. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“በጽድቅ መንገድ ላይ ሕይወት አለ በጎዳናዋም ሞት የለም።”
ምሳሌ 12፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“በጽድቅ መንገድ ላይ ሕይወት አለ በጎዳናዋም ሞት የለም።”
ምሳሌ 12፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍2🔥2🥰1
የሃኪሙ ሉቃስ ጹሑፎች የአጻጻፍ ስልት እና ይዘት
10. ድርብ ሥራ፡- ወንጌል እና የሐዋርያት ሥራ
የሉቃስ ባለ ሁለት ጥራዝ ሥራ ከኢየሱስ አገልግሎት ጀምሮ እስከ ቤተ ክርስቲያን ምስረታ ድረስ ያለውን የእግዚአብሔር ዕቅድ ቀጣይነት ያሳያል።
ምሳሌ፦ የሐዋርያት ሥራ የሚጀምረው በኢየሱስ ዕርገት እና በመንፈስ ቅዱስ ተስፋ (ሉቃስ 24፥50–53፤ የሐዋርያት ሥራ 1፥1–11) የሉቃስ ወንጌል በሚያልቅበት ቦታ ነው።
11. የሴቶች ሚና
በሉቃስ ወንጌል ውስጥ ሴቶች ትልቅ ሚና ተሰጥቷቸዋል። ለምሳሌ ማርያም፣ ኤልሳቤጥ፣ ኢየሱስን ሽቶ የቀባችው ኃጢአተኛ ሴት (ሉቃስ 7፥36-50) እና መግደላዊት ማርያም ይገኙበታል።
ሉቃስ በትረካዎቹ ውስጥ ብዙ ጊዜ ወንዶችንና ሴቶችን ያጣምራል፣ ይህም የጾታ እኩልነትን በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ አጉልቶ ያሳያል (ለምሳሌ፡ ስምዖን እና ሐና በሉቃስ 2፥25-38)።
ምንጭ፦
👉Luke, Gospel of. The Holy Bible (NIV, ESV, KJV, or other preferred translations).
👉Fitzmyer, J. A. (1981). The Gospel According to Luke I–IX. Anchor Bible Commentary.
👉Johnson, L. T. (1992). The Acts of the Apostles. Sacra Pagina Commentary.
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
10. ድርብ ሥራ፡- ወንጌል እና የሐዋርያት ሥራ
የሉቃስ ባለ ሁለት ጥራዝ ሥራ ከኢየሱስ አገልግሎት ጀምሮ እስከ ቤተ ክርስቲያን ምስረታ ድረስ ያለውን የእግዚአብሔር ዕቅድ ቀጣይነት ያሳያል።
ምሳሌ፦ የሐዋርያት ሥራ የሚጀምረው በኢየሱስ ዕርገት እና በመንፈስ ቅዱስ ተስፋ (ሉቃስ 24፥50–53፤ የሐዋርያት ሥራ 1፥1–11) የሉቃስ ወንጌል በሚያልቅበት ቦታ ነው።
11. የሴቶች ሚና
በሉቃስ ወንጌል ውስጥ ሴቶች ትልቅ ሚና ተሰጥቷቸዋል። ለምሳሌ ማርያም፣ ኤልሳቤጥ፣ ኢየሱስን ሽቶ የቀባችው ኃጢአተኛ ሴት (ሉቃስ 7፥36-50) እና መግደላዊት ማርያም ይገኙበታል።
ሉቃስ በትረካዎቹ ውስጥ ብዙ ጊዜ ወንዶችንና ሴቶችን ያጣምራል፣ ይህም የጾታ እኩልነትን በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ አጉልቶ ያሳያል (ለምሳሌ፡ ስምዖን እና ሐና በሉቃስ 2፥25-38)።
ምንጭ፦
👉Luke, Gospel of. The Holy Bible (NIV, ESV, KJV, or other preferred translations).
👉Fitzmyer, J. A. (1981). The Gospel According to Luke I–IX. Anchor Bible Commentary.
👉Johnson, L. T. (1992). The Acts of the Apostles. Sacra Pagina Commentary.
