር ካቃታቸው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት ''አልቻልንም፤ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ ይግባልን'' ይባላል እኮ! መቼም ''እኔ ለዚህ ኃላፊነት ብቁ ሆኜ አልተገኘሁም፤ የተሻለ ብስለትና ልምድ ያለው ሰው ይተካኝ'' የሚሉ ኃላፊዎችን በሕይወት እያለን እንደማናይ ዕሙን ነው።
ሰው ባለቀ ቁጥር ይቺን ሻማ ብልጭ ማድረግ ምን ፋይዳ አለው? ይሰለቻል።
ወደ ስራ ብንገባ ሁላቺንም ባለንበት ቦታ ሆነን መደራጀት ያስፈልጋል ኦርቶዶክስ እህት ወንድሞቼ ፍራቻ አስወግዱ
በእውነት በሃይማኖታቸው በየቀኑ በቁማቸው ለሚሞቱ፣ የሚወዱትን በአሰቃቂ ሁኔታ ለሚነጠቁ፣ ሕዝቤና ልጄ የሚላቸው ላጡ የምሥራቅ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ምን ያጽናናቸዋል? ከሚደርስባቸው ግፍ በላይ ባለቤት አልባ መሆናቸው ያቆስላል።
ሐውለት አሕመድ ከዚህ በታች ያለውን ጽሑፍ ጥሩ አድርጋ ከተበችውና አጋራነው!
ይቺም ሻማ ሰልችታለች‼️
===============
"በአገራችን ለሚቀጥሉት ብዙ አሥርት ዓመታት ምናልባትም አሁን በሕይወት የምንገኝ ሰዎች በአጠቃላይ ሳናይ የምንሞተው ነገር የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ''ኃላፊነቴን በአግባቡ ስላልተወጣሁ ሥራዬን በፈቃዴ ለቅቄያለሁ፤ ከ'ኔ የተሻለ ሰው ይምራው'' የሚለው ነው።
በአርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ክርስትና አማኞች እና አብያተ-ክርስትያናት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ብዙ ሰው በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተ፤ አብያተ-ክርስትያናት እና ቅርሶችም ወደሙ፤ በነዋሪዎቹ ዘንድ ሥጋትና ጥርጣሬ ሰፈነ።
ይሄን ተደጋጋሚ ጥቃት ለማስቀረት የተሠራ ሥራ አለ? ሰላም ማስከበር 100% የክልሉ መንግሥት ሥራ አይደለም እንዴ? ምን አድርጓል? ሰላም ማስከበር ካቃታቸው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት ''አልቻልንም፤ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ ይግባልን'' ይባላል እኮ! መቼም ''እኔ ለዚህ ኃላፊነት ብቁ ሆኜ አልተገኘሁም፤ የተሻለ ብስለትና ልምድ ያለው ሰው ይተካኝ'' የሚሉ ኃላፊዎችን በሕይወት እያለን እንደማናይ ዕሙን ነው።
ሰው ባለቀ ቁጥር ይቺን ሻማ ብልጭ ማድረግ ምን ፋይዳ አለው? ይሰለቻል።
ወደ ስራ ብንገባ ሁላቺንም ባለንበት ቦታ ሆነን መደራጀት ያስፈልጋል ኦርቶዶክስ እህት ወንድሞቼ ፍራቻ አስወግዱ
💔24❤3👍3
"በእንባ የሚዘሩ በደስታ ያጭዳሉ። ዘራቸዉን ተሸክሞ እያለቀሱ የሚሄዱ ፥ፍሬያቸዉን ተሸክመዉ በደስታ ይመለሳሉ። "
__መዝሙር, (126፣5_6)
ሰላመ ክርስቶስ ይብዛላችሁ እንዴት አደራችሁ ቤተሰብ❤🤗
__መዝሙር, (126፣5_6)
ሰላመ ክርስቶስ ይብዛላችሁ እንዴት አደራችሁ ቤተሰብ❤🤗
❤22👍3
ስለ ሲኖዶስ ትዝብቴን ላካፍላችሁ
የዛኔ ከመንግስት ጋር ሲፋለጡ የነበሩት እነማን ነበሩ?
