. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች፤ ምድርም ግፍን ተሞላች።”
ዘፍጥረት 6፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች፤ ምድርም ግፍን ተሞላች።”
ዘፍጥረት 6፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5😢1
Audio
#መጻሕፍትን_በድምጽ
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-1
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-1
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5
ንስር
ንስር የአእዋፍ ንጉስ በመባል የሚታወቅ የወፍ ዘር ነው ታላላቅ ነገስታት ንስርን ለተለያዩ ነገሮች መግለጫነት እንደ ምሳሌ ተጠቅመዋል ለነጻነት ለሥልጣን ለግርማና ለመሳሰሉት በዚህ ጹሑፍ ግን የምናተኩረው አስገራሚ የሆነ መመሳሰል በንስር ባሕሪና በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ መኖሩን ነው በዚህች አጭር ጹሑፍ ውስጥ አምስት ነጥቦችን ብቻ እንመልከታለን፡፡
1. ንስር ስፍራውን አይለቅም
የተለያ አዕዋፍና አራዊት ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተዛመደ መልኩ ጎጆዋቸውንና ስፍራቸውን በመተው ወደሌላ ቦታ ይሰደዳሉ ይህም ፍልሰት በመባል ይታወቃል ኀይለኛ ፍልሰት በመባል ይታወቃል ኃይለኛ የክረምት ወቅት ሲመጣ ብዙዎቹ ወደ ሌላ አካባቢ እስከ እረጅም እርቀት ድረስ በመጓዝ ሀገር ሁሉ አቋርጠው ይሰደዳሉ ንስር ግን እንደዚህ አይደለም ክረምት አልፎ በጋም እንደሚመጣ ያውቃል በመሆኑም በብዙ ድካምና ጥረት የሠራውን ጎጆውን ጥሎ አይሸሽም እንደምንም ብሎ በጎጆው ውስጥ በመሆን ያን የክረምትን ወራት ያሳልፋል ንስር የክረምት ወራት ያሳልፋል ንስር ክርስቲያኖችም እንደዚህ ናቸው ወጀብ አውሎ ንፋስ ስለበዛባቸው ብቻ እግዚአብሔርን ካስቀመጣቸው ቦታና ከሰጣቸው ስፍራ ተነስተው አይሄዱም ጌታ ወጀቡን ጸጥ በማድረግ እንደሚያሻግራቸው ያውቃሉ በሆኑም በስፍራቸው ጸንተው ይቆያሉ(ናሆም 1፡3)
2. የንስር ጠላት
ንሰር አንድ ጠላት ብቻ አለው ያም እባብ ነው ንስር ቤቱን የሚሰራው ከፍ ባለ አለት ላይ ስለሆነ ከእባብ ሌላ ምንም ሊደርስበት አይችልም እባብ ግን ተስታኮ ወደ ጎጆው ሊያመራና የንስርን እንቁላሎች ወይም ጫጩቶችን ሊጎዳ ይችላል ከዚህም የተነሳ ሴቷ ንስር እንቁላሎች ወይም ጫቹቶችን ሊጎዳ ይችላል ከዚህም የተነሳ ሴቷ ንስር እንቁላሎችዋንም ሆነ ጫጩቶቿን በትጋት ነው የምትጠብቀው እባቡ ወደ ጎጆዋ ሲመጣ በከፍተኛ ፍጥነት በአፏ እና በጥፍሮቿ ትይዘውና ወደላይ ትበራለች ከዚያም አለት ፈልጋ በአለቱ ላይ እባቡን ትለቀዋለች እባቡም በአለቱ ላይ ተፈጥፍጦ ይሞታል የክርስቲያን ጠላት የቀደመው እባብ የተባለው ዲያብሎስን ነው ራእይ 12፡9 ክርስቲያንም ዲያብሎስን የሚቀጠቅጠው በአለቱ በክርስቶስ ነው በክርስቶስ ዲያብሎስ ድል ተነስቷልና
3. ንስር ሲታመም