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“አቤቱ፥ ምሕረትህንና ቸርነትህን አስብ፥ ከጥንት ጀምሮ ናቸውና።”
መዝሙር 25፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“አቤቱ፥ ምሕረትህንና ቸርነትህን አስብ፥ ከጥንት ጀምሮ ናቸውና።”
መዝሙር 25፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እንያዝ፤”
ሮሜ 5፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እንያዝ፤”
ሮሜ 5፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጌታችንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምክንያት በማድረግ ቅዱሳት መጻሕፍት፣ ክርስቶስ ለምን እንደተወለደ እና ለማን እንደ ተወለደ፣ ከአዳም በመነሳት ሕግና ነቢያት ጭምር ምን በስፋት እንደሚያነሱ፣ የክርስቶስ የመጀመሪያው እና ዳግመኛው ምጽአት በብሉያት መጻሕፍት እንዴት ተዳሰሱ የሚሉትን እንመለከታለን?
በቅርብ ቀን በተከታታይ ትምህርቶች ይጠብቁን!
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በቅርብ ቀን በተከታታይ ትምህርቶች ይጠብቁን!
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍27❤3
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ በእስራኤል ታሪክ የመጀመሪያው እና የመጨረሻው መስፍን ማን ነው?
Anonymous Quiz
11%
ሀ. ናዖድ እና ኤሊ
27%
ለ. ጎቶንያል እና ሳሙኤል
12%
ሐ. ጎቶንያል እና ኤሊ
32%
መ. ጌዴዎን እና ሳምሶን
17%
ሠ. መልስ የለም
👍2🔥1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔር እንደ ሰጠን ሁሉ፥ የእግዚአብሔርን ቸርነትና የእግዚአብሔርን ምስጋና፥ እንደ ምሕረቱና እንደ ቸርነቱም ብዛት ለእስራኤል ቤት የሰጠውን ትልቅ በጎነት አሳስባለሁ።”
ኢሳይያስ 63፥7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔር እንደ ሰጠን ሁሉ፥ የእግዚአብሔርን ቸርነትና የእግዚአብሔርን ምስጋና፥ እንደ ምሕረቱና እንደ ቸርነቱም ብዛት ለእስራኤል ቤት የሰጠውን ትልቅ በጎነት አሳስባለሁ።”
ኢሳይያስ 63፥7
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6
ቅዱሳት መጻሕፍት
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት ሮሜ 10፥1-4 የዚህ ምዕራፍ ጭብጥ እስራኤል አሁን እግዚአብሔርን የመግፋቷ ጉዳይ ነው፡፡ ጳውሎስ ከመለኮታዊ ሉዓላዊነት (ምዕራፍ 9) ወደ ሰው ተጠያቂነት ያመራል፡፡ ባለፈው ምዕራፍ (ሮሜ 9:30-33) የጽድቅን ጭብጥ ካስተዋወቀ በኋላ የእስራኤልን የእምቢታ ሦስት ገጽታዎች ያብራራል፡፡ እስራኤል እንደ ሕዝብ የመሢሑን መምጣት በጉጉት እየጠበቁ ሊቀበሉት የተዘጋጁ እንደነበሩ…
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት
ሮሜ 10፥2-3
ለ) ለእግዚአብሔር ይቀኑ ነበር (10:2)
እስራኤላውያን ከባቢሎን ምርኮ መልስ ከጣዖት አምልኮ ተፈውሰው ነበር፡፡ በምኩራብና በቤተ መቅደስ እውነተኛው አምላክ ይመለክና ያገለግሉ ነበር፡፡ እውነተኛውም ሕግ በትምህርት ይሰጥ ነበር፡፡ አይሁድ ከቅናታቸው የተነሣ ‹‹የእግዚአብሔርን ሕግ አሻሽለው» የራሳቸውን ትውፊት በማከል ከሕጉ ጋር እኩል አደረጓቸው፡፡ ጳውሎስ ለሕግና ለትውፊት ቀናተኛ ነበር (የሐዋ. 26፡1-11፤ ገላ. 1:13-14)
ቅናታቸው ግን በእውቀት ላይ የተመሠረተ አልነበረም፤ ብርሃን የሌለበት ሙቀት ነበረ፡፡ ዛሬም ብዙ የሃይማኖት ሰዎች ተመሳሳይ ስሕተት ይፈጽማሉ፡፡ መልካም ሥራቸውና መንፈሳዊ ድርጊታቸው ከመዳን እንደሚያርቋቸው ሳይገነዘቡ፣ ደኅንነት የሚሰጧቸው ይመስላቸዋል፡፡ በእርግጥ አብዛኛዎቹ ቅንና የተሰጡ ናቸው፣ ነገር ግን ቅንነትና መሰጠት ነፍስን አያድንም፡፡ «ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው» (ሮሜ 3፡20)፡፡
ብዙ ሰዎች የእግዚአብሔርን ነገር በትጋት ይፈልጋሉ፤ ነገር ግን ትጋታቸው እውነትን በማወቅ ላይ የተመሠረተ ካልሆነ ከንቱ ነው። በሐሰት ላይ የተመሠረተ ትጋት በጣም አደገኛ ነው፤ ብዙውን ጊዜ የሚመራው ወደ ታላቅ ጥፋት
ነው።
ሐ) ኩሩና ራሳቸውን ያጸደቁ ነበሩ (10:3)
ስላልሰሙ ሳይሆን፣ ለመማር ባለመፍቀዳቸው፣ እስራኤላውያን ስለ እግዚአብሔር ጽድቅ የማያውቁ ነበሩ፡፡ ዕድል ከማጣት የሚመጣ አለማወቅ ቢኖርም፣ እስራኤላውያን ግን ለመዳን በጣም ብዙ ዕድል ነበራቸው፡፡ በራሳቸው እልከኝነት የመጣ እውነትን የመቃወም ባሕርይ ኖሮባቸው ለእግዚአብሔር አይገዙም፡፡ በመልካም ሥራቸውና በጽድቃቸው ስለታመኑ፣ ኃጢአተኝነታቸውን አምነው አዳኙን አልታመኑበትም፡፡ ጌታን ከመገናኘቱ በፊት ጳውሎስም ተመሳሳይ ስሕተት ፈጽሟል (ፊልጵ. 3፡1-11)።
አይሁዳውያን ከእግዚአብሔር የሚመጣውን ጽድቅ በክርስቶስ በማመን የሚመጣውን ስለማያውቁ፥ ማለትም ጽድቅ ስለማያውቁ ለእርሱ ሊታዘዙ
አልቻሉም። የእግዚአብሔር ጽድቅ አካል ክርስቶስ ራሱ መሆኑን አልተረዱም።
"አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤"
ሮሜ. 3፥21-22
ሮበርት ሙሬይ ማክቼኒ የተባለ አንድ ሰው፣ መንፈሳዊ ጽሑፎችን ሲያድል በጥሩ ሁኔታ ልብስ ለለበሰች ሴት ሰጣት፡፡ ሴትየዋም በንቀት አየችውና፣ «ጌታው፣ ማን እንደሆንኩ አታውቅም!›› አለችው፡፡ እርሱም በእርጋታ፣ «የእኔ እመቤት፣ የፍርድ ቀን መጥቷል፣ በዚያ ቀን ማንነትዎ ዋጋ የለውም!›› አላት፡፡
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ ዋረን ደብልዩ ዌርዝ ቢ፤ ተስማማ፤ ገጽ 105-106፣ የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 374
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሮሜ 10፥2-3
ለ) ለእግዚአብሔር ይቀኑ ነበር (10:2)
