"ምርጫ ማካሄድ የሚያስችል ሁኔታ እስኪረጋገጥ በየትኛውም የአገሪቱ ክልል ምርጫ አይካሄድም"- ምርጫ ቦርድ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛው አገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድበት ጊዜ እንዲራዘም ምክንያት የሆነው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሁኔታ እንደገና ተገምግሞ ምርጫ ማካሄድ የሚያስችል ሁኔታ መፈጠሩ እስኪረጋገጥ ድረስ በየትኛውም የአገሪቱ ክልል ምርጫ እንደማያካሂድ ገለጸ።
ቦርዱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው የትግራይ ክልል ምክር ቤት "የኢፌዴሪ ህገ መንግስት በሚያዘው መሰረት ቦርዱ የክልል ምክር ቤት ምርጫ እንዲፈጸምለትና ምርጫውን ለማካሄድ የሚያስፈልግ የሰው ሃይልና ሎጂስቲክስ ዝግጅት እንዲያደርግ" ሲል ቦርዱን መጠየቁን አስታውቋል።
ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ የሰጠው ቦርዱ የትግራይ ክልል ምክር ቤት የኢፌዴሪ ህገ መንግስት በሚያዘው መሰረት በክልሉ ውስጥ 6ተኛውን ዙር የክልል ምክር ቤት ምርጫ እንዲካሄድ ውሳኔ ለመስጠት እንዲሁም ቦርዱ ይህንን ውሳኔውን ተቀብሎ ሊያስፈጽም ይገባል የሚልበት ህጋዊ መሠረት የለውም ሲል ገልጿል።
ቦርዱ የትግራይ ክልል ምክር ቤት የክልል ምክር ቤት ምርጫን አስመልክቶ የሰጠውን ውሳኔ እንዲያውቅለትም ሆነ ምርጫ እንዲያስፈፅምለት ያቀረበውን ጥያቄም ያልተቀበለው መሆኑን ገልጾ የተጠየቀውን የሰው ሀይል፣ የሎጄስቲክስ እና የቁሳቁስ አቅርቦት የሚሰጥበት የህግ አግባብ አለመኖሩን አስታውቋል፡፡
[የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ]
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛው አገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድበት ጊዜ እንዲራዘም ምክንያት የሆነው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሁኔታ እንደገና ተገምግሞ ምርጫ ማካሄድ የሚያስችል ሁኔታ መፈጠሩ እስኪረጋገጥ ድረስ በየትኛውም የአገሪቱ ክልል ምርጫ እንደማያካሂድ ገለጸ።
ቦርዱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው የትግራይ ክልል ምክር ቤት "የኢፌዴሪ ህገ መንግስት በሚያዘው መሰረት ቦርዱ የክልል ምክር ቤት ምርጫ እንዲፈጸምለትና ምርጫውን ለማካሄድ የሚያስፈልግ የሰው ሃይልና ሎጂስቲክስ ዝግጅት እንዲያደርግ" ሲል ቦርዱን መጠየቁን አስታውቋል።
ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ የሰጠው ቦርዱ የትግራይ ክልል ምክር ቤት የኢፌዴሪ ህገ መንግስት በሚያዘው መሰረት በክልሉ ውስጥ 6ተኛውን ዙር የክልል ምክር ቤት ምርጫ እንዲካሄድ ውሳኔ ለመስጠት እንዲሁም ቦርዱ ይህንን ውሳኔውን ተቀብሎ ሊያስፈጽም ይገባል የሚልበት ህጋዊ መሠረት የለውም ሲል ገልጿል።
ቦርዱ የትግራይ ክልል ምክር ቤት የክልል ምክር ቤት ምርጫን አስመልክቶ የሰጠውን ውሳኔ እንዲያውቅለትም ሆነ ምርጫ እንዲያስፈፅምለት ያቀረበውን ጥያቄም ያልተቀበለው መሆኑን ገልጾ የተጠየቀውን የሰው ሀይል፣ የሎጄስቲክስ እና የቁሳቁስ አቅርቦት የሚሰጥበት የህግ አግባብ አለመኖሩን አስታውቋል፡፡
[የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ]
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
"በኢትዮጵያ ተጨማሪ 141 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።" - ዶክተር ሊያ ታደሰ
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
#DrLiaTadesse
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4,675 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ አርባ አንድ (141) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5175 ደርሷል።
ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 18 (4 ከጤና ተቋም እና 14 ከማህበረሰብ በተወሰደ ናሙና) ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርምራ ሲሆን የኮሮና ቫይረስ የተገኝበት ናሙና የለም። ከዚህ ባለፈ ሶስት በህክምና ማዕከል ውስጥ በህክምና ላይ የነበሩ ሰዎች ህይወት አልፏል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሰማንያ አንድ (81) ደርሷል፡፡
በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት ሃምሳ ስምንት (58) ሰዎች (44 ከአዲስ አበባ፣ 8 ከኦሮሚያ ክልል፣ 3 ከሶማሊ ክልል፣ 2 ከደ/ብ/ብ/ሕ ክልል፣ እና 1 ከትግራይ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1,544 ደርሷል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4,675 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ አርባ አንድ (141) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5175 ደርሷል።
ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 18 (4 ከጤና ተቋም እና 14 ከማህበረሰብ በተወሰደ ናሙና) ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርምራ ሲሆን የኮሮና ቫይረስ የተገኝበት ናሙና የለም። ከዚህ ባለፈ ሶስት በህክምና ማዕከል ውስጥ በህክምና ላይ የነበሩ ሰዎች ህይወት አልፏል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሰማንያ አንድ (81) ደርሷል፡፡
በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት ሃምሳ ስምንት (58) ሰዎች (44 ከአዲስ አበባ፣ 8 ከኦሮሚያ ክልል፣ 3 ከሶማሊ ክልል፣ 2 ከደ/ብ/ብ/ሕ ክልል፣ እና 1 ከትግራይ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1,544 ደርሷል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ግድቡን የምንገነባው ይህንን ህይወት ለመቀየር ነው፡፡ ይህን ህይወት ለመቀየር የሁላችንም ድምፅ አንድ ሊሆን ይገባል!!
በሀሳብ ጎልብተን ፣ በምክንያት ተመርተን ፣ በሀገር ፍቅር ፀንተን በአንድነት የጀመርነውን እንጨርሰው፡፡
የኑሮ ድህነታችንን በግድባችን ስንፈታ የህፃናትና ሴቶች እህቶቻችንን ጥቃት በጋራ ቆመን ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ እናስቀረው፡፡
#ግድቡ_የኛ_ነው !
#ዝም_አልልም !
https://t.me/KenDelM/424
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
በሀሳብ ጎልብተን ፣ በምክንያት ተመርተን ፣ በሀገር ፍቅር ፀንተን በአንድነት የጀመርነውን እንጨርሰው፡፡
የኑሮ ድህነታችንን በግድባችን ስንፈታ የህፃናትና ሴቶች እህቶቻችንን ጥቃት በጋራ ቆመን ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ እናስቀረው፡፡
#ግድቡ_የኛ_ነው !
#ዝም_አልልም !
https://t.me/KenDelM/424
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
# ሰበር ዜና
ኢትዮጲያ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ከግብፅና ሱዳን ጋር ስምምነት ላይ እስኪደርሱ ድረስ ግድቡን ውሀ ላለመሙላት ተስማማች፡፡ ይህ የስምምነት ሀሳብ የቀረበው በኢትዮጵያ በኩል ሲሆን ስምምነቱን በሁለት ሳምንት ለማድረግም ተወስኗል፡፡
©Addis standard
@KendelM
ኢትዮጲያ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ከግብፅና ሱዳን ጋር ስምምነት ላይ እስኪደርሱ ድረስ ግድቡን ውሀ ላለመሙላት ተስማማች፡፡ ይህ የስምምነት ሀሳብ የቀረበው በኢትዮጵያ በኩል ሲሆን ስምምነቱን በሁለት ሳምንት ለማድረግም ተወስኗል፡፡
©Addis standard
@KendelM
የኢትዮጵያ የውኃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ምኒስትር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) የታላቁ የኅዳሴ ግድብን ስምምነት ኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን ከሁለት እስከ ሶስት ባሉ ሳምንታት ለማጠናቀቅ መግባባት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ።
