ተቀይሯል ‼️ #Results
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት የሚያዩበት Website ተቀይሯል። አምና የነበሩት አራት ውጤት የምታዩበት አማራጮች ተቀይሯል።
በዚህ አመት የተማሪዎች ብዛት በእጥፍ ስለጨመረ አማራጮችን ወደ ስድስት አሳድገዋል።
የተማሪዎች ውጤት ወደ System እያገባ መሆኑን እና የተማሪዎች ቁጥር ብዛት ስላለው ለመዘግየት አንዱ ምክንያት መሆኑን ተጠቅሟል።
አሁንም ውጤት መቼ ይፋ እንደሚሆን ማወቅ አልቻልንም። ለማንኛውም ውጤት ልክ እንደወጣ ውጠታቹን የሚታዩበት websites እነዚህ ናቸው።
1. eaes.edu.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.et
4. result.neaea.gov.et
5. Telegram 👉 @EAESbot
6. SMS 6284
🧣የተማሪዎች ውጤት ይፋ ስሆን በፈጣን ኔትወርክ ውጤታችሁን ለማየት እንሞክራለን።
🧣ከናንተ የሚጠበቀዉ Join ማድረግ ብቻ ነዉ። 👇👇
https://t.me/JonathanTutorials
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት የሚያዩበት Website ተቀይሯል። አምና የነበሩት አራት ውጤት የምታዩበት አማራጮች ተቀይሯል።
በዚህ አመት የተማሪዎች ብዛት በእጥፍ ስለጨመረ አማራጮችን ወደ ስድስት አሳድገዋል።
የተማሪዎች ውጤት ወደ System እያገባ መሆኑን እና የተማሪዎች ቁጥር ብዛት ስላለው ለመዘግየት አንዱ ምክንያት መሆኑን ተጠቅሟል።
አሁንም ውጤት መቼ ይፋ እንደሚሆን ማወቅ አልቻልንም። ለማንኛውም ውጤት ልክ እንደወጣ ውጠታቹን የሚታዩበት websites እነዚህ ናቸው።
1. eaes.edu.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.et
4. result.neaea.gov.et
5. Telegram 👉 @EAESbot
6. SMS 6284
🧣የተማሪዎች ውጤት ይፋ ስሆን በፈጣን ኔትወርክ ውጤታችሁን ለማየት እንሞክራለን።
🧣ከናንተ የሚጠበቀዉ Join ማድረግ ብቻ ነዉ። 👇👇
https://t.me/JonathanTutorials
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
👍7🥰2
#Update
የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።
የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ አረጋግጧል።
"የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱት መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" እየተዘገበ ይገኛል።
ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ "ብዙም እንደማይርቅ" ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል።
እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
https://t.me/JonathanTutorials
https://t.me/JonathanTutorials
ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።
የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ አረጋግጧል።
"የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱት መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" እየተዘገበ ይገኛል።
ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ "ብዙም እንደማይርቅ" ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል።
እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
https://t.me/JonathanTutorials
https://t.me/JonathanTutorials
ትምህርት ሚኒስቴር
❤1👍1
#ሼር ይህ ግለሰብ ሰሞኑን ካህን በጥፊ መማታቱ ይታወቃል ፤ የሚሰራውም ጎሀ-ፂዮን ኬላ መሆኑ ተረጋግጧል ፤ የሚኖርበት አድራሻ የሚያውቅ ካለ የህግ ባለሙያዎች እየፈለጉት ስለሆነ እንድትተባበሩን እንገልፃለን።
“እስከ ትበጽህ ለሞት ተበዓስ በእንተ ጽድቅ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ይትበአስ
በእንቲአከ”
“እስክትሞት ለእውነት ታገል። እግዚአብሔር ላንተ ይታገልለሀልና”
ሲራክ 4 ፡ 2
ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት።
በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።
#share #share #share
http://t.me/ortodoxtewahedo
“እስከ ትበጽህ ለሞት ተበዓስ በእንተ ጽድቅ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ይትበአስ
በእንቲአከ”
“እስክትሞት ለእውነት ታገል። እግዚአብሔር ላንተ ይታገልለሀልና”
ሲራክ 4 ፡ 2
ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት።
በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።
#share #share #share
http://t.me/ortodoxtewahedo
👍1
♻️<<የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ሀላፊ የሆኑት ክቡር ዶክተር እሸቱ ከበደ ከ ኢቲቪ ጋር ባረጉት ቆይታ በዚህ አመት ሚፈተኑ ተማሪዎች ፈተና በማዘጋጀት ላይ ነን ተማሪዎች ከዚህ ቀደም በነበሩ ፈተናዎች የፈተና ስታንዳርድ እንዲዘጋጁ እናም ከ9-12 ያለው በማንበብ ፈተናውን እንደ ትምህርት ቤት ፈተና በቀላሉ እንደሚሠሩት ማሰብ አለባቸው ።
ፈተናው ግንቦት ወር ላይ ይሰጣል !!
ዘንድሮ ቅሬታ ያቀረቡ ተማሪዎች ውስጥ በቁጥር አንስ ያሉት ተገቢ ቅሬታ በማቅረባቸው ዉጤታቸው ላይ ማስተካከያ ሰተናል
የ 100ሺህ ተማሪዎች ማለፊያ የትምህርት ሚንስቴር መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል።
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
ፈተናው ግንቦት ወር ላይ ይሰጣል !!
ዘንድሮ ቅሬታ ያቀረቡ ተማሪዎች ውስጥ በቁጥር አንስ ያሉት ተገቢ ቅሬታ በማቅረባቸው ዉጤታቸው ላይ ማስተካከያ ሰተናል
የ 100ሺህ ተማሪዎች ማለፊያ የትምህርት ሚንስቴር መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል።
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰማ አዲስ መረጃ👇
፨የእጩ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የፊታችን ሰኞ ይፋ ይደረጋል።
፨ከ50% በላይ ያመጡ ተማሪዎች ምደባ የፊታችን እሁድ ይፋ ይደረጋል።
፨ከ50% በታች ያመጡ እና የእጨ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ ተማሪዎች ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጨረሻ ድረስ ለአራት ወራት በዩንቨርሲቲዎች የማካካሻ ትምህርት ይማራሉ።
፨በዩንቨርሲቲዎች የሚማሩት የማካካሽ ትምህርት Continuous Assessment ከ30% እና በማዕከል የሚዘጋጅ ፈተና ከ70% ተደምሮ ከ50% በላይ የሚያስመዘግቡ ተማሪዎች ቀጣይ ዓመት ፍሬሽማን ኮርስ ይጀምራሉ።
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
፨የእጩ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የፊታችን ሰኞ ይፋ ይደረጋል።
፨ከ50% በላይ ያመጡ ተማሪዎች ምደባ የፊታችን እሁድ ይፋ ይደረጋል።
፨ከ50% በታች ያመጡ እና የእጨ ፍሬሽማን መቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ ተማሪዎች ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጨረሻ ድረስ ለአራት ወራት በዩንቨርሲቲዎች የማካካሻ ትምህርት ይማራሉ።
፨በዩንቨርሲቲዎች የሚማሩት የማካካሽ ትምህርት Continuous Assessment ከ30% እና በማዕከል የሚዘጋጅ ፈተና ከ70% ተደምሮ ከ50% በላይ የሚያስመዘግቡ ተማሪዎች ቀጣይ ዓመት ፍሬሽማን ኮርስ ይጀምራሉ።
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ?
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች መገ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
📌በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/
📌በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 👉 6284
📌በቴሌግራም 👉 https://t.me/eaesbot
#MoE
🎖📖🎖
https://t.me/JonathanTutorials
▬▬▬▬▬▬▬▬
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች መገ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
📌በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/
📌በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 👉 6284
📌በቴሌግራም 👉 https://t.me/eaesbot
#MoE
🎖📖🎖
https://t.me/JonathanTutorials
▬▬▬▬▬▬▬▬
👍1
