የፍርድ መንፈስ.PDF
3.2 MB
📙 ርዕስ:- "የፍርድ መንፈስ"
👤 ጸሐፊ:- ዎች ማን ኒ
👥 ተርጓሚዎች:- ጌዲዮን ኃይሉ እና ይድነቃቸው ወርቁ
📄 የገጽ ብዛት:- 153
📠 አሳታሚ:- ራዕይ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👤 ጸሐፊ:- ዎች ማን ኒ
👥 ተርጓሚዎች:- ጌዲዮን ኃይሉ እና ይድነቃቸው ወርቁ
📄 የገጽ ብዛት:- 153
📠 አሳታሚ:- ራዕይ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።”
ቆላስይስ 1፥21-22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።”
ቆላስይስ 1፥21-22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9❤🔥3
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።”
2ኛ ተሰሎንቄ 3፥16
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።”
2ኛ ተሰሎንቄ 3፥16
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤10
የንስሃ ጥቅም
ዴሪክ ፕሪንስ የተባሉ የመፅሃፍ ቅዱስ አስተማሪ በቤተክርስትያን ውስጥ ትልቅ ችግርን የሚፈጥሩ ሰዎች ንስሃ ያልገቡ ሰዎች ናቸው ይላሉ፡፡
ሰው ህይወቱ የሚለወጠው ንስሃ በገባው መጠን ብቻ ነው ፡፡
አንዳንድ ሰው ንስሃን አስፈላጊነት ስለማይረዳ በንስሃ የሚፈታውን ችግሩን በሌላ ነገር ለመፍታት ሲሞክር ይንከራተታል፡፡ አንዳንድ ሰው ራሱን አዋርዶ ንስሃ ከሚገባ ይልቅ በመልካም ስራ የህይወቱን ችግር ሊያሸንፍ ሲጣጣር ህይወቱን ይገፋል፡፡ እግዚአብሄርን የሚያስድስተው ንስሃ የሚገባ ሰው ህይወት ነው፡፡ ንስሃ ያልገባ የማንኛውም ሰው መልካም ስራ እግዚአብሄርን አያስደስተውም፡፡
"እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ደስታ ይሆናል።"
(ሉቃስ 15፡10)
አንዳንድ ሰው ደግሞ ይቅርታ ነፃ እንደሆነ ስለማይረዳ ንስሃ ከመግባትና መንገዱን ከመቀየር ይልቅ ለክፉ ስራው በመልካም ስራ ለመክፈል ይፈልጋል፡፡ ለክፉ ስራ የሚከፈል ምንም አይነት መልካም ስራ የለም፡፡
"ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ በደላችንም እንደ ነፋስ ወስዶናል።"
(ኢሳ 64፡6)
ሃጢያትን የሰራ ሰው ያሳዘነው እግዚአብሄርን ነው፡፡ እግዚአብሄር ደግሞ ንስሃን እንጂ መማለጃን አይቀበልም፡፡ ክፉ ስራ ሰርተን እግዚአብሄርን በመልካም ስራ አናታልለውም፡፡ (ዘዳግም 10፡16-17)
ንስሃ ያልገባ ሰው መልካም ስራ በእግዚአብሄር ፊት እንደመርገም ጨርቅ አፀያፊ ነው፡፡
ንስሃ መግባት ማለት ደግሞ ማልቀስ ማለት አይደለም፡፡ ንስሃ መግባት ማለት ደግሞ በሃጢያት ማዘን ማለት ብቻ አይደለም፡፡ ንስሃ መግባት ማለት እግዚአብሄርን የሚያሳዝን የተሳሳተ መንገድ መሆኑን አውቆ ቀኝ ኋላ ዙር ብሎ ወደኋላ መመለስ ነው፡፡ ንስሃ ሃሳብን መለወጥ ነው፡፡ ንስሃ የህይወት ለውጥ ነው፡፡ (ሮሜ 12፡2)
እግዚአብሄር የሚቀበለው ንስሃ የገባ ሰውን የንስሃን ፍሬ ነው፡፡ ሰው ንስሃ ከገባ በኋላ መመለሱን የሚያሳየው በመልካም ስራ ነው፡፡
ከንስሃ ውጭ ሌላ የተሳሳተን ሰው ህይወት የሚለውጥ ምንም ነገር የለም፡፡ የሰው ህይወት የሚያርፈው በንስሃ ነው፡፡
"የእስራኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ በጸጥታና በመታመን ኃይል ይሆንላችኋል፤ እናንተም እንቢ አላችሁ፥"
(ኢሳይያስ 30፡15)
ተመሳሳይ ነገር እያደረግን የሕይወት ለውጥ መጠበቅ ሞኝነት ነው፡፡ አዲሱን ወይን ጠጅ በአሮጌ አቁማዳ እንደማያደርጉት ሁሉ ህይወታችን በአዲስ መንገድ እንዲጀመር አሮጌው መተው አለበት። (ማቴ. 9፡17)
ስኬትና ክንውን ያለው ሃጢያትን በመደበቅ ሳይሆን መተው ላይ ነው፡፡ የምንነፃው ስለሃጢያታችንን ንስሃ ስንገባ ብቻ ነው፡፡
"ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።" (ምሳሌ 28፡13)
"በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው።" (1ኛ ዮሐንስ 1፡9)
ንስሃ ሃጢያትን ነቅሎ የመጣል ታላቅ ሃይል አለው፡፡ ንስሃ ህይወትን የመለወጥ እና የማደስ ሃይል አለው፡፡
"እንግዲህ ኀጢአታችሁ እንዲደመሰስ ንስሓ ግቡ፤ ከመንገዳችሁም ተመለሱ፤ ከጌታም ዘንድ የመታደስ ዘመን ይመጣላችኋል፤ ደግሞም አስቀድሞ ለእናንተ የተመደበውን ክርስቶስን እርሱም ኢየሱስን ይልክላችኋል።
