. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ትክክለኛና ቀና የሆነውን በማድረግ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹንና ከእርሱ በኋላ ቤተ ሰቦቹን እንዲያዝ መርጬዋለሁ፤ ይኸውም እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአብርሃም የሰጠው ተስፋ ሁሉ እንዲፈጸም ነው።”
ዘፍጥረት 18፥19 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ትክክለኛና ቀና የሆነውን በማድረግ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹንና ከእርሱ በኋላ ቤተ ሰቦቹን እንዲያዝ መርጬዋለሁ፤ ይኸውም እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአብርሃም የሰጠው ተስፋ ሁሉ እንዲፈጸም ነው።”
ዘፍጥረት 18፥19 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤7
Audio
#መጻሕፍትን_በድምጽ
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-9 (የመጨረሻ ክፍል)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-9 (የመጨረሻ ክፍል)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የአማኝ ሕይወት በእድገት መቀጠል ሲገባው ለምን ወደ ኋላ ይላል?
በመንፈሳዊ ሕይወት ውስጥ ከማደግ ይልቅ ወደ ኋላ ማፈግፈግ ብዙ ጊዜ ይስተዋላል። ከእነዚህ ምክንያቶች ውስጥ ዛሬ አንዱን እንመለከታለን።
1. "ተንኰልን የሙጥኝ " ብሎ ሲይዝ
2. "ሊመለስም እንቢ" ሲል
“እንግዲህ ይህ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ዘወትር ስለ ምን ወደ ኋላው ይመለሳል? ተንኰልን ይዞአል ሊመለስም እንቢ ብሎአል።”
(ኤርምያስ 8፥5)
“ታዲያ፣ ይህ ሕዝብ ለምን ፊቱን አዙሮ ወደ ኋላ ይሄዳል? ለምንስ ኢየሩሳሌም ዘወትር ወደ ኋላ ትመለሳለች? ተንኰልን የሙጥኝ ብለው ይዘዋል፤ ሊመለሱም ፈቃደኛ አይደሉም።”
ኤርምያስ 8፥5 (አዲሱ መ.ት)
"እንግዲህ ክፋትን ሁሉ ተንኰልንም ሁሉ ግብዝነትንም ቅንዓትንም ሐሜትንም ሁሉ አስወግዳችሁ፥ ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እንደ ሆነ፥ ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።"
(1ኛ ጴጥሮስ 2፥1-3)
ለመሆኑ "ተንኮል" ማለት ምን ማለት ነው? እስቲ በዚህ ነገር በአሳብ መስጫው ላይ አሳብ ስጡበት፤ ተወያዩበትም።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በመንፈሳዊ ሕይወት ውስጥ ከማደግ ይልቅ ወደ ኋላ ማፈግፈግ ብዙ ጊዜ ይስተዋላል። ከእነዚህ ምክንያቶች ውስጥ ዛሬ አንዱን እንመለከታለን።
1. "ተንኰልን የሙጥኝ " ብሎ ሲይዝ
2. "ሊመለስም እንቢ" ሲል
“እንግዲህ ይህ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ዘወትር ስለ ምን ወደ ኋላው ይመለሳል? ተንኰልን ይዞአል ሊመለስም እንቢ ብሎአል።”
(ኤርምያስ 8፥5)
