ለእህታችን ቻሌንጅ!
10 ብር ለአንድ ሰው ትንሽ ቢመስልም ስንበዛ ግን ከኛ የወጣው 10 ብር ለሌላ ሰው ህይወቱን ማትረፍ ሊሆን ይችላል
ከ10 ብር ጀምረን መላክ የምንችለውን እንላክላት... ለእህታችን እንድረስ❤️
CBE - 1000487578828
TeleBirr - 0911179293
Awash Bank - 013471629151800
ሁሉም አካውንት ስም - Rahel Aregay
ከላካችሁ በኃላ ኮመንት ላይ ከScreenshot ጀምሮ እስከ ቴክስት መላክ ትችላላችሁ!
10 ብር ለአንድ ሰው ትንሽ ቢመስልም ስንበዛ ግን ከኛ የወጣው 10 ብር ለሌላ ሰው ህይወቱን ማትረፍ ሊሆን ይችላል
ከ10 ብር ጀምረን መላክ የምንችለውን እንላክላት... ለእህታችን እንድረስ❤️
CBE - 1000487578828
TeleBirr - 0911179293
Awash Bank - 013471629151800
ሁሉም አካውንት ስም - Rahel Aregay
ከላካችሁ በኃላ ኮመንት ላይ ከScreenshot ጀምሮ እስከ ቴክስት መላክ ትችላላችሁ!
❤14👍5
#JIMMA_UNIVERSITY_PORTAL_UPDATE
The Jimma University Portal, which was experiencing minor difficulties earlier, is now fully operational.
Students can now access their grades and other student services through the portal.
Thank you for your patience and understanding.
Jimma University Students Union.
Serving Students • Representing Students
━━━━━━━━━━━━━━━━━━
Poortaaliin Yunivarsitii Jimmaa, kan duraan rakkoo xiqqoo qabaachaa ture, amma guutummaatti sirnaan hojjechaa jira.
Barattoonni amma portalicha fayyadamuun qabxiiwwan isaanii fi tajaajiloota biroo argachuu ni danda’u.
Obsaa fi hubannoo keessaniif galatoomaa.
GAMTAA BARATTOOTAA YUNIVARSITII JIMMAA
Barattoota Tajaajiluu • Barattoota Bakka Bu’uu
━━━━━━━━━━━━━━━━━━
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፖርታል ከዚህ ቀደም ብዙም እየሰራ አልነበረም ፣ አሁን ሙሉ በሙሉ በአግባቡ እየሰራ ይገኛል።
ተማሪዎች ፖርታሉን በመጠቀም ውጤቶቻቸውን እና ሌሎች የተማሪዎች አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ።
ለነበራችሁ ትዕግስትና ግንዛቤ እናመሰግናለን።
Jimma University Students Union ተማሪዎችን ማገልገል • ተማሪዎችን መወከል
🔗 : portal.ju.edu.et/login
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
The Jimma University Portal, which was experiencing minor difficulties earlier, is now fully operational.
Students can now access their grades and other student services through the portal.
Thank you for your patience and understanding.
Jimma University Students Union.
Serving Students • Representing Students
━━━━━━━━━━━━━━━━━━
Poortaaliin Yunivarsitii Jimmaa, kan duraan rakkoo xiqqoo qabaachaa ture, amma guutummaatti sirnaan hojjechaa jira.
Barattoonni amma portalicha fayyadamuun qabxiiwwan isaanii fi tajaajiloota biroo argachuu ni danda’u.
Obsaa fi hubannoo keessaniif galatoomaa.
