ምሉእ ሕይወት.pdf
108.8 MB
ምሉእ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ
አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ዋና አርታኢ፦ DONALD C. STAMPS
ተባባሪ አርታኢ፦ J. WESLEY ADAMS
LIFE PUBLISHERS INTERNATIONAL
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ዋና አርታኢ፦ DONALD C. STAMPS
ተባባሪ አርታኢ፦ J. WESLEY ADAMS
LIFE PUBLISHERS INTERNATIONAL
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤23🥰3
#እራሳችንን_እንመርምር
አማኝ ክርስቲያን ስንሆን በተለይ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በቤተክርስቲያን ስንኖር እና ስናገለግል ከሰው የምናገኘውን ጥቅም የምናሰላና ከሰው እጅ ያለውን ለመንጠቅ የምንቋምጥ ከሆነ ምንኛ ምስኪን ነን? እንዴትስ መልእክታችን የተዛባ ነው?
“ሙሴም እጅግ ተቈጣ፥ እግዚአብሔርንም፦ ወደ ቍርባናቸው አትመልከት፤ እኔ ከእነርሱ አንድ አህያ ስንኳ አልወሰድሁም፥ ከእነርሱም አንድ ሰው አልበደልሁም አለው።”
ዘኍልቁ 16፥15
“እነሆኝ በእግዚአብሔርና እርሱ በቀባው ፊት መስክሩብኝ የማንን በሬ ወሰድሁ? የማንንስ አህያ ወሰድሁ? ማንንስ ሸነገልሁ? በማንስ ላይ ግፍ አደረግሁ? ዓይኖቼንስ ለማሳወር ከማን ጋር እጅ ጉቦ ተቀበልሁ? እኔም እመልስላችኋለሁ።”
1ኛ ሳሙኤል 12፥3
“ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤”
ሐዋርያት 20፥33
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
አማኝ ክርስቲያን ስንሆን በተለይ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በቤተክርስቲያን ስንኖር እና ስናገለግል ከሰው የምናገኘውን ጥቅም የምናሰላና ከሰው እጅ ያለውን ለመንጠቅ የምንቋምጥ ከሆነ ምንኛ ምስኪን ነን? እንዴትስ መልእክታችን የተዛባ ነው?
“ሙሴም እጅግ ተቈጣ፥ እግዚአብሔርንም፦ ወደ ቍርባናቸው አትመልከት፤ እኔ ከእነርሱ አንድ አህያ ስንኳ አልወሰድሁም፥ ከእነርሱም አንድ ሰው አልበደልሁም አለው።”
ዘኍልቁ 16፥15
“እነሆኝ በእግዚአብሔርና እርሱ በቀባው ፊት መስክሩብኝ የማንን በሬ ወሰድሁ? የማንንስ አህያ ወሰድሁ? ማንንስ ሸነገልሁ? በማንስ ላይ ግፍ አደረግሁ? ዓይኖቼንስ ለማሳወር ከማን ጋር እጅ ጉቦ ተቀበልሁ? እኔም እመልስላችኋለሁ።”
1ኛ ሳሙኤል 12፥3
“ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤”
ሐዋርያት 20፥33
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ያን መንፈስም፥ በጸጋው ጸድቀን በዘላለም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንድንሆን፥ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ላይ አትርፎ አፈሰሰው።”
ቲቶ 3፥6-7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ያን መንፈስም፥ በጸጋው ጸድቀን በዘላለም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንድንሆን፥ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ላይ አትርፎ አፈሰሰው።”
ቲቶ 3፥6-7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8
ጰራቅሊጦስ.pdf
2.1 MB
❤7👍2👏1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አምላክህን መፍራትህ መጽናናትህ፥ የቅንነትህም መንገድ ተስፋህ አይደለምን?”
ኢዮብ 4፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አምላክህን መፍራትህ መጽናናትህ፥ የቅንነትህም መንገድ ተስፋህ አይደለምን?”