ሐዋ 3፡19-20 (አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ምንጭ:- heroaw.wordpress.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ዴሪክ ፕሪንስ የተባሉ የመፅሃፍ ቅዱስ አስተማሪ በቤተክርስትያን ውስጥ ትልቅ ችግርን የሚፈጥሩ ሰዎች ንስሃ ያልገቡ ሰዎች ናቸው ይላሉ፡፡
ሰው ህይወቱ የሚለወጠው ንስሃ በገባው መጠን ብቻ ነው ፡፡
አንዳንድ ሰው ንስሃን አስፈላጊነት ስለማይረዳ በንስሃ የሚፈታውን ችግሩን በሌላ ነገር ለመፍታት ሲሞክር ይንከራተታል፡፡ አንዳንድ ሰው ራሱን አዋርዶ ንስሃ ከሚገባ ይልቅ በመልካም ስራ የህይወቱን ችግር ሊያሸንፍ ሲጣጣር ህይወቱን ይገፋል፡፡ እግዚአብሄርን የሚያስድስተው ንስሃ የሚገባ ሰው ህይወት ነው፡፡ ንስሃ ያልገባ የማንኛውም ሰው መልካም ስራ እግዚአብሄርን አያስደስተውም፡፡
"እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ደስታ ይሆናል።"
(ሉቃስ 15፡10)
አንዳንድ ሰው ደግሞ ይቅርታ ነፃ እንደሆነ ስለማይረዳ ንስሃ ከመግባትና መንገዱን ከመቀየር ይልቅ ለክፉ ስራው በመልካም ስራ ለመክፈል ይፈልጋል፡፡ ለክፉ ስራ የሚከፈል ምንም አይነት መልካም ስራ የለም፡፡
"ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ በደላችንም እንደ ነፋስ ወስዶናል።"
(ኢሳ 64፡6)
ሃጢያትን የሰራ ሰው ያሳዘነው እግዚአብሄርን ነው፡፡ እግዚአብሄር ደግሞ ንስሃን እንጂ መማለጃን አይቀበልም፡፡ ክፉ ስራ ሰርተን እግዚአብሄርን በመልካም ስራ አናታልለውም፡፡ (ዘዳግም 10፡16-17)
ንስሃ ያልገባ ሰው መልካም ስራ በእግዚአብሄር ፊት እንደመርገም ጨርቅ አፀያፊ ነው፡፡
ንስሃ መግባት ማለት ደግሞ ማልቀስ ማለት አይደለም፡፡ ንስሃ መግባት ማለት ደግሞ በሃጢያት ማዘን ማለት ብቻ አይደለም፡፡ ንስሃ መግባት ማለት እግዚአብሄርን የሚያሳዝን የተሳሳተ መንገድ መሆኑን አውቆ ቀኝ ኋላ ዙር ብሎ ወደኋላ መመለስ ነው፡፡ ንስሃ ሃሳብን መለወጥ ነው፡፡ ንስሃ የህይወት ለውጥ ነው፡፡ (ሮሜ 12፡2)
እግዚአብሄር የሚቀበለው ንስሃ የገባ ሰውን የንስሃን ፍሬ ነው፡፡ ሰው ንስሃ ከገባ በኋላ መመለሱን የሚያሳየው በመልካም ስራ ነው፡፡
ከንስሃ ውጭ ሌላ የተሳሳተን ሰው ህይወት የሚለውጥ ምንም ነገር የለም፡፡ የሰው ህይወት የሚያርፈው በንስሃ ነው፡፡
"የእስራኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ በጸጥታና በመታመን ኃይል ይሆንላችኋል፤ እናንተም እንቢ አላችሁ፥"
(ኢሳይያስ 30፡15)
ተመሳሳይ ነገር እያደረግን የሕይወት ለውጥ መጠበቅ ሞኝነት ነው፡፡ አዲሱን ወይን ጠጅ በአሮጌ አቁማዳ እንደማያደርጉት ሁሉ ህይወታችን በአዲስ መንገድ እንዲጀመር አሮጌው መተው አለበት። (ማቴ. 9፡17)
ስኬትና ክንውን ያለው ሃጢያትን በመደበቅ ሳይሆን መተው ላይ ነው፡፡ የምንነፃው ስለሃጢያታችንን ንስሃ ስንገባ ብቻ ነው፡፡
"ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።" (ምሳሌ 28፡13)
"በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው።" (1ኛ ዮሐንስ 1፡9)
ንስሃ ሃጢያትን ነቅሎ የመጣል ታላቅ ሃይል አለው፡፡ ንስሃ ህይወትን የመለወጥ እና የማደስ ሃይል አለው፡፡
"እንግዲህ ኀጢአታችሁ እንዲደመሰስ ንስሓ ግቡ፤ ከመንገዳችሁም ተመለሱ፤ ከጌታም ዘንድ የመታደስ ዘመን ይመጣላችኋል፤ ደግሞም አስቀድሞ ለእናንተ የተመደበውን ክርስቶስን እርሱም ኢየሱስን ይልክላችኋል።
ሐዋ 3፡19-20 (አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ምንጭ:- heroaw.wordpress.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤11👍3
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ዳሩ ግን ባለ ጠጎች ሊሆኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጎዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ዳሩ ግን ባለ ጠጎች ሊሆኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጎዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤10
#እራሳችንን_እንመርምር
ክርስቲያን ሆነን ስንኖር እውነተኛ ወንድሞች እንዳሉን ሁሉ ሐሰተኛ ወንድሞችም አሉን። ሐሰተኞችን እንዴት እንለያቸው? እራሳችን ሐሰተኛ ብንሆንስ? እንዴት እንወቅ?