GAMTAA BARATTOOTAA YUNIVARSITII JIMMAA
Barattoota Tajaajiluu • Barattoota Bakka Bu’uu
━━━━━━━━━━━━━━━━━━
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፖርታል ከዚህ ቀደም ብዙም እየሰራ አልነበረም ፣ አሁን ሙሉ በሙሉ በአግባቡ እየሰራ ይገኛል።
ተማሪዎች ፖርታሉን በመጠቀም ውጤቶቻቸውን እና ሌሎች የተማሪዎች አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ።
ለነበራችሁ ትዕግስትና ግንዛቤ እናመሰግናለን።
Jimma University Students Union ተማሪዎችን ማገልገል • ተማሪዎችን መወከል
🔗 : portal.ju.edu.et/login
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤14👏2🥰1
#JimmaUniversity
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ባዘጋጃቸው 15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ላይ በውጭ ገምጋሚዎች የስርዓተ ትምህርት ማረጋገጫ አውደጥናት አካሒዷል፡፡
አዳዲሶቹ ፕሮግራሞች ብቁ እና ተወዳዳሪ የሆኑ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ እንዲሁም ለአገራዊ የገበያ፣ የልማት እና የቴክኖሎጂ ልማት ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጡ ናቸው ተብሏል፡፡
አዲስ የሚጀመሩ የፒኤችዲ እና የማስተርስ ፕሮግራሞች፦
➫ PhD በጤና ኢንፎርማቲክስ
➫ PhD በሳይበር ደኅንነት
➫ PhD በኢንፎርሜሽን ሲስተምና ዲጂታል ኢኖቬሽን
➫ PhD በዳታ ሳይንስ
➫ PhD በወጪ ቆጣቢ ባዮሜዲካል ኢኖቬሽን
➫ PhD በከተማ የንፅህና አጠባበቅ ምህንድስና
➫ PhD በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ
➫ PhD በሜካኒካል ምህንድስና - አውቶሜሽን እና ሮቦቲክስ
➫ PhD በኤሮስፔስ ምህንድስና
➫ PhD በስፖርት አስተዳደር
➫ PhD በአካል ብቃት እንቅስቃሴ፣ ጤና እና ፊትነስ ሳይንስ
➫ በቢዝነስ አስተዳደር ዶክትሬት (DBM)
➫ ሰብስፔሻቲ በጉበት፣ ሐሞት እና ጣፊያ ቀዶ ጥገና / Sub-specialty in Hepatobiliary and Pancreatic Surgery
➫ MA በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ
➫ MSc በፊዚዮቴራፒ
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ባዘጋጃቸው 15 አዳዲስ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ላይ በውጭ ገምጋሚዎች የስርዓተ ትምህርት ማረጋገጫ አውደጥናት አካሒዷል፡፡
አዳዲሶቹ ፕሮግራሞች ብቁ እና ተወዳዳሪ የሆኑ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ እንዲሁም ለአገራዊ የገበያ፣ የልማት እና የቴክኖሎጂ ልማት ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጡ ናቸው ተብሏል፡፡
አዲስ የሚጀመሩ የፒኤችዲ እና የማስተርስ ፕሮግራሞች፦
➫ PhD በጤና ኢንፎርማቲክስ
➫ PhD በሳይበር ደኅንነት
➫ PhD በኢንፎርሜሽን ሲስተምና ዲጂታል ኢኖቬሽን
➫ PhD በዳታ ሳይንስ
➫ PhD በወጪ ቆጣቢ ባዮሜዲካል ኢኖቬሽን
➫ PhD በከተማ የንፅህና አጠባበቅ ምህንድስና
➫ PhD በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ
➫ PhD በሜካኒካል ምህንድስና - አውቶሜሽን እና ሮቦቲክስ
➫ PhD በኤሮስፔስ ምህንድስና
➫ PhD በስፖርት አስተዳደር
➫ PhD በአካል ብቃት እንቅስቃሴ፣ ጤና እና ፊትነስ ሳይንስ
➫ በቢዝነስ አስተዳደር ዶክትሬት (DBM)
➫ ሰብስፔሻቲ በጉበት፣ ሐሞት እና ጣፊያ ቀዶ ጥገና / Sub-specialty in Hepatobiliary and Pancreatic Surgery
➫ MA በዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ
➫ MSc በፊዚዮቴራፒ
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤5
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ዛሬ መሠጠት ጀምራል፡፡
ፈተናው በ31 የመፈተኛ ጣቢያዎች እየተሠጠ ሲሆን፣ እስከ አርብ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም የሚቆይ ይሆናል።
ፈተናው ነገ ነሐሴ 14/2018 ዓ.ም ሲቀጥል፤ የMedical Laboratory Science, Public Health, Midwifery, Medical Radiology Technology, Paediatric and Child Health Nursing, Psychiatric Nursing, Surgical Nursing ሙያ ተመዛኞች ጠዋት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ እና ከሰዓት ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ ፈተናቸውን የሚወስዱ ይሆናል።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
ፈተናው በ31 የመፈተኛ ጣቢያዎች እየተሠጠ ሲሆን፣ እስከ አርብ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም የሚቆይ ይሆናል።
ፈተናው ነገ ነሐሴ 14/2018 ዓ.ም ሲቀጥል፤ የMedical Laboratory Science, Public Health, Midwifery, Medical Radiology Technology, Paediatric and Child Health Nursing, Psychiatric Nursing, Surgical Nursing ሙያ ተመዛኞች ጠዋት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ እና ከሰዓት ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ ፈተናቸውን የሚወስዱ ይሆናል።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤3
#National_Exam_Result
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።
በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።
በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤4
#Remedial_Student
" ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር)
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
" ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር)
