ትንቢተ_ዳንኤል_የጥናት_መምሪያና_ማብራሪያ.pdf
8 MB
👉ርዕስ፦ ትንቢተ ዳንኤል የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣
በትምህርተ መለኮት ማስፋፊያ (ት.መ.ማ) መልክ የተዘጋጀ
✍ጸሐፊ፦ ቲም ፌሎስ
🖨አሳታሚ፦ ኤስ.አይ.ኤም
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በትምህርተ መለኮት ማስፋፊያ (ት.መ.ማ) መልክ የተዘጋጀ
✍ጸሐፊ፦ ቲም ፌሎስ
🖨አሳታሚ፦ ኤስ.አይ.ኤም
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤14
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥”
ኤፌሶን 5፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥”
ኤፌሶን 5፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9🔥1
በእግዚአብሔር ፊት ማን ሊቆም ይችላል?
አቤቱ፥ በድንኳንህ ውስጥ ማን ያድራል? በተቀደሰውም ተራራህ ማን ይኖራል?
በቅንነት የሚሄድ፥
Those who lead blameless lives
ጽድቅንም የሚያደርግ፥
do what is right
በልቡም እውነትን የሚናገር።
speaking the truth from sincere hearts.
በአንደበቱ የማይሸነግል፥
Those who refuse to slander others
በባልንጀራው ላይ ክፋትን የማያደርግ፥
Those who refuse to harm their neighbors
ዘመዶቹንም የማይሰድብ።
Those who refuse to speak evil of their friends.
ኃጢአተኛ በፊቱ የተናቀ፥
Those who despise persistent sinners
እግዚአብሔርንም የሚፈሩትን የሚያከብር፥
honor the faithful followers of the Lord
ለባልንጀራው የሚምል የማይከዳም።
keep their promises even when it hurts.
ገንዘቡን በአራጣ የማያበድር፥
Those who do not charge interest on the money they lend
በንጹሑ ላይ መማለጃን የማይቀበል።
who refuse to accept bribes to testify against the innocent.
እንዲህ የሚያደርግ ለዘላለም አይታወክም።
Such people will stand firm forever.
ምንጭ:- መዝሙር 15
Psalms 15 (NLT)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
አቤቱ፥ በድንኳንህ ውስጥ ማን ያድራል? በተቀደሰውም ተራራህ ማን ይኖራል?
በቅንነት የሚሄድ፥
Those who lead blameless lives
ጽድቅንም የሚያደርግ፥
do what is right
በልቡም እውነትን የሚናገር።
speaking the truth from sincere hearts.
በአንደበቱ የማይሸነግል፥
Those who refuse to slander others
በባልንጀራው ላይ ክፋትን የማያደርግ፥
Those who refuse to harm their neighbors
ዘመዶቹንም የማይሰድብ።
Those who refuse to speak evil of their friends.
ኃጢአተኛ በፊቱ የተናቀ፥
Those who despise persistent sinners
እግዚአብሔርንም የሚፈሩትን የሚያከብር፥
honor the faithful followers of the Lord
ለባልንጀራው የሚምል የማይከዳም።
keep their promises even when it hurts.
ገንዘቡን በአራጣ የማያበድር፥
Those who do not charge interest on the money they lend
በንጹሑ ላይ መማለጃን የማይቀበል።
who refuse to accept bribes to testify against the innocent.
እንዲህ የሚያደርግ ለዘላለም አይታወክም።
Such people will stand firm forever.
