. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔርን የምትወዱ፥ ክፋትን ጥሉ፤ እግዚአብሔር የቅዱሳኑን ነፍሶች ይጠብቃል፥ ከኃጥኣንም እጅ ያድናቸዋል።”
መዝሙር 97፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔርን የምትወዱ፥ ክፋትን ጥሉ፤ እግዚአብሔር የቅዱሳኑን ነፍሶች ይጠብቃል፥ ከኃጥኣንም እጅ ያድናቸዋል።”
መዝሙር 97፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍8❤4
ዓላማ መር ህይወት- ቀን 28_Purpose driven Life - Day 28_ alama mer hiywet…
PETERiCH (I am empty without Jesus)
#መጻሕፍትን_በድምጽ
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 28 (ጊዜ ይወስዳል)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 28 (ጊዜ ይወስዳል)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
ቅዱሳት መጻሕፍት
#እምነት ለምን እንመን? ክፍል-5 ለምን እግዚአብሔርን እና ቅዱሳት መጻሕፍትን እንመን? 👉እግዚአብሔር የሕይወት ሁሉ ፈጣሪ እና ደጋፊ ነው፣ እርሱም ሁሉን ቻይ፣ ሁሉን የሚያውቅ እና በሁሉም ቦታ የሚገኝ የዘላለም አምላክ ነው። በእግዚአብሔር መታመን ማለት በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥም ቢሆን በጥበቡ፣ በፍቅሩ እና በሉዓላዊነቱ መታመን ማለት ነው። በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር…
#እምነት
ክፍል-6
እምነት መሠረቱ ምንድነው? የምናምነው እግዚአብሔርን ወይስ እንዲሆንልን የምንፈልገውን ነገር?
እምነቱ መሠረቱ እግዚአብሔር እና የእግዚአብሔር ቃል ነው። ከዚህ ውጪ የሆነ "እምነት" የሚባለው ነገር ክርስቲያናዊ እምነት አይደለም! ቅዱሳት መጻሕፍትም ይህን እውነት ሳይሸፋፍኑ እንዲህ ይነግሩናል፦
“በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።”
ኤርምያስ 17፥7
“ቃልን የሚያዳምጥ መልካም ነገርን ያገኛል፤ በእግዚአብሔር የታመነ ምስጉን ነው።”
ምሳሌ 16፥20
የምናምነው እግዚአብሔርን ወይስ እንዲያደረግልን የምንፈልገውን ነገር?
እውነተኛ አማኝ የሚያምነው እንዲደረግለት የሚፈልገውን ነገር ሳይሆን እግዚአብሔር ራሱን ነው። ኃይል ስልጣንና ጉልበት ያለው ሁሉን ቻዩ እግዚአብሔር ጋር ነው። በቻይነቱ እንተማመናለን እንጂ "ነገሮች እንዲህ መሆን አለባቸው!" ብለን እምነታችንን እነርሱ ላይ አንጥልም። ምክንያቱም እነርሱ ምን አቅም አላቸውና? ሁሉን ቻዩ እግዚአብሔር ሲያንቀሳቅስ ነው ነገሮች የሚንቀሳቀሱት።
“ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።”
ኢዮብ 42፥2
“ለእግዚአብሔርም ክብር እየሰጠ፥ የሰጠውንም ተስፋ ደግሞ ሊፈጽም እንዲችል አጥብቆ እየተረዳ፥ በእምነት በረታ እንጂ በአለማመን ምክንያት በእግዚአብሔር ተስፋ ቃል አልተጠራጠረም።”
ሮሜ 4፥20-21
እግዚአብሔርን እንዴት እንመን?
1. ቃሉን በመስማት
“እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።”
ሮሜ 10፥17
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ክፍል-6
እምነት መሠረቱ ምንድነው? የምናምነው እግዚአብሔርን ወይስ እንዲሆንልን የምንፈልገውን ነገር?