እስራኤላውያን ከባቢሎን ምርኮ መልስ ከጣዖት አምልኮ ተፈውሰው ነበር፡፡ በምኩራብና በቤተ መቅደስ እውነተኛው አምላክ ይመለክና ያገለግሉ ነበር፡፡ እውነተኛውም ሕግ በትምህርት ይሰጥ ነበር፡፡ አይሁድ ከቅናታቸው የተነሣ ‹‹የእግዚአብሔርን ሕግ አሻሽለው» የራሳቸውን ትውፊት በማከል ከሕጉ ጋር እኩል አደረጓቸው፡፡ ጳውሎስ ለሕግና ለትውፊት ቀናተኛ ነበር (የሐዋ. 26፡1-11፤ ገላ. 1:13-14)
ቅናታቸው ግን በእውቀት ላይ የተመሠረተ አልነበረም፤ ብርሃን የሌለበት ሙቀት ነበረ፡፡ ዛሬም ብዙ የሃይማኖት ሰዎች ተመሳሳይ ስሕተት ይፈጽማሉ፡፡ መልካም ሥራቸውና መንፈሳዊ ድርጊታቸው ከመዳን እንደሚያርቋቸው ሳይገነዘቡ፣ ደኅንነት የሚሰጧቸው ይመስላቸዋል፡፡ በእርግጥ አብዛኛዎቹ ቅንና የተሰጡ ናቸው፣ ነገር ግን ቅንነትና መሰጠት ነፍስን አያድንም፡፡ «ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው» (ሮሜ 3፡20)፡፡
ብዙ ሰዎች የእግዚአብሔርን ነገር በትጋት ይፈልጋሉ፤ ነገር ግን ትጋታቸው እውነትን በማወቅ ላይ የተመሠረተ ካልሆነ ከንቱ ነው። በሐሰት ላይ የተመሠረተ ትጋት በጣም አደገኛ ነው፤ ብዙውን ጊዜ የሚመራው ወደ ታላቅ ጥፋት
ነው።
ሐ) ኩሩና ራሳቸውን ያጸደቁ ነበሩ (10:3)
ስላልሰሙ ሳይሆን፣ ለመማር ባለመፍቀዳቸው፣ እስራኤላውያን ስለ እግዚአብሔር ጽድቅ የማያውቁ ነበሩ፡፡ ዕድል ከማጣት የሚመጣ አለማወቅ ቢኖርም፣ እስራኤላውያን ግን ለመዳን በጣም ብዙ ዕድል ነበራቸው፡፡ በራሳቸው እልከኝነት የመጣ እውነትን የመቃወም ባሕርይ ኖሮባቸው ለእግዚአብሔር አይገዙም፡፡ በመልካም ሥራቸውና በጽድቃቸው ስለታመኑ፣ ኃጢአተኝነታቸውን አምነው አዳኙን አልታመኑበትም፡፡ ጌታን ከመገናኘቱ በፊት ጳውሎስም ተመሳሳይ ስሕተት ፈጽሟል (ፊልጵ. 3፡1-11)።
አይሁዳውያን ከእግዚአብሔር የሚመጣውን ጽድቅ በክርስቶስ በማመን የሚመጣውን ስለማያውቁ፥ ማለትም ጽድቅ ስለማያውቁ ለእርሱ ሊታዘዙ
አልቻሉም። የእግዚአብሔር ጽድቅ አካል ክርስቶስ ራሱ መሆኑን አልተረዱም።
"አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤"
ሮሜ. 3፥21-22
ሮበርት ሙሬይ ማክቼኒ የተባለ አንድ ሰው፣ መንፈሳዊ ጽሑፎችን ሲያድል በጥሩ ሁኔታ ልብስ ለለበሰች ሴት ሰጣት፡፡ ሴትየዋም በንቀት አየችውና፣ «ጌታው፣ ማን እንደሆንኩ አታውቅም!›› አለችው፡፡ እርሱም በእርጋታ፣ «የእኔ እመቤት፣ የፍርድ ቀን መጥቷል፣ በዚያ ቀን ማንነትዎ ዋጋ የለውም!›› አላት፡፡
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ ዋረን ደብልዩ ዌርዝ ቢ፤ ተስማማ፤ ገጽ 105-106፣ የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 374
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍9❤4
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አትመኑኝ፤”
ዮሐንስ 10፥37
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አትመኑኝ፤”
ዮሐንስ 10፥37
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍4👏2