ምንጭ:- መዝሙር 15
Psalms 15 (NLT)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤17🔥1
Types_of_Fallacies_From_Hurley_Patrick_Introduction_to_Logic_book.pdf
1017.4 KB
ይህ "Types of Fallacy" ወይንም የተፋልሶ ዓይነቶች ከ "PATRICK J. HURLEY" "A Concise Introduction to Logic" ከሚለው መጽሐፍ የተወሰደ ነው። ዓላማውም ለእቅበተ እምነት ሥራ ፍላጎት ላላቸው እንዲሆን የተለጠፈ ነው። ሙሉው መጽሐፍ የሚፈልግ ካለ ይለቀቃል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ።”
ገላትያ 1፥4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ።”
ገላትያ 1፥4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤12
A Concise Introduction to Logic, 12th Edition.pdf
45.3 MB
Author: - PATRICK J. HURLEY
Title: - A Concise Introduction to Logic, 12th Edition Edition
Page no. :- 738
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
Title: - A Concise Introduction to Logic, 12th Edition Edition
Page no. :- 738
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👏1
#እንወያይ
ስለምንገኝበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ወይም ማኅበረ ምዕመናን መሠረታዊ አስተምህሮ (doctrine) ማወቅን እንዴት ትመለከቱታላችሁ? በጣም አስፈላጊ ነው ወይስ እምብዛም ጥቅም የለውም? በዚህ ዙሪያ ብዙ የእውቀት ክፍተት ያለብን አይመስላችሁም?
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ስለምንገኝበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ወይም ማኅበረ ምዕመናን መሠረታዊ አስተምህሮ (doctrine) ማወቅን እንዴት ትመለከቱታላችሁ? በጣም አስፈላጊ ነው ወይስ እምብዛም ጥቅም የለውም? በዚህ ዙሪያ ብዙ የእውቀት ክፍተት ያለብን አይመስላችሁም?
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤19
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን፤ የሞተስ ከኃጢአቱ ጸድቋልና።”
ሮሜ 6፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን፤ የሞተስ ከኃጢአቱ ጸድቋልና።”
ሮሜ 6፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍4
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት
#ኢይዝራኤል፤
የቃሉ ትርጒም እግዚአብሔር ይበትናል ወይም «እግዚአብሔር ይዘራል» ማለት ነው። የሆሴዕ ታላቅ ልጅ ስያሜም ነው። ከቦታው ስንጀምር የይሁዳ ከተማ፤ ኢያሱ 15፥56፤ 1ሳሙ. 25፥43። በይሳኮር ርስት ድርሻ ውስጥ ነበረ። በከተማውም አቅራቢያ ያለው ሰፊ ሸለቆ በዚህ ስም ተጠራ፤ ኢያሱ 19፥18፤ ሆሴዕ 1፥5። የናቡቴ ወይን ቦታ በዚያ ነበረ፤ 1ነገ. 20። በዚያም ኢዩ የአክዓብን ቤተ ሰዎችና አለቆች አስፈጀ፤ 2ነገ. 9፥ 17-10፥11። በዚህ ስፍራ በገዦች ላይ ይፈጸም ዘንድ የተነገረውን ፍርድ የሚያጸና ነው፡፡ ዳግማዊ ኢዮርብዓም፣ የአክአብን ልጅ የኢዮራምን መንግሥት በመገልበጥ (2ነገ 9፥14-37፤ ከ1ነገ19፥16-17) በኢይዝራኤል ከተመሠረተው ከኢዩ ሥርወ መንግሥት የመጣ ነው (በ841-814 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ)፤ የኢዩ ሥርወ መንግሥት ያከተመው ዘካርያስ በተገደለበት በ753 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ነው (2ነገ 15፥8-10)፡፡
