. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔር ክፍሌ ነው፤ ሕግህን እጠብቃለሁ አልሁ።”
መዝሙር 119፥57
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔር ክፍሌ ነው፤ ሕግህን እጠብቃለሁ አልሁ።”
መዝሙር 119፥57
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍3
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት
#ቴቁሔ
ቴቁሔ፤ ከቤተ ልሔም በስተደቡብ 8 ኪ.ሜ.
ርቆ የሚገኝ ከተማ። ቴቁሔ የሚገኘው የይሁዳ ምድረ በዳ ክፍል በሆነው ወጣ ገባና ኮረብታማ አካባቢ ነው። ከተማዋ በመልክአ ምድራዊ አቀማመጥ ምክንያት ብዙ ጊዜ ከእረኝነት እና ከግብርና ጋር ትገናኛለች።
የቴቁሔ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማጣቀሻዎች
ቴቁሔ እንደ አሞጽ ቤት፡- ከቴቁሔ ጋር የተያያዘው በጣም ታዋቂው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሰው ነቢዩ አሞጽ ነው። አሞጽ 1፥1 በ8ኛው መቶ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት ለሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ትንቢት እንዲናገር ከመጠራቱ በፊት ነቢዩ ከቴቁሔ እረኞች አንዱ እንደሆነ ይናገራል።
ቴቁሔ በጦርነት አውድ፡- ቴቁሔ በ2ኛ ዜና 11፥5-6 ላይ የይሁዳ ንጉሥ ሮብዓም ሊደርስበት ከሚችለው ጥቃት ለመከላከል ከተመሸጉ ከተሞች አንዷ ነች። ይህም በክልሉ ያለውን ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያሳያል።
ቴቁሔ እና ጥበበኛዋ ሴት፡- በ2ኛ ሳሙኤል 14 ላይ፣ የቴቁሔ ጠቢብ ሴት፣ የዳዊት የጦር አዛዥ በሆነው በኢዮአብ፣ ንጉሥ ዳዊት ከልጁ ከአቤሴሎም ጋር እንዲታረቅ ለማሳመን ተልካለች። ምሳሌዋ እና ጥበቧ በትረካው ውስጥ ጉልህ ሚና ይጫወታሉ።
ቴቁሔ በትውልድ ሐረግ፡- በነህምያ 3፥5 እና 3፥27፣ ቴቁሔ የተጠቀሰው ከባቢሎን ግዞት በኋላ የኢየሩሳሌምን ግንቦች እንደገና በመገንባቱ ሁኔታ ውስጥ ነው። የቴቁሔ ሰዎች ለዚህ ጥረት ባደረጉት አስተዋጽዖ ይታወቃሉ፣ ምንም እንኳን አንዳንድ መኳንንት ለመሳተፍ ፈቃደኛ ባይሆኑም (ነህምያ 3፥5)።
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 130፣
Aharoni, Y. (1979). The Land of the Bible: A Historical Geography. Philadelphia, PA: Westminster Press.
Mazar, B. (1975). The Mountain of the Lord: Excavating in Jerusalem. Garden City, NY: Doubleday.
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ቴቁሔ
ቴቁሔ፤ ከቤተ ልሔም በስተደቡብ 8 ኪ.ሜ.