እምነቱ መሠረቱ እግዚአብሔር እና የእግዚአብሔር ቃል ነው። ከዚህ ውጪ የሆነ "እምነት" የሚባለው ነገር ክርስቲያናዊ እምነት አይደለም! ቅዱሳት መጻሕፍትም ይህን እውነት ሳይሸፋፍኑ እንዲህ ይነግሩናል፦
“በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።”
ኤርምያስ 17፥7
“ቃልን የሚያዳምጥ መልካም ነገርን ያገኛል፤ በእግዚአብሔር የታመነ ምስጉን ነው።”
ምሳሌ 16፥20
የምናምነው እግዚአብሔርን ወይስ እንዲያደረግልን የምንፈልገውን ነገር?
እውነተኛ አማኝ የሚያምነው እንዲደረግለት የሚፈልገውን ነገር ሳይሆን እግዚአብሔር ራሱን ነው። ኃይል ስልጣንና ጉልበት ያለው ሁሉን ቻዩ እግዚአብሔር ጋር ነው። በቻይነቱ እንተማመናለን እንጂ "ነገሮች እንዲህ መሆን አለባቸው!" ብለን እምነታችንን እነርሱ ላይ አንጥልም። ምክንያቱም እነርሱ ምን አቅም አላቸውና? ሁሉን ቻዩ እግዚአብሔር ሲያንቀሳቅስ ነው ነገሮች የሚንቀሳቀሱት።
“ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።”
ኢዮብ 42፥2
“ለእግዚአብሔርም ክብር እየሰጠ፥ የሰጠውንም ተስፋ ደግሞ ሊፈጽም እንዲችል አጥብቆ እየተረዳ፥ በእምነት በረታ እንጂ በአለማመን ምክንያት በእግዚአብሔር ተስፋ ቃል አልተጠራጠረም።”
ሮሜ 4፥20-21
እግዚአብሔርን እንዴት እንመን?
1. ቃሉን በመስማት
“እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።”
ሮሜ 10፥17
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤3😁1
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ወንጌል በመስበክ እና በማስተማር ከሌሎች ቦታዎች ይልቅ ረጅም ጊዜ የተቀመጠው የት ከተማ ነው?
Anonymous Quiz
33%
ሀ. ቆሮንቶስ
47%
ለ. ኤፌሶን
4%
ሐ. ፊልጵስዩስ
9%
መ. ተሰሎንቄ
7%
ሠ. ኢየሩሳሌም
❤7
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።”
ኢያሱ 1፥7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።”
ኢያሱ 1፥7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤1
Audio
#መጻሕፍትን_በድምጽ
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 29 (የተሰጠህን ሥራ መቀበል)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 29 (የተሰጠህን ሥራ መቀበል)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
እግዚአብሔር በየቀኑ በሕይወታቸው ውስጥ የሚያደርገውን በጎነት የማናስተውል ብዙ ነን። ከእንቅልፋችን በሰላምና ጤና ነቅተን የማለዳዋን ፀሓይ ለማየት ስለመታደላችን ምስጋና ስናቀርብ አንታይም። በመሰለን መንገድ ያልተከናወነ ነገር ብንቀበልም፥ መብታችን እንጂ ቸርነት አይመስለንም። በሕይወት መኖር እንደ ቀልድ ይታለፋል። ስፍር ቍጥር የሌላቸው ቅጽበታዊ ዕለታዊና የዘመናችን ሙሉ የበጎነት ስጦታዎቹ በቸልታ ተወርውረው ይኖራሉ። እኛ ሰዎች እንገርማለን እኮ። እናሳዝንማለን።
የገዛ ምራቁ ትን ብሎት ሕይወቱን በሰከንዶች ውስጥ ሊያጣ የሚችል ሰው በሕይወት መቈየት የቻለው በእግዚአብሔር ምሕረት መኾኑን ይዘነጋል። ፍጥረት ሕግና ሥርዐት ጠብቆ የሚኖረው በጌታ ነው። ምድር በአምላካዊ ቸርነት ተጠብቃ ሕይወት ያብብባታል። ሥጋት በወጠረው ዓለም ውስጥ በሰላም ወጥተን መግባት መቻላችን ትርጕሙ የሚገባን አገር ምድሩ ሲታመስ መኾን የለበትም።
ከስንት አስፈሪ ነገሮች ተረፍን? ስንቱን የሞት ሸለቆዎች በምሕረቱ ተሻገርን? ስንት ጊዜ ወድቀን ስንት ጊዜ በቸርነቱ ተደግፈን ተነሣን? ዛሬስ ቢኾን ከእጆቹ ምን ተቀብለናል? ወዳጃችን፥ "ነፍሴ ሆይ፥ ውለታውን አትርሺ" ማለቱ ቁምነገረኝነት ያለው ሰው በመኾኑ ነው። ጌታችን ማዳኑ ዛሬም አዲስ ነው።
መጋቢ ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የገዛ ምራቁ ትን ብሎት ሕይወቱን በሰከንዶች ውስጥ ሊያጣ የሚችል ሰው በሕይወት መቈየት የቻለው በእግዚአብሔር ምሕረት መኾኑን ይዘነጋል። ፍጥረት ሕግና ሥርዐት ጠብቆ የሚኖረው በጌታ ነው። ምድር በአምላካዊ ቸርነት ተጠብቃ ሕይወት ያብብባታል። ሥጋት በወጠረው ዓለም ውስጥ በሰላም ወጥተን መግባት መቻላችን ትርጕሙ የሚገባን አገር ምድሩ ሲታመስ መኾን የለበትም።
ከስንት አስፈሪ ነገሮች ተረፍን? ስንቱን የሞት ሸለቆዎች በምሕረቱ ተሻገርን? ስንት ጊዜ ወድቀን ስንት ጊዜ በቸርነቱ ተደግፈን ተነሣን? ዛሬስ ቢኾን ከእጆቹ ምን ተቀብለናል? ወዳጃችን፥ "ነፍሴ ሆይ፥ ውለታውን አትርሺ" ማለቱ ቁምነገረኝነት ያለው ሰው በመኾኑ ነው። ጌታችን ማዳኑ ዛሬም አዲስ ነው።
መጋቢ ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🙏9❤2👍1😁1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።”
ቆላስይስ 1፥21-22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እናንተንም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዘንድ፥ በፊት የተለያችሁትን ክፉ ሥራችሁንም በማድረግ በአሳባችሁ ጠላቶች የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ።”
ቆላስይስ 1፥21-22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8
ዓላማ መር ህይወት- ቀን 30_Purpose driven Life - Day 30_ alama mer hiywet…
PETERiCH (I am empty without Jesus)
#መጻሕፍትን_በድምጽ
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 30 (የተበጀኸው እግዚአብሔርን ለማገልገል ነው)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 30 (የተበጀኸው እግዚአብሔርን ለማገልገል ነው)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
ቅዱሳት መጻሕፍት
#እምነት ክፍል-6 እምነት መሠረቱ ምንድነው? የምናምነው እግዚአብሔርን ወይስ እንዲሆንልን የምንፈልገውን ነገር? እምነቱ መሠረቱ እግዚአብሔር እና የእግዚአብሔር ቃል ነው። ከዚህ ውጪ የሆነ "እምነት" የሚባለው ነገር ክርስቲያናዊ እምነት አይደለም! ቅዱሳት መጻሕፍትም ይህን እውነት ሳይሸፋፍኑ እንዲህ ይነግሩናል፦ “በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ…
#እምነት
ክፍል-7
እግዚአብሔርን እንዴት እንመን? ወይንም ለማመን ምን እናድርግ?
2. በፍጹም ልብ እግዚአብሔርን መፈለግ
“እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።”
ኤርምያስ 29፥13
3. በቅዱሳት መጻሕፍት ተአማኒነት ላይ ማመን
“የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16-17
4. ኢየሱስ ክርስቶስን የእግዚአብሔር ልጅ ነው ብሎ ማመን
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
ዮሐንስ 3፥16
5. እምነትንና ጥበብን እንዲሰጠን እግዚአብሔርን መለመን
"ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል። ነገር ግን በምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ የሚጠራጠር ሰው በነፋስ የተገፋና የተነቃነቀ የባሕርን ማዕበል ይመስላልና።"
ያዕቆብ 1፥5-6
6. የእግዚአብሔርን ቃል መታዘዝ
“እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?”
ያዕቆብ 2፥22
7. በእግዚአብሔር ተስፋዎች ማመን
“አቤቱ፥ አንተ ተስፋዬ ነህና፥ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከታናሽነቴ ጀምረህ መታመኛዬ ነህና።”
መዝሙር 71፥5
8. ከሌሎች አማኞች ጋር ሕብረት ማድረግ
"የተስፋን ቃል የሰጠው የታመነ ነውና እንዳይነቃነቅ የተስፋችንን ምስክርነት እንጠብቅ፤ ለፍቅርና ለመልካምም ሥራ እንድንነቃቃ እርስ በርሳችን እንተያይ፤ በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።"
ዕብራውያን 10፥23-25
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ክፍል-7
እግዚአብሔርን እንዴት እንመን? ወይንም ለማመን ምን እናድርግ?
2. በፍጹም ልብ እግዚአብሔርን መፈለግ
“እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።”
ኤርምያስ 29፥13
3. በቅዱሳት መጻሕፍት ተአማኒነት ላይ ማመን
“የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16-17
4. ኢየሱስ ክርስቶስን የእግዚአብሔር ልጅ ነው ብሎ ማመን
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
ዮሐንስ 3፥16
5. እምነትንና ጥበብን እንዲሰጠን እግዚአብሔርን መለመን
"ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል። ነገር ግን በምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ የሚጠራጠር ሰው በነፋስ የተገፋና የተነቃነቀ የባሕርን ማዕበል ይመስላልና።"
ያዕቆብ 1፥5-6
6. የእግዚአብሔርን ቃል መታዘዝ
“እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?”
ያዕቆብ 2፥22
7. በእግዚአብሔር ተስፋዎች ማመን
“አቤቱ፥ አንተ ተስፋዬ ነህና፥ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከታናሽነቴ ጀምረህ መታመኛዬ ነህና።”
መዝሙር 71፥5
8. ከሌሎች አማኞች ጋር ሕብረት ማድረግ
"የተስፋን ቃል የሰጠው የታመነ ነውና እንዳይነቃነቅ የተስፋችንን ምስክርነት እንጠብቅ፤ ለፍቅርና ለመልካምም ሥራ እንድንነቃቃ እርስ በርሳችን እንተያይ፤ በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።"
ዕብራውያን 10፥23-25
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤3
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“በቸርነትህ የተቤዠሃቸውን ሕዝብህን መራህ፤ በኃይልህ ወደ ቅዱስ ማደሪያህ አገባሃቸው።”
ዘጸአት 15፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“በቸርነትህ የተቤዠሃቸውን ሕዝብህን መራህ፤ በኃይልህ ወደ ቅዱስ ማደሪያህ አገባሃቸው።”
ዘጸአት 15፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍7❤2🥰2
ዓላማ መር ህይወት- ቀን 31_Purpose driven Life - Day 31_ alama mer hiywet…
PETERiCH (I am empty without Jesus)
#መጻሕፍትን_በድምጽ
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 31 (ቅርጽህን መረዳት)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 31 (ቅርጽህን መረዳት)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
ግርዶሽ ወይስ ነጸብራቅ?
ወ/ዊ ያሬድ ጥላሁን
ፊደል ላልቆጠረ፣ አስኳላ ላልደፈረ ገጠሬ “ጨረቃ እኮ የራሷ ብርሃን የላትም!” ቢባል አሻፈረኝ ሊል፣ ከባሰም ቆመጥ ሊያነሳ ይችላል። ታዲያ ማን ይፈርድበታል? በጨቅላነቱ “ጨረቃ ድንብል ቦቃ . . .” እያለ የዘመረላትን፣ በወጣትነቱ ምሽቱን ያደመቀችለትን፣ በውድቅት ጨለማውን ያፈካችለትን ጨረቃ የራሷ ብርሃን የላትም ቢባል እንዴት ሊዋጥለት ይችላል? እውነቱ ግን ያ ነው። ጨረቃ ለራሷ በቆፈን የተቆራመደች ቀዝቃዛ ፈለክ (ፕላኔት) እንደሆነች ለዘመናት ያጠኗት ይመሰክራሉ።
ምድር በምትገኝበት የሕዋ ንፍቀ ክበብ ብቸኛዋ የብርሃን ምንጭ ፀሐይ ናት። ምድር በራሷ ዛቢያ በምታደርገው ዙረት ሳቢያ ቀንና ሌሊት ይፈራረቃሉ። ጀርባችንን ለፀሐይ ስንሰጥ ይጨልምብናል። በምሽት የፀሐይን ብርሃን በቀጥታ ማግኘት ባንችልም በተዘዋዋሪ እናገኛታለን። ጨረቃ የፀሐይን ብርሃን ተቀብላ በማንፀባረቅ እኛን የምድሮቹን ታገለግላለች።
ሆኖም ጨረቃ በዘመናት ውስጥ አልፎ አልፎ የሚከሰት አንድ ጣጣ አላት። ከፀሐይ ብርሃን ተቀብላ ሌሊታችንን ማፍካቷን ትተውና በፀሐይና በምድር መካከል ተደንቅራ የፀሐይን ብርሃን በመጋረድ ቀናችንን ታጨልማለች። ይህንንም የፀሐይ ግርዶሽ ወይም "ኤክሊፕስ" ብለን እንጠራዋለን።
ይህ ተፈጥሯዊ ክስተት ለእኛ በኢየሱስ ክርስቶስ ለምናምንና ሕያው እግዚአብሔርን ለምናገለግል ትልቅ መልዕክት አለው። ጨረቃ የራሷ ብርሃን እንደሌላት ሁሉ ማንኛውም አገልጋይ የራሱ የሆነ አንዳች ነገር የለውም። የእኔ ጸጋ፣ የእኔ ቅባት፣ የእኔ ቤተክርስቲያን፣ የእኔ ሕዝብ የሚባል ነገር የለም። የተጠራነው ተግተን ፊቱን እየፈለግን ከእርሱ የተቀበልነውን ብርሃን በጨለማ እንድናበራና ክብሩን እንድናፀባርቅ ብቻ ነው።
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳ የአባቱን ፈቃድ ሊፈጽም በሥጋ በመጣ ጊዜ ያደረገው ይህንን ነው። የእግዚአብሔርን ክብር በጨለማ ላሉ በማንፀባረቅ የማይታየውን እግዚአብሔርን በቃሉና በሥራው ተረከው። ለዚህ አይደል የዕብራውያን መልዕክት ጸሐፊ፦
“እርሱም የክብሩ መንፀባርቅና የባሕሪው ምሳሌ ሆኖ ሁሉን በሥልጣኑ ቃል እየደገፈ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ” (ዕብ. 1፥2) የሚለን።
እኛም የተጠራነው የክርስቶስን ብርሃን ተቀብለን እንድናፀባርቅ እንጂ ክርስቶስን ጋርደን ራሳችንን አግንነን፣ እንዳልተቀበለ ኮርተን፣ ሁሉን ለራሳችን አጋብሰን ጭላንጭሉንም እንድናደበዝዝ አይደለም። ቅዱስ ቃሉ
“እኛ ግን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስታወት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ ዘንድ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን” (2 ቆሮ. 3፥18)
እንደሚል ለማንፀባረቅ ተጠርተናል። ሆኖም በዘመናችን ነፀብራቅ ሳይሆን ግርዶሽ እየበዛ ያለ ይመስላል። አገልጋዮች በጨለማ ያሉ ሰዎች የማይታየውን የእግዚአብሔርን ብርሃን እንዲያዩ ከማገዝ ይልቅ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ገብተው እኔን እዩኝ ካሉ እንኳን ጨለማ ሊያበሩ ቀኑን ያጨልማሉ። ያኔ ነው መንፈሳዊ ኤክሊፕስ ወይም የእግዚአብሔር ግርዶሽ የሚከሰተው። መጋረድ የሉሲፈር እንጂ የክርስቶስም ሆነ የእውነተኛ ተከታዮቹ ተግባር አይደለም። አገልጋዮች ከዚህ ክፋት ለመመለስና ንስሐ ለመግባት ካልወደዱ አልፎ አልፎ በተፈጥሮ እንደሚከሰተው ጨረቃም በተራዋ በምድር ተከልላ ደም እንደምትለብስ የሚጋርዱ ሁሉ የመጋረድ እጣ ፈንታ ይደርስባቸዋል። በፍርድም ሥር ይወድቃሉ።
ምንጭ፦ www.semayawithought.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ወ/ዊ ያሬድ ጥላሁን
ፊደል ላልቆጠረ፣ አስኳላ ላልደፈረ ገጠሬ “ጨረቃ እኮ የራሷ ብርሃን የላትም!” ቢባል አሻፈረኝ ሊል፣ ከባሰም ቆመጥ ሊያነሳ ይችላል። ታዲያ ማን ይፈርድበታል? በጨቅላነቱ “ጨረቃ ድንብል ቦቃ . . .” እያለ የዘመረላትን፣ በወጣትነቱ ምሽቱን ያደመቀችለትን፣ በውድቅት ጨለማውን ያፈካችለትን ጨረቃ የራሷ ብርሃን የላትም ቢባል እንዴት ሊዋጥለት ይችላል? እውነቱ ግን ያ ነው። ጨረቃ ለራሷ በቆፈን የተቆራመደች ቀዝቃዛ ፈለክ (ፕላኔት) እንደሆነች ለዘመናት ያጠኗት ይመሰክራሉ።
ምድር በምትገኝበት የሕዋ ንፍቀ ክበብ ብቸኛዋ የብርሃን ምንጭ ፀሐይ ናት። ምድር በራሷ ዛቢያ በምታደርገው ዙረት ሳቢያ ቀንና ሌሊት ይፈራረቃሉ። ጀርባችንን ለፀሐይ ስንሰጥ ይጨልምብናል። በምሽት የፀሐይን ብርሃን በቀጥታ ማግኘት ባንችልም በተዘዋዋሪ እናገኛታለን። ጨረቃ የፀሐይን ብርሃን ተቀብላ በማንፀባረቅ እኛን የምድሮቹን ታገለግላለች።
ሆኖም ጨረቃ በዘመናት ውስጥ አልፎ አልፎ የሚከሰት አንድ ጣጣ አላት። ከፀሐይ ብርሃን ተቀብላ ሌሊታችንን ማፍካቷን ትተውና በፀሐይና በምድር መካከል ተደንቅራ የፀሐይን ብርሃን በመጋረድ ቀናችንን ታጨልማለች። ይህንንም የፀሐይ ግርዶሽ ወይም "ኤክሊፕስ" ብለን እንጠራዋለን።
ይህ ተፈጥሯዊ ክስተት ለእኛ በኢየሱስ ክርስቶስ ለምናምንና ሕያው እግዚአብሔርን ለምናገለግል ትልቅ መልዕክት አለው። ጨረቃ የራሷ ብርሃን እንደሌላት ሁሉ ማንኛውም አገልጋይ የራሱ የሆነ አንዳች ነገር የለውም። የእኔ ጸጋ፣ የእኔ ቅባት፣ የእኔ ቤተክርስቲያን፣ የእኔ ሕዝብ የሚባል ነገር የለም። የተጠራነው ተግተን ፊቱን እየፈለግን ከእርሱ የተቀበልነውን ብርሃን በጨለማ እንድናበራና ክብሩን እንድናፀባርቅ ብቻ ነው።
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳ የአባቱን ፈቃድ ሊፈጽም በሥጋ በመጣ ጊዜ ያደረገው ይህንን ነው። የእግዚአብሔርን ክብር በጨለማ ላሉ በማንፀባረቅ የማይታየውን እግዚአብሔርን በቃሉና በሥራው ተረከው። ለዚህ አይደል የዕብራውያን መልዕክት ጸሐፊ፦
“እርሱም የክብሩ መንፀባርቅና የባሕሪው ምሳሌ ሆኖ ሁሉን በሥልጣኑ ቃል እየደገፈ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ” (ዕብ. 1፥2) የሚለን።
እኛም የተጠራነው የክርስቶስን ብርሃን ተቀብለን እንድናፀባርቅ እንጂ ክርስቶስን ጋርደን ራሳችንን አግንነን፣ እንዳልተቀበለ ኮርተን፣ ሁሉን ለራሳችን አጋብሰን ጭላንጭሉንም እንድናደበዝዝ አይደለም። ቅዱስ ቃሉ
“እኛ ግን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስታወት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ ዘንድ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን” (2 ቆሮ. 3፥18)
እንደሚል ለማንፀባረቅ ተጠርተናል። ሆኖም በዘመናችን ነፀብራቅ ሳይሆን ግርዶሽ እየበዛ ያለ ይመስላል። አገልጋዮች በጨለማ ያሉ ሰዎች የማይታየውን የእግዚአብሔርን ብርሃን እንዲያዩ ከማገዝ ይልቅ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ገብተው እኔን እዩኝ ካሉ እንኳን ጨለማ ሊያበሩ ቀኑን ያጨልማሉ። ያኔ ነው መንፈሳዊ ኤክሊፕስ ወይም የእግዚአብሔር ግርዶሽ የሚከሰተው። መጋረድ የሉሲፈር እንጂ የክርስቶስም ሆነ የእውነተኛ ተከታዮቹ ተግባር አይደለም። አገልጋዮች ከዚህ ክፋት ለመመለስና ንስሐ ለመግባት ካልወደዱ አልፎ አልፎ በተፈጥሮ እንደሚከሰተው ጨረቃም በተራዋ በምድር ተከልላ ደም እንደምትለብስ የሚጋርዱ ሁሉ የመጋረድ እጣ ፈንታ ይደርስባቸዋል። በፍርድም ሥር ይወድቃሉ።
ምንጭ፦ www.semayawithought.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍16❤6
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ ከአዝሙድና ከእንስላል ከከሙንም አሥራት ስለምታወጡ፥ ፍርድንና ምሕረትን ታማኝነትንም፥ በሕግ ያለውን ዋና ነገር ስለምትተዉ፥ ወዮላችሁ፤ ሌላውን ሳትተዉ ይህን ልታደርጉ ይገባችሁ ነበር።”
ማቴዎስ 23፥23
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ ከአዝሙድና ከእንስላል ከከሙንም አሥራት ስለምታወጡ፥ ፍርድንና ምሕረትን ታማኝነትንም፥ በሕግ ያለውን ዋና ነገር ስለምትተዉ፥ ወዮላችሁ፤ ሌላውን ሳትተዉ ይህን ልታደርጉ ይገባችሁ ነበር።”
ማቴዎስ 23፥23
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥3👍1
ዓላማ መር ህይወት- ቀን 32_Purpose driven Life - Day 32_ alama mer hiywet…
PETERiCH (I am empty without Jesus)
#መጻሕፍትን_በድምጽ
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 32 (እግዚአብሔር በሰጠን መጠቀም)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 32 (እግዚአብሔር በሰጠን መጠቀም)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ሙሴም የግብፆችን ጥበብ ሁሉ ተማረ፥ በቃሉና በሥራውም የበረታ ሆነ።”
ሐዋርያት 7፥22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ሙሴም የግብፆችን ጥበብ ሁሉ ተማረ፥ በቃሉና በሥራውም የበረታ ሆነ።”
ሐዋርያት 7፥22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👍1
ዓላማ መር ህይወት- ቀን 33_Purpose driven Life - Day 33_ alama mer hiywet…
PETERiCH (I am empty without Jesus)
#መጻሕፍትን_በድምጽ
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 33 (የእውነተኛ አገልጋዮች ፍሬ)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 33 (የእውነተኛ አገልጋዮች ፍሬ)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔር በተስፋ ለሚጠብቁት ለምትሻውም ነፍስ መልካም ነው።”
ሰቆ. 3፥25
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔር በተስፋ ለሚጠብቁት ለምትሻውም ነፍስ መልካም ነው።”
ሰቆ. 3፥25
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🥰4❤2👍1🔥1
ዓላማ መር ህይወት- ቀን 34_Purpose driven Life - Day 34_ alama mer hiywet…
PETERiCH (I am empty without Jesus)
#መጻሕፍትን_በድምጽ
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 34 (እንደ አገልጋይ ማሰብ)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👉ርዕስ፦ ዓላማ መር ሕይወት
✍️ጸሐፊ፦ ሪክ ዋረን
🗣ትርጉም፦ ኢቫንጀሊካል ቴዎሎጂካል ኮሌጅ
🗒ክፍል፦ 34 (እንደ አገልጋይ ማሰብ)
ይቀጥላል...
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3