“ነገር ግን ባሪያዎች ሊያደርጉን በክርስቶስ ኢየሱስ ያለንን አርነታችንን ይሰልሉ ዘንድ ሾልከው በስውር ስለ ገቡ ስለ ሐሰተኞች ወንድሞች ነበረ።”
ገላትያ 2፥4
"ቀድሞውንም ቢሆን፣ 'ክርስቲያን ከእኛ ወዲያ ለአሳር ነው' ብለው የሚመጻደቁ አንዳንድ ሐሰተኞች፥ የአይሁድን ሕግና ሥርዓት እንዳለ የምንጠብቅ መሆን አለመሆናችንን ለመሰለልና በክርስቶስ ኢየሱስ ያገኘነውን ነፃነት ለመንፈግ በመካከላችን ሾልከው ባይገቡ ኖሮ፥ አገር አቋርጦ መጥቶ ማስረዳቱ ባላስፈለገን ነበር።"
ገላትያ 2፥4 (ሕያው ቃል)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ክርስቲያን ሆነን ስንኖር እውነተኛ ወንድሞች እንዳሉን ሁሉ ሐሰተኛ ወንድሞችም አሉን። ሐሰተኞችን እንዴት እንለያቸው? እራሳችን ሐሰተኛ ብንሆንስ? እንዴት እንወቅ?
“ነገር ግን ባሪያዎች ሊያደርጉን በክርስቶስ ኢየሱስ ያለንን አርነታችንን ይሰልሉ ዘንድ ሾልከው በስውር ስለ ገቡ ስለ ሐሰተኞች ወንድሞች ነበረ።”
ገላትያ 2፥4
"ቀድሞውንም ቢሆን፣ 'ክርስቲያን ከእኛ ወዲያ ለአሳር ነው' ብለው የሚመጻደቁ አንዳንድ ሐሰተኞች፥ የአይሁድን ሕግና ሥርዓት እንዳለ የምንጠብቅ መሆን አለመሆናችንን ለመሰለልና በክርስቶስ ኢየሱስ ያገኘነውን ነፃነት ለመንፈግ በመካከላችን ሾልከው ባይገቡ ኖሮ፥ አገር አቋርጦ መጥቶ ማስረዳቱ ባላስፈለገን ነበር።"
ገላትያ 2፥4 (ሕያው ቃል)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤7🤯1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የማታስተውሉ የገላትያ ሰዎች ሆይ፥ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተሥሎ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ አዚም ያደረገባችሁ ማን ነው?”
ገላትያ 3፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የማታስተውሉ የገላትያ ሰዎች ሆይ፥ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተሥሎ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ አዚም ያደረገባችሁ ማን ነው?”