ንስር አንዳንድ ጊዜ ይታመማል በተለይ የተበከለ ምግብ ከበላ ይታመማል በሚታመምበትም ጊዜ ተዘርግቶ በደረቱ ይተኛና ዓይኑን ወደ ፀሐይ ቀና በማድረግ ፀሐይን በቀጥታ በዓይኖቹ ይመለከታል ፈውስንም ከፀሐይ ብርሃን ያገኛል ንስር የተለየ ዓይን ስላለው ፀሐይን በቀጥታ አይቶ ሳይታወር የሚቀር የተለየ ፍጥረት ቢሆን ነው የዓይኑ አፈጣጠር የተለየ እስከ 40 ኪ.ሜ ድረስም አሻግሮ ማየት ይችላል ንስር ክርስቲያኖችንም በሕይወታቸው ችግር ሲገጥማቸው ድካም ሲይዛቸውና ፈተና ሲያንገላታቸው በቀጥታ ወደ ክርስቶስ በመመልከትና እርሱን ደጅ በመጥናት እንደ ፀሐይ ከሚያበራው ፊቱ ፈውስን ብርታትና ኃይልን ይቀበላሉ ንስር አንዳንድ ጊዜ ካልተፈወሰ እዚያው ፀሐይን እያየ ሞቶ ይቀራል ክርስቲያን የመጣው ቢመጣ ጌታውን እያየ ይሞታታል እንጂ ጌታውን ትቶ አይሄድም ሮሜ 8፡38-39 ንስር እስከ 40 ኪሜ ድረስ ከርቀት አሻግሮ እንደሚያይ ሁሉ ንስር አስቀድሞ ከርቀት የሚያዩበትና የሚያስተውሉበትን መንፈስ ከጌታ ተቀብለዋል፡፡
4. ንስር በማለዳ
ንስር በማለዳ ተነስቶ ሁልጊዜ ከአፉ በሚወጣ ፈሳሽ ቅባት መሰል ነገር የክንፎቹን ላባዎች ይቀባል ይህም ቀን በሚበርበት ጊዜ ክንፎቹን የንፋሱን ግፊት ለመቋቋም ጥንካሬ እንዲያገኙ ያደርጋቸዋል ይህንንም ተግባር ባለማቋረጥ በማለዳ ተነስቶ ያደርጋል ንስር ክርስቲያኖችም ዕለት ዕለት በማለዳ በመንቃት በጸሎት ቃሉን በማንበብ ለየዕለቱ ፈተናን ውጣ ውረድ የሚያስፈልጋቸውን ኃይልና ብረታት ከጌታ ይቀበላሉ ይህንን ያልተለማመዱ ክርስቲያኖች ግን ብዙ ጊዜ ሽንፈት ቢገጥማቸው አያስደንቅም ንስር ክርስቲያኖች ግን እንደዚህ አይደሉም ከእንቅልፍ ይልቅ የጌታቸውን ፊት ይናፍቃሉ በማለዳም ወደእርሱ ይገሰግሳሉ ፊቱንም ይፈልጋሉ ጌታም ፊቱን በላያቸው ላይ ያበራል የቀኑንም ክፋት ሁሉ በድል ይወጣሉ፡፡
5. የንስር ፍቅር
ንስር ለጫጩቶቿ የምታደርገው ፍቅር በጣም አስደናቂ ነው ጫጩቶቿ በሚፈለፍሉበት ጊዜ የጎጆው እንጨት እንዳይጎረብጣቸው በደረቷ አካባቢ የሚገኘውን ስስ የገላዋን ክፍል በመንጨት ትጎዘጉዝላቸዋለች ጫጩቶቿም በምቾት ደስ ብሏቸው አካሏ ቁራጭ ላይ ይተኛሉ ይሞቃቸዋልም የክርስቶስ የሆኑትም ተመሳሳይ ፍቅር ለሌሎች እንዲያሳዩ ይጠበቅባቸዋል ለአዳዲሶችም የምናሳየው እንክብካቤ ፍቅርን የተላበሰ ሊሆን ይገባል፡፡
"እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ ይሮጣሉ አይታክቱም ይሄዳሉ አይደክሙም"
(ኢሳ 40፡31)
ምንጭ፦ ትርጉም ተድላ ሲማ፣ ብርሃን መፅሔት፣ 1989 ቁጥር 29
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ንስር የአእዋፍ ንጉስ በመባል የሚታወቅ የወፍ ዘር ነው ታላላቅ ነገስታት ንስርን ለተለያዩ ነገሮች መግለጫነት እንደ ምሳሌ ተጠቅመዋል ለነጻነት ለሥልጣን ለግርማና ለመሳሰሉት በዚህ ጹሑፍ ግን የምናተኩረው አስገራሚ የሆነ መመሳሰል በንስር ባሕሪና በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ መኖሩን ነው በዚህች አጭር ጹሑፍ ውስጥ አምስት ነጥቦችን ብቻ እንመልከታለን፡፡
1. ንስር ስፍራውን አይለቅም
የተለያ አዕዋፍና አራዊት ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተዛመደ መልኩ ጎጆዋቸውንና ስፍራቸውን በመተው ወደሌላ ቦታ ይሰደዳሉ ይህም ፍልሰት በመባል ይታወቃል ኀይለኛ ፍልሰት በመባል ይታወቃል ኃይለኛ የክረምት ወቅት ሲመጣ ብዙዎቹ ወደ ሌላ አካባቢ እስከ እረጅም እርቀት ድረስ በመጓዝ ሀገር ሁሉ አቋርጠው ይሰደዳሉ ንስር ግን እንደዚህ አይደለም ክረምት አልፎ በጋም እንደሚመጣ ያውቃል በመሆኑም በብዙ ድካምና ጥረት የሠራውን ጎጆውን ጥሎ አይሸሽም እንደምንም ብሎ በጎጆው ውስጥ በመሆን ያን የክረምትን ወራት ያሳልፋል ንስር የክረምት ወራት ያሳልፋል ንስር ክርስቲያኖችም እንደዚህ ናቸው ወጀብ አውሎ ንፋስ ስለበዛባቸው ብቻ እግዚአብሔርን ካስቀመጣቸው ቦታና ከሰጣቸው ስፍራ ተነስተው አይሄዱም ጌታ ወጀቡን ጸጥ በማድረግ እንደሚያሻግራቸው ያውቃሉ በሆኑም በስፍራቸው ጸንተው ይቆያሉ(ናሆም 1፡3)
2. የንስር ጠላት
ንሰር አንድ ጠላት ብቻ አለው ያም እባብ ነው ንስር ቤቱን የሚሰራው ከፍ ባለ አለት ላይ ስለሆነ ከእባብ ሌላ ምንም ሊደርስበት አይችልም እባብ ግን ተስታኮ ወደ ጎጆው ሊያመራና የንስርን እንቁላሎች ወይም ጫጩቶችን ሊጎዳ ይችላል ከዚህም የተነሳ ሴቷ ንስር እንቁላሎች ወይም ጫቹቶችን ሊጎዳ ይችላል ከዚህም የተነሳ ሴቷ ንስር እንቁላሎችዋንም ሆነ ጫጩቶቿን በትጋት ነው የምትጠብቀው እባቡ ወደ ጎጆዋ ሲመጣ በከፍተኛ ፍጥነት በአፏ እና በጥፍሮቿ ትይዘውና ወደላይ ትበራለች ከዚያም አለት ፈልጋ በአለቱ ላይ እባቡን ትለቀዋለች እባቡም በአለቱ ላይ ተፈጥፍጦ ይሞታል የክርስቲያን ጠላት የቀደመው እባብ የተባለው ዲያብሎስን ነው ራእይ 12፡9 ክርስቲያንም ዲያብሎስን የሚቀጠቅጠው በአለቱ በክርስቶስ ነው በክርስቶስ ዲያብሎስ ድል ተነስቷልና
3. ንስር ሲታመም
ንስር አንዳንድ ጊዜ ይታመማል በተለይ የተበከለ ምግብ ከበላ ይታመማል በሚታመምበትም ጊዜ ተዘርግቶ በደረቱ ይተኛና ዓይኑን ወደ ፀሐይ ቀና በማድረግ ፀሐይን በቀጥታ በዓይኖቹ ይመለከታል ፈውስንም ከፀሐይ ብርሃን ያገኛል ንስር የተለየ ዓይን ስላለው ፀሐይን በቀጥታ አይቶ ሳይታወር የሚቀር የተለየ ፍጥረት ቢሆን ነው የዓይኑ አፈጣጠር የተለየ እስከ 40 ኪ.ሜ ድረስም አሻግሮ ማየት ይችላል ንስር ክርስቲያኖችንም በሕይወታቸው ችግር ሲገጥማቸው ድካም ሲይዛቸውና ፈተና ሲያንገላታቸው በቀጥታ ወደ ክርስቶስ በመመልከትና እርሱን ደጅ በመጥናት እንደ ፀሐይ ከሚያበራው ፊቱ ፈውስን ብርታትና ኃይልን ይቀበላሉ ንስር አንዳንድ ጊዜ ካልተፈወሰ እዚያው ፀሐይን እያየ ሞቶ ይቀራል ክርስቲያን የመጣው ቢመጣ ጌታውን እያየ ይሞታታል እንጂ ጌታውን ትቶ አይሄድም ሮሜ 8፡38-39 ንስር እስከ 40 ኪሜ ድረስ ከርቀት አሻግሮ እንደሚያይ ሁሉ ንስር አስቀድሞ ከርቀት የሚያዩበትና የሚያስተውሉበትን መንፈስ ከጌታ ተቀብለዋል፡፡
4. ንስር በማለዳ
ንስር በማለዳ ተነስቶ ሁልጊዜ ከአፉ በሚወጣ ፈሳሽ ቅባት መሰል ነገር የክንፎቹን ላባዎች ይቀባል ይህም ቀን በሚበርበት ጊዜ ክንፎቹን የንፋሱን ግፊት ለመቋቋም ጥንካሬ እንዲያገኙ ያደርጋቸዋል ይህንንም ተግባር ባለማቋረጥ በማለዳ ተነስቶ ያደርጋል ንስር ክርስቲያኖችም ዕለት ዕለት በማለዳ በመንቃት በጸሎት ቃሉን በማንበብ ለየዕለቱ ፈተናን ውጣ ውረድ የሚያስፈልጋቸውን ኃይልና ብረታት ከጌታ ይቀበላሉ ይህንን ያልተለማመዱ ክርስቲያኖች ግን ብዙ ጊዜ ሽንፈት ቢገጥማቸው አያስደንቅም ንስር ክርስቲያኖች ግን እንደዚህ አይደሉም ከእንቅልፍ ይልቅ የጌታቸውን ፊት ይናፍቃሉ በማለዳም ወደእርሱ ይገሰግሳሉ ፊቱንም ይፈልጋሉ ጌታም ፊቱን በላያቸው ላይ ያበራል የቀኑንም ክፋት ሁሉ በድል ይወጣሉ፡፡
5. የንስር ፍቅር
ንስር ለጫጩቶቿ የምታደርገው ፍቅር በጣም አስደናቂ ነው ጫጩቶቿ በሚፈለፍሉበት ጊዜ የጎጆው እንጨት እንዳይጎረብጣቸው በደረቷ አካባቢ የሚገኘውን ስስ የገላዋን ክፍል በመንጨት ትጎዘጉዝላቸዋለች ጫጩቶቿም በምቾት ደስ ብሏቸው አካሏ ቁራጭ ላይ ይተኛሉ ይሞቃቸዋልም የክርስቶስ የሆኑትም ተመሳሳይ ፍቅር ለሌሎች እንዲያሳዩ ይጠበቅባቸዋል ለአዳዲሶችም የምናሳየው እንክብካቤ ፍቅርን የተላበሰ ሊሆን ይገባል፡፡
"እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ ይሮጣሉ አይታክቱም ይሄዳሉ አይደክሙም"
(ኢሳ 40፡31)
ምንጭ፦ ትርጉም ተድላ ሲማ፣ ብርሃን መፅሔት፣ 1989 ቁጥር 29
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍21🔥6❤1👏1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው።”
ዘዳግም 32፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው።”
ዘዳግም 32፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9
Audio
#መጻሕፍትን_በድምጽ
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-2
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-2
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3❤1
የጸሎት ሦስቱ ሂደቶች
1. “ነፍሴ አንተን ተጠማች” (መዝሙር 63፥1)
2. “ነፍሴ በኋላህ ተከታተለች” (መዝሙር 63፥8)
3. “ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች” (መዝሙር 63፥5)
ከላይ ያሉት ጥቅሶች ከመዝመረ ዳዊት ምዕራፍ 63 ላይ የተወሰዱ ሲሆን በከፊልም ቢሆን የጸሎትን ደረጃ ያሳያሉ ብዬ አስባለሁ፡፡ ጸሎት ወደ ውስጠኛው የእግዚአብሔር ማደሪያ የሚደረግ ግሥገሣ እንደ ሆነ ‹‹አምላኬ አምላኬ ወደ አንተ እገሠግሣለሁ›› (መዝ 63፥1) የሚለው ቃል ያመለክተናል፡፡ጉዞ መነሻ እንዳለው ሁሉ ጸሎታችንም ከውጨኛው የጸሎት አደባባይ ወደ ውስጠኛው የጸሎት አደባባይ ያነጣጠረ ነው፡፡ለዚህም ነው ዳዊት ‹‹ኃይልህንና ክብርህን አይ ዘንድ እንዲሁ በመቅደስህ ውስጥ ተመለከትሁ››(መዝ 63፥2) ብሎ የሚናገረው፡፡
ከላይ የጠቀስኩትን ክፍል ስናነብ የምንገነዘበው ነገር አለ፡፡ እሱም ጸሎታችን እየጠለቀ በሄደ ቁጥር፣ የእግዚአብሔርን ኃይልህንና ክብር የማየት በረከታችን እየጨመረ እንደሚሄድ ነው፡፡ ለዚህ ነው በግልብ (superficial) ጸሎት ‹‹ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች›› (መዝ 63፥5) ማለት የማንችለው፡፡
‹‹እገሠግሣለሁ›› (ቁ.1) ስንልም የጸሎት ርምጃችን ጽናት፣ትግዕስት፣ ንቁነት ወዘተ እንደ ግብዓት እንደሚያስፈልጉት መገንዘብ ይኖርብናል፡፡ ብዙ ጊዜ ለጸሎት ስንደረደርና ለመገሥገሥ ስናስብ ‹‹ነፍሴ አንተን ተጠማች፤ሥጋዬ አንተን እንዴት ናፈቀች›› (መዝ 63፥1) የሚል መንፈስን ይዘን ነው የምንቀርበው፤ በተጓዳኝ ተግዳሮቶቻችን እያሰብን፤ ሕመማችን እያሰብን፤ ፈተናዎቻችን እያሰብን፣ መከራዎቻችን እያሰብን ወዘተ፡፡ባለፉት የጸሎት ጊዜያት የነበሩንን ግሩም ልምምዶች እያሰብንም አምላካችን አሁንም እንዲደግመው በመማጸን በፊቱ እንሆናለን፡፡
ጸሎትን ስንጀምር የመጸለይ ፍላጎታችን እጅግ ዝቅ ያለ ስለሚሆን፣ ቶሎ እንድናቋርጥ ፈተናዎች ይመጣሉ፡፡ ድካም ይጫጫነናል፤ አእምሮአችን ይበታተናል ሌላም ሌላም፡፡ ነገር ግን በጽናት ይህንን ተግዳሮት አሸንፈን ከዘለቅን፣ የእግዚአብሔር ሕልውና የሚታወቀን ደረጃ ውስጥ እንገባለን፡፡በዚህ ደረጃ ላይ ሆነን ነው ‹‹ነፍሴ በኋላህ ተከታተለች››(መዝ 63፥8) የምንለው፡፡ በዚህ ደረጃ ላይ ሆነን ነው ‹‹ሳበን ካንተም በኋላ እንሮጣለን…..ከወይን ጠጅ ይልቅ ፍቅርህን እናስባለን››(መኃልይ 1፥4) የምንለው፡፡ በዚህ ጊዜ ትንሽ ትንሽ ዝማሬና ምሥጋናም ያምረናል፤ ጸሎታችንንም ሳናቋርጥ መቀጠል ያምረናል፡፡ቢሆንም ብዙ ሰዎች በሚገባ የጸለዩ ስለሚመስላቸው እዚህ ደረጃ ላይ ያቋርጣሉ፡፡እንዳውም ስለነበራቸው ድንቅ የጸሎት ጊዜም ለሰዎች ሊመሰክሩም ይችላሉ ብዬም አስባለሁ፡፡ይህንን ደረጃ ስናልፍ ሦስተኛው ደረጃ ውስጥ እንገባለን፡፡
ሦስተኛው የጸሎት ደረጃ፣ ከጌታ ጋር እጅግ አስደናቂ ሕብረት የምናደርግበት የጸሎት ደረጃ ሲሆን፣እውነተኛ የሕይወት ለውጥ(transformation) ለማየት መልካም ዕድሎችን ይፈጥርልናል፡፡ በዚህ የጸሎት ደረጃ አዘውትረን ስናሳልፍ ነው ‹‹ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች፤ ከንፈሮቼም ስምህን በደስታ ያመሰግናሉ››(መዝ 63፥5)ብለን በእውነት እና በድፍረት መናገር የምንችለው፡፡ይህ ደረጃ ‹‹መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት የሚማልድበት››(ሮሜ 8፥27) የጸሎት ደረጃ ነው፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድም የምንጸልይበት፡፡እንባ ቋንቋችን ይሆናል፡፡ይሄ ደረጃ ሲጠልቅ፣ ዝምታ ይበዛል፡፡እውነተኛ ንሥሓ ከአንደበታችን ይወጣል፡፡የከረምንበትን መንፈሳዊ ሕይወት በመንፈስ ስለምናየው ከልብ እናዝናለን፡፡ከጌታ ጋር ያለ ግብዝነት ለመራመድ የምንወስንበት ጊዜም ይሆናል፡፡ይህ ዓይነት ጸሎት በሕይወታችን ሲበዛ ነው፣መንፈሳዊ ለውጦችና ፍሬዎች የሚበዙት፡፡
ጌታ ሆይ እባክህ ወደ ጠለቀ ጸሎት ሳበን!
ምንጭ:- Divine Wisdom4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1. “ነፍሴ አንተን ተጠማች” (መዝሙር 63፥1)
2. “ነፍሴ በኋላህ ተከታተለች” (መዝሙር 63፥8)
3. “ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች” (መዝሙር 63፥5)
ከላይ ያሉት ጥቅሶች ከመዝመረ ዳዊት ምዕራፍ 63 ላይ የተወሰዱ ሲሆን በከፊልም ቢሆን የጸሎትን ደረጃ ያሳያሉ ብዬ አስባለሁ፡፡ ጸሎት ወደ ውስጠኛው የእግዚአብሔር ማደሪያ የሚደረግ ግሥገሣ እንደ ሆነ ‹‹አምላኬ አምላኬ ወደ አንተ እገሠግሣለሁ›› (መዝ 63፥1) የሚለው ቃል ያመለክተናል፡፡ጉዞ መነሻ እንዳለው ሁሉ ጸሎታችንም ከውጨኛው የጸሎት አደባባይ ወደ ውስጠኛው የጸሎት አደባባይ ያነጣጠረ ነው፡፡ለዚህም ነው ዳዊት ‹‹ኃይልህንና ክብርህን አይ ዘንድ እንዲሁ በመቅደስህ ውስጥ ተመለከትሁ››(መዝ 63፥2) ብሎ የሚናገረው፡፡
ከላይ የጠቀስኩትን ክፍል ስናነብ የምንገነዘበው ነገር አለ፡፡ እሱም ጸሎታችን እየጠለቀ በሄደ ቁጥር፣ የእግዚአብሔርን ኃይልህንና ክብር የማየት በረከታችን እየጨመረ እንደሚሄድ ነው፡፡ ለዚህ ነው በግልብ (superficial) ጸሎት ‹‹ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች›› (መዝ 63፥5) ማለት የማንችለው፡፡
‹‹እገሠግሣለሁ›› (ቁ.1) ስንልም የጸሎት ርምጃችን ጽናት፣ትግዕስት፣ ንቁነት ወዘተ እንደ ግብዓት እንደሚያስፈልጉት መገንዘብ ይኖርብናል፡፡ ብዙ ጊዜ ለጸሎት ስንደረደርና ለመገሥገሥ ስናስብ ‹‹ነፍሴ አንተን ተጠማች፤ሥጋዬ አንተን እንዴት ናፈቀች›› (መዝ 63፥1) የሚል መንፈስን ይዘን ነው የምንቀርበው፤ በተጓዳኝ ተግዳሮቶቻችን እያሰብን፤ ሕመማችን እያሰብን፤ ፈተናዎቻችን እያሰብን፣ መከራዎቻችን እያሰብን ወዘተ፡፡ባለፉት የጸሎት ጊዜያት የነበሩንን ግሩም ልምምዶች እያሰብንም አምላካችን አሁንም እንዲደግመው በመማጸን በፊቱ እንሆናለን፡፡
ጸሎትን ስንጀምር የመጸለይ ፍላጎታችን እጅግ ዝቅ ያለ ስለሚሆን፣ ቶሎ እንድናቋርጥ ፈተናዎች ይመጣሉ፡፡ ድካም ይጫጫነናል፤ አእምሮአችን ይበታተናል ሌላም ሌላም፡፡ ነገር ግን በጽናት ይህንን ተግዳሮት አሸንፈን ከዘለቅን፣ የእግዚአብሔር ሕልውና የሚታወቀን ደረጃ ውስጥ እንገባለን፡፡በዚህ ደረጃ ላይ ሆነን ነው ‹‹ነፍሴ በኋላህ ተከታተለች››(መዝ 63፥8) የምንለው፡፡ በዚህ ደረጃ ላይ ሆነን ነው ‹‹ሳበን ካንተም በኋላ እንሮጣለን…..ከወይን ጠጅ ይልቅ ፍቅርህን እናስባለን››(መኃልይ 1፥4) የምንለው፡፡ በዚህ ጊዜ ትንሽ ትንሽ ዝማሬና ምሥጋናም ያምረናል፤ ጸሎታችንንም ሳናቋርጥ መቀጠል ያምረናል፡፡ቢሆንም ብዙ ሰዎች በሚገባ የጸለዩ ስለሚመስላቸው እዚህ ደረጃ ላይ ያቋርጣሉ፡፡እንዳውም ስለነበራቸው ድንቅ የጸሎት ጊዜም ለሰዎች ሊመሰክሩም ይችላሉ ብዬም አስባለሁ፡፡ይህንን ደረጃ ስናልፍ ሦስተኛው ደረጃ ውስጥ እንገባለን፡፡
ሦስተኛው የጸሎት ደረጃ፣ ከጌታ ጋር እጅግ አስደናቂ ሕብረት የምናደርግበት የጸሎት ደረጃ ሲሆን፣እውነተኛ የሕይወት ለውጥ(transformation) ለማየት መልካም ዕድሎችን ይፈጥርልናል፡፡ በዚህ የጸሎት ደረጃ አዘውትረን ስናሳልፍ ነው ‹‹ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች፤ ከንፈሮቼም ስምህን በደስታ ያመሰግናሉ››(መዝ 63፥5)ብለን በእውነት እና በድፍረት መናገር የምንችለው፡፡ይህ ደረጃ ‹‹መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት የሚማልድበት››(ሮሜ 8፥27) የጸሎት ደረጃ ነው፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድም የምንጸልይበት፡፡እንባ ቋንቋችን ይሆናል፡፡ይሄ ደረጃ ሲጠልቅ፣ ዝምታ ይበዛል፡፡እውነተኛ ንሥሓ ከአንደበታችን ይወጣል፡፡የከረምንበትን መንፈሳዊ ሕይወት በመንፈስ ስለምናየው ከልብ እናዝናለን፡፡ከጌታ ጋር ያለ ግብዝነት ለመራመድ የምንወስንበት ጊዜም ይሆናል፡፡ይህ ዓይነት ጸሎት በሕይወታችን ሲበዛ ነው፣መንፈሳዊ ለውጦችና ፍሬዎች የሚበዙት፡፡
ጌታ ሆይ እባክህ ወደ ጠለቀ ጸሎት ሳበን!
ምንጭ:- Divine Wisdom4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤13👍4🙏1💯1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እርሱ ለዘመንህ የሚያስተማምን መሠረት፣ የድነት፣ የዕውቀትና የጥበብ መዝገብ ይሆናል፤ እግዚአብሔርንም መፍራት የዚህ ሀብት ቍልፍ ነው።”
ኢሳይያስ 33፥6 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እርሱ ለዘመንህ የሚያስተማምን መሠረት፣ የድነት፣ የዕውቀትና የጥበብ መዝገብ ይሆናል፤ እግዚአብሔርንም መፍራት የዚህ ሀብት ቍልፍ ነው።”
ኢሳይያስ 33፥6 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8
Audio
#መጻሕፍትን_በድምጽ
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-3
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-3
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
አምልኮ
አምልኮ የሚለው ቃል በመሰረቱ በዕብራይስጥ አቦዳ (Aboda) በግሪክ ፕሮስኪኒስ (Proskneo) የሚለው ሲሆን ለአንድ ጌታ ብቻ የተገዛ ባሪያ ሊያቀርበው የሚገባ ፍጹምና ሁለንተናዊ አገልግሎት ነው። አምልኮ፣ ስግደትን፣ ውዳሴን፣ አክብሮትን ዝማሬን፣ ፀሎትን፣ መስዋዕትን፣ መልካም ስራን፣ ፈሪሃ እግዚአብሔርን፣ ፍቅርን፣ ሕይወትን አጠቃሎ ለእግዚአብሔር አምላክ ብቻ መስጠት ማለት ነው። ስለዚህ አምልኮ ለአምላክህ ብቻ የሚገባና የሚሰጥ አገልግሎት ወይም መሰጠት ነው።
በመጽሐፍ ቅዱስ አምላክ የሚለው ቃል የሚያመለክተው፦
ሀ. እግዚአብሔርን (ዘፀ 20፥2)
ለ. ጣዖትን (ዘዳ 4፥28)
ሐ. ሰይጣንን (2ቆሮ 4፥4)
መ. የሰውን ቀዳሚ ምኞት (ፊል 3፥19)
የአምልኮ ትርጉም፦
የተስተካከለ የሕይወት አቅጣጫ ወይም ለእግዚአብሔር ሙሉ ለሙሉ የመገዛት ሕይወት ነው።
ሀ. አገልግሎት ነው (ኢያሱ 24፥15)
ለ. መልካም ምግባር እና ንጹሕ ሕይወት ነው (ያዕ 1፥26፤ ሮሜ 12፥11)
ሐ. ለእግዚአብሔር ታላቅነት በመንፈስ እና በእውነት መስገድ ነው (ያዕ 4፥19፣24)
መ. እግዚአብሔር ከሰጠን ገንዘብ እና ንብረት ውስጥ መልሰን ለእርሱ መስጠት ነው (ምሳሌ 3፥9)
ምንጭ:- wongelcenter.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
አምልኮ የሚለው ቃል በመሰረቱ በዕብራይስጥ አቦዳ (Aboda) በግሪክ ፕሮስኪኒስ (Proskneo) የሚለው ሲሆን ለአንድ ጌታ ብቻ የተገዛ ባሪያ ሊያቀርበው የሚገባ ፍጹምና ሁለንተናዊ አገልግሎት ነው። አምልኮ፣ ስግደትን፣ ውዳሴን፣ አክብሮትን ዝማሬን፣ ፀሎትን፣ መስዋዕትን፣ መልካም ስራን፣ ፈሪሃ እግዚአብሔርን፣ ፍቅርን፣ ሕይወትን አጠቃሎ ለእግዚአብሔር አምላክ ብቻ መስጠት ማለት ነው። ስለዚህ አምልኮ ለአምላክህ ብቻ የሚገባና የሚሰጥ አገልግሎት ወይም መሰጠት ነው።
በመጽሐፍ ቅዱስ አምላክ የሚለው ቃል የሚያመለክተው፦
ሀ. እግዚአብሔርን (ዘፀ 20፥2)
ለ. ጣዖትን (ዘዳ 4፥28)
ሐ. ሰይጣንን (2ቆሮ 4፥4)
መ. የሰውን ቀዳሚ ምኞት (ፊል 3፥19)
የአምልኮ ትርጉም፦
የተስተካከለ የሕይወት አቅጣጫ ወይም ለእግዚአብሔር ሙሉ ለሙሉ የመገዛት ሕይወት ነው።
ሀ. አገልግሎት ነው (ኢያሱ 24፥15)
ለ. መልካም ምግባር እና ንጹሕ ሕይወት ነው (ያዕ 1፥26፤ ሮሜ 12፥11)
ሐ. ለእግዚአብሔር ታላቅነት በመንፈስ እና በእውነት መስገድ ነው (ያዕ 4፥19፣24)
መ. እግዚአብሔር ከሰጠን ገንዘብ እና ንብረት ውስጥ መልሰን ለእርሱ መስጠት ነው (ምሳሌ 3፥9)
ምንጭ:- wongelcenter.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍8❤4👏1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እኛኮ ትርፍ ለማግኘት ብለን የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንም፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር እንደተላኩ ሰዎች በክርስቶስ ሆነን በእግዚአብሔር ፊት በቅንነት እንናገራለን።”
2ኛ ቆሮንቶስ 2፥17 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“እኛኮ ትርፍ ለማግኘት ብለን የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንም፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር እንደተላኩ ሰዎች በክርስቶስ ሆነን በእግዚአብሔር ፊት በቅንነት እንናገራለን።”
2ኛ ቆሮንቶስ 2፥17 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8👍2
Audio
👍4❤2
Audio
#መጻሕፍትን_በድምጽ
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-4
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-4
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
The-Wiersbe-Bible-Commentary-Old-Testament.pdf
9.1 MB
THE WIERSBE BIBLE COMMENTARY: OLD TESTAMENT.
Published by David C. Cook. 4050 Lee Vance View.
Colorado Springs, CO 80918 U.S.A..
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
Published by David C. Cook. 4050 Lee Vance View.
Colorado Springs, CO 80918 U.S.A..
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👍2
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ከክፉ የጎልማሳነት ምኞት ግን ሽሽ፥ በንጹሕም ልብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽድቅን እምነትን ፍቅርን ሰላምን አጥብቀህ ተከተል።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ከክፉ የጎልማሳነት ምኞት ግን ሽሽ፥ በንጹሕም ልብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽድቅን እምነትን ፍቅርን ሰላምን አጥብቀህ ተከተል።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9👏1
Audio
#መጻሕፍትን_በድምጽ
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-5
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ
👉ክፍል-5
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🥰3❤1👏1
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ካሉ ነቢያት መካከል ከሚከተሉት ስም እና የስም ፍቺ ጥምረት ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
25%
ሀ. ናሆም --❯ እግዚአብሔር ያጽናናል
20%
ለ. ኢሳይያስ --❯ እግዚአብሔር ያድናል
24%
ሐ. አብድዩ --❯ የእግዚአብሔር አገልጋይ
32%
መ. ኤርምያስ --❯ የእግዚአብሔር መልእክተኛ
#እራሳችንን_እንመርምር
የሰው ልጅ በምድር ላይ ሲመላለስ ይልቁን ክርስቲያን ለሽያጭ፣ ለድርድር ወይንም ለጥቅም ከማስቀመጥ ይልቅ ዋጋ የሚከፍልላቸው እና የሚከፍልባቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ከእነዚህም መካከል እውነት አንዷ ናት! መንፈሳዊ ነገር፣ የወንጌል ነገር ለራስ ጥቅም በገበያ ወጥተው አይቸረቸሩም። ስንት ጊዜ ኑሮን ለማሸነፍ ይሁን በሌላ ሰበብ እውነትን በርዘናት፣ ደልዘናት፣ ሸቅጠናት. . . ለገበያ እንዳሰጣናት ፈጣሪ ይወቀው! ግን እሷን ሽጠን የት ለመድረስ? ምን ለመሆን?
“እውነትን ግዛ አትሽጣትም፥ ጥበብን ተግሣጽን ማስተዋልንም።”
ምሳሌ 23፥23
“እኛኮ ትርፍ ለማግኘት ብለን የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንም፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር እንደተላኩ ሰዎች በክርስቶስ ሆነን በእግዚአብሔር ፊት በቅንነት እንናገራለን።”
2ኛ ቆሮንቶስ 2፥17 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የሰው ልጅ በምድር ላይ ሲመላለስ ይልቁን ክርስቲያን ለሽያጭ፣ ለድርድር ወይንም ለጥቅም ከማስቀመጥ ይልቅ ዋጋ የሚከፍልላቸው እና የሚከፍልባቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ከእነዚህም መካከል እውነት አንዷ ናት! መንፈሳዊ ነገር፣ የወንጌል ነገር ለራስ ጥቅም በገበያ ወጥተው አይቸረቸሩም። ስንት ጊዜ ኑሮን ለማሸነፍ ይሁን በሌላ ሰበብ እውነትን በርዘናት፣ ደልዘናት፣ ሸቅጠናት. . . ለገበያ እንዳሰጣናት ፈጣሪ ይወቀው! ግን እሷን ሽጠን የት ለመድረስ? ምን ለመሆን?
“እውነትን ግዛ አትሽጣትም፥ ጥበብን ተግሣጽን ማስተዋልንም።”
ምሳሌ 23፥23
“እኛኮ ትርፍ ለማግኘት ብለን የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንም፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር እንደተላኩ ሰዎች በክርስቶስ ሆነን በእግዚአብሔር ፊት በቅንነት እንናገራለን።”
2ኛ ቆሮንቶስ 2፥17 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍1