የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት ተጠናቀቀ።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የውሃ ሙሌቱ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክተው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ክረምቱ ገና ሳይገባደድ የመጀመሪያው ዙር ሙሌቱ በጥቂት ቀናት ሞልቶ መጠናቀቁና መፍሰስ መጀመሩ ለአገሪቱ ትልቅ የድል ምዕራፍ መክፈቱን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ ላደረገው የኢትዮጵያ ህዝብና በድርድር ሂደት ሙያዊና የዜግነት ግዴታቸውን ለተወጡት ተደራዳሪዎች እንዲሁም ግድቡን አሁን ላለበት ደረጃ እንዲበቃ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የአገሪቱ የቀድሞ መሪዎችም ጭምር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የአሁኑ ሙሌት በሁለት ተርባይን ኃይል ለማመንጨት የሚያስችል ምዕራፍ መሆኑን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣ የግድቡ ግንባታ ዳር እንዲደርስ በድፕሎማሲውም ሆነ በግንባታው ሂደት ገና ብዙ ሂደት ይቀረዋል ብለዋል።
በመሆኑም ህዝብና መንግስት በተባበረ ጥረት ለአገራዊ ለውጥና ተጠቃሚነት በጋራ መስራታቸውን እንዲቀጥሉም ጠይቀዋል።
የግድቡን ህልውና በዘላቂነት ለማረጋገጥም በተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
#EBC
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የውሃ ሙሌቱ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክተው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ክረምቱ ገና ሳይገባደድ የመጀመሪያው ዙር ሙሌቱ በጥቂት ቀናት ሞልቶ መጠናቀቁና መፍሰስ መጀመሩ ለአገሪቱ ትልቅ የድል ምዕራፍ መክፈቱን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ ላደረገው የኢትዮጵያ ህዝብና በድርድር ሂደት ሙያዊና የዜግነት ግዴታቸውን ለተወጡት ተደራዳሪዎች እንዲሁም ግድቡን አሁን ላለበት ደረጃ እንዲበቃ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የአገሪቱ የቀድሞ መሪዎችም ጭምር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የአሁኑ ሙሌት በሁለት ተርባይን ኃይል ለማመንጨት የሚያስችል ምዕራፍ መሆኑን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣ የግድቡ ግንባታ ዳር እንዲደርስ በድፕሎማሲውም ሆነ በግንባታው ሂደት ገና ብዙ ሂደት ይቀረዋል ብለዋል።
በመሆኑም ህዝብና መንግስት በተባበረ ጥረት ለአገራዊ ለውጥና ተጠቃሚነት በጋራ መስራታቸውን እንዲቀጥሉም ጠይቀዋል።
የግድቡን ህልውና በዘላቂነት ለማረጋገጥም በተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
#EBC
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Telegram
ቅንድል ኢትዮጵያ
ቅንድል ዲጂታል መፅሔት በቅንድል ኢትዮጵያ የባለራዕይ ወጣቶች ተዘጋጅቶ በቅንድል ዲጂታል ሚዲያ የሚቀርብ በማህበራዊ፣ ሀገራዊ፣ ስነ-ልቦናዊ፣ ቴክኖሎጂ፣ ባህል፣ ጥበብና ጤና ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩር ዲጂታል መፅሔት ነው፡፡
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
ሀበሻ ብልህ ነው
እንኳን በቃል ነገር፣ በወንዝ ይቀልዳል
ሀይቅና ግድብን ከአንድ ውሃ ይቀዳል።
*
ፍሰስልኝ አባይ በአገሬ ጉንጭ አንገት
እንባ ደም ኀዘኑን፣ ካጸዳኸው ድንገት።
*
አገሬ የአገር ልብስሽ ተሸነሸነልሽ
ከአንድ አባይ ጣቃ ላይ
ሻሽም መቀነትም፣ ተሽሞነሞነልሽ።
*
አባይ አልጋ አገኘ እንደ እርጎ ዋለለ
ከግድብ ተርፎ ሀይቁ፣ ስመኘው በቀለ።
*
ለግብጽ ሲዘንብ ኖሮ፣ አካፋልኝ ዛሬ
ለመለምን በተስፋው፣ ጠገብን በወሬ።
*
"የሚበሉት ውሃ፣ የሚጠጡት ውሃ"
ተፈረፈረለት
ተስፋ ተረፈለት፥ ለአገሬ፣ ለደሃ።
*
በኩራዝ ጭላንጭል ሳየው አሻግሬ
በቀንዲሉ መብራት ሳስስ አማትሬ
ጽልመቱ የከበደው፣ ልታበራ አገሬ።
*
እንዴት ባለ ጥበብ እንዴት ባለ መላ
የዘመናት ገደል፣ በሶስት ቀን ተሞላ?
