ቅዱሳት መጻሕፍት
7.45K subscribers
1.36K photos
61 videos
332 files
802 links
በዚህ ቻናል

👉ቅዱሳት መጻሕፍት ይጠናሉ::
👉መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶች ይቀርባሉ::
👉 ለቅዱሳት መጽሐፍት ጥናት የሚያግዙ መጻሕፍት ይለቀቃሉ።

⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️

@Holy_scriptures
Download Telegram
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና፤ ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክበዋል።”
ማቴዎስ 16፥27



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
5👏1
Pilgrm's progress
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-5

ይቀጥላል. . .


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1
Audio
👉ርዕስ፦ ከተማዋ
በባይብል ፕሮጀክት፣ በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“ሁላችን እንሞታለን፥ በምድርም ላይ እንደ ፈሰሰና እንደማይመለስ ውኃ ነን፤ እግዚአብሔርም የነፍስን ጥፋት አይወድድም፥ ነገር ግን የተጣለ ሰው ፈጽሞ እንዳይጠፋ በምክሩ ያስባል።”
2ኛ ሳሙኤል 14፥14



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🥰65👍2
Pilgrm's Progress
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-6

ይቀጥላል. . .


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
3
#በዓለ_ኀምሳ

“ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ፥ ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው።”
ሐዋርያት 2፥2




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥72
#እራሳችንን_እንመርምር



ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ያለን ኅብረት እንዴት ነው? የሰላም? የማሳዘን? የማስመረር? እስቲ እራሳችንን እንመርምር


“እነርሱ ግን ዐመፁ ቅዱስ መንፈሱንም አስመረሩ፤ ስለዚህ ተመልሶ ጠላት ሆናቸው፥ እርሱም ተዋጋቸው።”
ኢሳይያስ 63፥10


“ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።”
ኤፌሶን 4፥30




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
13🙏2👍1
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“መንፈስን አታጥፉ፤” (1ኛ ተሰሎንቄ 5፥19)



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
7
Pilgrim's Progress
Niusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-7

ይቀጥላል. . .


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ጰራቅሊጦስ

ዛሬው ቀን መንፈስ ቅዱስ የወረደበት በዓለ ኀምሳ ነው። በቅዱሳት መጸሕፍት መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ ተብሎ ተገልጿል። ጰራቅሊጦስ (ግሪክ፡ παράκλητος፣ ላቲን፡ ጰራቅሊጦስ) ጠበቃ ወይም ረዳት ማለት ነው። በክርስትና ውስጥ፣ “ጰራቅሊጦስ” የሚለው ቃል በአብዛኛው የሚያመለክተው መንፈስ ቅዱስን ነው። ጰራቅሊጦስ የመጣው ከኮይኔ የግሪክ ቃል ነው παράκλητος (paráklētos)። ይህ ስያሜ የሁለት ጥምር ቃል ውህደት ነው። “ፓራ” (በጎን/ጎን) እና “ካሌይን” ("to call" ወይም ለመጥራት)። በመጀመሪያ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዮሐንስ 14፥16 ይገኛል።
በአጠቃላይ በአዲስ ኪዳን 5 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን 4 ጊዜ በዮሐንስ ወንጌል(14፥16፤ 14፥26፤ 15፥26፤ 16፥7) አንድ ጊዜ ደግሞ በ1ኛ ዮሐንስ መልእክት (2፥1) ውስጥ ይገኛል። በ1ኛ ዮሐንስ ያለው ቃል የሚናገረው ስለጌታችን እና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።


ምንጭ፦ lsj.gr/wiki/paracletus



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
11
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።”
2ኛ ቆሮ 1፥22



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
9🔥2
Pligrim's Progress
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-8

ይቀጥላል. . .


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
የሉቃስ ወንጌል መክፈቻ.pdf
5.5 MB
ርዕስ፦ የሉቃስ ወንጌል መክፈቻ


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
4❤‍🔥3
.       ──•◈•─────•◈•─
                          የዕለቱ ጥቅስ
        ──•◈•─────•◈•─
“ይህ ሕዝብ ወይም ነቢይ ወይም ካህን፦ የእግዚአብሔር ሸክም ምንድር ነው? ብሎ ቢጠይቅህ፥ አንተ፦ ሸክሙ እናንተ ናችሁ፥ እጥላችሁማለህ፥ ይላል እግዚአብሔር ትላቸዋለህ።”
ኤርምያስ 23፥33



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2👏1🙏1
Pilgrim's Progress
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ

📔ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
👤ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን
👉ክፍል-9

ይቀጥላል. . .


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
ርኅሩኅ ሁን.pdf
5.4 MB
👉ርዕስ፦ ርኅሩኅ ሁን
ሉቃስ ምዕራፍ 1-13
አዳኙን ወደ መምሰል በበለጠ እንድናድግ የቀረበ ጥሪ
✍️ጸሐፊ፦ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ
🗣ትርጉም፦ ግርማዊ
✏️እርማት፦ ዓለማየሁ ማሞ


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
5🔥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1
የበረታህ ሁን.pdf
4.8 MB
👉ርዕስ፦ የበረታህ ሁን
ሉቃስ ምዕራፍ 14-24
የክርስቶስን ምሳሌነት ተከተል
✍️ጸሐፊ፦ ዋረን ደብልዩ ዌርዝቢ
🗣ትርጉም፦ ግርማዊ
✏️እርማት፦ ዓለማየሁ ማሞ


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍74🔥1