የብሉይ_ኪዳን_የጥናት_መምሪያ_እና_ማብራሪያ_2ኛ_መጽሐፍ.pdf
21.2 MB
👉ርዕስ፦ የብሉይ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ 2ኛ መጽሐፍ
✍️ጸሐፊ፦ ቲም ፌሎስ
🖨አሳታሚ፦ ኤስ አይ ኤም
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
✍️ጸሐፊ፦ ቲም ፌሎስ
🖨አሳታሚ፦ ኤስ አይ ኤም
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8👍2
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“አምላክህ እግዚአብሔር፥ ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ፥ በመካከልህ ነውና ከእነርሱ የተነሣ አትደንግጥ።”
ዘዳግም 7፥21
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“አምላክህ እግዚአብሔር፥ ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ፥ በመካከልህ ነውና ከእነርሱ የተነሣ አትደንግጥ።”
ዘዳግም 7፥21
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8👍2🔥1
ቅዱሳት መጻሕፍት
ነቢዩ ኤርምያስ ክፍል-፰ መሲሓዊ ትንቢትን በተመለከተም ኤርምያስ መሲሓዊውን ጊዜ በዝርዝር አይገልጽም፡፡ የመሲሑ ማንነት በመጽሐፉ ላይ በጒልሕ አልተመለከተም፡፡ ይሁን እንጂ ኤርምያስ አንዳንድ ፋይዳ ያላቸውን መሲሓውያን ምንባቦች ይሰጣል ፡- 1. ከኪዳኑ ታቦት የላቀ የእግዚአብሔር መገለጥ እውን እንድሚሆን መታወጁ (3፥14-17) 2. የዐዲሱ ኪዳን መገለጥ…
ነቢዩ ኤርምያስ
ክፍል-፱
መላው ሕዝብ ቢቃወመውም እንኳ፣ ኤርምያስ የተለየ የድፍረት ሰው እንደ ነበርና ሳያወለውል የእግዚአብሔርን እውነት ለማወጅ የቈረጠ ጀግና እንደ ነበር ብዙ ጊዜ እንዘነጋለን፡፡ ይህን አቋሙን ጠብቆ የኖረው ከፍተኛ የሆነ አእምሮኣዊና አካላዊ ዋጋ በመክፈል ነው፡፡ ሕዝቡ ሳያውላውሉ ወደ አደጋ ሲጣደፉ፣ እርሱ ሁኔታውን ለመለወጥ ዐቅመ ቢስ መሆኑ ሲሰማው ለጥቅማቸው ሲል ትንቢት ከሚናገርላቸው ወገኖች ዘንድ በሚመጣውና በማያቋርጠው ተቃውሞአቸው ውስጥ ሲያልፍ፣ የልቡና የአእምሮው ሥቃይ የቱን ያህል ከባድ እንደሚሆን እንግዲህ ዐስቡት፡፡ እነዚህ ተግዳሮቶችና ፈተናዎች ምንጊዜም ከታላላቅ መንፈሳውያን ጀግኖች ውስጥ እንዲታይ አድርገው ቀረጹት፡፡ ፈሪ ሰው ስለ ነበር ተስፋ ለመቊረጥና አበቃልኝ ለማለት ተጋልጦ ነበር፡፡ ጌታ ትንቢቱ የቱን ያህል ፋይዳ እንዳለው ለማሳየት አንዳች ምልክት ወይም ታምር አልሰጠውም፡፡ በሕይወቱ ዘመን በአንድ ወቅት ኤርምያስ ዐደራውን ለመተው ወስኖ ነበር (20፥8-9)። ነገር ግን በውስጡ የሚሰማው መለኮታዊ አስገዳጅነት ይህን እንዲፈጽም አልፈቀደለትም፡፡ እግዚአብሔር የብረት ዐምድና (ምሰሶና) የነሐስ ቅጥር እንደሚያደርገው ቃል ገብቶለታል፤ እርሱ ደግሞ ቃሉን አያጥፍም፡፡
