Forwarded from Daniel daba🇱🇷
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዶ/ር ጸጋዬ አራርሳ የቀረበው፣ በእርግጥ አፄአዊ የአገዛዝ ሥርዓትን (Imperial orderን) ማፍረስ አይቻልምን? Tsegaye R Ararssa
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ማን ምን እያደረገ እንደሆነ አድምጡት
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
Extremely Urgent
#independentinvestigationsnow

በወለጋ የተፈፀመው የጅምላ ግድያ በተባበሩት መንግስታት (UN) በሚመራ ገለልተኛ አካል ሊጣራ ይገባል። ይህ እንዲሆን በአውሮፓ፣ በአውስትራሊያና በሰሜን አሜሪካ ያለው ኦሮሞ በየቦታው በመሰባሰብ በአንድ ድምፅ መጠየቅ አለበት።
1- በሰሜን አሜርካ የምትኖሩ በኒውዮርክ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በር ላይ በቀጠሮ በተወሰነ ቀን ሄዳችሁ ሰልፍ አድርጉ።
2- አውሮፓ የምትኖሩ ጄኔቫ ወይም ብራስልስ በሚገኘው ቢሮ በር ላይ ተሰለፉ።
3- በሁለቱም ቦታዎች የተፈረመ ደብዳቤ እናስገባ።
4- ሚዲያ ያላችሁ እባኮትን ይህን ጥሪ ለህዝብ አድርሱ።
5- የማህበረሰብ እና የሃይማኖት ማህበራት መሪዎች ይህንን መልእክት ለአባሎቻችሁ አድርሱ።
6- ከዚህ ቀደም እንዲህ አይነት ሰልፎችን ስትዘጋጅ የነበራችሁ ሁሉ አሁን የማዘጋጀቱን ሀላፊነት ውሰዱ።
7- አቶ በቀለ እና አቶ ጃዋር መሀመድ በሰልፉ ላይ ተገኝተው የተፃፈውን ደብዳቤ ሕዝቡን ወክለው ደብዳቤውን ያስገቡ።

ባለቤቱ ሲጮህ ጎረቤቱ ይረዳል አይደል?

@ሰለሞን ኡንጋሼ
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
በምዕራብ_ወለጋ፣_ቶሌ_አካባቢ_የአብይ_መንግሥት_ሚሊሺያ_ያደረሰውን_እልቂት_በሚመለከት.pdf
132.8 KB
Share በምዕራብ ወለጋ፣ ቶሌ አካባቢ የአብይ መንግሥት ሚሊሺያ ያደረሰውን እልቂት በሚመለከት.pdf
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
#Inbox
#Beware_Oromia

The government is to start a new round of genocidal attacks on Wallaggaa. Insiders sent us this message shared below. It becomes obvious now that the noise about killing civilians in Wallaggaa is only a fake narrative frame to justify this renewed operation.

"Hey, T., they are to start a new round of genocide in Wollega.

"በፀጥታ ግብረሃይሉ የሚመራው ደምሳሹ የልዩ ኮማንዶ ስብስብ ወደ ምዕራብ ኦሮሚያ አመሻሹን ገባ !!!

"በንፁህ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አስቃቂ የነብስና የንብረት ዉድመት ተከትሎ ዝግ ስብሰባውን ያደረገዉ በጠቅላዩ የሚመራው የፀጥታ ግብረ ሀይል ረፋዱን ወደ ፊት ይፋ የሚደረግና ላሁኑ ሚስጥራዊነቱን ይጠበቅ በሚል የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳልፋል። ይህንኑም ተከትል በሪፑብሊካኑ ጋርድ ስር ያለዉ "ደምሳሽ ኮማንዶ" በተላለፈለት መመሪያ ወደ ኦፕሬሽን ገብቷል ተብሏል።

"ይህ ኦፕሬሽን በደም የጨቀየዉን የሸኔን ቡድን የመደምሰስ አላማ የያዘ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ የወጣው ጥብቅ መረጃ አመላክታል!"
Forwarded from Odaa Tarbii (OT)
Oduu tarkaanfii 22/06/2022
Irreef gaachanni ummata oromoo WBOn zoonii GG kaabaf kaaba lixa shaggar koonyaa salaale cibraan dhaloota warra jaarsaa tarkaanfii magaalaa Oosee kaampii diinatti cabsuun fudhateen humna diinaa kaampidhaa ari'uun 15 battalatti ajjeesee 20 ol madoon adabuun injifannoon goolabee jira.

Tarkaanfii 2ffaa
Tarkaanfii Godina Addaa magaalaa sulultaa magaalaa darbaatti fudhatameen I/A/bulchiinsaf nageenya Aanaa sulultaa obbo Ballaxaa Girmaa dabalatee nama 3 battalatti yoo ajjeesu poolisii 5 harkaan qabatee jira.
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
After Hacaaluu, it’s all over. The rubicon is crossed. We’ve come to the point of no return. Despair has given birth to a new hope, another kind of hope. Yes, a different hope, a new dream, of what it means to be free. A fresh view of an ancient value, a renewed vision of freedom in its pristine form. Yes, #walabummaa_is_another_country! #Begin_again!
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
"ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆን እያለች ገድለዋት ሄዱ "" እያሉ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ጥላቻን ሚስብኩ የአማራ ፖለቲከኞችና አክቲቪስቶች. የርዋንዳውን ታሪክ ወደ አማራ ቀይረው መሄኑ ተደርሶበታል የአማራ ህዝብ በተለይ በኦሮሞና በአማራ ላይ በግልፅ ጥላቻን መስበክና መግደል ቢቀጥሉም ለሌሎች ብሄር ብሄረስቦችም ተመሳሳይ ጥላቻ ያላቸው ሲሆን ለጊዜው ስጋታችን አይደሉም ብለው ያስባሉ።
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Please listen to Dr. Abbas because he clearly explained that it's unwise and confusing to talk and argue about preserving and vanguard the Ethiopian empire.
Forwarded from Odaa Tarbii (OT)
Oduu injifannoo WBO
Guyyaa 25/06/2022
Irree fi gaachanni ummata oromoo WBO Gidugala oromiyaa shawaa bahaa aanaa Booraa ganda biitee dhaabaa ti guyyaa 25/06/2022 waraana pp irratti tarkaanfii fudhateen lolituu pp 60 ol ajjeesee 40 madoo taasiisuun adaba itti kenne jira.lola sa'aa 2f gageefameen kanaan WBO baha shawaa injifannoo boonsaa galmeesse jiraa. Waraanni pp madoo fi du'aa isii gana hari'aa yeroo guurtefatetti akkuma amala ishii maneen ummataa ibdaan gudee jirti.
I U Of!
Forwarded from Save Oromia 💪
ትናንት እንደነገርኳችሁ ችግሩ ቀጥሏል የኦሮሞ ተማሪዎችን ለማጥቃት አሁን በዚህ ሰዓት ግርግር ፈጥረዋል የደረሰም ጉዳት አለ።
ኦሮሞን ለአንድ ሺ ዓመት መስበር በአብይ አህመድ /ብልፅግና ሀጫሉን በመግደል የተጀመረበት ቀን ነው።