ገላትያ 3፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6🥰1
ቅዱሳት መጻሕፍት
#እምነት ክፍል-11 እምነት እና ሥራ አብርሃም የተገረዘው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ከተቈጠረለት ከ13 ዓመታት በኋላ በመሆኑ መገረዙም ቢሆን በእግዚአብሔር ዘንድ ለመጽደቁ ምክንያት አልነበረም(ሮሜ4፥9‐12)፤ ነገር ግን ይህ መገረዙ «ሳይገረዝ በነበረው እምነት ያገኘው የጽድቅ ማኅተም» የሆነ ምልክት ወይም ማረጋገጫ ነበር (ሮሜ4፥11)፡፡ እንዲሁም ሕግ የተሰጠው ከ430 ዓመታት…
#እምነት
ክፍል-12
እምነት እና ሥራ
የእውነተኛ እምነት ትክክለኛ ገጽታ በጊዜውም ይሁን ቈይቶ በሥራ ሊገለጥ የሚችል መሆኑ ነው፡፡ የእስራኤል አባት በሆነው በአብርሃም እምነት የተመለከትነውም ይህንን ነው፡፡ ከአሕዛብ በሆነችው በረዓብ እምነትም የምንማረው ይህንኑ እውነታ ነው፤ ስለዚህ በመቀጠል የረዓብ ማስረጃነት ቀርቧል፤
«እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኛቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?» ይላል(ቊ.25)፡፡ ከኢያሱ 2፡!፥9‐11 ባለው ክፍል ረዓብ ለመልእክተኞቹ የተናገረችውን ስናነብ እርስዋ በእስራኤል አምላክ ያመነችው እግዚአብሔር የኤርትራን ባሕር በእስራኤል ልጆች ፊት እንዳደረቀና ጠላቶቻቸውን ሁሉ እንዳጠፋላቸው እርስዋና ወገኖችዋ በሰሙ ጊዜ መሆኑን እንረዳለን፤ ይህንንም ስትገልጥ:-
«እግዚአብሔር ምድሪቱን እንደሰጣችሁ እናንተንም መፍራት በላይችን እንደወደቀ፣ በምድሪቱ የሚኖሩት ሁሉ ከፊታችሁ እንደቀለጡ አወቅሁ፤ ከግብፅ ምድር በወጣችሁ ጊዜ እግዚአብሔር የኤርትራን ባሕር ባደረቀ ጊዜ በዮርዳኖስ ማዶ በነበሩት እናንተም ፈጽማችሁ ባጠፋችኋቸው በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት በሴዎንና በዐግ ያደረጋችሁትን ሰምተናል፤ ይህንንም ሰምተን ልባችን ቀለጠ» ብላለች (ቊ.9)፡፡ እንዲሁም በመቀጠል «አምላካችሁ በላይ በሰማይ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተነሣ ከዚያ ወዲያ ማንም ነፍስ አልቀረለትም» ብላለች፤ በዚህ ቃል ረዓብ በእግዚአብሔር ያመነችው መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ ከመስደድዋ በፊት መሆኑን እናውቃለን፤ ስለሆነም በእግዚአብሔር ዘንድ እርስዋ እንደ አብርሃም ሁሉ ባመነች ጊዜ የጸደቀች ወይም ተቀባይነት ያገኘች እንደሆነች እንገነዘባለን፤ እንዲሁም ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራም ጸድቃለች ወይም ተረጋግጦላታል፤ በእርስዋም ሕይወት እምነት ከሥራ ጋር ያደርግ እንደነበር እናስተውላለን፤ ይህ አባባል ሥራ ከእምነት ጋር ያደርግ ነበር ከሚለው አባባል የተለየ ነው፤ በዋናነት እየተነገረለት ያለው እምነት ነው፤ እምነት ከሥራ ጋር ያደርግ ነበር ሲባል ያ እምነት በውስጡ ሰውሮ የያዘው ያልተገለጠ ሥራ እንዳለው የሚያሳይ ነው፤ ይህ እምነት ግን በውስጡ ይህን ሥራ ካልያዘ ማለትም ሥራ የተዋሐደው ካልሆነ የሞተ እምነት ነው፤ በቊ 26 ላይ ይህን በተመለከተ ሲናገር «ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው» ይላል፤ በእግዚአብሔር ዘንድ መዳን በእምነት ነው ሲባልም በእንዲህ ያለ የሞተ እምነት ነው ማለት አይደለም፤ በውስጡ ሥራ በተዋሐደው እውነተኛ እምነት ነው ማለት ነው እንጂ፤ ይህ በእምነት ውስጥ በሐሳብ ደረጃ ተሰውሮ የነበረ ሥራ የሚገለጥበትን መስክ ሲያገኝ ከዚያ እምነት ውስጥ ወጥቶ በሰው ዘንድ በሚታይ መልኩ ይገለጣል፤ ነገር ግን ያን ጊዜ ያ ሰው እንደ አዲስ በእግዚአብሔር ፊት ገና መጽደቁ አይደለም፤ ቀደም ብሎ የጸደቀው ሰው አሁንም የጸደቀ መሆኑ በሥራው በሰው ፊት ይረጋገጥለታል ማለት ነው እንጂ፤ በሰማይም የሥራው ዋጋ የሆነውን የጽድቅ ብድራቱንም በቅዱሳን ሁሉ ፊት ያገኛል፡፡
በቀጣይ እምነታችንን እንዴት ከጥፋት እንጠብቅ የሚለውን እንመለከታለን
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ 1bible.page
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ክፍል-12
እምነት እና ሥራ
የእውነተኛ እምነት ትክክለኛ ገጽታ በጊዜውም ይሁን ቈይቶ በሥራ ሊገለጥ የሚችል መሆኑ ነው፡፡ የእስራኤል አባት በሆነው በአብርሃም እምነት የተመለከትነውም ይህንን ነው፡፡ ከአሕዛብ በሆነችው በረዓብ እምነትም የምንማረው ይህንኑ እውነታ ነው፤ ስለዚህ በመቀጠል የረዓብ ማስረጃነት ቀርቧል፤
«እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኛቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?» ይላል(ቊ.25)፡፡ ከኢያሱ 2፡!፥9‐11 ባለው ክፍል ረዓብ ለመልእክተኞቹ የተናገረችውን ስናነብ እርስዋ በእስራኤል አምላክ ያመነችው እግዚአብሔር የኤርትራን ባሕር በእስራኤል ልጆች ፊት እንዳደረቀና ጠላቶቻቸውን ሁሉ እንዳጠፋላቸው እርስዋና ወገኖችዋ በሰሙ ጊዜ መሆኑን እንረዳለን፤ ይህንንም ስትገልጥ:-
«እግዚአብሔር ምድሪቱን እንደሰጣችሁ እናንተንም መፍራት በላይችን እንደወደቀ፣ በምድሪቱ የሚኖሩት ሁሉ ከፊታችሁ እንደቀለጡ አወቅሁ፤ ከግብፅ ምድር በወጣችሁ ጊዜ እግዚአብሔር የኤርትራን ባሕር ባደረቀ ጊዜ በዮርዳኖስ ማዶ በነበሩት እናንተም ፈጽማችሁ ባጠፋችኋቸው በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት በሴዎንና በዐግ ያደረጋችሁትን ሰምተናል፤ ይህንንም ሰምተን ልባችን ቀለጠ» ብላለች (ቊ.9)፡፡ እንዲሁም በመቀጠል «አምላካችሁ በላይ በሰማይ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተነሣ ከዚያ ወዲያ ማንም ነፍስ አልቀረለትም» ብላለች፤ በዚህ ቃል ረዓብ በእግዚአብሔር ያመነችው መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ ከመስደድዋ በፊት መሆኑን እናውቃለን፤ ስለሆነም በእግዚአብሔር ዘንድ እርስዋ እንደ አብርሃም ሁሉ ባመነች ጊዜ የጸደቀች ወይም ተቀባይነት ያገኘች እንደሆነች እንገነዘባለን፤ እንዲሁም ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራም ጸድቃለች ወይም ተረጋግጦላታል፤ በእርስዋም ሕይወት እምነት ከሥራ ጋር ያደርግ እንደነበር እናስተውላለን፤ ይህ አባባል ሥራ ከእምነት ጋር ያደርግ ነበር ከሚለው አባባል የተለየ ነው፤ በዋናነት እየተነገረለት ያለው እምነት ነው፤ እምነት ከሥራ ጋር ያደርግ ነበር ሲባል ያ እምነት በውስጡ ሰውሮ የያዘው ያልተገለጠ ሥራ እንዳለው የሚያሳይ ነው፤ ይህ እምነት ግን በውስጡ ይህን ሥራ ካልያዘ ማለትም ሥራ የተዋሐደው ካልሆነ የሞተ እምነት ነው፤ በቊ 26 ላይ ይህን በተመለከተ ሲናገር «ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው» ይላል፤ በእግዚአብሔር ዘንድ መዳን በእምነት ነው ሲባልም በእንዲህ ያለ የሞተ እምነት ነው ማለት አይደለም፤ በውስጡ ሥራ በተዋሐደው እውነተኛ እምነት ነው ማለት ነው እንጂ፤ ይህ በእምነት ውስጥ በሐሳብ ደረጃ ተሰውሮ የነበረ ሥራ የሚገለጥበትን መስክ ሲያገኝ ከዚያ እምነት ውስጥ ወጥቶ በሰው ዘንድ በሚታይ መልኩ ይገለጣል፤ ነገር ግን ያን ጊዜ ያ ሰው እንደ አዲስ በእግዚአብሔር ፊት ገና መጽደቁ አይደለም፤ ቀደም ብሎ የጸደቀው ሰው አሁንም የጸደቀ መሆኑ በሥራው በሰው ፊት ይረጋገጥለታል ማለት ነው እንጂ፤ በሰማይም የሥራው ዋጋ የሆነውን የጽድቅ ብድራቱንም በቅዱሳን ሁሉ ፊት ያገኛል፡፡
በቀጣይ እምነታችንን እንዴት ከጥፋት እንጠብቅ የሚለውን እንመለከታለን
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ 1bible.page
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6🥰1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የደቀ መዛሙርቱንም ልብ በማበረታታትና በእምነታቸው ጸንተው እንዲኖሩ በመምከር፣ “ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ለመግባት በብዙ መከራ ማለፍ አለብን” አሏቸው።”
ሐዋርያት 14፥22 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የደቀ መዛሙርቱንም ልብ በማበረታታትና በእምነታቸው ጸንተው እንዲኖሩ በመምከር፣ “ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ለመግባት በብዙ መከራ ማለፍ አለብን” አሏቸው።”
ሐዋርያት 14፥22 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🙏3❤2🥰1
ቅዱሳት መጻሕፍት
የሐዋርያት የሃይማኖት መግለጫ የሐዋርያት የሃይማኖት መግለጫ እጅግ ጥንታዊ እና በሰፊው ጥቅም ላይ ከሚውሉት የክርስትና እምነት መግለጫዎች አንዱ ነው። በተለይም በምዕራቡ ክርስትና (የሮማ ካቶሊክ፣ የአንግሊካን፣ የሉተራን እና ብዙ የተሐድሶ አብያተ ክርስቲያናት)። በሐዋርያት የተጻፈ ባይሆንም ሐዋሪያዊ አስተምህሮውን ጠቅለል አድርጎ የሚገልጽ የእምነት መግለጫ ነው። ታሪካዊ ዳራ ይህ የሃይማኖት መግለጫ…
የሐዋርያት የሃይማኖት መግለጫ በኢንግሊዝኛው እንደሚከተለው ይነበባል፦
I believe in God, the Father Almighty,
Creator of heaven and earth.