ከእግዚአብሔር ጋር ረዘም ያለ ውይይት ማካሄድ ለኤርምያስ የተለመደ ባሕርይ ነበር፡፡ እነዚህ ውይይቶች በመርሕ ደረጃ ዋጋ ያላቸው ናቸው፤ ምክንያቱም ውይይቶቹ ኤርምያስ (በተመሳሳይ ሁኔታ የነበሩት ሌሎች ነቢያትም) የግል ግንዛቤውንና የእግዚአብሔርን መልእክት እንዴት ለይቶ እንዳስቀመጠ ያሳያሉና (ከ12፥1-6፤ ከ1፥47 ፤ ከ15፥21 ጋር ያነጻ)፡፡
ኤርምያስ በጠላቶቹ ላይ የበቀል ርምጃ እንዲወስድ ወደ እግዚአብሔር ልመና በማቅረቡ አንዳንድ ተንታኞች ድንጋጤያቸውን ገልጸዋል፤ በእነርሱ ዐይን ይህ በሕይወቱ ላይ ጒልሕ ጒድለት ነው፡፡ እነዚህ ልመናዎች ግን በመዝሙረ ዳዊት ላይ እንደሚገኙት ያሉ ናቸውና የሚብራሩት በዚሁ መልክ ነው፤ ስለዚህ የግል በቀልን እንደሚመለከቱ ሆነው መታየት የለባቸውም፡፡ የእግዚአብሔር መልእክተኛ እንደ ነበር ኤርምያስ ያውቃል፤ ስለዚህ እርሱን የሚያጠቁ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላቶች በመሆን ራሳቸውን ያደራጁ ነበር፡፡ ኤርምያስ ለአምላኩ የነበረው ጥብቅ ታማኝነትና የመለኮት ጽድቅ አሸናፊ ሆኖ እንዲታይ የነበረው ናፍቆት፣ የጌታ ክብር ይገለጥ ዘንድ እነዚህ ርግማኖች ከአፉ በወጡ ጊዜ፣ ነቢዩ ግላዊ ፍላጎት እንዳልነበረው ያሳያሉ፤ ከዚህም በላይ የብሉይ ኪዳን ቅዱሳን ስለሚመጣው ተገቢ ቅጣት ግልጽ የሆነ ራእይ አልነበራቸውም፡፡
የእግዚአብሔርን ሰው እንደ ጸሎት ሕይወቱ ማንነቱን ገልጦ የሚያሳይ ሌላ ነገር የለም፡፡ በጸሎትና በጌታ ፊት ግልጽ በመሆን ዐውድ ውስጥ ኤርምያስ ኖረ፤ ሥራውን አከናወነ፤ አለቀሰም፡፡ መንገዳቸውን ለሳቱት ወገኖቹ አጥብቆ ይማልድ ነበርና እግዚአብሔር እንዲህ ያለውን ድርጊቱን ነቀፈበት (7 ፥ 16፤ 11፥14፤ 14፥11)፡፡ በጸሎቱም ውስጥ ራሱን ጨምሮአል፦ 11 ፥ 18-20 12 ፥ 1-4 ፤ 15፥ 10:15-18፤ 17፥14- 18: 18-19-23 20:7-11: 14-18 ላይ ያሉት ምንባቦች የኤርምያስ ኑዛዜዎች በመባል ይታወቃሉ፡፡ በእነዚህ ውስጥ የማንኛውም የእስራኤል ነቢይ ግልጥልጥ ያሉ ሐሳቦች ይገኛሉ፡፡ ሌሎች ነቢያት ተመክሮአቸውን ይተርካሉ፤ ይሁን እንጂ ብሉይ ኪዳን እንደዚህ ራስን የሚያጋልጡ ጸሎቶች ያሉት በቊጥር ነው:: በእነዚህ ኑዛዜዎች ውስጥ ተሰባሪ ሰውነቱ ይታያል፤ ለሕዝቡ ያለው ፍቅር፣ ለእግዚአብሔር ፈቃድና ጥሪ ያለው ታማኝነትም በእነዚህ ኑዛዜዎች ውስጥ ይታያሉ፡፡
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 828
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ክፍል-፱
መላው ሕዝብ ቢቃወመውም እንኳ፣ ኤርምያስ የተለየ የድፍረት ሰው እንደ ነበርና ሳያወለውል የእግዚአብሔርን እውነት ለማወጅ የቈረጠ ጀግና እንደ ነበር ብዙ ጊዜ እንዘነጋለን፡፡ ይህን አቋሙን ጠብቆ የኖረው ከፍተኛ የሆነ አእምሮኣዊና አካላዊ ዋጋ በመክፈል ነው፡፡ ሕዝቡ ሳያውላውሉ ወደ አደጋ ሲጣደፉ፣ እርሱ ሁኔታውን ለመለወጥ ዐቅመ ቢስ መሆኑ ሲሰማው ለጥቅማቸው ሲል ትንቢት ከሚናገርላቸው ወገኖች ዘንድ በሚመጣውና በማያቋርጠው ተቃውሞአቸው ውስጥ ሲያልፍ፣ የልቡና የአእምሮው ሥቃይ የቱን ያህል ከባድ እንደሚሆን እንግዲህ ዐስቡት፡፡ እነዚህ ተግዳሮቶችና ፈተናዎች ምንጊዜም ከታላላቅ መንፈሳውያን ጀግኖች ውስጥ እንዲታይ አድርገው ቀረጹት፡፡ ፈሪ ሰው ስለ ነበር ተስፋ ለመቊረጥና አበቃልኝ ለማለት ተጋልጦ ነበር፡፡ ጌታ ትንቢቱ የቱን ያህል ፋይዳ እንዳለው ለማሳየት አንዳች ምልክት ወይም ታምር አልሰጠውም፡፡ በሕይወቱ ዘመን በአንድ ወቅት ኤርምያስ ዐደራውን ለመተው ወስኖ ነበር (20፥8-9)። ነገር ግን በውስጡ የሚሰማው መለኮታዊ አስገዳጅነት ይህን እንዲፈጽም አልፈቀደለትም፡፡ እግዚአብሔር የብረት ዐምድና (ምሰሶና) የነሐስ ቅጥር እንደሚያደርገው ቃል ገብቶለታል፤ እርሱ ደግሞ ቃሉን አያጥፍም፡፡
ከእግዚአብሔር ጋር ረዘም ያለ ውይይት ማካሄድ ለኤርምያስ የተለመደ ባሕርይ ነበር፡፡ እነዚህ ውይይቶች በመርሕ ደረጃ ዋጋ ያላቸው ናቸው፤ ምክንያቱም ውይይቶቹ ኤርምያስ (በተመሳሳይ ሁኔታ የነበሩት ሌሎች ነቢያትም) የግል ግንዛቤውንና የእግዚአብሔርን መልእክት እንዴት ለይቶ እንዳስቀመጠ ያሳያሉና (ከ12፥1-6፤ ከ1፥47 ፤ ከ15፥21 ጋር ያነጻ)፡፡
ኤርምያስ በጠላቶቹ ላይ የበቀል ርምጃ እንዲወስድ ወደ እግዚአብሔር ልመና በማቅረቡ አንዳንድ ተንታኞች ድንጋጤያቸውን ገልጸዋል፤ በእነርሱ ዐይን ይህ በሕይወቱ ላይ ጒልሕ ጒድለት ነው፡፡ እነዚህ ልመናዎች ግን በመዝሙረ ዳዊት ላይ እንደሚገኙት ያሉ ናቸውና የሚብራሩት በዚሁ መልክ ነው፤ ስለዚህ የግል በቀልን እንደሚመለከቱ ሆነው መታየት የለባቸውም፡፡ የእግዚአብሔር መልእክተኛ እንደ ነበር ኤርምያስ ያውቃል፤ ስለዚህ እርሱን የሚያጠቁ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላቶች በመሆን ራሳቸውን ያደራጁ ነበር፡፡ ኤርምያስ ለአምላኩ የነበረው ጥብቅ ታማኝነትና የመለኮት ጽድቅ አሸናፊ ሆኖ እንዲታይ የነበረው ናፍቆት፣ የጌታ ክብር ይገለጥ ዘንድ እነዚህ ርግማኖች ከአፉ በወጡ ጊዜ፣ ነቢዩ ግላዊ ፍላጎት እንዳልነበረው ያሳያሉ፤ ከዚህም በላይ የብሉይ ኪዳን ቅዱሳን ስለሚመጣው ተገቢ ቅጣት ግልጽ የሆነ ራእይ አልነበራቸውም፡፡
የእግዚአብሔርን ሰው እንደ ጸሎት ሕይወቱ ማንነቱን ገልጦ የሚያሳይ ሌላ ነገር የለም፡፡ በጸሎትና በጌታ ፊት ግልጽ በመሆን ዐውድ ውስጥ ኤርምያስ ኖረ፤ ሥራውን አከናወነ፤ አለቀሰም፡፡ መንገዳቸውን ለሳቱት ወገኖቹ አጥብቆ ይማልድ ነበርና እግዚአብሔር እንዲህ ያለውን ድርጊቱን ነቀፈበት (7 ፥ 16፤ 11፥14፤ 14፥11)፡፡ በጸሎቱም ውስጥ ራሱን ጨምሮአል፦ 11 ፥ 18-20 12 ፥ 1-4 ፤ 15፥ 10:15-18፤ 17፥14- 18: 18-19-23 20:7-11: 14-18 ላይ ያሉት ምንባቦች የኤርምያስ ኑዛዜዎች በመባል ይታወቃሉ፡፡ በእነዚህ ውስጥ የማንኛውም የእስራኤል ነቢይ ግልጥልጥ ያሉ ሐሳቦች ይገኛሉ፡፡ ሌሎች ነቢያት ተመክሮአቸውን ይተርካሉ፤ ይሁን እንጂ ብሉይ ኪዳን እንደዚህ ራስን የሚያጋልጡ ጸሎቶች ያሉት በቊጥር ነው:: በእነዚህ ኑዛዜዎች ውስጥ ተሰባሪ ሰውነቱ ይታያል፤ ለሕዝቡ ያለው ፍቅር፣ ለእግዚአብሔር ፈቃድና ጥሪ ያለው ታማኝነትም በእነዚህ ኑዛዜዎች ውስጥ ይታያሉ፡፡
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 828
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍9❤2👏1
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ በብሉይ ኪዳን ካሉት ነቢያቶች መካከል "የእግዚአብሔር ቀን" የሚለውን ሐረግ በተደጋጋሚ በመጠቀም የሚታወቀው ነቢይ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
6%
ሀ. ዮናስ
30%
ለ. ኤርምያስ
14%
ሐ. ሐጌ
41%
መ. ኢዩኤል
9%
ሠ. ናሆም
👍7
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ስለዚህ የምወደውንና የታመነውን በጌታ ልጄ የሆነውን ጢሞቴዎስን ልኬላችኋለሁ፥ እኔም በየስፍራው በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንደማስተምር በክርስቶስ ኢየሱስ የሚሆነውን መንገዴን እርሱ ያሳስባችኋል።”
1ኛ ቆሮንቶስ 4፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ስለዚህ የምወደውንና የታመነውን በጌታ ልጄ የሆነውን ጢሞቴዎስን ልኬላችኋለሁ፥ እኔም በየስፍራው በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንደማስተምር በክርስቶስ ኢየሱስ የሚሆነውን መንገዴን እርሱ ያሳስባችኋል።”
1ኛ ቆሮንቶስ 4፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤3
#እራሳችንን_እንመርምር
በሕይወት ውጣውረድ ነፍሳችን ስትናወጥ፣ የሕይወት ውሉ ሲጠፋ በአእምሯችን ውልብ ከማለት አልፎ ሰቅዘው የሚይዙን ጥያቄዎች ይበዛሉ። ከእነዚህ አንዱ "በዚህ ሁኔታ ውስጥ እግዚአብሔር አለ ወይ"፣ "እግዚአብሔር ለምን ዝም ይላል"፣ "ለምን እንደዚህ አይነት ነገር በሕይወቴ መጣ?"፣ "የእግዚአብሔር አሳብ ምንድነው"... እያልን በጥያቄዎች እንኳትናለን። ታዲህ ለዚህ ምስቅልቅል መፍትሄው ምን ይሆን? ቅዱሳት መጻሕፍትስ ምን ይላሉ?
“ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።”
ኢዮብ 42፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በሕይወት ውጣውረድ ነፍሳችን ስትናወጥ፣ የሕይወት ውሉ ሲጠፋ በአእምሯችን ውልብ ከማለት አልፎ ሰቅዘው የሚይዙን ጥያቄዎች ይበዛሉ። ከእነዚህ አንዱ "በዚህ ሁኔታ ውስጥ እግዚአብሔር አለ ወይ"፣ "እግዚአብሔር ለምን ዝም ይላል"፣ "ለምን እንደዚህ አይነት ነገር በሕይወቴ መጣ?"፣ "የእግዚአብሔር አሳብ ምንድነው"... እያልን በጥያቄዎች እንኳትናለን። ታዲህ ለዚህ ምስቅልቅል መፍትሄው ምን ይሆን? ቅዱሳት መጻሕፍትስ ምን ይላሉ?
“ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።”
ኢዮብ 42፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤10👍5
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን።”
ኤፌሶን 1፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን።”
ኤፌሶን 1፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍8❤1🔥1