ትናንት ማምሻውን ለኢትዮጵያውያን ግርታ የሚፈጥር ዜና ከወደ ኻርቱም እና ካይሮ ከተሰማ በኋላ ዛሬ ማለዳ ምኒስትሩ "አፍሪካዊ መፍትሔ ለአፍሪካ ችግሮች መፈለግ" በሚል መርኅ ሶስቱ አገሮች ድርድራቸውን ለመቀጠል መስማማታቸውን በትዊተር ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
የሱዳኑ ጠቅላይ ምኒስትር ዐብደላ ሐምዶክ "የግድቡ የውኃ ሙሌት ስምምነት እስኪፈጸም እንዲዘገይ ከስምምነት ተደርሷል" የሚል መግለጫ አውጥተዋል። የሱዳኑ ጠቅላይ ምኒስትር ቢሮ የቴክኒክ ኮሚቴዎች በመጪዎቹ ሁለት ሳምንታት ከስምምነት ለመድረስ ድርድራቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጿል።
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከመሩት የቪዲዮ ኮንፍረንስ በኋላ የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል ሲሲ ሁሉም ወገኖች ስምምነት ሳይደረስ ግድቡን ውኃ መሙላትን ጨምሮ ምንም አይነት የተናጠል እርምጃ ላለመውሰድ መወሰናቸውን ገልጸዋል።
©DW amharic
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
ትናንት ማምሻውን ለኢትዮጵያውያን ግርታ የሚፈጥር ዜና ከወደ ኻርቱም እና ካይሮ ከተሰማ በኋላ ዛሬ ማለዳ ምኒስትሩ "አፍሪካዊ መፍትሔ ለአፍሪካ ችግሮች መፈለግ" በሚል መርኅ ሶስቱ አገሮች ድርድራቸውን ለመቀጠል መስማማታቸውን በትዊተር ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
የሱዳኑ ጠቅላይ ምኒስትር ዐብደላ ሐምዶክ "የግድቡ የውኃ ሙሌት ስምምነት እስኪፈጸም እንዲዘገይ ከስምምነት ተደርሷል" የሚል መግለጫ አውጥተዋል። የሱዳኑ ጠቅላይ ምኒስትር ቢሮ የቴክኒክ ኮሚቴዎች በመጪዎቹ ሁለት ሳምንታት ከስምምነት ለመድረስ ድርድራቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጿል።
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከመሩት የቪዲዮ ኮንፍረንስ በኋላ የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል ሲሲ ሁሉም ወገኖች ስምምነት ሳይደረስ ግድቡን ውኃ መሙላትን ጨምሮ ምንም አይነት የተናጠል እርምጃ ላለመውሰድ መወሰናቸውን ገልጸዋል።
©DW amharic
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
#FactCheck
የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት ተራዝሟል ተብሎ የሚፃፈው እና የሚነገረው ስህተት እንደሆነ የውሀ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ዛሬ አሳውቀውኛል!
"ትክክል አይደለም! በሁለት ሳምንት ግዜ ውስጥ ስምምነት ላይ እንድንደርስ፣ እስከዛውም ለውሀ ሙሌት ዝግጅት እንድናደርግ ነው ያለን አካሄድ" ብለውኛል።
Via Elias Meseret
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
የህዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት ተራዝሟል ተብሎ የሚፃፈው እና የሚነገረው ስህተት እንደሆነ የውሀ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ዛሬ አሳውቀውኛል!
"ትክክል አይደለም! በሁለት ሳምንት ግዜ ውስጥ ስምምነት ላይ እንድንደርስ፣ እስከዛውም ለውሀ ሙሌት ዝግጅት እንድናደርግ ነው ያለን አካሄድ" ብለውኛል።
Via Elias Meseret
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
"ዛሬ አል አህራም፣ ሮይተርስ እና አልጀዚራ የተሰኙ የመገናኛ ብዙኃን የውኃ ሙሌቱ ሦስቱ ሀገራት ስምምነት እስኪደርሱ እንደተራዘመ አስመስለው የዘገቡት ዘገባ የተሳሳተና የጋራ አቋም ያልተያዘበት ነው። ግድቡን ለመገንባት የማንም ፈቃድ እንዳልተጠየቀው ሁሉ ለውኃ ሙሌቱም ፈቃድ አያስፈልገውም ስለዚህ ግንባታው የውኃ ሙሌት በተያዘለት ጊዜ ይከናወናል"--- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
Via አብመድ/ Elias meseret
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Via አብመድ/ Elias meseret
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Audio
የዘመን ቁጭት የጊዜው ተስፋ አባይ......