*
በየበረሀው ላይ ፈሶ የሚቀረው
በየቀን በሰው እጅ የሚንቆረቆረው
በየሸንተረሩ በጭንቅ የታቆረው
የእኛም ደም የእኛ ወዝ
መች ነው ሚገደበው
እንደ አባይ እንደ ወንዝ
የት ይሆን ማረፊያው
የዕንባ ጠርዝ
የኀዘን ደርዝ?
***
በሲናይ በረሀ ወንዙ ለዘመናት
የአገር ልጅ ለአዝማናት
ሲፈስሱ ኖረዋል
አፈር እና ቀለም፣ ጉልበት እያጠቡ
በረሀ ሊያጠቡ፣
የሰው ቤት ሊያጠግቡ
ከቤት ውጭ አድረዋል
ጊዜ ደረሰለት አባይ ቤቱ ገባ
ግንቡ ተገነባ
ይኸው ደግሞ ሞልቷል
ለኗሪው ሰው ዕንባ
መሸሸጊያ ጉድባ
የሰው ግድብ የታል?
/ዮሐንስ ሞላ/
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
እንኳን በቃል ነገር፣ በወንዝ ይቀልዳል
ሀይቅና ግድብን ከአንድ ውሃ ይቀዳል።
*
ፍሰስልኝ አባይ በአገሬ ጉንጭ አንገት
እንባ ደም ኀዘኑን፣ ካጸዳኸው ድንገት።
*
አገሬ የአገር ልብስሽ ተሸነሸነልሽ
ከአንድ አባይ ጣቃ ላይ
ሻሽም መቀነትም፣ ተሽሞነሞነልሽ።
*
አባይ አልጋ አገኘ እንደ እርጎ ዋለለ
ከግድብ ተርፎ ሀይቁ፣ ስመኘው በቀለ።
*
ለግብጽ ሲዘንብ ኖሮ፣ አካፋልኝ ዛሬ
ለመለምን በተስፋው፣ ጠገብን በወሬ።
*
"የሚበሉት ውሃ፣ የሚጠጡት ውሃ"
ተፈረፈረለት
ተስፋ ተረፈለት፥ ለአገሬ፣ ለደሃ።
*
በኩራዝ ጭላንጭል ሳየው አሻግሬ
በቀንዲሉ መብራት ሳስስ አማትሬ
ጽልመቱ የከበደው፣ ልታበራ አገሬ።
*
እንዴት ባለ ጥበብ እንዴት ባለ መላ
የዘመናት ገደል፣ በሶስት ቀን ተሞላ?
*
በየበረሀው ላይ ፈሶ የሚቀረው
በየቀን በሰው እጅ የሚንቆረቆረው
በየሸንተረሩ በጭንቅ የታቆረው
የእኛም ደም የእኛ ወዝ
መች ነው ሚገደበው
እንደ አባይ እንደ ወንዝ
የት ይሆን ማረፊያው
የዕንባ ጠርዝ
የኀዘን ደርዝ?
***
በሲናይ በረሀ ወንዙ ለዘመናት
የአገር ልጅ ለአዝማናት
ሲፈስሱ ኖረዋል
አፈር እና ቀለም፣ ጉልበት እያጠቡ
በረሀ ሊያጠቡ፣
የሰው ቤት ሊያጠግቡ
ከቤት ውጭ አድረዋል
ጊዜ ደረሰለት አባይ ቤቱ ገባ
ግንቡ ተገነባ
ይኸው ደግሞ ሞልቷል
ለኗሪው ሰው ዕንባ
መሸሸጊያ ጉድባ
የሰው ግድብ የታል?
/ዮሐንስ ሞላ/
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Telegram
ቅንድል ኢትዮጵያ
ቅንድል ዲጂታል መፅሔት በቅንድል ኢትዮጵያ የባለራዕይ ወጣቶች ተዘጋጅቶ በቅንድል ዲጂታል ሚዲያ የሚቀርብ በማህበራዊ፣ ሀገራዊ፣ ስነ-ልቦናዊ፣ ቴክኖሎጂ፣ ባህል፣ ጥበብና ጤና ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩር ዲጂታል መፅሔት ነው፡፡
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
#ቅን_ድል_አርንጓዴ_አሻራ
መልካም ተግባር እንወርሳለን ፣ ቅን አስተሳሰብ እናራምዳለን ፣ በምክንያታዊነት ለሀገር እንሰራለን ምክንያቱም እኛ የቅንድል ኢትዮጲያ ባለራዕይ ነን፡፡
#2012_የቅንድል_ኢትዮጲያ_ቤተሰቦች_አርንጓዴአሻራ
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
መልካም ተግባር እንወርሳለን ፣ ቅን አስተሳሰብ እናራምዳለን ፣ በምክንያታዊነት ለሀገር እንሰራለን ምክንያቱም እኛ የቅንድል ኢትዮጲያ ባለራዕይ ነን፡፡
#2012_የቅንድል_ኢትዮጲያ_ቤተሰቦች_አርንጓዴአሻራ
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
#ቅን_ድል_አርንጓዴ_አሻራ
መልካምነትን ፣ አንድነትን ፣ መቻቻልን ፣ ሀገርፍቅር በወጣቶች ልብ ውስጥ በጋራ እንትከል፡፡
ቅን ፣ ምክንያታዊ ፣ ሀገር ወዳድ ትውልድ ለኢትዮጵያ !
#ቅንድል_ኢትዮጲያ
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.
መልካምነትን ፣ አንድነትን ፣ መቻቻልን ፣ ሀገርፍቅር በወጣቶች ልብ ውስጥ በጋራ እንትከል፡፡
ቅን ፣ ምክንያታዊ ፣ ሀገር ወዳድ ትውልድ ለኢትዮጵያ !
#ቅንድል_ኢትዮጲያ
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.
እናትነት ፣ ክረምት ፣ ስስት ፣ ሽሽት ፣ ፍርሀትና ብርድ እባካችሁ ግዜው ክረምት ነውና በየአካባቢው ያሉ ወገኖቻችንን በምንችለው ሁሉ እናግዛቸው፡፡
#ቅንነት_ድልያደርጋል
@kendelM
@kendelM
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
#ቅንነት_ድልያደርጋል
@kendelM
@kendelM
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
✍ቅንነት ይነገራል ፣ ቅኖች ይመሰገናሉ ፣ ምክንያታዊ ዳሰሳዎች በሀገርና በአለም ትዕይንቶች ላይ ይቀርባሉ፡፡
መነሻችንም መድረሻችንም ቅንነትን ያነገበ በምክንያታዊነት የሚመራ በሀገር ፍቅር የተሞላ ትውልድ ማፍራት ነው፡፡
# ቅንድል_ኢትዮጲያ
https://bit.ly/3f3uU57
✍ቅንነት ይነገራል ፣ ቅኖች ይመሰገናሉ ፣ ምክንያታዊ ዳሰሳዎች በሀገርና በአለም ትዕይንቶች ላይ ይቀርባሉ፡፡
መነሻችንም መድረሻችንም ቅንነትን ያነገበ በምክንያታዊነት የሚመራ በሀገር ፍቅር የተሞላ ትውልድ ማፍራት ነው፡፡
# ቅንድል_ኢትዮጲያ
https://bit.ly/3f3uU57
ቅንድል_መፅሔት_ቅፅ_2_ቁጥር_3_KendelM_edited70.pdf
6.2 MB
✍የወደፊት እቅድ አውጣ
ያለፈው ታሪክ ምንም ይሁን ፤ እዚህ የደረስከው/ሽው በየትም አልፈሽ/ህ ይሁን፣ ዋናው ቁም ነገር ዛሬ የምትወስነው ዉሳኔ ነው፡፡ ዛሬ ላይ ሆነን የትናንትናውን አስመልክቶ ትክክለኛ ቆጠራ አድርገን በውጤቱ ሳንደናገጥ በምን መልኩ ወደፊት ለመሄድ እንደምንችል ማቀድ እንችላለን፡፡ ሁሌም ቢሆን ካለፉት የህይወት ምዕራፎች የደረሱብን ጉዳቶችና ያገኘናቸው ጥቅሞች በሚገባ ካሰላን ቦኃላ ለነገ የሚሆኑ አዳዲስ ምዕራፎች መጻፍ እንችላለን፡፡
ቅን ፣ ምክንያታዊ ፣ ሀገር ወዳድ ትውልድ ለኢትዮጵያ !