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤2
#National_Exam_Result
| የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
| የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤1🤯1
Jimma University Question®️
#National_Exam_Result በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ። ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል። በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች…
#National_Exam_Result
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት፦
ተፈጥር ሳይንስ
ወንድ - 591.6 ኦዳ ልዩ አዳሪ ት/ቤት (አዳማ)
ሴት - 583 አገው ምድር ት/ቤት (እንጅባራ)
ማኅበራዊ ሳይንስ
ወንድ - 576.2 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት
ሴት - 569.1 ቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት፦
ተፈጥር ሳይንስ
ወንድ - 591.6 ኦዳ ልዩ አዳሪ ት/ቤት (አዳማ)
ሴት - 583 አገው ምድር ት/ቤት (እንጅባራ)
ማኅበራዊ ሳይንስ
ወንድ - 576.2 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት
ሴት - 569.1 ቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤5
🚨 #UPDATE | Grade 12 Exam Result Access Portals
Students can check their national exam results starting tonight at 11:30 PM (5:30 Local Time) through the following official channels:
🔺 https://eaes.edu.et/
🔺Sms: Send your Registration Number to 6284
🤖 Telegram Bot: https://t.me/eaesbot
✔️ Complaints: Students with grievances do not need to appear in person; you can submit complaints online via the "Complaint" tab at https://eaes.edu.et/
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
Students can check their national exam results starting tonight at 11:30 PM (5:30 Local Time) through the following official channels:
🔺 https://eaes.edu.et/
🔺Sms: Send your Registration Number to 6284
🤖 Telegram Bot: https://t.me/eaesbot
✔️ Complaints: Students with grievances do not need to appear in person; you can submit complaints online via the "Complaint" tab at https://eaes.edu.et/
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤5
#NGAT_Schedule
የ2018 ዓ.ም መጨረሻ ዓመት ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የፈተና መስጫ መርሐግብር፦
ፈተናው በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
የ2018 ዓ.ም መጨረሻ ዓመት ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የፈተና መስጫ መርሐግብር፦
ፈተናው በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤2
NGAT_Exam_Candidates_ @ JU August_2026-0.xlsx
46.4 KB
#JU_NGAT
🛜 List of Jimma University NGAT candidates
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝👈
🛜 List of Jimma University NGAT candidates
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝👈
❤1
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም።
የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ።
እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም።
ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል።
ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።
Source:-ቲክቫህ ኢትዮጵያ
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ።
እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም።
ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል።
ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።
Source:-ቲክቫህ ኢትዮጵያ
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤6
#Update
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
🛜 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
🛜 ቴሌግራም፡ @EAESbot
🛜 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
©Tikvah
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
🛜 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
🛜 ቴሌግራም፡ @EAESbot
🛜 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
©Tikvah
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
#JimmaUniversity #UniversityAutonomy #MoE
MoE Imposes Asset Freeze on 9 Universities Transitioning to Autonomy, Including Jimma University
The Ministry of Education (MoE) has imposed an asset freeze on nine public universities, including Jimma University, that are in the final phase of transitioning to full self-administration (autonomy).