መልሳችሁ አቡነ አብርሃምና አቡነ ጴጥሮስ!! መልካም ምን ነበረ ስራቸው
አቡነ አብርሃም:-የመንበረ ፓትርያሪኩ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራአስኪያጅ
አቡነ ጴጥሮስ:- የሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ
አሁን እነዚህን አባቶች ዳር አስይዘው ዋናው የአቡነ አብርሃምን ቦታ የያዙት አቡነ ሳዊሮስ:: በምን አይነት አሰራር ነው ትናንት የራሳቸው ሲኖዶስ ካላቋቋምን ሲሉ የነበሩት በአንዴ ተመልሰው የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ፈጣሪ ይወቀው :: በዚህ የሚያበቃ አይመስለኝም ብፁዕነታቸው እግዚአብሔር ይጠብቃቸው ፍራቻዬ ለመንበሩ ብለው አንድ ነገር እንዳያረጓቸው ነው!!!
ይሔ የኔ እይታ ነው
የዛኔ ከመንግስት ጋር ሲፋለጡ የነበሩት እነማን ነበሩ?
መልሳችሁ አቡነ አብርሃምና አቡነ ጴጥሮስ!! መልካም ምን ነበረ ስራቸው
አቡነ አብርሃም:-የመንበረ ፓትርያሪኩ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራአስኪያጅ
አቡነ ጴጥሮስ:- የሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ
አሁን እነዚህን አባቶች ዳር አስይዘው ዋናው የአቡነ አብርሃምን ቦታ የያዙት አቡነ ሳዊሮስ:: በምን አይነት አሰራር ነው ትናንት የራሳቸው ሲኖዶስ ካላቋቋምን ሲሉ የነበሩት በአንዴ ተመልሰው የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ፈጣሪ ይወቀው :: በዚህ የሚያበቃ አይመስለኝም ብፁዕነታቸው እግዚአብሔር ይጠብቃቸው ፍራቻዬ ለመንበሩ ብለው አንድ ነገር እንዳያረጓቸው ነው!!!
ይሔ የኔ እይታ ነው
👍25❤10🥰1😭1
"በጭንቀቴ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት ፥ወደ አምላኬም ጮዉኩ
ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ ፥ጩኸቴም
በፍቱ ወደ ጆሮዬ ገባ። እግዚአብሔር
መታመኛዬ ሆነ፣ወደ ሰፊ ስፍራም አወጣኝ፥ወዶኛልና አዳነኝ። "
__መዝሙር (17፣6)
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።❤🤗
ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ ፥ጩኸቴም
በፍቱ ወደ ጆሮዬ ገባ። እግዚአብሔር
መታመኛዬ ሆነ፣ወደ ሰፊ ስፍራም አወጣኝ፥ወዶኛልና አዳነኝ። "
__መዝሙር (17፣6)
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።❤🤗
❤21🙏3
Audio
"በፊቱ እንደ ቡቃያ ፥ከደረቅ መሬት እንደ ሥር አድጓልና ፤ ደም ግባትና ዉበት የለዉም ፤ ባየነዉም ጊዜ እንወደዉ ዘንድ አምሳያ የለዉ።"
__ትንቢተ ኢሳይያስ. (53፣2
ሰላመ ክርስቶስ ይብዛላችሁ❤🤗
__ትንቢተ ኢሳይያስ. (53፣2
ሰላመ ክርስቶስ ይብዛላችሁ❤🤗
❤20🙏5
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በጣም የሚገርም ነው እኮ ጊዜው😭
ገዳዬች በስትራቴጂ ተደራጅተው በአደባባይ እናጠፋታለን እያሉ ሲዝቱ ኦርቶዶክስ ያነጣጠረ ጥቃት ይብቃ ሕዝቤ እያለቀ ነው ብላ ስለሕዝቦቿ ድምፅ በመሆኗ ጭራሽ የአመፅ ቀስቃሽ ነች?
ምን ግራ የሆነ ጊዜ ነው😭
ገዳዬች በስትራቴጂ ተደራጅተው በአደባባይ እናጠፋታለን እያሉ ሲዝቱ ኦርቶዶክስ ያነጣጠረ ጥቃት ይብቃ ሕዝቤ እያለቀ ነው ብላ ስለሕዝቦቿ ድምፅ በመሆኗ ጭራሽ የአመፅ ቀስቃሽ ነች?
ምን ግራ የሆነ ጊዜ ነው😭
😭31💔7😁1
ስሙኝእማ
✝✝✝✝✝✝
1️⃣, ከሰው ጋር ስትኖር ሆደ ሰፊ መሆን አለብህ ምክንያቱም አንተ በምትፈልገው መንገድ ሳይሆን እነሱ በሚችሉት መንገድ ብቻ ስለሆነ የሚያስቡት!
2️⃣, የኔ ሀሳብ ብቻ ልክ ነው ብለህ አትሞግት ማሳመን እንኳን ብትችል እና ሀሳብህ ትክክል ካልሆነ እዛ ቦታ ላይ ዳግም እምነትን ታጣለህ!
3️⃣, ሰው አረገ ብለህ ያለ አቅምህ ምንም ነገርለማድረግ አትጣር ለ ቀናት ቢሳካልህም ከዛ በኋላ ወደነበርክበት መመለስህ አይቀርም ስትመለስ ግን የድሮው እንደቀድሞ ምቾት አይኖረውም ።
4️⃣, ለሰው ብለህ የውሸት ማንነትን አትገንባ በውስጥህ ሁለት ማንነት ያድግና ከራስህ ጋር ያጣላሀል!
5️⃣, እቅድህን ለሰው አትንገር ፍሬው ይጨፈግግብሀል የዚህ ምሳሌ ደሞ ጓሮህ የምትተክለው ጤናዳም እና ከግቢህ ውጪ መንገድ ዳር እንደምትተክለው ተክል ማለት ነው ከሰው አይን የገባ ሁሉ የማደግ እድሉ አናሳ ነው።✝✝✝✝✝አይመስላችሁም🤔
✝✝✝✝✝✝
1️⃣, ከሰው ጋር ስትኖር ሆደ ሰፊ መሆን አለብህ ምክንያቱም አንተ በምትፈልገው መንገድ ሳይሆን እነሱ በሚችሉት መንገድ ብቻ ስለሆነ የሚያስቡት!
2️⃣, የኔ ሀሳብ ብቻ ልክ ነው ብለህ አትሞግት ማሳመን እንኳን ብትችል እና ሀሳብህ ትክክል ካልሆነ እዛ ቦታ ላይ ዳግም እምነትን ታጣለህ!
3️⃣, ሰው አረገ ብለህ ያለ አቅምህ ምንም ነገርለማድረግ አትጣር ለ ቀናት ቢሳካልህም ከዛ በኋላ ወደነበርክበት መመለስህ አይቀርም ስትመለስ ግን የድሮው እንደቀድሞ ምቾት አይኖረውም ።
4️⃣, ለሰው ብለህ የውሸት ማንነትን አትገንባ በውስጥህ ሁለት ማንነት ያድግና ከራስህ ጋር ያጣላሀል!
5️⃣, እቅድህን ለሰው አትንገር ፍሬው ይጨፈግግብሀል የዚህ ምሳሌ ደሞ ጓሮህ የምትተክለው ጤናዳም እና ከግቢህ ውጪ መንገድ ዳር እንደምትተክለው ተክል ማለት ነው ከሰው አይን የገባ ሁሉ የማደግ እድሉ አናሳ ነው።✝✝✝✝✝አይመስላችሁም🤔
🔥12❤4
"በየዕለቱ እባርክሃለሁ ፣ስምህንም ለዘለዓለም አመሰግንሃለሁ። እግዚአብሔር ታላቅ ነዉ ፥እጅግም የተመሰገነ ነዉ፤ታላቅነቱም አይመረመርም። "
__መዝሙር, 145፣2_3)
ሰላመ ክርስቶስ ይብዛላችሁ ❤🤗
__መዝሙር, 145፣2_3)
ሰላመ ክርስቶስ ይብዛላችሁ ❤🤗
❤22
"በእግዚአብሔር የሚታመኑ እንደ ጽዮን ተራራ ናቸዉ ፣ለዘላለም
ይኖራሉ እንጂ አይናወጡም። "
__መዝሙር 125፣1)
የትኛዉም ፈተና ቢገጥመን እኛ በጌታ ስለምንታመን እንደ ጽዮን ተራራ አንናወጥም። እምነታችንን አጥቀን በጽኑ እንጠብቅ።መልካም ቀን🤗❤
ይኖራሉ እንጂ አይናወጡም። "
__መዝሙር 125፣1)
የትኛዉም ፈተና ቢገጥመን እኛ በጌታ ስለምንታመን እንደ ጽዮን ተራራ አንናወጥም። እምነታችንን አጥቀን በጽኑ እንጠብቅ።መልካም ቀን🤗❤
❤25👍2