ርቆ የሚገኝ ከተማ። ቴቁሔ የሚገኘው የይሁዳ ምድረ በዳ ክፍል በሆነው ወጣ ገባና ኮረብታማ አካባቢ ነው። ከተማዋ በመልክአ ምድራዊ አቀማመጥ ምክንያት ብዙ ጊዜ ከእረኝነት እና ከግብርና ጋር ትገናኛለች።
የቴቁሔ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማጣቀሻዎች
ቴቁሔ እንደ አሞጽ ቤት፡- ከቴቁሔ ጋር የተያያዘው በጣም ታዋቂው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሰው ነቢዩ አሞጽ ነው። አሞጽ 1፥1 በ8ኛው መቶ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት ለሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ትንቢት እንዲናገር ከመጠራቱ በፊት ነቢዩ ከቴቁሔ እረኞች አንዱ እንደሆነ ይናገራል።
ቴቁሔ በጦርነት አውድ፡- ቴቁሔ በ2ኛ ዜና 11፥5-6 ላይ የይሁዳ ንጉሥ ሮብዓም ሊደርስበት ከሚችለው ጥቃት ለመከላከል ከተመሸጉ ከተሞች አንዷ ነች። ይህም በክልሉ ያለውን ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያሳያል።
ቴቁሔ እና ጥበበኛዋ ሴት፡- በ2ኛ ሳሙኤል 14 ላይ፣ የቴቁሔ ጠቢብ ሴት፣ የዳዊት የጦር አዛዥ በሆነው በኢዮአብ፣ ንጉሥ ዳዊት ከልጁ ከአቤሴሎም ጋር እንዲታረቅ ለማሳመን ተልካለች። ምሳሌዋ እና ጥበቧ በትረካው ውስጥ ጉልህ ሚና ይጫወታሉ።
ቴቁሔ በትውልድ ሐረግ፡- በነህምያ 3፥5 እና 3፥27፣ ቴቁሔ የተጠቀሰው ከባቢሎን ግዞት በኋላ የኢየሩሳሌምን ግንቦች እንደገና በመገንባቱ ሁኔታ ውስጥ ነው። የቴቁሔ ሰዎች ለዚህ ጥረት ባደረጉት አስተዋጽዖ ይታወቃሉ፣ ምንም እንኳን አንዳንድ መኳንንት ለመሳተፍ ፈቃደኛ ባይሆኑም (ነህምያ 3፥5)።
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 130፣
Aharoni, Y. (1979). The Land of the Bible: A Historical Geography. Philadelphia, PA: Westminster Press.
Mazar, B. (1975). The Mountain of the Lord: Excavating in Jerusalem. Garden City, NY: Doubleday.
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ የሰሜኑ እስራኤል ከይሁዳ ጋር ከተለያየ በኋላ የአምልኮ ቦታው የት ነበረ?
Anonymous Quiz
26%
ሀ. ኢየሩሳሌም
30%
ለ. ሴሎ
16%
ሐ. ቤቴል
4%
መ. ዳን
4%
ሠ. ሁሉም
20%
ረ. ሐ እና መ
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ከእናንተ የሆነ የክርስቶስ ባሪያ ኤጳፍራ ሰላምታ ያቀርብላችኋል፤ በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉ ተረድታችሁና ፍጹማን ሆናችሁ እንድትቆሙ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ በጸሎቱ ይጋደላል።”
ቆላስይስ 4፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ከእናንተ የሆነ የክርስቶስ ባሪያ ኤጳፍራ ሰላምታ ያቀርብላችኋል፤ በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉ ተረድታችሁና ፍጹማን ሆናችሁ እንድትቆሙ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ በጸሎቱ ይጋደላል።”
ቆላስይስ 4፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍8
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ፊልጵስዩስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ ነገር ግን ኑሮአችሁን ሳውቅ እኔ ደግሞ ደስ እንዲለኝ ፈጥኜ ጢሞቴዎስን ልልክላችሁ በጌታ በኢየሱስ ተስፋ አደርጋለሁ።
²⁰ እንደ እርሱ ያለ፥ ስለ ኑሮአችሁ በቅንነት የሚጨነቅ፥ ማንም የለኝምና፤
²¹ ሁሉ የራሳቸውን ይፈልጋሉና፥ የክርስቶስ ኢየሱስን አይደለም።
²² ነገር ግን ልጅ ለአባቱ እንደሚያገለግል ከእኔ ጋር ሆኖ ለወንጌል እንደ አገለገለ መፈተኑን ታውቃላችሁ።
ፊልጵስዩስ 2 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ ስለ እናንተ ሰምቼ ደስ እንዲለኝ፣ ጢሞቴዎስን ቶሎ ወደ እናንተ ልልክላችሁ በጌታ ኢየሱስ ተስፋ አደርጋለሁ።
²⁰ ስለ እናንተ ደኅንነት ከልቡ የሚገደው እንደ እርሱ ያለ ማንም የለኝም፤
²¹ ሁሉም የኢየሱስ ክርስቶስን ሳይሆን የራሳቸውን ፍላጎት ለማሟላት ይሯሯ ጣሉና።
²² ነገር ግን እንደምታውቁት ጢሞቴዎስ ማንነቱን አስመስክሮአል፤ ልጅ ከአባቱ ጋር እንደሚያገለግል፣ ከእኔ ጋር በወንጌል ሥራ አገልግሎአልና።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ፊልጵስዩስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ ነገር ግን ኑሮአችሁን ሳውቅ እኔ ደግሞ ደስ እንዲለኝ ፈጥኜ ጢሞቴዎስን ልልክላችሁ በጌታ በኢየሱስ ተስፋ አደርጋለሁ።
²⁰ እንደ እርሱ ያለ፥ ስለ ኑሮአችሁ በቅንነት የሚጨነቅ፥ ማንም የለኝምና፤
²¹ ሁሉ የራሳቸውን ይፈልጋሉና፥ የክርስቶስ ኢየሱስን አይደለም።
²² ነገር ግን ልጅ ለአባቱ እንደሚያገለግል ከእኔ ጋር ሆኖ ለወንጌል እንደ አገለገለ መፈተኑን ታውቃላችሁ።
ፊልጵስዩስ 2 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ ስለ እናንተ ሰምቼ ደስ እንዲለኝ፣ ጢሞቴዎስን ቶሎ ወደ እናንተ ልልክላችሁ በጌታ ኢየሱስ ተስፋ አደርጋለሁ።
²⁰ ስለ እናንተ ደኅንነት ከልቡ የሚገደው እንደ እርሱ ያለ ማንም የለኝም፤
²¹ ሁሉም የኢየሱስ ክርስቶስን ሳይሆን የራሳቸውን ፍላጎት ለማሟላት ይሯሯ ጣሉና።
²² ነገር ግን እንደምታውቁት ጢሞቴዎስ ማንነቱን አስመስክሮአል፤ ልጅ ከአባቱ ጋር እንደሚያገለግል፣ ከእኔ ጋር በወንጌል ሥራ አገልግሎአልና።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👍2
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“አሁን እኔ ጐሽ ለመባል የምሻው በሰዎች ዘንድ ነው ወይስ በእግዚአብሔር ዘንድ? ወይስ ሰዎችን ደስ ለማሰኘት እየተጣጣርሁ ነው? ሰዎችን ደስ ለማሰኘት የምጥር ብሆን ኖሮ፣ የክርስቶስ አገልጋይ ባልሆንሁ ነበር።”
ገላትያ 1፥10 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“አሁን እኔ ጐሽ ለመባል የምሻው በሰዎች ዘንድ ነው ወይስ በእግዚአብሔር ዘንድ? ወይስ ሰዎችን ደስ ለማሰኘት እየተጣጣርሁ ነው? ሰዎችን ደስ ለማሰኘት የምጥር ብሆን ኖሮ፣ የክርስቶስ አገልጋይ ባልሆንሁ ነበር።”
ገላትያ 1፥10 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8👍2🔥2
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ በብሉይ ኪዳን የማሕበራዊ ፍትህን አጥብቆ በመናገር፣ ጽድቅና ፍርድ እንዲሆን በትኩረት የሰበከው ነቢይ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
34%
ሀ. አሞጽ
18%
ለ. ኢሳይያስ
23%
ሐ. ኤርምያስ
11%
መ. ሕዝቅኤል
5%
ሠ. ዘካርያስ
10%
ረ. ሐጌ
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ የሰሜኑ እስራኤል በአሦር ሲወረር የደቡቡ ይሁዳ በማን አገዛዝ ስር ሆኖ ከዚህ ወረራ ተረፈ?
Anonymous Quiz
13%
ሀ. ዖዝያን
26%
ለ. ሕዝቅያስ
12%
ሐ. አሳ
31%
መ. ኢዮሣፍጥ
18%
ሠ. ሮብዓም
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ዳዊትም በእስራኤል ሁሉ ላይ ነገሠ፤ ለሕዝቡም ሁሉ ፍርድንና ጽድቅም አደረገላቸው።”
1 ዜና 18፥14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ዳዊትም በእስራኤል ሁሉ ላይ ነገሠ፤ ለሕዝቡም ሁሉ ፍርድንና ጽድቅም አደረገላቸው።”
1 ዜና 18፥14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤🔥4❤2
ቅዱሳት መጽሐፍት እንዴት ተመረጡ?
1. ከታወቁ ሐዋሪያት ወይም ነብያት የተጻፈ ከሆነ
2. ከታወቁ ሐዋሪያት ወይም ነብያት ጋር ግንኙነት ባለው የተጻፈ ከሆነ(ምሣሌ:- ሀኪሙ ሉቃስ)
3. እውነተኝነት(ዘዳ 18:20-22)
4. ከሌላው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጋር የማይጣረስ መሆን ይገባዋል::
5. በ ኢየሱስ ክርስቶስ, በነብያት ወይንም በሐዋሪያት የተረጋገጡ ሲሆኑ(ሉቃ 24:44, 2ኛ ጴጥ 3:16)
6. በቤተክርስቲያን አባቶች ጥቅም ላይ የዋለና የተረጋገጠ::
ለዚህ ጥሩ ምሣሌ በ397 ዓ.ም በሰሜን አፍሪካ በካርታጎ (በካርቴጅ ቱንዚያ) በተደረገው ጉባኤ ነው::
መጽሐፍ ቅዱስ እና ቤተ ክርስቲያን
👉በመጀመሪያ ቤ.ክ. አይሁድ ያወቁአቸውን የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ተቀበለች::
👉ቅዱስ አትናቴዎስ በ367 ዓ.ም. በጻፈው በፋሲካ ዕለት ቃለ በረከት የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት 27 መሆናቸውን ተናግረዋል::
👉በ397 ዓ.ም በሰሜን አፍሪካ በካርታጎ (በካርቴጅ ቱንዚያ) በተደረገው ሲኖዶስ 27 መጻሕፍት አጸደቀ::
👉በ1228 ዓ.ም መጽሐፍ ቅዱስ ምዕራፍ ተከፈለ::
👉በ1551 ዓ.ም መጽሐፍ ቅዱስ በቍጥር ተከፈለ::
ምንጭ:-biblicaltraining.com ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1. ከታወቁ ሐዋሪያት ወይም ነብያት የተጻፈ ከሆነ
2. ከታወቁ ሐዋሪያት ወይም ነብያት ጋር ግንኙነት ባለው የተጻፈ ከሆነ(ምሣሌ:- ሀኪሙ ሉቃስ)
3. እውነተኝነት(ዘዳ 18:20-22)
4. ከሌላው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጋር የማይጣረስ መሆን ይገባዋል::
5. በ ኢየሱስ ክርስቶስ, በነብያት ወይንም በሐዋሪያት የተረጋገጡ ሲሆኑ(ሉቃ 24:44, 2ኛ ጴጥ 3:16)
6. በቤተክርስቲያን አባቶች ጥቅም ላይ የዋለና የተረጋገጠ::
ለዚህ ጥሩ ምሣሌ በ397 ዓ.ም በሰሜን አፍሪካ በካርታጎ (በካርቴጅ ቱንዚያ) በተደረገው ጉባኤ ነው::
መጽሐፍ ቅዱስ እና ቤተ ክርስቲያን
👉በመጀመሪያ ቤ.ክ. አይሁድ ያወቁአቸውን የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ተቀበለች::
👉ቅዱስ አትናቴዎስ በ367 ዓ.ም. በጻፈው በፋሲካ ዕለት ቃለ በረከት የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት 27 መሆናቸውን ተናግረዋል::
👉በ397 ዓ.ም በሰሜን አፍሪካ በካርታጎ (በካርቴጅ ቱንዚያ) በተደረገው ሲኖዶስ 27 መጻሕፍት አጸደቀ::
👉በ1228 ዓ.ም መጽሐፍ ቅዱስ ምዕራፍ ተከፈለ::
👉በ1551 ዓ.ም መጽሐፍ ቅዱስ በቍጥር ተከፈለ::
ምንጭ:-biblicaltraining.com ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍9❤5
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“የደመና ዓምድ በቀን፥ የእሳት ዓምድ በሌሊት ከሕዝቡ ፊት ከቶ ፈቀቅ አላለም።”
ዘጸአት 13፥22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“የደመና ዓምድ በቀን፥ የእሳት ዓምድ በሌሊት ከሕዝቡ ፊት ከቶ ፈቀቅ አላለም።”
ዘጸአት 13፥22
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥6
#እራሳችንን_እንመርምር
እኔምለው ግን እግዚአብሔር አንድ በአንድ ነገሮችን መቼም ቢሆን የትም የተሰሩትን፣ በማንም ይሁን በየትኛው ሁኔታ፣ መልካም ቢሆን ክፉ ለፍርድ እንደሚያመጣ በእርግጥ አስበን እናውቃለን? የእግዚአብሔር ዝምታ ፍርድ አልባ ነው ብለን እንድናስበው አድርጎን እንዳይሆን እፈራለሁ። የክፉ ምክር ሰምተን እና የዓለምን መለኪያ ተውሰን ፍርድ እያከማቸን ይሆን ወይስ እግዚአብሔርን በመፍራት ላይ እንገኛለን?
"የነገሩን ሁሉ ፍጻሜ እንስማ፤ ይህ የሰው ሁለንተናው ነውና፤ እግዚአብሔርን ፍራ፥ ትእዛዙንም ጠብቅ። እግዚአብሔር ሥራን ሁሉ የተሰወረውንም ነገር ሁሉ፥ መልካምም ቢሆን ክፉም ቢሆን፥ ወደ ፍርድ ያመጣዋልና።"
መክብብ 12፥13-14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
እኔምለው ግን እግዚአብሔር አንድ በአንድ ነገሮችን መቼም ቢሆን የትም የተሰሩትን፣ በማንም ይሁን በየትኛው ሁኔታ፣ መልካም ቢሆን ክፉ ለፍርድ እንደሚያመጣ በእርግጥ አስበን እናውቃለን? የእግዚአብሔር ዝምታ ፍርድ አልባ ነው ብለን እንድናስበው አድርጎን እንዳይሆን እፈራለሁ። የክፉ ምክር ሰምተን እና የዓለምን መለኪያ ተውሰን ፍርድ እያከማቸን ይሆን ወይስ እግዚአብሔርን በመፍራት ላይ እንገኛለን?
"የነገሩን ሁሉ ፍጻሜ እንስማ፤ ይህ የሰው ሁለንተናው ነውና፤ እግዚአብሔርን ፍራ፥ ትእዛዙንም ጠብቅ። እግዚአብሔር ሥራን ሁሉ የተሰወረውንም ነገር ሁሉ፥ መልካምም ቢሆን ክፉም ቢሆን፥ ወደ ፍርድ ያመጣዋልና።"
መክብብ 12፥13-14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍8❤2👏1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እኔም በልቤ፦ በዚያ ለነገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለውና በጻድቅና በኃጢአተኛ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ።”
መክብብ 3፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እኔም በልቤ፦ በዚያ ለነገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለውና በጻድቅና በኃጢአተኛ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ።”
መክብብ 3፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8👍1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
2ኛ ነገሥት 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ ኤልሳዕም ወደ ደማስቆ መጣ፤ የሶርያም ንጉሥ ወልደ አዴር ታምሞ ነበር፤ ወሬኞችም፦ የእግዚአብሔር ሰው ወደዚህ መጥቶአል ብለው ነገሩት።
⁸ ንጉሡም አዛሄልን፦ ገጸ በረከት በእጅህ ወስደህ የእግዚአብሔርን ሰው ልትገናኝ ሂድ፤ በእርሱም አፍ፦ ከዚህ በሽታ እድናለሁን? ብለህ እግዚአብሔርን ጠይቅ አለው።
⁹ አዛሄልም ሊገናኘው ሄደ፥ ከእርሱም ጋር ከደማስቆ መልካሙን ነገር ሁሉ የአርባ ግመል ጭነት ገጸ በረከት ወሰደ፤ መጥቶም በፊቱ ቆመና፦ ልጅህ የሶርያ ንጉሥ ወልደ አዴር፦ ከዚህ በሽታ እድናለሁን? ሲል ወደ አንተ ልኮኛል አለ።
¹⁰ ኤልሳዕም፦ ሂድ፥ መዳንስ ትድናለህ በለው፤ ነገር ግን እንዲሞት እግዚአብሔር አሳይቶኛል አለው።
¹¹ እስኪያፍርም ድረስ ትኵር ብሎ ተመለከተው፤ የእግዚአብሔርም ሰው አነባ።
¹² አዛሄልም፦ ጌታዬ ለምን ያነባል? አለ። እርሱም፦ በእስራኤል ልጆች ላይ የምታደርገውን ክፋት ስለማውቅ ነው፤ ምሽጎቻቸውን በእሳት ታቃጥላለህ፥ ጕልማሶቻቸውንም በሰይፍ ትገድላለህ፥ ሕፃናቶቻቸውንም ትፈጠፍጣለህ፥ እርጉዞቻቸውንም ትቀድዳለህ አለው።
¹³ አዛሄልም፦ ይህን ታላቅ ነገር አደርግ ዘንድ እኔ ውሻ ባሪያህ ምንድር ነኝ? አለ። ኤልሳዕም፦ አንተ በሶርያ ላይ ንጉሥ እንድትሆን እግዚአብሔር አሳይቶኛል አለው።
¹⁴ ከኤልሳዕም ርቆ ወደ ጌታው መጣ፤ እርሱም፦ ኤልሳዕ ምን አለህ? አለው።
¹⁵ እርሱም፦ እንድትፈወስ ነገረኝ አለው። በነጋውም ለሐፍ ወስዶ በውኃ ነከረው በፊቱም ላይ ሸፈነው፥ ሞተም። አዛሄልም በፋንታው ነገሠ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2ኛ ነገሥት 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ ኤልሳዕም ወደ ደማስቆ መጣ፤ የሶርያም ንጉሥ ወልደ አዴር ታምሞ ነበር፤ ወሬኞችም፦ የእግዚአብሔር ሰው ወደዚህ መጥቶአል ብለው ነገሩት።
⁸ ንጉሡም አዛሄልን፦ ገጸ በረከት በእጅህ ወስደህ የእግዚአብሔርን ሰው ልትገናኝ ሂድ፤ በእርሱም አፍ፦ ከዚህ በሽታ እድናለሁን? ብለህ እግዚአብሔርን ጠይቅ አለው።
⁹ አዛሄልም ሊገናኘው ሄደ፥ ከእርሱም ጋር ከደማስቆ መልካሙን ነገር ሁሉ የአርባ ግመል ጭነት ገጸ በረከት ወሰደ፤ መጥቶም በፊቱ ቆመና፦ ልጅህ የሶርያ ንጉሥ ወልደ አዴር፦ ከዚህ በሽታ እድናለሁን? ሲል ወደ አንተ ልኮኛል አለ።
¹⁰ ኤልሳዕም፦ ሂድ፥ መዳንስ ትድናለህ በለው፤ ነገር ግን እንዲሞት እግዚአብሔር አሳይቶኛል አለው።
¹¹ እስኪያፍርም ድረስ ትኵር ብሎ ተመለከተው፤ የእግዚአብሔርም ሰው አነባ።
¹² አዛሄልም፦ ጌታዬ ለምን ያነባል? አለ። እርሱም፦ በእስራኤል ልጆች ላይ የምታደርገውን ክፋት ስለማውቅ ነው፤ ምሽጎቻቸውን በእሳት ታቃጥላለህ፥ ጕልማሶቻቸውንም በሰይፍ ትገድላለህ፥ ሕፃናቶቻቸውንም ትፈጠፍጣለህ፥ እርጉዞቻቸውንም ትቀድዳለህ አለው።
¹³ አዛሄልም፦ ይህን ታላቅ ነገር አደርግ ዘንድ እኔ ውሻ ባሪያህ ምንድር ነኝ? አለ። ኤልሳዕም፦ አንተ በሶርያ ላይ ንጉሥ እንድትሆን እግዚአብሔር አሳይቶኛል አለው።
¹⁴ ከኤልሳዕም ርቆ ወደ ጌታው መጣ፤ እርሱም፦ ኤልሳዕ ምን አለህ? አለው።
¹⁵ እርሱም፦ እንድትፈወስ ነገረኝ አለው። በነጋውም ለሐፍ ወስዶ በውኃ ነከረው በፊቱም ላይ ሸፈነው፥ ሞተም። አዛሄልም በፋንታው ነገሠ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በሴሎ ተሰበሰቡ፥ በዚያም የመገናኛውን ድንኳን ተከሉ፤ ምድሩም ጸጥ ብሎ ተገዛላቸው።”
ኢያሱ 18፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በሴሎ ተሰበሰቡ፥ በዚያም የመገናኛውን ድንኳን ተከሉ፤ ምድሩም ጸጥ ብሎ ተገዛላቸው።”
ኢያሱ 18፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍11❤2👎1