📍 Key Details of the Decision:
The decision, signed by Minister Birhanu Nega, prohibits these universities from:
🔸 Selling assets
🔸 Borrowing against their assets
🔸 Entering into large construction and procurement contracts
This measure is a precautionary step until the new competitive leadership is fully confirmed.
Leadership Changes:
▫️ Interim presidents (ጊዜያዊ ፕሬዝዳንቶች) have been appointed at Jimma, Gondar, and AASTU, with permanent leaders to be selected through a competitive process.
Path to Full Autonomy:
▫️ Jimma, Gondar, Bahir Dar, Mekele, Hawasa, Haramaya, Arba Minch, ASTU and AASTU.
These nine Universities scored 60% or more on autonomy readiness criteria and are expected to gain full independence within the next three months.
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
MoE Imposes Asset Freeze on 9 Universities Transitioning to Autonomy, Including Jimma University
The Ministry of Education (MoE) has imposed an asset freeze on nine public universities, including Jimma University, that are in the final phase of transitioning to full self-administration (autonomy).
📍 Key Details of the Decision:
The decision, signed by Minister Birhanu Nega, prohibits these universities from:
🔸 Selling assets
🔸 Borrowing against their assets
🔸 Entering into large construction and procurement contracts
This measure is a precautionary step until the new competitive leadership is fully confirmed.
Leadership Changes:
▫️ Interim presidents (ጊዜያዊ ፕሬዝዳንቶች) have been appointed at Jimma, Gondar, and AASTU, with permanent leaders to be selected through a competitive process.
Path to Full Autonomy:
▫️ Jimma, Gondar, Bahir Dar, Mekele, Hawasa, Haramaya, Arba Minch, ASTU and AASTU.
These nine Universities scored 60% or more on autonomy readiness criteria and are expected to gain full independence within the next three months.
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤3
updated list .xlsx
39.6 KB
#JU_NGAT
🔺Updated Morning and Afternoon schedule aligned with MoE(for those who have been asking in the group)
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
🔺Updated Morning and Afternoon schedule aligned with MoE(for those who have been asking in the group)
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
❤2
እንኳን ደስ አላችሁ!
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ታሪካዊ ውጤት አስመዘገበ!
ትምህርት ቤቱ ያስፈተናቸው 34 ተማሪዎች በሙሉ 100% ማለፍ ችለዋል።
🌟 ዋና ዋና ውጤቶቹ፦
✅ 18 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል!
✅ ተማሪ ዮናስ ተሾመ – 568.3
✅ ተማሪ ሚኪዳድ ናስሬ – 563.52
✅ ተማሪ ሲያም ሚፍታ -548.33 በሂሳብ ትምህርት 100 ማምጣት ችላለች!
ትምህርት ቤቱ ካለፉት ዓመታት ዘንድሮ የተሻለ ውጤት አስመዝግቧል።
በተመዘገበው ውጤት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ላቅ ያለ ምስጋናውን ለኒቨርሲቲው ማህበረሰብ፣ ለአስተማሪዎች ፣ለተማሪዎች እና ለወላጆች ያቀረባል።
እንኳን ደስ አላችሁ!
በማህበረሰብ ውስጥ ነን
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ታሪካዊ ውጤት አስመዘገበ!
ትምህርት ቤቱ ያስፈተናቸው 34 ተማሪዎች በሙሉ 100% ማለፍ ችለዋል።
🌟 ዋና ዋና ውጤቶቹ፦
✅ 18 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል!
✅ ተማሪ ዮናስ ተሾመ – 568.3
✅ ተማሪ ሚኪዳድ ናስሬ – 563.52
✅ ተማሪ ሲያም ሚፍታ -548.33 በሂሳብ ትምህርት 100 ማምጣት ችላለች!
ትምህርት ቤቱ ካለፉት ዓመታት ዘንድሮ የተሻለ ውጤት አስመዝግቧል።
በተመዘገበው ውጤት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ላቅ ያለ ምስጋናውን ለኒቨርሲቲው ማህበረሰብ፣ ለአስተማሪዎች ፣ለተማሪዎች እና ለወላጆች ያቀረባል።
እንኳን ደስ አላችሁ!
በማህበረሰብ ውስጥ ነን
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
❤10