🎤አዘጋጅ እና አቅራቢ በሀይሉ ወንድይፍራው
#ከቅንድል_ዲጂታል_መፅሔት_የተወሰደ
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
🎤አዘጋጅ እና አቅራቢ በሀይሉ ወንድይፍራው
#ከቅንድል_ዲጂታል_መፅሔት_የተወሰደ
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
#BREAKING
አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ዛሬ ሰኔ 22/2012 ዓ/ም ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመትቶ ህይወቱ አልፏል።
አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ አመሻሹ ላይ ገላን አካባቢ በጥይት መመታቱን በኦሮሚያ ክልል ያሉ አንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣን 'ለኢትዮጵያ ኢንሳይደር' #አረጋግጠዋል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ዛሬ ሰኔ 22/2012 ዓ/ም ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመትቶ ህይወቱ አልፏል።
አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ አመሻሹ ላይ ገላን አካባቢ በጥይት መመታቱን በኦሮሚያ ክልል ያሉ አንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣን 'ለኢትዮጵያ ኢንሳይደር' #አረጋግጠዋል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
አርቲስት ሃጫሉ ዛሬ ማምሻውን “ገላን ኮንደሚኒየም” ተብሎ በሚጠራው ቦታ ላይ በግምት ከምሽቱ 3፡30 ባልታወቁ ሰዎች መገደሉን ተገልፀዋል።
ቅንድል ዲጂታል መፅሔት በአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰብና ለወዳጅ ዘምዶቹ እንዲሁም ለአድናቂዎቹ መጽናናትን ይመኛል።
@kendelM
ቅንድል ዲጂታል መፅሔት በአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰብና ለወዳጅ ዘምዶቹ እንዲሁም ለአድናቂዎቹ መጽናናትን ይመኛል።
@kendelM
አርቲስት ሃጫሉ መገደሉን ፖሊስ አስታወቀ!
አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ በጥይት ተመትቶ ሆስፒታል ከገባ በኃላ እርዳት ሲደረግለት ቆይቶ ህይወቱ ማለፉን ማረጋገጡን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ከግድያው ጋር በተያያዘ የተወሰኑ ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን ፖሊስ ያስታወቀ ሲሆን በአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተሳተፉ አካላትን ፖሊስ የማጣራት ስራ በመስራት ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ገልጿል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ በጥይት ተመትቶ ሆስፒታል ከገባ በኃላ እርዳት ሲደረግለት ቆይቶ ህይወቱ ማለፉን ማረጋገጡን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ከግድያው ጋር በተያያዘ የተወሰኑ ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን ፖሊስ ያስታወቀ ሲሆን በአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተሳተፉ አካላትን ፖሊስ የማጣራት ስራ በመስራት ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ገልጿል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ለኢቢሲ እንደተናሩት፥ ከተማዋ ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን ግድያውን በፈፀም የተጠረጠሩ የተወሰኑ ግልሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በወንጀሉ ምርመራ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ ለህዝብ እንደሚያሳውቅ ነው ያመለከቱት።አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በከተማዋ ሰላማዊና የተረጋጋ ሁኔታ መኖሩን ያመለከተት ኮሚሽነሩ ህብረተሰቡ የአካባቢውን ሰላም እንዲጠብቅ አሳስበዋል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
በወንጀሉ ምርመራ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ ለህዝብ እንደሚያሳውቅ ነው ያመለከቱት።አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በከተማዋ ሰላማዊና የተረጋጋ ሁኔታ መኖሩን ያመለከተት ኮሚሽነሩ ህብረተሰቡ የአካባቢውን ሰላም እንዲጠብቅ አሳስበዋል።
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Wingate, peaceful protests rising for the assassination of Hachalu
via kendel Family
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
via kendel Family
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ሥርዓተ ቀብር በአንቦ ከተማ እንደሚፈጸም ይጠበቃል፡፡ ከንጋቱ ጀምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው አድናቂዎቹና ወዳጆቹ አስክሬኑን ካረፈበት ወደ አንቦ በመሸኘት ላይ ይገኛሉ፡፡
#OMN
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
#OMN
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት ተጠናቀቀ።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የውሃ ሙሌቱ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክተው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ክረምቱ ገና ሳይገባደድ የመጀመሪያው ዙር ሙሌቱ በጥቂት ቀናት ሞልቶ መጠናቀቁና መፍሰስ መጀመሩ ለአገሪቱ ትልቅ የድል ምዕራፍ መክፈቱን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ ላደረገው የኢትዮጵያ ህዝብና በድርድር ሂደት ሙያዊና የዜግነት ግዴታቸውን ለተወጡት ተደራዳሪዎች እንዲሁም ግድቡን አሁን ላለበት ደረጃ እንዲበቃ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የአገሪቱ የቀድሞ መሪዎችም ጭምር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የአሁኑ ሙሌት በሁለት ተርባይን ኃይል ለማመንጨት የሚያስችል ምዕራፍ መሆኑን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣ የግድቡ ግንባታ ዳር እንዲደርስ በድፕሎማሲውም ሆነ በግንባታው ሂደት ገና ብዙ ሂደት ይቀረዋል ብለዋል።
በመሆኑም ህዝብና መንግስት በተባበረ ጥረት ለአገራዊ ለውጥና ተጠቃሚነት በጋራ መስራታቸውን እንዲቀጥሉም ጠይቀዋል።
የግድቡን ህልውና በዘላቂነት ለማረጋገጥም በተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
#EBC
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የውሃ ሙሌቱ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክተው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ክረምቱ ገና ሳይገባደድ የመጀመሪያው ዙር ሙሌቱ በጥቂት ቀናት ሞልቶ መጠናቀቁና መፍሰስ መጀመሩ ለአገሪቱ ትልቅ የድል ምዕራፍ መክፈቱን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ ላደረገው የኢትዮጵያ ህዝብና በድርድር ሂደት ሙያዊና የዜግነት ግዴታቸውን ለተወጡት ተደራዳሪዎች እንዲሁም ግድቡን አሁን ላለበት ደረጃ እንዲበቃ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የአገሪቱ የቀድሞ መሪዎችም ጭምር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
የአሁኑ ሙሌት በሁለት ተርባይን ኃይል ለማመንጨት የሚያስችል ምዕራፍ መሆኑን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣ የግድቡ ግንባታ ዳር እንዲደርስ በድፕሎማሲውም ሆነ በግንባታው ሂደት ገና ብዙ ሂደት ይቀረዋል ብለዋል።
በመሆኑም ህዝብና መንግስት በተባበረ ጥረት ለአገራዊ ለውጥና ተጠቃሚነት በጋራ መስራታቸውን እንዲቀጥሉም ጠይቀዋል።
የግድቡን ህልውና በዘላቂነት ለማረጋገጥም በተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።
#EBC
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Telegram
ቅንድል ኢትዮጵያ
ቅንድል ዲጂታል መፅሔት በቅንድል ኢትዮጵያ የባለራዕይ ወጣቶች ተዘጋጅቶ በቅንድል ዲጂታል ሚዲያ የሚቀርብ በማህበራዊ፣ ሀገራዊ፣ ስነ-ልቦናዊ፣ ቴክኖሎጂ፣ ባህል፣ ጥበብና ጤና ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩር ዲጂታል መፅሔት ነው፡፡
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
ሀበሻ ብልህ ነው
እንኳን በቃል ነገር፣ በወንዝ ይቀልዳል
ሀይቅና ግድብን ከአንድ ውሃ ይቀዳል።
*
ፍሰስልኝ አባይ በአገሬ ጉንጭ አንገት
እንባ ደም ኀዘኑን፣ ካጸዳኸው ድንገት።
*
አገሬ የአገር ልብስሽ ተሸነሸነልሽ
ከአንድ አባይ ጣቃ ላይ
ሻሽም መቀነትም፣ ተሽሞነሞነልሽ።
*
አባይ አልጋ አገኘ እንደ እርጎ ዋለለ
ከግድብ ተርፎ ሀይቁ፣ ስመኘው በቀለ።
*
ለግብጽ ሲዘንብ ኖሮ፣ አካፋልኝ ዛሬ
ለመለምን በተስፋው፣ ጠገብን በወሬ።
*
"የሚበሉት ውሃ፣ የሚጠጡት ውሃ"
ተፈረፈረለት
ተስፋ ተረፈለት፥ ለአገሬ፣ ለደሃ።
*
በኩራዝ ጭላንጭል ሳየው አሻግሬ
በቀንዲሉ መብራት ሳስስ አማትሬ
ጽልመቱ የከበደው፣ ልታበራ አገሬ።
*
እንዴት ባለ ጥበብ እንዴት ባለ መላ
የዘመናት ገደል፣ በሶስት ቀን ተሞላ?