“ታዲያ፣ ይህ ሕዝብ ለምን ፊቱን አዙሮ ወደ ኋላ ይሄዳል? ለምንስ ኢየሩሳሌም ዘወትር ወደ ኋላ ትመለሳለች? ተንኰልን የሙጥኝ ብለው ይዘዋል፤ ሊመለሱም ፈቃደኛ አይደሉም።”
ኤርምያስ 8፥5 (አዲሱ መ.ት)
"እንግዲህ ክፋትን ሁሉ ተንኰልንም ሁሉ ግብዝነትንም ቅንዓትንም ሐሜትንም ሁሉ አስወግዳችሁ፥ ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እንደ ሆነ፥ ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።"
(1ኛ ጴጥሮስ 2፥1-3)
ለመሆኑ "ተንኮል" ማለት ምን ማለት ነው? እስቲ በዚህ ነገር በአሳብ መስጫው ላይ አሳብ ስጡበት፤ ተወያዩበትም።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤13👍3
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተናገረ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀመጠ።”
ማርቆስ 16፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተናገረ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀመጠ።”
ማርቆስ 16፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9👍3
ዛሬ የጌታችን እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዕርገት የሚከበርበት ቀን ነው። ከትንሣኤ በኋላ 40 ቀን መሆኑ ነው። ምድራዊ ተልእኮውን ጨርሶ ወደ አብ ያረገበት የክብር ጊዜ ነው። ዕርገቱ የስንብት አይደለም፣ ነገር ግን የተስፋው ቃል ማለትም ስፍራ ሊያዘጋጅልን እንደሚሄድ (ዮሐ. 14፥2-3) እና መንፈስ ቅዱስ ኃይል እንዲሰጠንና እንዲመራን እንደሚልክ የተናገረበትም ነው። ዕርገቱ ክርስቶስ በክብር እንደሚነግሥ፣ ስለ እኛ እንደሚማልድ ያሳስበናል፣ እናም ዜግነታችን በሰማይ መሆኑን ያረጋግጥልናል። ደቀ መዛሙርቱ ቆመው ሰማዩን እየተመለከቱ ሳለ የመላእክት መልእክት አሁንም ያስተጋባል። “... ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል?” (ሐዋርያት 1፥11) አዎ፣ በፍርሃት ቀና ብለን ብቻ ሳይሆን በተልእኮ ወደ ፊት እንሂድ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ምስክሮቹ እንሁን!
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥10❤4
ቅዱሳት መጻሕፍት
#በዓለ_ኀምሳ #ጰራቅሊጦስ የቀጠለ... ለ. መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔርን መልእክት ለሕዝቡ ለመንገር ይሠራ ነበር፡፡ ለምሳሌ በምድረ በዳ እስራኤላውያንን ይመራ የነበረው መንፈስ ቅዱስ ነው (ነህ 9፥20)፡፡ የእስራኤል መዘምራን መዝሙራቸውን በዘመሩ ጊዜ፣ የዘመሩት በጌታ መንፈስ ነው (2ሳሙ 23፥2፤ ከሐሥ1፥16፣20)፡፡ እንደዚሁም ነቢያት ቃሉን ለሕዝቡ ለመንገር በእግዚአብሔር መንፈስ ይመሩ…
#በዓለ_ኀምሳ
#ጰራቅሊጦስ
የቀጠለ...
ሠ. መንፈስ ቅዱስ አንድን ሰው ቀጥተኛ በሆነው የጽድቅ አኗኗር ለመምራት ፍላጎት እንዳለው በብሉይ ኪዳን ላይ ተስተውሎአል፤