ኢዮብ 4፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥5❤3
Pligrem
Nigusse Denano
🥰2❤1👏1
ቅዱሳት መጻሕፍት
#በዓለ_ኀምሳ #ጰራቅሊጦስ የቀጠለ... ሐ. መንፈስ ቅዱስ አማኞችን ለአገልግሎትና ለምስክርነት የሚያስታጥቅ የአገልግሎት ብርትት ነው፡፡ ይህ የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በመንፈስ ቅዱስ ከመጠመቅ ወይም በመንፈስ ቅዱስ ከመሞላት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ ስንጠመቅ፣ ለክርስቶስ ለመመስከር እንዲሁም በቤተ ክርስቲያንና በዓለም ፊት ውጤታማ ሥራ ለመሥራት የሚያስችለንን ኀይል እንቀበላለን (ሐሥ…
#በዓለ_ኀምሳ
#ጰራቅሊጦስ
የቀጠለ...
መንፈስ ቅዱስ በታሪክ ውስጥ
በዘመናችን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ምስባኮች ላይ መንፈስ ቅዱስ የሚለው ስም መጥራት የተለመደ ቢሆንም፣ ሕዝበ ክርስትያኑ ስለ መንፈስ ቅዱስ ማንነት ጠንቅቆ ያውቃል ለማለት አስቸጋሪ ይመስላል። መንፈስ ቅዱስን አስመልክቶ ግልጽ አስተምህሮ ያለም አይመስልም። ለአንዳንዶች መንፈስ ቅዱስ ተአምራት ማድረጊያ ኀይል፣ እንዲሁም በጨርቅ ተደርጎ እና በጠርሙስ ታሽጎ የሚወሰድ ትንግርት መፍጠሪያ ሲሆን፣ ለሌሎች ደግሞ ማነቃቂያ እና ተሃድሶ የሚያመጣ እሳት ወዘተ. ነው።
የክርስትና እምነት መሠረት የአሓዱ ሥሉስ አምላክ አምልኮ መሆኑ እሙን ነው። መንፈስ ቅዱስ ደግሞ የዚህ አሓዱ ሥሉስ አምላክ አንዱ አካል ነው። ይሁን እንጂ የማንነቱን ያህል በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ተገቢውን ስፍራ አልተሰጠውም፣ አሊያም ብዙዎች በመንፈስ ቅዱስ ስም ብዙ አስደንጋጭ እና አስነዋሪ ነገሮችን ፈጽመዋል። በዚህች አጭር መጣጥፍ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ የነበረውን ሚና፣ በተለያዩ ዘመናት በመንፈስ ቅዱስ አስተምህሮ እና ልምምድ ላይ የተነሡ የተለያዩ ኑፋቄዎችን በወፍ በረር ተመልክተን፣ በዘመናችን ያሉትን በመንፈስ ቅዱስ ስም የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች በእግዚአብሔር ቃል እንገመግማለን።
በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በእግዚአብሔር አብ እና በእግዚአብሔር ወልድ አስተምህሮዎች ዙሪያ ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠ እና ብዙ ውይይቶች የተካሄዱባቸው መሆኑ ግልጽ ነው። በደፈናው ለተመለከተው የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አስተምህሮ በቤተ ክርስቲያን ጉባኤዎች እና ታሪክ የተዘነጋ ይመስላል። ይሁን እንጂ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ስለ እግዚአብሔር ወልድ የተለያዩ ጉባኤዎችን ሲያካሄዱ፣ አጽንዖት ሰጥተውትም ባይሆን በእግረ መንገዳቸው የመንፈስ ቅዱስ አስተምህሮን ነካክተው ዐልፈዋል።
ቅድመ ኒቂያ ዘመን
በቅድመ ኒቂያ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ከሆኑት ከአሌክሳንድሪያው ቀሌመንጦስ እና ከአንጾኪያው ቴዎፍሎስ ጽሑፎች መረዳት እንደሚቻለው የእግዚአብሔር አብን፣ የእግዚአብሔር ወልድን እና የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን መለኮትነት የተረዱ መሆናቸውን መመልከት ይቻላል። እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድ እና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በአካል ሦስትነታቸው፣ እንዲህ በባሕርይ አንድነታቸውን ለማሳየት “ሥላሴ” የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀመው በቅድመ ኒቂያ ዘመን የኖረው ጠርጠሉስ (ተርቱልያን) የተባለ የቤተ ክርስቲያን አባት ነው። ጠርጠሉስ በዚህ ቃል አማካይነት የክርስትና እምነት የአሓዱ አምላክ አምልኮት እንጂ የብዝኀ አምላክ አምልኮ አለመሆኑን አሳይቷል።
ይቀጥላል...
ምንጭ:- hintset.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ጰራቅሊጦስ
የቀጠለ...
መንፈስ ቅዱስ በታሪክ ውስጥ
በዘመናችን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ምስባኮች ላይ መንፈስ ቅዱስ የሚለው ስም መጥራት የተለመደ ቢሆንም፣ ሕዝበ ክርስትያኑ ስለ መንፈስ ቅዱስ ማንነት ጠንቅቆ ያውቃል ለማለት አስቸጋሪ ይመስላል። መንፈስ ቅዱስን አስመልክቶ ግልጽ አስተምህሮ ያለም አይመስልም። ለአንዳንዶች መንፈስ ቅዱስ ተአምራት ማድረጊያ ኀይል፣ እንዲሁም በጨርቅ ተደርጎ እና በጠርሙስ ታሽጎ የሚወሰድ ትንግርት መፍጠሪያ ሲሆን፣ ለሌሎች ደግሞ ማነቃቂያ እና ተሃድሶ የሚያመጣ እሳት ወዘተ. ነው።
የክርስትና እምነት መሠረት የአሓዱ ሥሉስ አምላክ አምልኮ መሆኑ እሙን ነው። መንፈስ ቅዱስ ደግሞ የዚህ አሓዱ ሥሉስ አምላክ አንዱ አካል ነው። ይሁን እንጂ የማንነቱን ያህል በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ተገቢውን ስፍራ አልተሰጠውም፣ አሊያም ብዙዎች በመንፈስ ቅዱስ ስም ብዙ አስደንጋጭ እና አስነዋሪ ነገሮችን ፈጽመዋል። በዚህች አጭር መጣጥፍ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ የነበረውን ሚና፣ በተለያዩ ዘመናት በመንፈስ ቅዱስ አስተምህሮ እና ልምምድ ላይ የተነሡ የተለያዩ ኑፋቄዎችን በወፍ በረር ተመልክተን፣ በዘመናችን ያሉትን በመንፈስ ቅዱስ ስም የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች በእግዚአብሔር ቃል እንገመግማለን።
በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በእግዚአብሔር አብ እና በእግዚአብሔር ወልድ አስተምህሮዎች ዙሪያ ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠ እና ብዙ ውይይቶች የተካሄዱባቸው መሆኑ ግልጽ ነው። በደፈናው ለተመለከተው የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አስተምህሮ በቤተ ክርስቲያን ጉባኤዎች እና ታሪክ የተዘነጋ ይመስላል። ይሁን እንጂ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ስለ እግዚአብሔር ወልድ የተለያዩ ጉባኤዎችን ሲያካሄዱ፣ አጽንዖት ሰጥተውትም ባይሆን በእግረ መንገዳቸው የመንፈስ ቅዱስ አስተምህሮን ነካክተው ዐልፈዋል።
ቅድመ ኒቂያ ዘመን
በቅድመ ኒቂያ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ከሆኑት ከአሌክሳንድሪያው ቀሌመንጦስ እና ከአንጾኪያው ቴዎፍሎስ ጽሑፎች መረዳት እንደሚቻለው የእግዚአብሔር አብን፣ የእግዚአብሔር ወልድን እና የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን መለኮትነት የተረዱ መሆናቸውን መመልከት ይቻላል። እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድ እና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በአካል ሦስትነታቸው፣ እንዲህ በባሕርይ አንድነታቸውን ለማሳየት “ሥላሴ” የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀመው በቅድመ ኒቂያ ዘመን የኖረው ጠርጠሉስ (ተርቱልያን) የተባለ የቤተ ክርስቲያን አባት ነው። ጠርጠሉስ በዚህ ቃል አማካይነት የክርስትና እምነት የአሓዱ አምላክ አምልኮት እንጂ የብዝኀ አምላክ አምልኮ አለመሆኑን አሳይቷል።
ይቀጥላል...
ምንጭ:- hintset.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥4
#እንወያይ
#በዓለ_ኀምሳ
ከከቤተክርስቲያን አባቶች አንዱ ቅዱስ ኢራኔዎስ (የፖሊካርፕ ደቀ መዝሙር ነው። ፖሊካርፕ ደግሞ የሐዋርያው ዮሐንስ ደቀ መዝሙር ነው) ስለ ቤተክርስቲያን እና መንፈስ ቅዱስ ትስስር የሚከተለውን ብሏል። በአሁን ዘመን ያለቺውን ቤተክርስቲያን እንዴት ታዩያታላችሁ? እስቲ እንወያይበት።
"
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#በዓለ_ኀምሳ
ከከቤተክርስቲያን አባቶች አንዱ ቅዱስ ኢራኔዎስ (የፖሊካርፕ ደቀ መዝሙር ነው። ፖሊካርፕ ደግሞ የሐዋርያው ዮሐንስ ደቀ መዝሙር ነው) ስለ ቤተክርስቲያን እና መንፈስ ቅዱስ ትስስር የሚከተለውን ብሏል። በአሁን ዘመን ያለቺውን ቤተክርስቲያን እንዴት ታዩያታላችሁ? እስቲ እንወያይበት።
"
ቤተ ክርስቲያን ባለችበት የእግዚአብሔር መንፈስ አለ የእግዚአብሔርም መንፈስ ባለበት ቤተ ክርስቲያንና ፀጋ ሁሉ አሉ።"ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤11
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን።”
ያዕቆብ 1፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን።”
ያዕቆብ 1፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍4
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ሕዝቅኤል 36
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ከአሕዛብም መካከል አወጣችኋለሁ ከየአገሩም ሁሉ እሰበስባችኋለሁ ወደ ገዛ ምድራችሁም አመጣችኋለሁ።
²⁵ ጥሩ ውኃንም እረጭባችኋለሁ እናንተም ትጠራላችሁ፥ ከርኵሰታችሁም ሁሉ ከጣዖቶቻችሁም ሁሉ አጠራችኋለሁ።
²⁶ አዲስም ልብ እሰጣችኋለሁ አዲስም መንፈስ በውስጣችሁ አኖራለሁ፤ የድንጋዩንም ልብ ከሥጋችሁ አወጣለሁ የሥጋንም ልብ እሰጣችኋለሁ።
²⁷ መንፈሴንም በውስጣችሁ አኖራለሁ በትእዛዜም አስሄዳችኋለሁ፥ ፍርዴንም ትጠብቃላችሁ ታደርጉትማላችሁ።
²⁸ ለአባቶቻችሁም በሰጠኋት ምድር ትኖራላችሁ፤ ሕዝብም ትሆኑኛላችሁ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ።
²⁹ ከርኵሰታችሁም ሁሉ አድናችኋለሁ፤ እህልንም እጠራዋለሁ አበዛውማለሁ ራብንም አላመጣባችሁም።
³⁰ ደግሞም የራብን ስድብ ከአሕዛብ ዘንድ እንዳትሸከሙ የዛፍን ፍሬና የእርሻውን ቡቃያ አበዛለሁ።
³¹ ክፉውን መንገዳችሁንና መልካም ያይደለውን ሥራችሁንም ታስባላችሁ፥ ስለ በደላችሁና ስለ ርኵሰታችሁም ራሳችሁን ትጸየፋላችሁ።
³² ይህን የሠራሁ ስለ እናንተ እንዳይደለ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለ መንገዳችሁ እፈሩና ተዋረዱ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሕዝቅኤል 36
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ከአሕዛብም መካከል አወጣችኋለሁ ከየአገሩም ሁሉ እሰበስባችኋለሁ ወደ ገዛ ምድራችሁም አመጣችኋለሁ።
²⁵ ጥሩ ውኃንም እረጭባችኋለሁ እናንተም ትጠራላችሁ፥ ከርኵሰታችሁም ሁሉ ከጣዖቶቻችሁም ሁሉ አጠራችኋለሁ።
²⁶ አዲስም ልብ እሰጣችኋለሁ አዲስም መንፈስ በውስጣችሁ አኖራለሁ፤ የድንጋዩንም ልብ ከሥጋችሁ አወጣለሁ የሥጋንም ልብ እሰጣችኋለሁ።
²⁷ መንፈሴንም በውስጣችሁ አኖራለሁ በትእዛዜም አስሄዳችኋለሁ፥ ፍርዴንም ትጠብቃላችሁ ታደርጉትማላችሁ።
²⁸ ለአባቶቻችሁም በሰጠኋት ምድር ትኖራላችሁ፤ ሕዝብም ትሆኑኛላችሁ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ።
²⁹ ከርኵሰታችሁም ሁሉ አድናችኋለሁ፤ እህልንም እጠራዋለሁ አበዛውማለሁ ራብንም አላመጣባችሁም።
³⁰ ደግሞም የራብን ስድብ ከአሕዛብ ዘንድ እንዳትሸከሙ የዛፍን ፍሬና የእርሻውን ቡቃያ አበዛለሁ።
³¹ ክፉውን መንገዳችሁንና መልካም ያይደለውን ሥራችሁንም ታስባላችሁ፥ ስለ በደላችሁና ስለ ርኵሰታችሁም ራሳችሁን ትጸየፋላችሁ።
³² ይህን የሠራሁ ስለ እናንተ እንዳይደለ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለ መንገዳችሁ እፈሩና ተዋረዱ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤11🙏6
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“በተጠማ ላይ ውኃን በደረቅም መሬት ላይ ፈሳሾችን አፈስሳለሁና፤ መንፈሴን በዘርህ ላይ በረከቴንም በልጆችህ ላይ አፈስሳለሁ፥”
ኢሳይያስ 44፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“በተጠማ ላይ ውኃን በደረቅም መሬት ላይ ፈሳሾችን አፈስሳለሁና፤ መንፈሴን በዘርህ ላይ በረከቴንም በልጆችህ ላይ አፈስሳለሁ፥”
ኢሳይያስ 44፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8🔥1
ቅዱሳት መጻሕፍት
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት
#ኢየሩሳሌም
ኢየሩሳሌም በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ማእከላዊ እና የተቀደሰ ቦታን ይዛለች፣ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ታሪካዊ፣ መንፈሳዊ እና ትንቢታዊ ማዕከል ነች። ከተማዋ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከ800 ጊዜ በላይ የተጠቀሰች ሲሆን በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ታሪክ ውስጥ በጣም ወሳኝ ለሆኑት ለብዙ ክንውኖች መነሻ ሆና ታገለግላለች።
ሀ. አብርሃም እና መልከ ጼዴቅ (ዘፍጥረት 14፥18-20)
ኢየሩሳሌም የሳሌም የሚባለው ቦታ እንደሆነች ይታመናል፣ የሳሌም ንጉሥ መልከ ጼዴቅ፣ የልዑል እግዚአብሔር ካህን፣ አብራምን (አብርሃምን) የባረከበት ቦታ ነው። ይህ ገጠመኝ ለክርስቶስ ክህነት ጥላ ነበር።
ለ. የይስሐቅ መሥዋዕት (ዘፍጥረት 22፥1-19)
አብርሃም ይስሐቅን እንዲሠዋ በመታዘዙ የተፈተነበት የሞሪያ ተራራ፣ በተለምዶ በኢየሩሳሌም ካለው የቤተመቅደስ ተራራ እንደሆነ ይታመናል። ይህ ክንውን ታዛዥነትን የሚያመለክት ሲሆን በኢየሱስ ክርስቶስ የተፈጸመውን ምትክ መሥዋዕት የሚያቀርብ ምሳሌ ነው።
ሐ. ንጉሥ ዳዊትና የቃል ኪዳኑ ታቦት
ዳዊት ኢየሩሳሌምን ከዚያም ኢያቡስን ድል አድርጎ የእስራኤል ዋና ከተማ አደረጋት (2ሳሙ 5፥6-10)። በኋላም የቃል ኪዳኑን ታቦት ወደ ከተማይቱ አምጥቶ የሕዝቡ መንፈሳዊ ማዕከል አድርጎ አቆመው (2ሳሙ 6)።
መ. የሰለሞን ቤተ መቅደስ
የዳዊት ልጅ ንጉሥ ሰሎሞን በሞሪያ ተራራ ላይ የመጀመሪያውን ቤተመቅደስ በኢየሩሳሌም ሠራ (1 ነገሥት 6)። ለእስራኤላውያን ማዕከላዊ የአምልኮ ቦታ እና የእግዚአብሔር መገኘት ማደሪያ ሆነ።
ሠ. የኢየሱስ ስቅለት እና ትንሳኤ
ኢየሩሳሌም የኢየሱስ ስቅለት፣ የተቀበረበት እና የትንሣኤ መቼት ነበረች (ማቴዎስ 27-28)። እነዚህ በክርስቲያናዊ ሥነ-መለኮት ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆኑ ክስተቶች በኢየሩሳሌም እና በዙሪያዋ እንደተከሰቱ ይታመናል።
ረ. የኢየሱስ ዕርገት
በሐዋርያት ሥራ 1፥9-12 እንደተመዘገበው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ካለው ከደብረ ዘይት ተራራ ወደ ሰማይ ዐረገ።
ሰ. በዓለ ኀምሳ
በሐዋርያት ሥራ 2 ላይ እንደተገለጸው በበዓለ ሃምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ላይ የወረደበት ማዕከላዊ ስፍራ ሆናለች። ይህ ወቅት በኢየሩሳሌም የክርስቶስ ቤተክርስቲያን መወለድ እና የአለም አቀፍ የወንጌል ስርጭት መጀመሪያ ነበር።
ሸ. የኢየሩሳሌም ትንቢታዊ ሚና
ኢየሩሳሌም የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንቢቶች ማዕከል ነች። ኢየሱስ በክብር የሚመለስበት፣ እና በመጨረሻም ሰላም የሚመሰረትበት ቦታ እንደሆነ ተገልጿል (ዘካርያስ 14፥1–4፤ ራእይ 21፥2)።
ምንጭ፦
Elwell, W. A., & Beitzel, B. J. (1988). Baker Encyclopedia of the Bible (Vols. 1–2). Baker Book House.