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
ያለፈው ታሪክ ምንም ይሁን ፤ እዚህ የደረስከው/ሽው በየትም አልፈሽ/ህ ይሁን፣ ዋናው ቁም ነገር ዛሬ የምትወስነው ዉሳኔ ነው፡፡ ዛሬ ላይ ሆነን የትናንትናውን አስመልክቶ ትክክለኛ ቆጠራ አድርገን በውጤቱ ሳንደናገጥ በምን መልኩ ወደፊት ለመሄድ እንደምንችል ማቀድ እንችላለን፡፡ ሁሌም ቢሆን ካለፉት የህይወት ምዕራፎች የደረሱብን ጉዳቶችና ያገኘናቸው ጥቅሞች በሚገባ ካሰላን ቦኃላ ለነገ የሚሆኑ አዳዲስ ምዕራፎች መጻፍ እንችላለን፡፡
ቅን ፣ ምክንያታዊ ፣ ሀገር ወዳድ ትውልድ ለኢትዮጵያ !
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Telegram
ቅንድል ኢትዮጵያ
ቅንድል ዲጂታል መፅሔት በቅንድል ኢትዮጵያ የባለራዕይ ወጣቶች ተዘጋጅቶ በቅንድል ዲጂታል ሚዲያ የሚቀርብ በማህበራዊ፣ ሀገራዊ፣ ስነ-ልቦናዊ፣ ቴክኖሎጂ፣ ባህል፣ ጥበብና ጤና ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩር ዲጂታል መፅሔት ነው፡፡
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
ይህ ወጣት አቡሽ ይባላል።
በመኖሪያው ፊት ለፊት የሚገኘውን የአቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ቆሻሻ በእጁ እየጋፈ ከፋሺስት ቅኝ ገዢ ጋር የተዋደቁ የአባቶቹ ታሪክ ዳዋ እንዳይወርሰው ግዴታውን ሲወጣ አየሁት።
ከባለቤቱ እና ልጁ ጋር መኖሪያው ታችኛው ፎቶ ላይ የምትታየው የጎዳና ላስቲክ ቤት ናት።
የኢትዮጲያ ፍቅር ቸገረኝ ተብሎ የሚፋቅ አይደለም።
እግዚአብሔር ይጎብኝህ ወንድማለም።
ይህንን ፅሑፍ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዮ ባዬ ፌስ ቡክ ገፅ ላይ አየሁትና ኢትዮጲያ ላይ ተስፍ የምንሰንቅባቸው ውድ ወጣቶች መኖራቸውን አስመስክሯል፡፡
ኢትዮጲያዊነት ሀሳብ ነው የምንለው ለዚህ ነው፡፡
በሁሉም ቦታ በምንም ሁኔታ ውስጥ ብንሆን ቅንነት ፣ ምክንያታዊነት ሀገር ፍቅር አይለየን!
#ቅን_ድል_ኢትዮጲያ
@kendelM
https://t.me/KenDelM/461
በመኖሪያው ፊት ለፊት የሚገኘውን የአቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ቆሻሻ በእጁ እየጋፈ ከፋሺስት ቅኝ ገዢ ጋር የተዋደቁ የአባቶቹ ታሪክ ዳዋ እንዳይወርሰው ግዴታውን ሲወጣ አየሁት።
ከባለቤቱ እና ልጁ ጋር መኖሪያው ታችኛው ፎቶ ላይ የምትታየው የጎዳና ላስቲክ ቤት ናት።
የኢትዮጲያ ፍቅር ቸገረኝ ተብሎ የሚፋቅ አይደለም።
እግዚአብሔር ይጎብኝህ ወንድማለም።
ይህንን ፅሑፍ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዮ ባዬ ፌስ ቡክ ገፅ ላይ አየሁትና ኢትዮጲያ ላይ ተስፍ የምንሰንቅባቸው ውድ ወጣቶች መኖራቸውን አስመስክሯል፡፡
ኢትዮጲያዊነት ሀሳብ ነው የምንለው ለዚህ ነው፡፡
በሁሉም ቦታ በምንም ሁኔታ ውስጥ ብንሆን ቅንነት ፣ ምክንያታዊነት ሀገር ፍቅር አይለየን!
#ቅን_ድል_ኢትዮጲያ
@kendelM
https://t.me/KenDelM/461