*
በየበረሀው ላይ ፈሶ የሚቀረው
በየቀን በሰው እጅ የሚንቆረቆረው
በየሸንተረሩ በጭንቅ የታቆረው
የእኛም ደም የእኛ ወዝ
መች ነው ሚገደበው
እንደ አባይ እንደ ወንዝ
የት ይሆን ማረፊያው
የዕንባ ጠርዝ
የኀዘን ደርዝ?
***
በሲናይ በረሀ ወንዙ ለዘመናት
የአገር ልጅ ለአዝማናት
ሲፈስሱ ኖረዋል
አፈር እና ቀለም፣ ጉልበት እያጠቡ
በረሀ ሊያጠቡ፣
የሰው ቤት ሊያጠግቡ
ከቤት ውጭ አድረዋል
ጊዜ ደረሰለት አባይ ቤቱ ገባ
ግንቡ ተገነባ
ይኸው ደግሞ ሞልቷል
ለኗሪው ሰው ዕንባ
መሸሸጊያ ጉድባ
የሰው ግድብ የታል?
/ዮሐንስ ሞላ/
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
እንኳን በቃል ነገር፣ በወንዝ ይቀልዳል
ሀይቅና ግድብን ከአንድ ውሃ ይቀዳል።
*
ፍሰስልኝ አባይ በአገሬ ጉንጭ አንገት
እንባ ደም ኀዘኑን፣ ካጸዳኸው ድንገት።
*
አገሬ የአገር ልብስሽ ተሸነሸነልሽ
ከአንድ አባይ ጣቃ ላይ
ሻሽም መቀነትም፣ ተሽሞነሞነልሽ።
*
አባይ አልጋ አገኘ እንደ እርጎ ዋለለ
ከግድብ ተርፎ ሀይቁ፣ ስመኘው በቀለ።
*
ለግብጽ ሲዘንብ ኖሮ፣ አካፋልኝ ዛሬ
ለመለምን በተስፋው፣ ጠገብን በወሬ።
*
"የሚበሉት ውሃ፣ የሚጠጡት ውሃ"
ተፈረፈረለት
ተስፋ ተረፈለት፥ ለአገሬ፣ ለደሃ።
*
በኩራዝ ጭላንጭል ሳየው አሻግሬ
በቀንዲሉ መብራት ሳስስ አማትሬ
ጽልመቱ የከበደው፣ ልታበራ አገሬ።
*
እንዴት ባለ ጥበብ እንዴት ባለ መላ
የዘመናት ገደል፣ በሶስት ቀን ተሞላ?
*
በየበረሀው ላይ ፈሶ የሚቀረው
በየቀን በሰው እጅ የሚንቆረቆረው
በየሸንተረሩ በጭንቅ የታቆረው
የእኛም ደም የእኛ ወዝ
መች ነው ሚገደበው
እንደ አባይ እንደ ወንዝ
የት ይሆን ማረፊያው
የዕንባ ጠርዝ
የኀዘን ደርዝ?
***
በሲናይ በረሀ ወንዙ ለዘመናት
የአገር ልጅ ለአዝማናት
ሲፈስሱ ኖረዋል
አፈር እና ቀለም፣ ጉልበት እያጠቡ
በረሀ ሊያጠቡ፣
የሰው ቤት ሊያጠግቡ
ከቤት ውጭ አድረዋል
ጊዜ ደረሰለት አባይ ቤቱ ገባ
ግንቡ ተገነባ
ይኸው ደግሞ ሞልቷል
ለኗሪው ሰው ዕንባ
መሸሸጊያ ጉድባ
የሰው ግድብ የታል?
/ዮሐንስ ሞላ/
Kendel on Telegram
http://t.me/KendelM
Kendel On FaceBook
http://m.facebook.com/kdigitalmagazine
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Telegram
ቅንድል ኢትዮጵያ
ቅንድል ዲጂታል መፅሔት በቅንድል ኢትዮጵያ የባለራዕይ ወጣቶች ተዘጋጅቶ በቅንድል ዲጂታል ሚዲያ የሚቀርብ በማህበራዊ፣ ሀገራዊ፣ ስነ-ልቦናዊ፣ ቴክኖሎጂ፣ ባህል፣ ጥበብና ጤና ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩር ዲጂታል መፅሔት ነው፡፡
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot
#ቅንነት_ድል_ያደርጋል!
https://m.facebook.com/kdigitalmagazine
Www.kdigitalmagazine@gmail.com
ለ አስተያየት @KenDelBot