ከዚህ ሐሳብ ጋር በተያያዘ መልኩም ዳዊት በአንዳንድ መዝሙሮቹ ላይ መስክሮአል (መዝ 51፥10-13፣ 143፥10)። የእግዚአብሔር ሕዝብ እግዚአብሔርን በመስማት ፈንታ የግላቸውን መንገድ የሚከተሉ ከሆነ፣ በትክክል ሲታይ የመንፈስ ቅዱስን መንገድ አንከተልም እያሉ ነው (ዘፍ 16፥2)፡፡ በእግዚአብሔር መንፈስ እየተመሩ ያልኖሩት፣ የእግዚአብሔርን ፍርድ በተለያየ መልኩ ሳይቀበሉ አልቀረም (ዘኊ 14፥29፤ ዘዳ1፥26)፡፡
ረ. በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ መንፈስ ቅዱስ ለአገልግሎት ለማብቃት ወይም ትንቢት እንዲናገሩ ለማድረግ የመጣው በጣት በሚቈጠሩ ሰዎች ላይ መሆኑን ማስተዋል ተገቢ ነው
ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የሆነ የመንፈስ ቅዱስ መውረድ አልነበረም (ከኢዮኤል 2፥28-29፤ ከሐሥ 2፥4፡16-18)፤ እስከ ታላቁ የጰንጠቆስጤ ዕለት ድረስ፣ ሰፋ ባለ መልኩ የመንፈስ ቅዱስ መውረድ አልተከሠተም ነበር (ሐሥ 2)።
2. በአዲስ ኪዳን መንፈስ ቅዱስ ራሱን የገለጠበት ሥራ፡፡
ሀ. መንፈስ ቅዱስ ስለ በደል የሚወቅስ (ዮሐ 16፥7-8)፣
ስለ ኢየሱስ ያለውን እውነት የሚገልጥ (ዮሐ 14፥16፡26)፣ አዲስ ልደትን የሚሰጥ (ዮሐ 3፥3-6)፣ ወደ ክርስቶስ አካል ውስጥ እንድንገባ የሚያደርግ የድነት ኀይል ነው። በክርስቶስ አምነን ስንለወጥ መንፈስ ቅዱስን እንቀበላለን (ዮሐ 3፥3-6፤ 20፥22)፤ የመለኮታዊ ባሕርይ ተካፋይም እንሆናለን (2ጴጥ 1፥4)።
ለ. መንፈስ ቅዱስ መቀደስን የሚያመጣ ኀይል ነው፡፡
በክርስቶስ አምነው በሚለወጡበት ጊዜ አማኞች የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ይሆናሉ፤ ከዚያም በእርሱ የመቀደስ ተግባር ሥር ይሆናሉ (ሮሜ 8፥9፤ 1ቆሮ 6፡19)፡፡ መንፈስ ቅዱስ በውስጣችን ሲኖር፣ የሚሠራውን ሥራ ልብ በሉ፡፡ እርሱ ይቀድሰናል፣ ይኸውም ያነጻናል፤ ከኀጢአት ባርነት ነጻ በማውጣትም (ሮሜ 8፥24፣ ገላ 5፥16-17፤ 2ተሰ 2፥13) በቅዱስ ኑሮ እንድንመራ ያደፋፍረናል ማለት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልጆች እንደ ሆንን ይነግረናል (ሮሜ 8፥6)፣ እግዚአብሔርን በምናመልክበት ጊዜ (ሐሥ 10፥46) እና በጸሎት ሕይወታችን ያግዘናል፤ ወደ እግዚአብሔርም በምንጮኸበት ጊዜ ይማልድልናል (ሮሜ 8፥26-27)። ክርስቶስን እናከብር ዘንድ የክርስቶስ የሆኑትን የጸጋ ባሕርያት በውስጣችን ይፈጥርልናል (ገላ 5፥22-23፤ 1ጴጥ 1፥2)። እርሱ ኢየሱስን ለእኛ በመግለጥ፣ ከኢየሱስ ጋር የቀረበ ኅብረትና አንድነት እንዲኖረን በማድረግ (ዮሐ 14፥16-18፤ 16፥14)፡፡ ወደ እውነት ሁሉ የሚመራን መለኮታዊ አስተማሪያችን ነው (ዮሐ 16፥13፤ 14፥26፤ 1ቆሮ 2፥9-16)፡፡ ባለማቋረጥ የእግዚአብሔርን ፍቅር ወደ እኛ ያስተላልፋል (ሮሜ 5፥5)፡ ደስታን መጽናናትንና ርዳታን ይሰጠናል (ዮሐ 14፥16፤ 1ተሰ 1፥6)፡፡
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ ምሉእ ሕይወት፤ ገጽ 1314-1315፣ 1679-80
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ጰራቅሊጦስ
የቀጠለ...