I believe in Jesus Christ, His only Son, our Lord,
who was conceived by the Holy Spirit,
born of the Virgin Mary,
suffered under Pontius Pilate,
was crucified, died, and was buried;
He descended to the dead.
On the third day He rose again;
He ascended into heaven,
He is seated at the right hand of the Father,
and He will come to judge the living and the dead.
I believe in the Holy Spirit,
the holy catholic Church,
the communion of saints,
the forgiveness of sins,
the resurrection of the body,
and the life everlasting. Amen.
2. "በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን" (በእንግሊዝኛው “the holy catholic Church”)
ክርክር፡-
አንዳንድ ፕሮቴስታንቶች "ካቶሊክ" የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንን እንደሚያመለክት በተሳሳተ መንገድ ተረድተው ይህን ሐረግ ውድቅ ያደርጉታል።
ምላሽ
“ካቶሊክ” (ከግሪክ ካቶሊኮስ) የሚለው ቃል “ዓለም አቀፋዊ” ማለት ነው። የሚያመለክተውም ያለ ጊዜ እና ቦታ ገደብ ያሉትን የአማኞችን ነው እንጂ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንን አይወክልም።
3. "በቅዱሳን አንድነት"
ክርክር፡-
አንዳንዶች ይህንን ለሞቱ ቅዱሳን ጸሎት እንደ ማድረግ ይተረጉማሉ ይህም በብዙ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ዘንድ ተቀባይነት የለውም።
በፕሮቴስታንት አተረጓጎም ውስጥ፣ የሁሉም አማኞች (ሕያዋን እና ሙታን) በክርስቶስ ያላቸውን መንፈሳዊ አንድነት ነው የሚያመለክተው የቅዱሳንን አምልኮ ወይም ጥሪ አይደለም።
በፕሮቴስታንት አተረጓጎም ውስጥ፣ የሁሉም አማኞች (ሕያዋን እና ሙታን) በክርስቶስ ያላቸውን መንፈሳዊ አንድነት ነው የሚያመለክተው እንጂ የቅዱሳንን አምልኮ ወይም ጥሪ አይደለም።
ይቀጥላል...
ምንጭ፦
Berkhof, L. (1996). Systematic Theology. Eerdmans Publishing.
Berkhof explains that “communion of saints” refers to the spiritual bond among all Christians and does not imply communication with the dead.
Pelikan, J. (2005). Credo: Historical and Theological Guide to Creeds and Confessions of Faith in the Christian Tradition. Yale University Press
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል👉 @TME_bible_study
I believe in God, the Father Almighty,
Creator of heaven and earth.
I believe in Jesus Christ, His only Son, our Lord,
who was conceived by the Holy Spirit,
born of the Virgin Mary,
suffered under Pontius Pilate,
was crucified, died, and was buried;
He descended to the dead.
On the third day He rose again;
He ascended into heaven,
He is seated at the right hand of the Father,
and He will come to judge the living and the dead.
I believe in the Holy Spirit,
the holy catholic Church,
the communion of saints,
the forgiveness of sins,
the resurrection of the body,
and the life everlasting. Amen.
2. "በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን" (በእንግሊዝኛው “the holy catholic Church”)
ክርክር፡-
አንዳንድ ፕሮቴስታንቶች "ካቶሊክ" የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንን እንደሚያመለክት በተሳሳተ መንገድ ተረድተው ይህን ሐረግ ውድቅ ያደርጉታል።
ምላሽ
“ካቶሊክ” (ከግሪክ ካቶሊኮስ) የሚለው ቃል “ዓለም አቀፋዊ” ማለት ነው። የሚያመለክተውም ያለ ጊዜ እና ቦታ ገደብ ያሉትን የአማኞችን ነው እንጂ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንን አይወክልም።
3. "በቅዱሳን አንድነት"
ክርክር፡-
አንዳንዶች ይህንን ለሞቱ ቅዱሳን ጸሎት እንደ ማድረግ ይተረጉማሉ ይህም በብዙ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ዘንድ ተቀባይነት የለውም።
በፕሮቴስታንት አተረጓጎም ውስጥ፣ የሁሉም አማኞች (ሕያዋን እና ሙታን) በክርስቶስ ያላቸውን መንፈሳዊ አንድነት ነው የሚያመለክተው የቅዱሳንን አምልኮ ወይም ጥሪ አይደለም።
በፕሮቴስታንት አተረጓጎም ውስጥ፣ የሁሉም አማኞች (ሕያዋን እና ሙታን) በክርስቶስ ያላቸውን መንፈሳዊ አንድነት ነው የሚያመለክተው እንጂ የቅዱሳንን አምልኮ ወይም ጥሪ አይደለም።
ይቀጥላል...
ምንጭ፦
Berkhof, L. (1996). Systematic Theology. Eerdmans Publishing.
Berkhof explains that “communion of saints” refers to the spiritual bond among all Christians and does not imply communication with the dead.
Pelikan, J. (2005). Credo: Historical and Theological Guide to Creeds and Confessions of Faith in the Christian Tradition. Yale University Press
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል👉 @TME_bible_study
❤8❤🔥3
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ኤፍሬም፦ ቀጣኸኝ እኔም እንዳልተገራ ወይፈን ተቀጣሁ፤ አንተ እግዚአብሔር አምላኬ ነህና መልሰኝ እኔም እመለሳለሁ።”
ኤርምያስ 31፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ኤፍሬም፦ ቀጣኸኝ እኔም እንዳልተገራ ወይፈን ተቀጣሁ፤ አንተ እግዚአብሔር አምላኬ ነህና መልሰኝ እኔም እመለሳለሁ።”
ኤርምያስ 31፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤10
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት
ቅፍርናሆም
#ቅፍርናሆም ( ዕብራይስጥ : כְּפַר נַחוּם፣ Kfar Nachum) "የናሆም መንደር" ወይም "የመጽናናት መንደር" ማለት ነው። "ናሆም" ማንን እንደሚያመለክት ግልጽ አይደለም። ምናልባት ከብሉይ ኪዳን የመጣው ነቢዩ ናሆም ላይሆን ይችላል ነገር ግን ስሙ አሁንም ከማጽናናት ወይም ከርህራሄ ጋር የተያያዘ ትርጉሙን ይይዛል።
ቅፍርናሆም በገሊላ ባሕር ዳር በስተሰሜን ያለች ከተማ። ክርስቶስ እየተዘዋወረ ሲሰብክ መኖሪያው በቅፍርናሆም ነበር፤ ማቴ. 4፥13-16። የዘብዴዎስና የጴጥሮስ አገር (ማር. 1፥29-31)፥ ማቴዎስም ከቅፍርናሆም ተጠራ፤ ማቴ. 9፡9። በቅፍርናሆም በአንድ መቶ አለቃ የተሠራ ምኵራብ ነበር፤ ሉቃ. 7፥1-9። ከምኵራብ አለቆች አንዱ ኢያኢሮስ ነበረ፤ ማር. 5፥22። በቅፍርናሆም ክርስቶስ ብዙ አስደናቂ ተአምራትን አደረገ (ማቴ. 8፥5-13፤ ማር. 2፥1-12፤ ዮሐ. 4፥46-54)፥ አስፈላጊ እና ውጤታማ የአሳ ማጥመጃና የንግድ ዋና ቦታ የነበረችው፣ የአህዛብ እና የአይሁድ መኖሪያ ነበር። የመጀመሪያው መቶ አመት የህዝብ ብዛት ከ፩ ሺህ በላይ አልነበሩም። ቅፍርናሆም በለማ ቦታ ተከብቦ፣ የአስፈላጊ የንግድ መንገድ የሚገኝበት ነበር። የሮሜ ወታደሮች ገንዳ መታጠቢያ እና ማከማቻ ቦታዎችን በእዚህ ገነቡ። ከጊዜ በኋላም፣ ቅፍርናሆም ተሰባበረች እናም በእዚያ የሚኖሩትም ወጥተው ሄዱ።
ታላቅ ድርጊቶች፥ ቅፍርናሆም የአዳኝ የእርሱ ከተማ ነበር ተብሎ ይታወቃል (ማቴ. 9፥1–2፤ ማር. 2፥1–5)። በእዚህ ቦታ ብዙ ተዓምራትሰራ። ለምሳሌ፣ ከመቶ አለቃ አገልጋይ (ሉቃ. 7፥1–10)፣ ከጴጥሮስ አማች (ማር. 1፥21፣ 29–31)፣ በጣራ በኩል መኝታው ከወረደው ሽባ (ማር. 2፥1–12)፣ እና እጁ ከሰለለች ሰው (ማቴ. 12፥9–13) በተጨማሪ ብዙ ሰዎችን ፈወሰ (ማር. 1፥32–34 )። በዚህም ብዙ እርኩስ መንፈሶችን አስወጣ (ማር. 1፥21–28፣ 32–34)፣ የኢያኢሮስ ሴት ልጅን ከሞት አስነሳ (ማቴ. 9፥18–19፣ 23–26፤ ማር. 5፥22-24፣ 35-43)፣ እና በቅፍርናሆም ምኩራብ የህይወት-እንጀራ የሚለውን ስብከትን ሰጠ (ዮሐ. 6፥24–59)። አዳኝ ጴጥሮስን ከገሊላ ባህር አሳ እንዲያጠምድ፣ አፉን እንዲከፍት፣ እና ቀረጥ የሚከፍልበት ሳንቲም እንዲያገኝ አዘዘው (ማቴ. 17፥24-27)። ነገር ግን የቅፍርናሆም ሰዎች አላመኑምና ክርስቶስ በቅፍርናሆም ላይ የፍርድ ትንቢት ተናገረባት፤ ማቴ. 11፥23:24። ዛሬ ሰው አይኖርባትም።
ምንጭ፦
የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ገጽ 98፣
Elwell, W. A., & Beitzel, B. J. (1988). Baker encyclopedia of the Bible (Vol. 1, pp. 381–382). Baker Book House.
www.churchofjesuschrist.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ቅፍርናሆም
#ቅፍርናሆም ( ዕብራይስጥ : כְּפַר נַחוּם፣ Kfar Nachum) "የናሆም መንደር" ወይም "የመጽናናት መንደር" ማለት ነው። "ናሆም" ማንን እንደሚያመለክት ግልጽ አይደለም። ምናልባት ከብሉይ ኪዳን የመጣው ነቢዩ ናሆም ላይሆን ይችላል ነገር ግን ስሙ አሁንም ከማጽናናት ወይም ከርህራሄ ጋር የተያያዘ ትርጉሙን ይይዛል።
ቅፍርናሆም በገሊላ ባሕር ዳር በስተሰሜን ያለች ከተማ። ክርስቶስ እየተዘዋወረ ሲሰብክ መኖሪያው በቅፍርናሆም ነበር፤ ማቴ. 4፥13-16። የዘብዴዎስና የጴጥሮስ አገር (ማር. 1፥29-31)፥ ማቴዎስም ከቅፍርናሆም ተጠራ፤ ማቴ. 9፡9። በቅፍርናሆም በአንድ መቶ አለቃ የተሠራ ምኵራብ ነበር፤ ሉቃ. 7፥1-9። ከምኵራብ አለቆች አንዱ ኢያኢሮስ ነበረ፤ ማር. 5፥22። በቅፍርናሆም ክርስቶስ ብዙ አስደናቂ ተአምራትን አደረገ (ማቴ. 8፥5-13፤ ማር. 2፥1-12፤ ዮሐ. 4፥46-54)፥ አስፈላጊ እና ውጤታማ የአሳ ማጥመጃና የንግድ ዋና ቦታ የነበረችው፣ የአህዛብ እና የአይሁድ መኖሪያ ነበር። የመጀመሪያው መቶ አመት የህዝብ ብዛት ከ፩ ሺህ በላይ አልነበሩም። ቅፍርናሆም በለማ ቦታ ተከብቦ፣ የአስፈላጊ የንግድ መንገድ የሚገኝበት ነበር። የሮሜ ወታደሮች ገንዳ መታጠቢያ እና ማከማቻ ቦታዎችን በእዚህ ገነቡ። ከጊዜ በኋላም፣ ቅፍርናሆም ተሰባበረች እናም በእዚያ የሚኖሩትም ወጥተው ሄዱ።
ታላቅ ድርጊቶች፥ ቅፍርናሆም የአዳኝ የእርሱ ከተማ ነበር ተብሎ ይታወቃል (ማቴ. 9፥1–2፤ ማር. 2፥1–5)። በእዚህ ቦታ ብዙ ተዓምራትሰራ። ለምሳሌ፣ ከመቶ አለቃ አገልጋይ (ሉቃ. 7፥1–10)፣ ከጴጥሮስ አማች (ማር. 1፥21፣ 29–31)፣ በጣራ በኩል መኝታው ከወረደው ሽባ (ማር. 2፥1–12)፣ እና እጁ ከሰለለች ሰው (ማቴ. 12፥9–13) በተጨማሪ ብዙ ሰዎችን ፈወሰ (ማር. 1፥32–34 )። በዚህም ብዙ እርኩስ መንፈሶችን አስወጣ (ማር. 1፥21–28፣ 32–34)፣ የኢያኢሮስ ሴት ልጅን ከሞት አስነሳ (ማቴ. 9፥18–19፣ 23–26፤ ማር. 5፥22-24፣ 35-43)፣ እና በቅፍርናሆም ምኩራብ የህይወት-እንጀራ የሚለውን ስብከትን ሰጠ (ዮሐ. 6፥24–59)። አዳኝ ጴጥሮስን ከገሊላ ባህር አሳ እንዲያጠምድ፣ አፉን እንዲከፍት፣ እና ቀረጥ የሚከፍልበት ሳንቲም እንዲያገኝ አዘዘው (ማቴ. 17፥24-27)። ነገር ግን የቅፍርናሆም ሰዎች አላመኑምና ክርስቶስ በቅፍርናሆም ላይ የፍርድ ትንቢት ተናገረባት፤ ማቴ. 11፥23:24። ዛሬ ሰው አይኖርባትም።
ምንጭ፦
የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ገጽ 98፣
Elwell, W. A., & Beitzel, B. J. (1988). Baker encyclopedia of the Bible (Vol. 1, pp. 381–382). Baker Book House.
www.churchofjesuschrist.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤11👍1