Ferguson, E. (2003). Church History: Volume One: From Christ to the Pre-Reformation. Zondervan Academic.
Tenney, M. C. (1976). The Zondervan Pictorial Encyclopedia of the Bible (Vols. 1–5). Zondervan.
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ኢየሩሳሌም
ኢየሩሳሌም በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ማእከላዊ እና የተቀደሰ ቦታን ይዛለች፣ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ታሪካዊ፣ መንፈሳዊ እና ትንቢታዊ ማዕከል ነች። ከተማዋ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከ800 ጊዜ በላይ የተጠቀሰች ሲሆን በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ታሪክ ውስጥ በጣም ወሳኝ ለሆኑት ለብዙ ክንውኖች መነሻ ሆና ታገለግላለች።
ሀ. አብርሃም እና መልከ ጼዴቅ (ዘፍጥረት 14፥18-20)
ኢየሩሳሌም የሳሌም የሚባለው ቦታ እንደሆነች ይታመናል፣ የሳሌም ንጉሥ መልከ ጼዴቅ፣ የልዑል እግዚአብሔር ካህን፣ አብራምን (አብርሃምን) የባረከበት ቦታ ነው። ይህ ገጠመኝ ለክርስቶስ ክህነት ጥላ ነበር።
ለ. የይስሐቅ መሥዋዕት (ዘፍጥረት 22፥1-19)
አብርሃም ይስሐቅን እንዲሠዋ በመታዘዙ የተፈተነበት የሞሪያ ተራራ፣ በተለምዶ በኢየሩሳሌም ካለው የቤተመቅደስ ተራራ እንደሆነ ይታመናል። ይህ ክንውን ታዛዥነትን የሚያመለክት ሲሆን በኢየሱስ ክርስቶስ የተፈጸመውን ምትክ መሥዋዕት የሚያቀርብ ምሳሌ ነው።
ሐ. ንጉሥ ዳዊትና የቃል ኪዳኑ ታቦት
ዳዊት ኢየሩሳሌምን ከዚያም ኢያቡስን ድል አድርጎ የእስራኤል ዋና ከተማ አደረጋት (2ሳሙ 5፥6-10)። በኋላም የቃል ኪዳኑን ታቦት ወደ ከተማይቱ አምጥቶ የሕዝቡ መንፈሳዊ ማዕከል አድርጎ አቆመው (2ሳሙ 6)።
መ. የሰለሞን ቤተ መቅደስ
የዳዊት ልጅ ንጉሥ ሰሎሞን በሞሪያ ተራራ ላይ የመጀመሪያውን ቤተመቅደስ በኢየሩሳሌም ሠራ (1 ነገሥት 6)። ለእስራኤላውያን ማዕከላዊ የአምልኮ ቦታ እና የእግዚአብሔር መገኘት ማደሪያ ሆነ።
ሠ. የኢየሱስ ስቅለት እና ትንሳኤ
ኢየሩሳሌም የኢየሱስ ስቅለት፣ የተቀበረበት እና የትንሣኤ መቼት ነበረች (ማቴዎስ 27-28)። እነዚህ በክርስቲያናዊ ሥነ-መለኮት ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆኑ ክስተቶች በኢየሩሳሌም እና በዙሪያዋ እንደተከሰቱ ይታመናል።
ረ. የኢየሱስ ዕርገት
በሐዋርያት ሥራ 1፥9-12 እንደተመዘገበው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ካለው ከደብረ ዘይት ተራራ ወደ ሰማይ ዐረገ።
ሰ. በዓለ ኀምሳ
በሐዋርያት ሥራ 2 ላይ እንደተገለጸው በበዓለ ሃምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ላይ የወረደበት ማዕከላዊ ስፍራ ሆናለች። ይህ ወቅት በኢየሩሳሌም የክርስቶስ ቤተክርስቲያን መወለድ እና የአለም አቀፍ የወንጌል ስርጭት መጀመሪያ ነበር።
ሸ. የኢየሩሳሌም ትንቢታዊ ሚና
ኢየሩሳሌም የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንቢቶች ማዕከል ነች። ኢየሱስ በክብር የሚመለስበት፣ እና በመጨረሻም ሰላም የሚመሰረትበት ቦታ እንደሆነ ተገልጿል (ዘካርያስ 14፥1–4፤ ራእይ 21፥2)።
ምንጭ፦
Elwell, W. A., & Beitzel, B. J. (1988). Baker Encyclopedia of the Bible (Vols. 1–2). Baker Book House.
Ferguson, E. (2003). Church History: Volume One: From Christ to the Pre-Reformation. Zondervan Academic.
Tenney, M. C. (1976). The Zondervan Pictorial Encyclopedia of the Bible (Vols. 1–5). Zondervan.
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤7👍3
Didache.pdf
1.4 MB
ርዕስ፦ DIDACHE (The Teaching of The Twelve Apostles)
ዲዳኬ፣ እንዲሁም የአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ትምህርት በመባልም ይታወቃል፣ ከ50 -120 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ የተጻፈ ሰነድ ነው። እሱም እንደ ቤተ ክርስቲያን መመሪያ ሆኖ ያገለግላል፣ በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ ሥርዓቶች (እንደ ጥምቀት፣ ጾም፣ እና ቁርባን ያሉ) እና የቤተ ክርስቲያን አደረጃጀት ላይ መመሪያ ይሰጣል። መጽሐፉ “ሁለት መንገዶች” የሚለውን ትምህርት የሕይወት መንገድ እና የሞት መንገድ የአማኞችን የሥነ ምግባር ጠባይ ያስቀምጣል። እንዲሁም በክርስቲያን ማህበረሰብ ውስጥ ሐዋርያትን፣ ነቢያትን፣ እና መሪዎችን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው መመሪያዎችን ይሰጣል። ዲዳኬ ከመጀመሪያዎቹ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆኑ ክርስቲያናዊ ጽሑፎች አንዱ እና ስለ ቀደመችው ቤተክርስቲያን ልምምዶች ጠቃሚ ግንዛቤን የሚሰጥ አጠር ያለ መጽሐፍ ነው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ዲዳኬ፣ እንዲሁም የአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ትምህርት በመባልም ይታወቃል፣ ከ50 -120 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ የተጻፈ ሰነድ ነው። እሱም እንደ ቤተ ክርስቲያን መመሪያ ሆኖ ያገለግላል፣ በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ ሥርዓቶች (እንደ ጥምቀት፣ ጾም፣ እና ቁርባን ያሉ) እና የቤተ ክርስቲያን አደረጃጀት ላይ መመሪያ ይሰጣል። መጽሐፉ “ሁለት መንገዶች” የሚለውን ትምህርት የሕይወት መንገድ እና የሞት መንገድ የአማኞችን የሥነ ምግባር ጠባይ ያስቀምጣል። እንዲሁም በክርስቲያን ማህበረሰብ ውስጥ ሐዋርያትን፣ ነቢያትን፣ እና መሪዎችን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው መመሪያዎችን ይሰጣል። ዲዳኬ ከመጀመሪያዎቹ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆኑ ክርስቲያናዊ ጽሑፎች አንዱ እና ስለ ቀደመችው ቤተክርስቲያን ልምምዶች ጠቃሚ ግንዛቤን የሚሰጥ አጠር ያለ መጽሐፍ ነው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤4
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እንደዚህ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ ስትጠባበቁ አንድ የጸጋ ስጦታ እንኳ አይጎድልባችሁም፤”
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እንደዚህ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ ስትጠባበቁ አንድ የጸጋ ስጦታ እንኳ አይጎድልባችሁም፤”
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤7