. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።”
ማቴዎስ 6፥34
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።”
ማቴዎስ 6፥34
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5
Victorious christian life
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-9
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-9
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
ቅዱሳት መጻሕፍት
#ትንሣኤ የቀጠለ... ትንሣኤ ማለት ምን ማለት ነው? an-as'-tas-is; ከ (450) (ἀνίστημι); ዳግመኛ መቆም፣ ማለትም (ቃል በቃል) ከሞት መነሣት (ግለሰባዊ፣ ዘረመላዊ ወይም በአንድምታ፣ ወይም (ምሳሌያዊ)፣ (ሥነ ምግባራዊ) ማገገም (የመንፈሳዊ እውነት)፡ - ወደ ሕይወት መመለስ፣ መነሣት፣ ከሙታን ተለይቶ መነሣት። 1. መነሳት (ለምሳሌ ከመቀመጫ) 2. ከሙታን መነሣት …
#ትንሣኤ
የቀጠለ...
ትንሣኤ በብሉይ ኪዳን
የትንሣኤ አሳብ በአዲስ ኪዳን ብቻ የተከሰተ ዱብ እዳ ነገር አይደለም። በብሉይ ኪዳን በአጠቃላይ የተስማማ የትንሣኤ ሥነ-መለኮት ሲኖር (ኢዮብ 19፥25–27፤ መዝ. 49፥15፤ 73፥23–28፤ ኢሳ 25፥8፤ 26፥19፤ ሕዝ 37፥1– 14፤ ሆሴ 13፥14፤ ዳን 12፥1–4 ወዘተ)፣ በመዝሙር 16፥10 እና መዝሙር 22 እና ኢሳይያስ 53፥10–11 እና ዳንኤል 12፥2–3 መካከል ያለው ግንኙነት በተለይ መሲሑ ከሙታን እንደሚነሳ ያሳያል።
ትንሳኤ በመጽሐፈ ኢዮብ
ከሙሴ በፊት እንደኖረ የሚገመተው ኢዮብ የትንሣኤን ተስፋ በግልጽ ተናግሯል። በኢዮብ 19፥26 ላይ፦
“ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ።”
በማለት በልበ ሙሉነት ተናግሯል። እንደ ኖርማን ጂስለር፣ “ይህ ጽሑፍ የሰውነትን ትንሣኤ የሚያመለክት ቢሆንም፣ ከሞት በኋላ ያለውን አለመሞትንም ያጠቃልላል። ዶርማን ግን ይህንን የትንሣኤ ማጣቀሻ በአዲስ ኪዳን የትንሣኤ ጽንሰ-ሐሳብ ላይ “የተዘዋዋሪ ፍንጭ” አድርጎ ይወስደዋል። በዚህ ጊዜ የትንሣኤ ትርጉም በእርግጠኝነት ባይታወቅም የኢዮብ መግለጫ ሁለት አስፈላጊ እውነቶችን ያጠቃልላል፡-
፩. ኢዮብ ከሞት በኋላ አምላክን ያያል፤
፪. አምላክን የሚያየው እንደ ፍጥረታዊ መንፈስ ሳይሆን በአካል ነው።
ትንሳኤ በ1ኛ ሳሙኤል
1 ሳሙኤል እንደተጻፈ የሚገመተው በ1100 ከክርስቶስ ልደት በፊት ሲሆን፣ ይህን መጽሐፍ ደግሞ እንዲህ ይላል፦
“እግዚአብሔር ይገድላል ያድናልም፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል።”
1ኛ ሳሙኤል 2፥6
ይህ ቁጥር የአዲስ ኪዳን መገለጥ ላላቸው ሰዎች ግልጽ የሆነ የትንሣኤ መግለጫ ቢመስልም ሪድ “እንዲህ ያሉት ጽሑፎች አምላክ ሕይወትንና ሞትን እንደሚቆጣጠር ያመለክታሉ። አሁንም፣ ይህ ለብዙ ሰዎች ትንሣኤን በሚመለከት ወደ እምነት አያመጣም”። ይህ ጽሑፍ የሚያመለክተው ስለ ሥጋዊ ትንሣኤ ነው የሚለው ግምት ለሐዲስ ኪዳን ግንዛቤ ላላቸው ሰዎች የሚሰራ ነው፣ ነገር ግን ዋናው አንባቢ የግል ተስፋን መልእክት ከዚህ ምንባብ ጋር አላያያዘም። ከዚህ ይልቅ የአምላክን ኃይል የሚገልጽ ዘገባ ተደርጎ ይወሰድ ነበር።
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ https://blog-tms-edu.cdn.ampproject.org/v/s/blog.tms.edu/resurrection-according-to-scriptures?amp_gsa=1&_js_v=a9&hs_amp=true&usqp=mq331AQIUAKwASCAAgM%3D#amp_tf=From%20%251%24s&aoh=16808869418993&referrer=https%3A%2F%2Fwww.google.com&share=https%3A%2F%2Fblog.tms.edu%2Fresurrection-according-to-scriptures፣https://owlcation.com/humanities/How-Does-is-the-Doctrine-of-Resurrection-Developed-from-the-Old-Testament-to-the-New-Testament
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የቀጠለ...
ትንሣኤ በብሉይ ኪዳን
የትንሣኤ አሳብ በአዲስ ኪዳን ብቻ የተከሰተ ዱብ እዳ ነገር አይደለም። በብሉይ ኪዳን በአጠቃላይ የተስማማ የትንሣኤ ሥነ-መለኮት ሲኖር (ኢዮብ 19፥25–27፤ መዝ. 49፥15፤ 73፥23–28፤ ኢሳ 25፥8፤ 26፥19፤ ሕዝ 37፥1– 14፤ ሆሴ 13፥14፤ ዳን 12፥1–4 ወዘተ)፣ በመዝሙር 16፥10 እና መዝሙር 22 እና ኢሳይያስ 53፥10–11 እና ዳንኤል 12፥2–3 መካከል ያለው ግንኙነት በተለይ መሲሑ ከሙታን እንደሚነሳ ያሳያል።
ትንሳኤ በመጽሐፈ ኢዮብ
ከሙሴ በፊት እንደኖረ የሚገመተው ኢዮብ የትንሣኤን ተስፋ በግልጽ ተናግሯል። በኢዮብ 19፥26 ላይ፦
“ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ።”
በማለት በልበ ሙሉነት ተናግሯል። እንደ ኖርማን ጂስለር፣ “ይህ ጽሑፍ የሰውነትን ትንሣኤ የሚያመለክት ቢሆንም፣ ከሞት በኋላ ያለውን አለመሞትንም ያጠቃልላል። ዶርማን ግን ይህንን የትንሣኤ ማጣቀሻ በአዲስ ኪዳን የትንሣኤ ጽንሰ-ሐሳብ ላይ “የተዘዋዋሪ ፍንጭ” አድርጎ ይወስደዋል። በዚህ ጊዜ የትንሣኤ ትርጉም በእርግጠኝነት ባይታወቅም የኢዮብ መግለጫ ሁለት አስፈላጊ እውነቶችን ያጠቃልላል፡-
፩. ኢዮብ ከሞት በኋላ አምላክን ያያል፤
፪. አምላክን የሚያየው እንደ ፍጥረታዊ መንፈስ ሳይሆን በአካል ነው።
ትንሳኤ በ1ኛ ሳሙኤል
1 ሳሙኤል እንደተጻፈ የሚገመተው በ1100 ከክርስቶስ ልደት በፊት ሲሆን፣ ይህን መጽሐፍ ደግሞ እንዲህ ይላል፦
“እግዚአብሔር ይገድላል ያድናልም፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል።”
1ኛ ሳሙኤል 2፥6
ይህ ቁጥር የአዲስ ኪዳን መገለጥ ላላቸው ሰዎች ግልጽ የሆነ የትንሣኤ መግለጫ ቢመስልም ሪድ “እንዲህ ያሉት ጽሑፎች አምላክ ሕይወትንና ሞትን እንደሚቆጣጠር ያመለክታሉ። አሁንም፣ ይህ ለብዙ ሰዎች ትንሣኤን በሚመለከት ወደ እምነት አያመጣም”። ይህ ጽሑፍ የሚያመለክተው ስለ ሥጋዊ ትንሣኤ ነው የሚለው ግምት ለሐዲስ ኪዳን ግንዛቤ ላላቸው ሰዎች የሚሰራ ነው፣ ነገር ግን ዋናው አንባቢ የግል ተስፋን መልእክት ከዚህ ምንባብ ጋር አላያያዘም። ከዚህ ይልቅ የአምላክን ኃይል የሚገልጽ ዘገባ ተደርጎ ይወሰድ ነበር።
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ https://blog-tms-edu.cdn.ampproject.org/v/s/blog.tms.edu/resurrection-according-to-scriptures?amp_gsa=1&_js_v=a9&hs_amp=true&usqp=mq331AQIUAKwASCAAgM%3D#amp_tf=From%20%251%24s&aoh=16808869418993&referrer=https%3A%2F%2Fwww.google.com&share=https%3A%2F%2Fblog.tms.edu%2Fresurrection-according-to-scriptures፣https://owlcation.com/humanities/How-Does-is-the-Doctrine-of-Resurrection-Developed-from-the-Old-Testament-to-the-New-Testament
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍9
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤”
ሉቃስ 11፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤”
ሉቃስ 11፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6
Victorious Christian Life
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-10
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-10
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍1
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ መሲሑ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ መበስበስን እንደማያይ ትንቢት የተናገረው ነቢይ ማን ነው?
Anonymous Quiz
25%
ሀ. ኢሳይያስ
4%
ለ. ኤርምያስ
6%
ሐ. ሕዝቅኤል
60%
መ. ዳዊት
2%
ሠ. ሆሴዕ
2%
ረ. ዘካርያስ
❤3👍2
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“በአሁኑ ዘመን ባለ ጠጎች የሆኑት የትዕቢትን ነገር እንዳያስቡ፥ ደስም እንዲለን ሁሉን አትርፎ በሚሰጠን በሕያው እግዚአብሔር እንጂ በሚያልፍ ባለ ጠግነት ተስፋ እንዳያደርጉ እዘዛቸው።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“በአሁኑ ዘመን ባለ ጠጎች የሆኑት የትዕቢትን ነገር እንዳያስቡ፥ ደስም እንዲለን ሁሉን አትርፎ በሚሰጠን በሕያው እግዚአብሔር እንጂ በሚያልፍ ባለ ጠግነት ተስፋ እንዳያደርጉ እዘዛቸው።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6🙏2
Victorious Christian Life
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-11
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-11
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
አሞጽ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² አሜስያስም አሞጽን፦ ባለ ራእዩ ሆይ፥ ሂድ ወደ ይሁዳም ምድር ሽሽ፥ በዚያም እንጀራን ብላ፥
¹³ በዚያም ትንቢትን ተናገር፤ ነገር ግን ቤቴል የንጉሥ መቅደስና የመንግሥት ቤት ናትና ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ ደግሞ ትንቢት አትናገር አለው።
¹⁴ አሞጽም መልሶ አሜስያስን አለው፦ እኔ ላም ጠባቂና ወርካ ለቃሚ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፤
¹⁵ እግዚአብሔርም በጎቹን ከመከተል ወሰደኝ፥ እግዚአብሔርም፦ ሂድ፥ ለሕዝቤም ለእስራኤል ትንቢት ተናገር አለኝ።
¹⁶ አሁንም የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ አንተ። በእስራኤል ላይ ትንቢት አትናገር፥ በይስሐቅም ቤት ላይ አትስበክ ብለሃል፤
¹⁷ ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ጋለሞታ ትሆናለች፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ምድርህም በገመድ ትከፈላለች፤ አንተም በረከሰች ምድር ትሞታለህ፥ እስራኤልም ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
አሞጽ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² አሜስያስም አሞጽን፦ ባለ ራእዩ ሆይ፥ ሂድ ወደ ይሁዳም ምድር ሽሽ፥ በዚያም እንጀራን ብላ፥
¹³ በዚያም ትንቢትን ተናገር፤ ነገር ግን ቤቴል የንጉሥ መቅደስና የመንግሥት ቤት ናትና ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ ደግሞ ትንቢት አትናገር አለው።
¹⁴ አሞጽም መልሶ አሜስያስን አለው፦ እኔ ላም ጠባቂና ወርካ ለቃሚ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፤
¹⁵ እግዚአብሔርም በጎቹን ከመከተል ወሰደኝ፥ እግዚአብሔርም፦ ሂድ፥ ለሕዝቤም ለእስራኤል ትንቢት ተናገር አለኝ።
¹⁶ አሁንም የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ አንተ። በእስራኤል ላይ ትንቢት አትናገር፥ በይስሐቅም ቤት ላይ አትስበክ ብለሃል፤
¹⁷ ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ጋለሞታ ትሆናለች፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ምድርህም በገመድ ትከፈላለች፤ አንተም በረከሰች ምድር ትሞታለህ፥ እስራኤልም ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🙏2👍1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ነገር ግን ስሜን ለምትፈሩት ለእናንተ የጽድቅ ፀሐይ ትወጣላችኋለች፥ ፈውስም በክንፎችዋ ውስጥ ይሆናል፤ እናንተም ትወጣላችሁ፥ እንደ ሰባም እምቦሳ ትፈነጫላችሁ።”
ሚልክያስ 4፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“ነገር ግን ስሜን ለምትፈሩት ለእናንተ የጽድቅ ፀሐይ ትወጣላችኋለች፥ ፈውስም በክንፎችዋ ውስጥ ይሆናል፤ እናንተም ትወጣላችሁ፥ እንደ ሰባም እምቦሳ ትፈነጫላችሁ።”
ሚልክያስ 4፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🥰2❤1
Victorious Christian life
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-12
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-12
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
ቅዱሳት መጻሕፍት
#ትንሣኤ የቀጠለ... ትንሣኤ በብሉይ ኪዳን የትንሣኤ አሳብ በአዲስ ኪዳን ብቻ የተከሰተ ዱብ እዳ ነገር አይደለም። በብሉይ ኪዳን በአጠቃላይ የተስማማ የትንሣኤ ሥነ-መለኮት ሲኖር (ኢዮብ 19፥25–27፤ መዝ. 49፥15፤ 73፥23–28፤ ኢሳ 25፥8፤ 26፥19፤ ሕዝ 37፥1– 14፤ ሆሴ 13፥14፤ ዳን 12፥1–4 ወዘተ)፣ በመዝሙር 16፥10 እና መዝሙር 22 እና ኢሳይያስ 53፥10–11 እና ዳንኤል…
#ትንሣኤ
ትንሳኤ በመዝሙረ ዳዊት
ሌሎች በጉልህ ትንሣኤን አመላካች የብሉይ ኪዳን ክፍሎች፦
“ሙታንህ ሕያዋን ይሆናሉ፥ ሬሳዎችም ይነሣሉ። በምድር የምትኖሩ ሆይ፥ ጠልህ የብርሃን ጠል ነውና፥ ምድርም ሙታንን ታወጣለችና ንቁ ዘምሩም።”
ኢሳይያስ 26፥19
"ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሕዝቤ ሆይ፥ እነሆ፥ መቃብራችሁን እከፍታለሁ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ፥ ወደ እስራኤልም ምድር አገባችኋለሁ። ሕዝቤ ሆይ፥ መቃብራችሁን በከፈትሁ ጊዜ ከመቃብራችሁም ባወጣኋችሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ። መንፈሴንም በውስጣችሁ አሳድራለሁ፥ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፥ በገዛ ምድራችሁም አኖራችኋለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ተናገርሁ እንዳደረግሁም ታውቃላችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።"
ሕዝቅኤል 37፥12-14
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ https://owlcation.com/humanities/How-Does-is-the-Doctrine-of-Resurrection-Developed-from-the-Old-Testament-to-the-New-Testament፣
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ትንሳኤ በመዝሙረ ዳዊት
ጥቂት የነገረ መለኮት ሊቃውንት መዝሙረ ዳዊትን ስለ ትንሣኤ በሚገባ ለመረዳት እንደ ማስረጃ ቢጠቅሱም ዶ/ር ስቴፈን ሪድ ለመዝሙረኛው “ከሞት በኋላ ስላለው ሕይወት ያለው ፍላጎት በአንጻራዊ ሁኔታ ሲታይ አነስተኛ ነው” ብለዋል። አንዳንድ መዝሙረኞች ሕመምና ጭቆና ያጋጠሟቸውን ነገሮች እንደ ሞቱ አድርገው ይገልጹና አምላክ እንዴት እንደሚያስነሣቸው ይናገሩ ይሆናል። የሚናገሩት ከሞት በኋላ ስላለው ትንሣኤ አይደለም። ብዙ የመጀመሪያ አንባቢዎች እንደ 1 ሳሙኤል 2፥6 እና ኢሳ 26፥19 ያሉትን ምንባቦች የተረዱት በዚህ መንገድ ነው። የመዝሙር 16፥9-11 የመጀመሪያ አንባቢ (በአዲስ ኪዳን ለሚያምኑ መሲሐዊ አንድምታ ያላቸው ጥቅሶች) እነዚህን ጥቅሶች እንደ ሞት ከሚመስለው አካላዊ ወይም ስሜታዊ ሥቃይ መለኮታዊ መዳን አድርገው ሳይገነዘቡት አልቀረም። በዚያ ቀን ሕመሞች በጣም ገዳይ ሊሆኑ ስለሚችሉ፣ መዝሙረኞቹ አምላክ ከሞት ደጃፍ ስለነጠቀቸው ማመስገናቸው ትክክል ይሆን ነበር። ለምሳሌ መዝሙረ ዳዊት 116፥8-9 “ነፍሴን ከሞት፥ ዓይኔንም ከእንባ፥ እግሬንም ከመሰናከል አድኖአልና።በሕያዋን አገር በእግዚአብሔር ፊት እሄዳለሁ” ይላል። ትንሳኤ በመክብብ
መክብብ ከሞት በኋላ ስለሚሆነው ነገር የጥንት ሰዎች ያላቸውን አንዳንድ አሻሚ አሳቦችን ይይዛል። መክብብ 3፥19-21 የሰዎችንና የእንስሳትን እጣ ፈንታ በማነጻጸር በቁጥር 20 ላይ “ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል።” በማለት አንድ ናቸው ሲል ደምድሟል። በሪድ መሠረት፣ “እዚህ ምንም የትንሣኤ ተስፋ ያለ አይመስልም”። መክብብ 12፥7 “አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ።” በማለት የበለጠ ተስፋ የሚሰጥ ይመስላል። ቆሄሌት የሰው መንፈስ ወደ እግዚአብሔር እንደሚመለስ ቢናገርም፣ መንፈስ ወደ ፈጣሪው ከተመለሰ በኋላ ምን እንደ ሆነ ለእነዚህ ጥንት ሰዎች ግልጽ አልነበረም። ቫንሆዘር እንዳሉት፣ “ትንሣኤ ማለት አሁን ካለው አካል ጋር ወደሚመሳሰል አካል መመለስ ወይም ወደ ሌላ ነገር መለወጥ (አብረቅራቂ ኮከብ፣ ለምሳሌ) በአይሁድ አስተሳሰብ ግልጽ አይደለም”። የመጀመሪያ አንባቢዎች፣ ከክርስቶስ ትንሳኤ አንፃር የተረዳውን የዘመናችን አንባቢ ጋር ሲነጻጸሩ በዚህ ቁጥር ላይ ብዙ ተስፋ አያገኙም።ትንሳኤ በዳንኤል
በዳንኤል ዘመን፣ ተራማጅ የመገለጥ ቁርጥራጮች መሰባሰብ ጀመሩ። ዳንኤል ለእግዚአብሔር ሕዝብም ሆነ ለሌላው የሰው ልጅ የትንሣኤን የመጀመሪያ ቃል ተናግሯል፡- “በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረትና ወደ ዘላለም ጕስቍልና።” (12፥2) የብሉይ ኪዳን የትንሣኤ ማጣቀሻዎች እጅግ በጣም አስደናቂ እና ከአዲስ ኪዳን ማጣቀሻዎች ባነሰ ድግግሞሽ የተከሰቱ መሆናቸውን ልብ ሊባል ይገባል። ብዙ የብሉይ ኪዳን ትንሣኤዎች ፅንሰ-ሀሳቡን በዘፍጥረት 2፥7 “ከምድር አፈር” ጋር ማገናኘታቸው ጠቃሚ ነው። ሌሎች በጉልህ ትንሣኤን አመላካች የብሉይ ኪዳን ክፍሎች፦
“ሙታንህ ሕያዋን ይሆናሉ፥ ሬሳዎችም ይነሣሉ። በምድር የምትኖሩ ሆይ፥ ጠልህ የብርሃን ጠል ነውና፥ ምድርም ሙታንን ታወጣለችና ንቁ ዘምሩም።”
ኢሳይያስ 26፥19
"ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሕዝቤ ሆይ፥ እነሆ፥ መቃብራችሁን እከፍታለሁ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ፥ ወደ እስራኤልም ምድር አገባችኋለሁ። ሕዝቤ ሆይ፥ መቃብራችሁን በከፈትሁ ጊዜ ከመቃብራችሁም ባወጣኋችሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ። መንፈሴንም በውስጣችሁ አሳድራለሁ፥ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፥ በገዛ ምድራችሁም አኖራችኋለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ተናገርሁ እንዳደረግሁም ታውቃላችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።"
ሕዝቅኤል 37፥12-14
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ https://owlcation.com/humanities/How-Does-is-the-Doctrine-of-Resurrection-Developed-from-the-Old-Testament-to-the-New-Testament፣
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
Owlcation
How Is the Doctrine of Resurrection Developed From the Old Testament to the New Testament?
This article contains a brief exploration of the doctrine of the resurrection.
👍6
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።”
ማቴዎስ 5፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።”
ማቴዎስ 5፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥3
Victorious christian life
Nigusse Denano
#መጻሕፍትን_በድምጽ
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-13
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ርዕስ፦ አሸናፊው የክርስቲያን ኑሮ
የመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት
ጸሐፊ፦ ዶ/ር አሳን ሬድፓዝ
ትርጉም፦ ዋቅጅራ ጎባ
ክፍል-13
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
#እራሳችንን_እንመርምር
ጌታችን እና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ አለ፦ “...ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” (ማቴዎስ 5፥20)
ታዲያ እኛ የግል ጽድቅ አለን ወይ? ቢኖረንስ የመርገም ጨርቅ አይደለም? እሺ ምኑን ነው ታዲያ ጌታ ከፈሪሳውያን እንዲበልጥ የጠየቀን?
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ጌታችን እና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ አለ፦ “...ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” (ማቴዎስ 5፥20)
ታዲያ እኛ የግል ጽድቅ አለን ወይ? ቢኖረንስ የመርገም ጨርቅ አይደለም? እሺ ምኑን ነው ታዲያ ጌታ ከፈሪሳውያን እንዲበልጥ የጠየቀን?
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍1
. ──•◈•─────•◈•─
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ።”
ዮሐንስ 12፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
──•◈•─────•◈•─
“የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ።”
ዮሐንስ 12፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2