ቅዱሳት መጻሕፍት
7.46K subscribers
1.36K photos
61 videos
332 files
802 links
በዚህ ቻናል

👉ቅዱሳት መጻሕፍት ይጠናሉ::
👉መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶች ይቀርባሉ::
👉 ለቅዱሳት መጽሐፍት ጥናት የሚያግዙ መጻሕፍት ይለቀቃሉ።

⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️

@Holy_scriptures
Download Telegram
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“ሐሰትን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን አያደርገውምን? የተናገረውንስ አይፈጽመውምን?”
ዘኍልቁ 23፥19



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
7🔥3👎1
Pilgrm's Progress
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-19

ይቀጥላል. . .


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1
ቅዱሳት መጻሕፍት
የቀጠለ... አራቱ ደስታችንን ሊጠብቁ የሚችሉ አመለካከቶች 3. መንፈሳዊ አሳብ - ፊልጵስዩስ 3 በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ጳውሎስ ወደ አሥራ አንድ ጊዜ ያህል «ነገር» የሚለውን ቃል ሲጠቀም ታገኛላችሁ። የአብዛኛዎቹ ሰዎች «አሳባቸው ምድራዊ» (3፡19) ለሆኑ ነገሮች ሲሆን፥ መንፈሳዊ ልብ ያላቸው ክርስቲያኖች ግን የሚጨነቁት ስለ ሰማያዊ ነገሮች መሆኑን ያሳየናል። «እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም…
የቀጠለ...


አራቱ ደስታችንን ሊጠብቁ የሚችሉ አመለካከቶች


4. የተጠበቀ ልብ - ፊልጵስዩስ 4


በእውነቱ ጭንቀት ስለአጋጣሚዎች፥ ስለሰዎች እንዲሁም ስለነገሮች የተሳሳተ አመለካከት (በአእምሮአችን) ሲጸነስ እና ትክክለኛ ያልሆነ ስሜት (በልባችን) ሲሰርፅ የሚፈጠር ነው። ስለዚህ፥ አንድ አሳብ፥ ማለትም በትሕትና ላይ የተመሠረተ አሳብ፥ እና መንፈሳዊ አሳብ ካለን፥ ለጭንቀት ያን ያህል ክብደት ልንሰጠው አይገባም። የሚያስፈልገን ነገር ቢኖር ጭንቀት ወደውስጣችን እንዳይገባ አእምሮአችንንና ልባችንን የሚጠብቅ መከላከያ ማግኘት ነው። ጳውሎስ ስለተጠበቀ አሳብ ሲያስረዳ

«አእምሮን ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል» (4፡7) ብሏል።

ጠበቀ የሚለው ወታደራዊ ቃል ነው፤ ይኸውም «ምሽግን ከአደጋ ለመከላከል ዘብ መቆምን» የሚያመለክት ነው። (እንደምናስታውሰው ጳውሎስ በታሠረበት ጊዜ ከአንድ ወታደር ጋር በሰንሰለት ተቆራኝቶ ነበር)።

ምዕራፍ 4 አማኝ በክርስቶስ ስላለው መንፈሳዊ ሀብቶች የሚያስረዳ ነው፤ እነርሱም የእግዚአብሔር ሰላም (4፡1-9)፥ የእግዚአብሔር ኃይል (4፡10-13)፥ እና የእግዚአብሔር እርዳታ (4፡14-23) ናቸው። እነዚህ ሁሉ ሀብቶች ካሉን ታዲያ ለምን እንጨነቃለን? የሚጠብቀን የእግዚአብሔር ሰላም (4፡7) እንዲሁም የሚመራን የሰላም አምላክ (4፡9) አለን። የእግዚአብሔር ሰላም ወደ እኛ የሚመጣው ትክክለኛ የሆነ ጸሎት ስንለማመድ (4፡6-7)፥ ትክክለኛ የሆነ አስተሳሰብ ስናራምድ (4፡8)፥ እና ትክክለኛ የሆነ ኑሮን ስንኖር (4፡9) ነው። ይህም በጭንቀት ሁሉ ላይ ድል የሚሰጠን የእግዚአብሔር ምሥጢር ነው።




ምንጭ፦ ዋረን ደብልዩ ዌርዝ ቢ፤ ደስተኛ ሁን፤ የፊልጵስዩስ መልእክት ፤ ገጽ 8-9




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
3👏1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
5
The_Expositors_Bible_Commentary_Old_&_New_Testament_12_volumes.pdf
103.5 MB
THE EXPOSITOR'S BIBLE COMMENTARY
with The New International Version of The Holy Bible

General Editor: FRANK E. GAEBELEIN
Associate Editor: J. D. DOUGLAS
Consulting Editors, Old Testament: WALTER C. KAISER, JR. BRUCE K. WALTKE
Consulting Editors, New Testament: JAMES MONTGOMERY BOICE, MERRILL C.TENNEY
Manuscript Editor: GERARD H. TERPSTRA


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።”
ሮሜ 9፥16



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🥰76
Pilgrm's progress
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-20

ይቀጥላል. . .


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
#እራሳችንን_እንመርምር

የዘውትር ውሎአችን እና የቆምንበት ሥፍራ ምን ይመስላል? ቃሉና ድምጹ ያለበት? በማስተዋል የተሞላ ወይስ በእልከኝነት የደደረ? ቃሉን ለመብላት ፍላጎታችን የበረታ ነው ወይስ የእግዚአብሔር ቃል ትኩረት የማንሰጠው ነገር ከሆነ ሰንብቷል?


“በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎችና አለቆቻቸው እርሱንና በየሰንበቱ የሚነበቡትን የነቢያትን ድምፆች ስላላወቁ በፍርዳቸው ፈጽመዋልና፤”
ሐዋርያት 13፥27



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍42
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“ዛሬ ድምፁን ብትሰሙት፥ አባቶቻችሁ እኔን የፈተኑበት የመረመሩበትም አርባ ዓመትም ሥራዬን ያዩበት በምድረ በዳ በፈተና ቀን በማስመረር እንደ ሆነ፥ ልባችሁን እልከኛ አታድርጉ።”
ዕብራውያን 3፥8-9



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤‍🔥44👍2
Pilgrm's progress
NigusseDenano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-21 (የመጨረሻ ክፍል)


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
ቅዱሳት መጻሕፍት
#እምነት                  ክፍል-9 እምነት እና ሥራ በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ሰው የሚድነው ወይም የሚጸድቀው በእምነት እንጂ በሥራ እንዳልሆነ እርግጥ ነው፤ ይህ በእምነት የመጽደቅ ጉዳይም በሰው ዘንድ ሳይሆን በእግዚአብሔር ዘንድ የሚታየው ነው፡፡ በሮሜ 4፥1‐8 የምናገኘው የእግዚአብሔር ቃል ይህን የሚያረጋግጥ ነው፤ በቊ.1 ላይ «በሥጋ አባታችን የሆነ አብርሃም ምን አገኘ እንላለን?…
#እምነት


                 ክፍል-10


እምነት እና ሥራ


እግዚአብሔር ይህ እምነት እውነተኛ መሆን አለመሆኑን በራሱ አምላካዊ እውቀት ያውቃል፤ ሰው ግን ይህን የሚያውቀው ሥራውን አይቶ ነው፤ እዚህ ላይ የተጠቀሰው «እምነት አለኝ» ባዩ ሰው ደግሞ ሥራ እንደሌለው ታውቋል፤ ስለዚህ በቊ.17 ላይ «ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው» ተብሏል፡፡ በእግዚአብሔር ዘንድ እውነተኛ እንደሆነ የሚታወቅ እምነት ግን ሥራ የሌለው ሊሆን አይችልም፤ በጊዜው ባይገለጥ እንኳ እግዚአብሔር ጽድቅ አድርጎ የቈጠረው እምነት ከሆነ በሥራ መገለጡ አይቀርም፡፡ ያን ጊዜም በሰው ዘንድ ይታያል፤ ስለዚህ በቊ.18 ላይ እንደተጠቀሰው «አንድ ሰው አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል» ተብሎ በሁለት ሰዎች መካከል በዚህ ጉዳይ ሊባል የሚችለው ነገር ተነግሮናል፤ እነዚህ ሁለት ሰዎች አንዱ እምነት አለኝ የሚለው ሰው ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ያለውና እምነቱን በሥራው ማሳየት የሚችለው ሰው ነው፤ እየተናገረ ያለውም ይህ እምነቱን በሥራው ማሳየት የሚችለው ሰው ነው፡፡ «እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ» በሚለው አገላለጽም ሥራ እውነተኛ እምነት በሰው ዘንድ ወይም ፊት የሚገለጥበት ማሳያ መሆኑን እንረዳለን፤ ይህ እምነቱን በሥራው ማሳየት የሚችለው ሰው ሥራ የሌለው እምነት ያለውን ሰው እንዲህ እያለ ይወቅሰዋል፤

«እግዚአብሔር አንድ እንደሆነ አንተ ታምናለህ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል፡፡» ይለዋል (ቊ.19)፡፡ በዚህ ቃል ውስጥ ሥራ የሌለው እምነት ያለው ሰው እምነቱ የተነጻጸረው ከአጋንንት እምነት ጋር መሆኑ ሰውየው የዳነ ሰው እንዳልሆነ ያሳያል፤ ምክንያቱም መዳን በእምነት ነው ሲባል በእውነተኛ እምነት እንጂ እንደ አጋንንት እምነት ባለ በዚህ ዓይነት እምነት አይደለም፡፡ በሌላ አገላለጽ "የአጋንንት እምነት" የሚባል አይነት እምነት አለ ማለት ነው። እግዚአብሔር ከዚህ አይነቱ እምነት ይጠብቀን!

በመቀጠልም ለዚህ አፋዊ እምነት ላለው ሰው የአብርሃም እምነትና ሥራ በማስረጃነት ቀርቦለታል፤ «አንተ ከንቱ ሰው እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን? አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን? እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደነበረ በሥራም እምነት እንደተፈጸመ ትመለከታለህን? መጽሐፍም አብርሃም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ፡፡» ይላል (ቊ.20‐23)፡፡ በዚህ ክፍል አብርሃም ልጁን በመሠዊያው ላይ ማቅረቡ የአብርሃም ሥራ ሆኖ ቀርቧል፤ በዚህም ሥራ የአብርሃም እምነት እንደተፈጸመ ወይም ፍጹም እንደተደረገ(ቊ.22 አ.መ.ት.) ተገልጧል፤ ከዘፍ.15፡4‐6 እንደምንረዳው ደግሞ «አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት» የተባለው እግዚአብሔር ለአብርሃም ከጉልበቱ የሚወጣው እንደሚወርሰው በተናገረውና የሰማይ ከዋክብትን አሳይቶ «ዘርህም እንደዚሁ ይሆናል» ባለው ጊዜ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ይስሐቅን በመሠዊያ ላይ እስከሚያቀርብበት ጊዜ ድረስ ብዙ ዓመታት ተቈጥረዋል፤ በ86 ዓመቱ እስማኤልን ወልዷል(ዘፍ.16፡16)፤ ከ13 ዓመታት በኋላ በ99 ዓመቱ ራሱ አብርሃምና ልጁ እስማኤልም ተገርዘዋል(ዘፍ 17፡24‐25)፤ በ100 ዓመቱ ይስሐቅን ወልዷል(ዘፍ.21፡5)፤ ከዚያም በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀምጧል(ዘፍ.21፡34)፤ እንግዲህ ልጁ ይስሐቅን በመሠዊያ ላይ ያቀረበው ከዚህ ሁሉ በኋላ ይስሐቅ ካደገ በኋላ እንደሆነ እንረዳለን፤ በዚህ ጊዜ አብርሃም በሥራም እንደጸደቀ ተነግሮናል፤ አብርሃም በእግዚአብሔር ዘንድ የጸደቀው ግን «ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል፣ ዘርህ እንደዚሁ ይሆናል» የሚለው የተስፋ ቃል በተሰጠው ጊዜ ማለትም ይስሐቅ ገና ባልነበረበት ጊዜ ነው(ሮሜ 4፥18)፡፡ ያን ጊዜ በእግዚአብሔር ስላመነ ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት፡፡ ከብዙ ዓመታት በኋላ ደግሞ ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራም ጸደቀ፤ ይህም ማለት በሰው ዘንድ ታየ ተረጋገጠ ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ግን ለአብርሃም ጽድቅን ለመቊጠር ልጁ ይስሐቅን በመሠዊያ ላይ እስኪያቀርብ ድረስ መጠበቅ አላስፈለገውም፤ አብርሃም ባመነ ጊዜ እምነቱን ጽድቅ አድርጎ ቈጥሮለታል፡፡



ይቀጥላል...



ምንጭ፦ 1bible.page




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
6👍2
መልእክተ ይሁዳ.pdf
985 KB
👉ርዕስ፦መልእክተ ይሁዳ
አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠ ሃይማኖት መጋደል
ጸሐፊ፦ ዘላለም መንግሥቱ


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍31
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“በጠበበው በር ለመግባት ተጋደሉ፤ እላችኋለሁና፥ ብዙዎች ሊገቡ ይፈልጋሉ አይችሉምም።”
ሉቃስ 13፥24



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
8🥰1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
4
ትንቢተ_ዳንኤል_የጥናት_መምሪያና_ማብራሪያ.pdf
8 MB
👉ርዕስ፦ ትንቢተ ዳንኤል የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣
በትምህርተ መለኮት ማስፋፊያ (ት.መ.ማ) መልክ የተዘጋጀ
ጸሐፊ፦ ቲም ፌሎስ
🖨አሳታሚ፦ ኤስ.አይ.ኤም


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
14
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥”
ኤፌሶን 5፥1


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
9🔥1
በእግዚአብሔር ፊት ማን ሊቆም ይችላል?


አቤቱ፥ በድንኳንህ ውስጥ ማን ያድራል? በተቀደሰውም ተራራህ ማን ይኖራል?

በቅንነት የሚሄድ፥
Those who lead blameless lives

ጽድቅንም የሚያደርግ፥
do what is right

በልቡም እውነትን የሚናገር።
speaking the truth from sincere hearts.

በአንደበቱ የማይሸነግል፥
Those who refuse to slander others

በባልንጀራው ላይ ክፋትን የማያደርግ፥
Those who refuse to harm their neighbors

ዘመዶቹንም የማይሰድብ።
Those who refuse to speak evil of their friends.

ኃጢአተኛ በፊቱ የተናቀ፥
Those who despise persistent sinners

እግዚአብሔርንም የሚፈሩትን የሚያከብር፥
honor the faithful followers of the Lord

ለባልንጀራው የሚምል የማይከዳም።
keep their promises even when it hurts.

ገንዘቡን በአራጣ የማያበድር፥
Those who do not charge interest on the money they lend

በንጹሑ ላይ መማለጃን የማይቀበል።
who refuse to accept bribes to testify against the innocent.



እንዲህ የሚያደርግ ለዘላለም አይታወክም።
Such people will stand firm forever.



ምንጭ:- መዝሙር 15
             Psalms 15 (NLT)




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
17🔥1
Types_of_Fallacies_From_Hurley_Patrick_Introduction_to_Logic_book.pdf
1017.4 KB
ይህ "Types of Fallacy" ወይንም የተፋልሶ ዓይነቶች ከ "PATRICK J. HURLEY" "A Concise Introduction to Logic" ከሚለው መጽሐፍ የተወሰደ ነው። ዓላማውም ለእቅበተ እምነት ሥራ ፍላጎት ላላቸው እንዲሆን የተለጠፈ ነው። ሙሉው መጽሐፍ የሚፈልግ ካለ ይለቀቃል።



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
9
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ።”
ገላትያ 1፥4

                

ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥1
A Concise Introduction to Logic, 12th Edition.pdf
45.3 MB
Author: - PATRICK J. HURLEY
Title: - A Concise Introduction to Logic, 12th Edition Edition
Page no. :- 738

              

ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2👏1