ለሆሴዕና ለጎሜር ሦስት ልጆች ተወለዱ፤ ለእያንዳንዳቸውም ትእምርታዊ ስም ተሰጥቶአቸዋል፡፡ “ኢይዝራኤል” የሚለው ስም የሚያመለክተው፣ ኢዩ ያፈሰሰውን “ደም” ለመበቀል እግዚአብሔር በቅጣት የሚነሣበትን የወደፊቱን ቀን ነው፡፡ ኢዩ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በመፈጸሙ መልካም ቢያደርግም (2ነገ 9፥1-10)፣ እግዚአብሔር ካዘዘው በላይ ብዙ ሰዎችን ገድሎ ነበር፡፡ የኢዩ ኀጢአት የተቀጣው እስራኤል መንግሥት መሆኗ እንዲቆም በመደረጉ ነበር (ይህ በ722 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ሆኖአል)፡፡
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 170፣ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጹሑፍ ጋር፤ ገጽ 1318፣ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 1005
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ኢይዝራኤል፤
የቃሉ ትርጒም እግዚአብሔር ይበትናል ወይም «እግዚአብሔር ይዘራል» ማለት ነው። የሆሴዕ ታላቅ ልጅ ስያሜም ነው። ከቦታው ስንጀምር የይሁዳ ከተማ፤ ኢያሱ 15፥56፤ 1ሳሙ. 25፥43። በይሳኮር ርስት ድርሻ ውስጥ ነበረ። በከተማውም አቅራቢያ ያለው ሰፊ ሸለቆ በዚህ ስም ተጠራ፤ ኢያሱ 19፥18፤ ሆሴዕ 1፥5። የናቡቴ ወይን ቦታ በዚያ ነበረ፤ 1ነገ. 20። በዚያም ኢዩ የአክዓብን ቤተ ሰዎችና አለቆች አስፈጀ፤ 2ነገ. 9፥ 17-10፥11። በዚህ ስፍራ በገዦች ላይ ይፈጸም ዘንድ የተነገረውን ፍርድ የሚያጸና ነው፡፡ ዳግማዊ ኢዮርብዓም፣ የአክአብን ልጅ የኢዮራምን መንግሥት በመገልበጥ (2ነገ 9፥14-37፤ ከ1ነገ19፥16-17) በኢይዝራኤል ከተመሠረተው ከኢዩ ሥርወ መንግሥት የመጣ ነው (በ841-814 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ)፤ የኢዩ ሥርወ መንግሥት ያከተመው ዘካርያስ በተገደለበት በ753 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ነው (2ነገ 15፥8-10)፡፡
ለሆሴዕና ለጎሜር ሦስት ልጆች ተወለዱ፤ ለእያንዳንዳቸውም ትእምርታዊ ስም ተሰጥቶአቸዋል፡፡ “ኢይዝራኤል” የሚለው ስም የሚያመለክተው፣ ኢዩ ያፈሰሰውን “ደም” ለመበቀል እግዚአብሔር በቅጣት የሚነሣበትን የወደፊቱን ቀን ነው፡፡ ኢዩ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በመፈጸሙ መልካም ቢያደርግም (2ነገ 9፥1-10)፣ እግዚአብሔር ካዘዘው በላይ ብዙ ሰዎችን ገድሎ ነበር፡፡ የኢዩ ኀጢአት የተቀጣው እስራኤል መንግሥት መሆኗ እንዲቆም በመደረጉ ነበር (ይህ በ722 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ሆኖአል)፡፡
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 170፣ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጹሑፍ ጋር፤ ገጽ 1318፣ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 1005
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👏1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ነገር ግን በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ።”
2ኛ ጴጥሮስ 3፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ነገር ግን በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ።”
2ኛ ጴጥሮስ 3፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9👍1
ክርስትና በ ፓልስቲን ሲጀምር ሕይወት ነበረ ፣ ወደ ግሪክ ሲደርስ ፍልስፍና ሆነ ፣ሮም ሲገባ ተቋም ሆነ ፣ አውሮፓና አሜሪካ ሲደርስ ንግድ ሆነ!!
#በእኛ_ህይወትስ?🤔
ዶክተር ማሙሻ ፈንታ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#በእኛ_ህይወትስ?🤔
ዶክተር ማሙሻ ፈንታ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8🤔8😢2👏1🤯1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል
ሚልክያስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ በመሠዊያዬ ላይ እሳትን በከንቱ እንዳታቃጥሉ ከእናንተ ዘንድ ደጅ የሚዘጋ ሰው ምነው በተገኘ! በእናንተ ደስ አይለኝም፥ ቍርባንንም ከእጃችሁ አልቀበልም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
¹¹ ከፀሐይ መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፤ በየስፍራውም ለስሜ ዕጣን ያጥናሉ፥ ንጹሕም ቍርባን ያቀርባሉ፤ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
¹² እናንተ ግን፦ የእግዚአብሔር ገበታ ርኩስ ነው፤ ፍሬውና መብሉም የተናቀ ነው በማለታችሁ አስነቀፋችሁት።
¹³ እናን፦ እነሆ፥ ይህ ድካም ነው ብላችሁ ጢቅ አላችሁበት፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ በቅሚያ የያዛችሁትንም አንካሳውንም የታመመውንም አቅርባችኋል፤ እንዲሁ ቍርባንን ታመጣላችሁ በውኑ ከእጃችሁ ይህን ልቀበለውን? ይላል እግዚአብሔር።
¹⁴ እኔ ታላቅ ንጉሥ ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ ስሜም በአሕዛብ ዘንድ የተፈራ ነውና በመንጋው ውስጥ ተባት እያለው ለጌታ ተስሎ ነውረኛውን የሚሠዋ ሸንጋይ ሰው ርጉም ይሁን።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሚልክያስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ በመሠዊያዬ ላይ እሳትን በከንቱ እንዳታቃጥሉ ከእናንተ ዘንድ ደጅ የሚዘጋ ሰው ምነው በተገኘ! በእናንተ ደስ አይለኝም፥ ቍርባንንም ከእጃችሁ አልቀበልም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
¹¹ ከፀሐይ መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፤ በየስፍራውም ለስሜ ዕጣን ያጥናሉ፥ ንጹሕም ቍርባን ያቀርባሉ፤ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
¹² እናንተ ግን፦ የእግዚአብሔር ገበታ ርኩስ ነው፤ ፍሬውና መብሉም የተናቀ ነው በማለታችሁ አስነቀፋችሁት።
¹³ እናን፦ እነሆ፥ ይህ ድካም ነው ብላችሁ ጢቅ አላችሁበት፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ በቅሚያ የያዛችሁትንም አንካሳውንም የታመመውንም አቅርባችኋል፤ እንዲሁ ቍርባንን ታመጣላችሁ በውኑ ከእጃችሁ ይህን ልቀበለውን? ይላል እግዚአብሔር።
¹⁴ እኔ ታላቅ ንጉሥ ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ ስሜም በአሕዛብ ዘንድ የተፈራ ነውና በመንጋው ውስጥ ተባት እያለው ለጌታ ተስሎ ነውረኛውን የሚሠዋ ሸንጋይ ሰው ርጉም ይሁን።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤2🙏1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ፦ አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤”
ዕብራውያን 13፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ፦ አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤”
ዕብራውያን 13፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤12
ቅዱሳት መጻሕፍት
. ──•◈•─────•◈•─ የዕለቱ ጥቅስ ──•◈•─────•◈•─ “አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ፦ አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤” ዕብራውያን 13፥5 ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
"የገንዘብ ፍቅር አይግዛችሁ ፤ ባላችሁ ነገር ረክታችሁ ለመኖር ጣሩ። ምክንያቱም እግዚአብሔር፥ 'ምን ጊዜም ቢሆን በችግራችሁ እደርስላችኋለሁ ፤ ምን ጊዜም ቢሆን አልተዋችሁም' ብሎ ተናግሮአልና።"
ዕብራውያን 13፥5 (ሕያው ቃል)
ዕብራውያን 13፥5 (ሕያው ቃል)
❤11🥰7🔥1
#እራሳችንን_እንመርምር
ኃጢአትን እንዴት አድርገን ነው የምንመለከተው? ይዘናት፣ አቅፈናት እና አሽሞንሙነናት ወይስ ተጸይፈን፣ ትተን እና ነግሰንባት ነው ያለነው?
“ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።”
ምሳሌ 28፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ኃጢአትን እንዴት አድርገን ነው የምንመለከተው? ይዘናት፣ አቅፈናት እና አሽሞንሙነናት ወይስ ተጸይፈን፣ ትተን እና ነግሰንባት ነው ያለነው?
“ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።”
ምሳሌ 28፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤7🙏4
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።”
ኢያሱ 1፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።”
ኢያሱ 1፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤11
እንዴት ሐሰተኛ መምህራንና ሐሰተኛ ነብያትን መለየት እችላለው?
ኢየሱስ ክርስቶሰ ሐሰተኛ ክርስቶሶችና ሐሰተኛ ነብያት እንደሚመጡና የተመረጡትን እንኳ ሊያስቱ እንደሚችሉ አስጠንቅቋል (ማቴ 24፥23-27፤ እንዲሁም 2 ጴጥ 3፥3 እና ይሁዳ 17-18). ከሐሰተኛ ልምምድ ከስህተት አስተምህሮ ራስህን የምትጠብቅበት ትልቁ መንገድ እውነትን ማወቅ ነው፡፡ አስመስሎ የተሰራውን ውሸት ለይቶ አውቆ ለመቃወም እውነተኛውን ማወቅ፡፡ ማንኛውም አማኝ እውነትን ‹‹በትክክል የያዘ›› (2 ጢሞ 2፥15) እና ቃሉን በጥንቃቄ የሚያጠና ሐሰተኛ አስተምህሮን ለይቶ ማወቅ ይችላል፡፡ ለምሳሌ በማቴ 3፥16-17 ያለውን የአባትነት (የእግዚአብሔርን) የልጅ (የኢየሱስ ክርስቶስን) እና የመንፈስ ቅዱስን ስራ ያነበበ ሰው ማንም የስላሴን ትምህርት ቢክድ ወዲያውኑ ጥያቄን ይጠይቃል፡፡ እንግዲያው የመጀመሪያው እርምጃ መጽሐፍ ቅዱስ በማጥናት ሁሉንም ትምህርት ቃሉ እንደሚለው መዳኘት ነው፡፡
ኢየሰስ እንዲህ ብሎአል ‹‹ዛፍ በፍሬው ይታወቃል›› (ማቴ 12፥33)። ፍሬን በሚመለከት ማንኛውም አስተማሪ የትምህርቱን ትክክለኝነት ለመመዘን ሊጠቅምባቸው የሚችልባቸው ሶስት መመዘኛዎች፡-
#1 ይህ አስተማሪ ስለ ኢየሱስ ምን አለ? በማቴ 16፥15-16 ኢየሱስ ‹‹ስለ እኔ ምን ትላላችሁ‹‹ ብሎ ጠየቀ፤ ጴጥሮስ ሲመልስ ‹‹አንተ የህያው የእግዚአብሔር ልጅ ነህ›› አለ፡፡ ጴጥሮስ ለዚህ መልሱ የተባረክህ ነህ ተባለ፡፡ በ 2ኛ ዮሐ 9 ይህን እናነባለን፡- ‹‹ ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት።›› በሌላ አባባል ኢየሱስ ክርስቶስና የእርሱ የመዋጀት ስራ የመጨረሻው ዋና ነገር ነው። ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር እኩል አይደለም ብሎ የሚክደውን የኢየሱስን የመስዋዕትነት ሞት የሚያቃልለውን የኢየሱስ ክርስቶስን ሰው መሆን የሚቃወመውን ነቅተን እንጠብቀው፡፡ 1ኛ ዮሐ 2፥22፡- ‹‹ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።››
#2 ይህ አስተማሪ ወንጌልን ነው የሚሰብከው? እንደ እግዚአብሔር ቃል የወንጌል ትርጓሜ የኢየሱስ ሞት መቀበር እና መነሳት መልካም ወሬ ነው(1 ቆሮ 15፥1-4)፡፡ መልካም ጥሩ ቢመስሉም ‹‹እግዚአብሔር ይወድሃል›› ‹‹እግዚአብሔር የተራቡትን እንድናበላ ይፈልጋል›› እና ‹‹እግዚአብሔር ባለጠጋ እንድትሆን ይፈልጋል›› የሚሉ አረፍተ ነገሮች ሙሉ የወንጌል መልዕክት አይደሉም፡፡ ጳውሎስ በገላቲያ 1፥7 አስጠንቅቆአል፡- ‹‹እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ እንጂ።›› ማንም ሰው ምንም አይነት የታወቀ ሰባኪ እግዚአብሔር የሰጠንን መልዕክት መለወጥ መብት የለውም፡፡ ገላ 1፥9፡- ‹‹አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።››
#3 ይህ አስተማሪ እግዚአብሔርን የሚያከብር ባሕሪ ይታይበታል? ስለ ሐሰተኛ አስተማሪዎች ይሁዳ 11 እንዲህ ይላል፡- ‹‹ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም ለበለዓም ስሕተት ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።›› በሌላ አባባል የሐሰተኛ አስተማሪ በትእቢት ተለይቶ ይተወቃል፤ (ቃየን የእግዚአብሔርን እቅድ ተቃወመ) ስስታምነት (በልአም ለገንዘብ ብሎ ተነበየ) አመጽ (የቆሬ ልጆች ራሳቸውን ከሙሴ በላይ ከፍ ማድረግ ፈለጉ) ኢየሱስ ክርስቶስ ከእነዚህ ሰዎች እንዲጠበቁ እና በፍሬያቸው እንደሚታወቁ ተናግሮአል፡፡ (ማቴ 7፡15-20)
ለተጨማሪ ጥናት በቤተክርስቲያን ውስጥ የስህተት አስተምሮዎችን ለመወጋት የተጻፉ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍትን እንደነዚህ ያሉትን ተመልከቱ ገላቲያ፤ 2ኛ ጴጥ፤ 1ኛ ዮሐ፤ 2ኛ ዮሐ፤ እና ይሁዳ፡፡ በአብዛኛው የሐሰተኛ ነብያትን ትንቢት ለይቶ ማወቅ አስቸጋሪ ነው፡፡ ሰይጣን ራሱን የብርሃን መልአክ እስኪመስል ራሱን ይለውጣል(2 ቆሮ 11:14) የእርሱ አገልጋዮች የጽድቅ አገልጋዮች መስለው ራሳቸውን ይለውጣሉ (2 ቆሮ 11:15)፡፡ ከእውነት ጋር በመቀራረብ ብቻ ማስመሰሉን ልንለየው እንችላለን፡፡
ምንጭ:- www.gotquestions.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ኢየሱስ ክርስቶሰ ሐሰተኛ ክርስቶሶችና ሐሰተኛ ነብያት እንደሚመጡና የተመረጡትን እንኳ ሊያስቱ እንደሚችሉ አስጠንቅቋል (ማቴ 24፥23-27፤ እንዲሁም 2 ጴጥ 3፥3 እና ይሁዳ 17-18). ከሐሰተኛ ልምምድ ከስህተት አስተምህሮ ራስህን የምትጠብቅበት ትልቁ መንገድ እውነትን ማወቅ ነው፡፡ አስመስሎ የተሰራውን ውሸት ለይቶ አውቆ ለመቃወም እውነተኛውን ማወቅ፡፡ ማንኛውም አማኝ እውነትን ‹‹በትክክል የያዘ›› (2 ጢሞ 2፥15) እና ቃሉን በጥንቃቄ የሚያጠና ሐሰተኛ አስተምህሮን ለይቶ ማወቅ ይችላል፡፡ ለምሳሌ በማቴ 3፥16-17 ያለውን የአባትነት (የእግዚአብሔርን) የልጅ (የኢየሱስ ክርስቶስን) እና የመንፈስ ቅዱስን ስራ ያነበበ ሰው ማንም የስላሴን ትምህርት ቢክድ ወዲያውኑ ጥያቄን ይጠይቃል፡፡ እንግዲያው የመጀመሪያው እርምጃ መጽሐፍ ቅዱስ በማጥናት ሁሉንም ትምህርት ቃሉ እንደሚለው መዳኘት ነው፡፡
ኢየሰስ እንዲህ ብሎአል ‹‹ዛፍ በፍሬው ይታወቃል›› (ማቴ 12፥33)። ፍሬን በሚመለከት ማንኛውም አስተማሪ የትምህርቱን ትክክለኝነት ለመመዘን ሊጠቅምባቸው የሚችልባቸው ሶስት መመዘኛዎች፡-
#1 ይህ አስተማሪ ስለ ኢየሱስ ምን አለ? በማቴ 16፥15-16 ኢየሱስ ‹‹ስለ እኔ ምን ትላላችሁ‹‹ ብሎ ጠየቀ፤ ጴጥሮስ ሲመልስ ‹‹አንተ የህያው የእግዚአብሔር ልጅ ነህ›› አለ፡፡ ጴጥሮስ ለዚህ መልሱ የተባረክህ ነህ ተባለ፡፡ በ 2ኛ ዮሐ 9 ይህን እናነባለን፡- ‹‹ ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት።›› በሌላ አባባል ኢየሱስ ክርስቶስና የእርሱ የመዋጀት ስራ የመጨረሻው ዋና ነገር ነው። ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር እኩል አይደለም ብሎ የሚክደውን የኢየሱስን የመስዋዕትነት ሞት የሚያቃልለውን የኢየሱስ ክርስቶስን ሰው መሆን የሚቃወመውን ነቅተን እንጠብቀው፡፡ 1ኛ ዮሐ 2፥22፡- ‹‹ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።››
#2 ይህ አስተማሪ ወንጌልን ነው የሚሰብከው? እንደ እግዚአብሔር ቃል የወንጌል ትርጓሜ የኢየሱስ ሞት መቀበር እና መነሳት መልካም ወሬ ነው(1 ቆሮ 15፥1-4)፡፡ መልካም ጥሩ ቢመስሉም ‹‹እግዚአብሔር ይወድሃል›› ‹‹እግዚአብሔር የተራቡትን እንድናበላ ይፈልጋል›› እና ‹‹እግዚአብሔር ባለጠጋ እንድትሆን ይፈልጋል›› የሚሉ አረፍተ ነገሮች ሙሉ የወንጌል መልዕክት አይደሉም፡፡ ጳውሎስ በገላቲያ 1፥7 አስጠንቅቆአል፡- ‹‹እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ እንጂ።›› ማንም ሰው ምንም አይነት የታወቀ ሰባኪ እግዚአብሔር የሰጠንን መልዕክት መለወጥ መብት የለውም፡፡ ገላ 1፥9፡- ‹‹አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።››
#3 ይህ አስተማሪ እግዚአብሔርን የሚያከብር ባሕሪ ይታይበታል? ስለ ሐሰተኛ አስተማሪዎች ይሁዳ 11 እንዲህ ይላል፡- ‹‹ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም ለበለዓም ስሕተት ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።›› በሌላ አባባል የሐሰተኛ አስተማሪ በትእቢት ተለይቶ ይተወቃል፤ (ቃየን የእግዚአብሔርን እቅድ ተቃወመ) ስስታምነት (በልአም ለገንዘብ ብሎ ተነበየ) አመጽ (የቆሬ ልጆች ራሳቸውን ከሙሴ በላይ ከፍ ማድረግ ፈለጉ) ኢየሱስ ክርስቶስ ከእነዚህ ሰዎች እንዲጠበቁ እና በፍሬያቸው እንደሚታወቁ ተናግሮአል፡፡ (ማቴ 7፡15-20)
ለተጨማሪ ጥናት በቤተክርስቲያን ውስጥ የስህተት አስተምሮዎችን ለመወጋት የተጻፉ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍትን እንደነዚህ ያሉትን ተመልከቱ ገላቲያ፤ 2ኛ ጴጥ፤ 1ኛ ዮሐ፤ 2ኛ ዮሐ፤ እና ይሁዳ፡፡ በአብዛኛው የሐሰተኛ ነብያትን ትንቢት ለይቶ ማወቅ አስቸጋሪ ነው፡፡ ሰይጣን ራሱን የብርሃን መልአክ እስኪመስል ራሱን ይለውጣል(2 ቆሮ 11:14) የእርሱ አገልጋዮች የጽድቅ አገልጋዮች መስለው ራሳቸውን ይለውጣሉ (2 ቆሮ 11:15)፡፡ ከእውነት ጋር በመቀራረብ ብቻ ማስመሰሉን ልንለየው እንችላለን፡፡
ምንጭ:- www.gotquestions.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤12👍3