ሠ. መንፈስ ቅዱስ አንድን ሰው ቀጥተኛ በሆነው የጽድቅ አኗኗር ለመምራት ፍላጎት እንዳለው በብሉይ ኪዳን ላይ ተስተውሎአል፤
ከዚህ ሐሳብ ጋር በተያያዘ መልኩም ዳዊት በአንዳንድ መዝሙሮቹ ላይ መስክሮአል (መዝ 51፥10-13፣ 143፥10)። የእግዚአብሔር ሕዝብ እግዚአብሔርን በመስማት ፈንታ የግላቸውን መንገድ የሚከተሉ ከሆነ፣ በትክክል ሲታይ የመንፈስ ቅዱስን መንገድ አንከተልም እያሉ ነው (ዘፍ 16፥2)፡፡ በእግዚአብሔር መንፈስ እየተመሩ ያልኖሩት፣ የእግዚአብሔርን ፍርድ በተለያየ መልኩ ሳይቀበሉ አልቀረም (ዘኊ 14፥29፤ ዘዳ1፥26)፡፡
ረ. በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ መንፈስ ቅዱስ ለአገልግሎት ለማብቃት ወይም ትንቢት እንዲናገሩ ለማድረግ የመጣው በጣት በሚቈጠሩ ሰዎች ላይ መሆኑን ማስተዋል ተገቢ ነው
ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የሆነ የመንፈስ ቅዱስ መውረድ አልነበረም (ከኢዮኤል 2፥28-29፤ ከሐሥ 2፥4፡16-18)፤ እስከ ታላቁ የጰንጠቆስጤ ዕለት ድረስ፣ ሰፋ ባለ መልኩ የመንፈስ ቅዱስ መውረድ አልተከሠተም ነበር (ሐሥ 2)።
2. በአዲስ ኪዳን መንፈስ ቅዱስ ራሱን የገለጠበት ሥራ፡፡
ሀ. መንፈስ ቅዱስ ስለ በደል የሚወቅስ (ዮሐ 16፥7-8)፣
ስለ ኢየሱስ ያለውን እውነት የሚገልጥ (ዮሐ 14፥16፡26)፣ አዲስ ልደትን የሚሰጥ (ዮሐ 3፥3-6)፣ ወደ ክርስቶስ አካል ውስጥ እንድንገባ የሚያደርግ የድነት ኀይል ነው። በክርስቶስ አምነን ስንለወጥ መንፈስ ቅዱስን እንቀበላለን (ዮሐ 3፥3-6፤ 20፥22)፤ የመለኮታዊ ባሕርይ ተካፋይም እንሆናለን (2ጴጥ 1፥4)።
ለ. መንፈስ ቅዱስ መቀደስን የሚያመጣ ኀይል ነው፡፡
በክርስቶስ አምነው በሚለወጡበት ጊዜ አማኞች የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ይሆናሉ፤ ከዚያም በእርሱ የመቀደስ ተግባር ሥር ይሆናሉ (ሮሜ 8፥9፤ 1ቆሮ 6፡19)፡፡ መንፈስ ቅዱስ በውስጣችን ሲኖር፣ የሚሠራውን ሥራ ልብ በሉ፡፡ እርሱ ይቀድሰናል፣ ይኸውም ያነጻናል፤ ከኀጢአት ባርነት ነጻ በማውጣትም (ሮሜ 8፥24፣ ገላ 5፥16-17፤ 2ተሰ 2፥13) በቅዱስ ኑሮ እንድንመራ ያደፋፍረናል ማለት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልጆች እንደ ሆንን ይነግረናል (ሮሜ 8፥6)፣ እግዚአብሔርን በምናመልክበት ጊዜ (ሐሥ 10፥46) እና በጸሎት ሕይወታችን ያግዘናል፤ ወደ እግዚአብሔርም በምንጮኸበት ጊዜ ይማልድልናል (ሮሜ 8፥26-27)። ክርስቶስን እናከብር ዘንድ የክርስቶስ የሆኑትን የጸጋ ባሕርያት በውስጣችን ይፈጥርልናል (ገላ 5፥22-23፤ 1ጴጥ 1፥2)። እርሱ ኢየሱስን ለእኛ በመግለጥ፣ ከኢየሱስ ጋር የቀረበ ኅብረትና አንድነት እንዲኖረን በማድረግ (ዮሐ 14፥16-18፤ 16፥14)፡፡ ወደ እውነት ሁሉ የሚመራን መለኮታዊ አስተማሪያችን ነው (ዮሐ 16፥13፤ 14፥26፤ 1ቆሮ 2፥9-16)፡፡ ባለማቋረጥ የእግዚአብሔርን ፍቅር ወደ እኛ ያስተላልፋል (ሮሜ 5፥5)፡ ደስታን መጽናናትንና ርዳታን ይሰጠናል (ዮሐ 14፥16፤ 1ተሰ 1፥6)፡፡
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ ምሉእ ሕይወት፤ ገጽ 1314-1315፣ 1679-80
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👍4
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።”
ሮሜ 12፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።”
ሮሜ 12፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤12
ቅዱሳት መጻሕፍት
#በዓለ_ኀምሳ #ጰራቅሊጦስ የቀጠለ... ሠ. መንፈስ ቅዱስ አንድን ሰው ቀጥተኛ በሆነው የጽድቅ አኗኗር ለመምራት ፍላጎት እንዳለው በብሉይ ኪዳን ላይ ተስተውሎአል፤ ከዚህ ሐሳብ ጋር በተያያዘ መልኩም ዳዊት በአንዳንድ መዝሙሮቹ ላይ መስክሮአል (መዝ 51፥10-13፣ 143፥10)። የእግዚአብሔር ሕዝብ እግዚአብሔርን በመስማት ፈንታ የግላቸውን መንገድ የሚከተሉ ከሆነ፣ በትክክል ሲታይ የመንፈስ ቅዱስን…
#በዓለ_ኀምሳ
#ጰራቅሊጦስ
የቀጠለ...
ሐ. መንፈስ ቅዱስ አማኞችን ለአገልግሎትና ለምስክርነት የሚያስታጥቅ የአገልግሎት ብርትት ነው፡፡
ይህ የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በመንፈስ ቅዱስ ከመጠመቅ ወይም በመንፈስ ቅዱስ ከመሞላት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ ስንጠመቅ፣ ለክርስቶስ ለመመስከር እንዲሁም በቤተ ክርስቲያንና በዓለም ፊት ውጤታማ ሥራ ለመሥራት የሚያስችለንን ኀይል እንቀበላለን (ሐሥ 1፥8)። የእግዚአብሔርን ቃል እንድንናገርና (ሐሥ 1፥8፡4፥31) ታምራትን እንድናደርግ (ሐሥ 2፥43፣ 3፥2-8፤ 5፥15፤ 6፥8፡ 10፥38) የሚያስችለንን በደቀ መዛሙርትና (ሐ 2፥4፤ 1፥5 ይመ) በክርስቶስ (ዮሐ 1፥32-33) ላይ የወረደውን ዐይነት መለኮታዊ ቅባት እንቀበላለን፡፡ በዚህ ዘመን ያሉ ክርስቲያኖች በሙሉ በመንፈስ ቅዱስ እንዲጠመቁ ማድረግ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያሰበው ዐላማ ነው (ሐሥ 2፥39):: በአገልግሎት ረገድ መንፈስ ቅዱስ በቤተ ክርስቲያን ያሉ ግለሰብ አባላት ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ ወይም ለማጠንከር የሚያስችሉአቸውን የመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎችን ይሰጣቸዋል (1ቆሮ 12-14)፡፡ እነዚህ ስጦታዎች መንፈስ ቅዱስ በግለሰብ አማኞች ሕይወት ውስጥ የሚገለጥባቸው ምልክቶች ሲሆኑ፣ የክርስቶስ ሀልዎት፣ ፍቅር፣ እውነትና ጻድቅ መለኪያዎች ለጋራ ጥቅም (1ቆሮ 12፥7-10) በአማኞች ኅብረት ውስጥ እውን እንዲሆኑ የሚያደርጉ ናቸው::
መ. መንፈስ ቅዱስ አማኞች በአንዱ በክርስቶስ አካል ውስጥ እንዲተባበሩ የሚያደርግ ኀይል ነው (1ቆሮ 12፥13)፤
እርሱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይኖራል (1ቆሮ 3፥16)፤ ቤተ ክርስቲያንን ይገነባል (ኤፌ 2፥22)፣ የቤተ ክርስቲያንን አምልኮ ያንቀሳቅሳል (ፊል 3፥3 ) ፤ ተልእኮዋን ይመራል (ሐሥ 13፥2፡4)፡ ሠራተኞቿን ይሾማል (ሐሥ 20፥28)፣ ለቤተ ክርስቲያን ስጦታን ይሰጣል (ቆሮ 12፥1-11)፤ ሰባኪዎቿን ይቀባል (ሐሥ 2፥4፤ 1ቆሮ 2፥4)፡ ወንጌልን ይጠብቃል (2ጢሞ 1፥14)፤ የጽድቅንም ሕይወት እንዲስፋፋ ያደርጋል (ዮሐ 16፥8፡ዘ፥1ቆሮ 3፥16፤ 6፥18-20)፡፡
ሠ. የመንፈስ ቅዱስ ልዩ ልዩ አገልግሎቶች እርስ በርስ የሚደጋገፉ እንጂ የሚቃረኑ አይደሉም፡፡
እንደዚሁም የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ልዩ ልዩ ገጽታዎች እርስ በርስ የተያያዙ ናቸው፤ ፈጽሞም ሊለያዩ አይችሉም፡፡ ስለዚህ
ሀ. በክርስቶስ ያለውን የአዲስ ሕይወት ሙላትን፣
ለ. ጽድቅን የኑሮ መርሕ ማድረግን፣
ሐ) ለጌታችን የመመስከር ኀይል መቀበልን ወይም
መ. በአካሉ ውስጥ ያለንን አንድነት በተናጥል መለማመድ አንችልም፡፡
ለምሳሌ የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት፣ መንፈስ ቅዱስ ጽድቅን በውስጣችን ለማፍራት ከሚሠራው ሥራ እንዲሁም ወደ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት በመምራትና ራሳችንን እንድንሰጥ በማድረግ ከሚፈጽመው ሥራ ተለይቶ በዘላቂነት ሊጠበቅ አይችልም።
ይቀጥላል ...
ምንጭ፦ ምሉእ ሕይወት፤ ገጽ 1679-1680
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ጰራቅሊጦስ
የቀጠለ...
ሐ. መንፈስ ቅዱስ አማኞችን ለአገልግሎትና ለምስክርነት የሚያስታጥቅ የአገልግሎት ብርትት ነው፡፡
ይህ የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በመንፈስ ቅዱስ ከመጠመቅ ወይም በመንፈስ ቅዱስ ከመሞላት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ ስንጠመቅ፣ ለክርስቶስ ለመመስከር እንዲሁም በቤተ ክርስቲያንና በዓለም ፊት ውጤታማ ሥራ ለመሥራት የሚያስችለንን ኀይል እንቀበላለን (ሐሥ 1፥8)። የእግዚአብሔርን ቃል እንድንናገርና (ሐሥ 1፥8፡4፥31) ታምራትን እንድናደርግ (ሐሥ 2፥43፣ 3፥2-8፤ 5፥15፤ 6፥8፡ 10፥38) የሚያስችለንን በደቀ መዛሙርትና (ሐ 2፥4፤ 1፥5 ይመ) በክርስቶስ (ዮሐ 1፥32-33) ላይ የወረደውን ዐይነት መለኮታዊ ቅባት እንቀበላለን፡፡ በዚህ ዘመን ያሉ ክርስቲያኖች በሙሉ በመንፈስ ቅዱስ እንዲጠመቁ ማድረግ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያሰበው ዐላማ ነው (ሐሥ 2፥39):: በአገልግሎት ረገድ መንፈስ ቅዱስ በቤተ ክርስቲያን ያሉ ግለሰብ አባላት ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ ወይም ለማጠንከር የሚያስችሉአቸውን የመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎችን ይሰጣቸዋል (1ቆሮ 12-14)፡፡ እነዚህ ስጦታዎች መንፈስ ቅዱስ በግለሰብ አማኞች ሕይወት ውስጥ የሚገለጥባቸው ምልክቶች ሲሆኑ፣ የክርስቶስ ሀልዎት፣ ፍቅር፣ እውነትና ጻድቅ መለኪያዎች ለጋራ ጥቅም (1ቆሮ 12፥7-10) በአማኞች ኅብረት ውስጥ እውን እንዲሆኑ የሚያደርጉ ናቸው::
መ. መንፈስ ቅዱስ አማኞች በአንዱ በክርስቶስ አካል ውስጥ እንዲተባበሩ የሚያደርግ ኀይል ነው (1ቆሮ 12፥13)፤
እርሱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይኖራል (1ቆሮ 3፥16)፤ ቤተ ክርስቲያንን ይገነባል (ኤፌ 2፥22)፣ የቤተ ክርስቲያንን አምልኮ ያንቀሳቅሳል (ፊል 3፥3 ) ፤ ተልእኮዋን ይመራል (ሐሥ 13፥2፡4)፡ ሠራተኞቿን ይሾማል (ሐሥ 20፥28)፣ ለቤተ ክርስቲያን ስጦታን ይሰጣል (ቆሮ 12፥1-11)፤ ሰባኪዎቿን ይቀባል (ሐሥ 2፥4፤ 1ቆሮ 2፥4)፡ ወንጌልን ይጠብቃል (2ጢሞ 1፥14)፤ የጽድቅንም ሕይወት እንዲስፋፋ ያደርጋል (ዮሐ 16፥8፡ዘ፥1ቆሮ 3፥16፤ 6፥18-20)፡፡
ሠ. የመንፈስ ቅዱስ ልዩ ልዩ አገልግሎቶች እርስ በርስ የሚደጋገፉ እንጂ የሚቃረኑ አይደሉም፡፡
እንደዚሁም የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ልዩ ልዩ ገጽታዎች እርስ በርስ የተያያዙ ናቸው፤ ፈጽሞም ሊለያዩ አይችሉም፡፡ ስለዚህ
ሀ. በክርስቶስ ያለውን የአዲስ ሕይወት ሙላትን፣
ለ. ጽድቅን የኑሮ መርሕ ማድረግን፣
ሐ) ለጌታችን የመመስከር ኀይል መቀበልን ወይም
መ. በአካሉ ውስጥ ያለንን አንድነት በተናጥል መለማመድ አንችልም፡፡
ለምሳሌ የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት፣ መንፈስ ቅዱስ ጽድቅን በውስጣችን ለማፍራት ከሚሠራው ሥራ እንዲሁም ወደ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት በመምራትና ራሳችንን እንድንሰጥ በማድረግ ከሚፈጽመው ሥራ ተለይቶ በዘላቂነት ሊጠበቅ አይችልም።
ይቀጥላል ...
ምንጭ፦ ምሉእ ሕይወት፤ ገጽ 1679-1680
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👏1
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ በሐዋርያው ጳውሎስ የመጀመሪያው የወንጌል ጉዞ (ሐዋ. 13፥1-14፥28) ወንጌል የሰሙ ከተሞች የትኞቹ ናቸው?
Anonymous Quiz
26%
ሀ. ቆጵሮስ
12%
ለ. ተሰሎንቄ
19%
ሐ. ኤፌሶን
15%
መ. መቄዶንያ
27%
ሠ. ሁሉም
👍6❤1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።”
ኤፌሶን 2፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።”
ኤፌሶን 2፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤14
ምሉእ ሕይወት.pdf
108.8 MB
ምሉእ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ
አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ዋና አርታኢ፦ DONALD C. STAMPS
ተባባሪ አርታኢ፦ J. WESLEY ADAMS
LIFE PUBLISHERS INTERNATIONAL
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ዋና አርታኢ፦ DONALD C. STAMPS
ተባባሪ አርታኢ፦ J. WESLEY ADAMS
LIFE PUBLISHERS INTERNATIONAL
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤23🥰3
#እራሳችንን_እንመርምር
አማኝ ክርስቲያን ስንሆን በተለይ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በቤተክርስቲያን ስንኖር እና ስናገለግል ከሰው የምናገኘውን ጥቅም የምናሰላና ከሰው እጅ ያለውን ለመንጠቅ የምንቋምጥ ከሆነ ምንኛ ምስኪን ነን? እንዴትስ መልእክታችን የተዛባ ነው?
“ሙሴም እጅግ ተቈጣ፥ እግዚአብሔርንም፦ ወደ ቍርባናቸው አትመልከት፤ እኔ ከእነርሱ አንድ አህያ ስንኳ አልወሰድሁም፥ ከእነርሱም አንድ ሰው አልበደልሁም አለው።”
ዘኍልቁ 16፥15
“እነሆኝ በእግዚአብሔርና እርሱ በቀባው ፊት መስክሩብኝ የማንን በሬ ወሰድሁ? የማንንስ አህያ ወሰድሁ? ማንንስ ሸነገልሁ? በማንስ ላይ ግፍ አደረግሁ? ዓይኖቼንስ ለማሳወር ከማን ጋር እጅ ጉቦ ተቀበልሁ? እኔም እመልስላችኋለሁ።”
1ኛ ሳሙኤል 12፥3
“ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤”
ሐዋርያት 20፥33
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
አማኝ ክርስቲያን ስንሆን በተለይ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በቤተክርስቲያን ስንኖር እና ስናገለግል ከሰው የምናገኘውን ጥቅም የምናሰላና ከሰው እጅ ያለውን ለመንጠቅ የምንቋምጥ ከሆነ ምንኛ ምስኪን ነን? እንዴትስ መልእክታችን የተዛባ ነው?
“ሙሴም እጅግ ተቈጣ፥ እግዚአብሔርንም፦ ወደ ቍርባናቸው አትመልከት፤ እኔ ከእነርሱ አንድ አህያ ስንኳ አልወሰድሁም፥ ከእነርሱም አንድ ሰው አልበደልሁም አለው።”
ዘኍልቁ 16፥15
“እነሆኝ በእግዚአብሔርና እርሱ በቀባው ፊት መስክሩብኝ የማንን በሬ ወሰድሁ? የማንንስ አህያ ወሰድሁ? ማንንስ ሸነገልሁ? በማንስ ላይ ግፍ አደረግሁ? ዓይኖቼንስ ለማሳወር ከማን ጋር እጅ ጉቦ ተቀበልሁ? እኔም እመልስላችኋለሁ።”
1ኛ ሳሙኤል 12፥3
“ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤”
ሐዋርያት 20፥33
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ያን መንፈስም፥ በጸጋው ጸድቀን በዘላለም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንድንሆን፥ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ላይ አትርፎ አፈሰሰው።”
ቲቶ 3፥6-7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ያን መንፈስም፥ በጸጋው ጸድቀን በዘላለም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንድንሆን፥ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ላይ አትርፎ አፈሰሰው።”
ቲቶ 3፥6-7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8
ጰራቅሊጦስ.pdf
2.1 MB
❤7👍2👏1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አምላክህን መፍራትህ መጽናናትህ፥ የቅንነትህም መንገድ ተስፋህ አይደለምን?”
ኢዮብ 4፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“አምላክህን መፍራትህ መጽናናትህ፥ የቅንነትህም መንገድ ተስፋህ አይደለምን?”
ኢዮብ 4፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥5❤3
Pligrem
Nigusse Denano
🥰2❤1👏1