ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ከሚገኙ መሪዎች መካከል ስልጣን ላይ ለመውጣት ብሎ ሰባ ወንድሞቹን ያስገደለው ሰው ማን ነው?
Anonymous Quiz
14%
ሀ. ናብከደነፆር
16%
ለ. አቤሴሎም
23%
ሐ. ኢዮርብዓም
27%
መ. አቤሜሌክ
20%
ሠ. አዶንያስ
👍3
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ወይም ይህ ወይም ያ ማናቸው እንዲበቅል ወይም ሁለቱ መልካም እንዲሆኑ አታውቅምና በማለዳ ዘርህን ዝራ፥ በማታም እጅህን አትተው።”
መክብብ 11፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ወይም ይህ ወይም ያ ማናቸው እንዲበቅል ወይም ሁለቱ መልካም እንዲሆኑ አታውቅምና በማለዳ ዘርህን ዝራ፥ በማታም እጅህን አትተው።”
መክብብ 11፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ሮሜ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ።
³-⁴ ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
⁵ በእርሱም ስለ ስሙ በአሕዛብ ሁሉ መካከል ከእምነት የሚነሣ መታዘዝ እንዲገኝ ጸጋንና ሐዋርያነትን ተቀበልን፤
⁶ በእነርሱም መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ ልትሆኑ የተጠራችሁ እናንተ ደግሞ ናችሁ።
⁷ በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁና ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ በሮሜ ላላችሁት ሁሉ፥ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
⁸ እምነታችሁ በዓለም ሁሉ ስለ ተሰማች አስቀድሜ ስለ ሁላችሁ አምላኬን በኢየሱስ ክርስቶስ አመሰግናለሁ።
⁹-¹⁰ በልጁ ወንጌል በመንፈሴ የማገለግለው እግዚአብሔር ምስክሬ ነውና፤ ምናልባት ብዙ ቆይቼ ወደ እናንተ አሁን እንድመጣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መንገዴን እንዲያቀናልኝ እየለመንሁ ሁልጊዜ ስጸልይ ስለ እናንተ ሳላቋርጥ አሳስባለሁ።
¹¹ ትጸኑ ዘንድ መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ ላያችሁ እናፍቃለሁና፤
¹² ይህንም ማለቴ በመካከላችን ባለች በእናንተና በእኔ እምነት አብረን በእናንተ እንድንጽናና ነው።
¹³ ወንድሞች ሆይ፥ በሌሎቹ አሕዛብ ደግሞ እንደ ሆነ በእናንተም ፍሬ አገኝ ዘንድ ብዙ ጊዜ ወደ እናንተ ልመጣ እንዳሰብሁ እስከ አሁን ግን እንደ ተከለከልሁ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
¹⁴ ለግሪክ ሰዎችና ላልተማሩም፥ ለጥበበኞችና ለማያስተውሉም ዕዳ አለብኝ፤
¹⁵ ስለዚህም በሚቻለኝ መጠን በሮሜ ላላችሁ ለእናንተ ደግሞ ወንጌልን ልሰብክ ተዘጋጅቼአለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሮሜ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ።
³-⁴ ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
⁵ በእርሱም ስለ ስሙ በአሕዛብ ሁሉ መካከል ከእምነት የሚነሣ መታዘዝ እንዲገኝ ጸጋንና ሐዋርያነትን ተቀበልን፤
⁶ በእነርሱም መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ ልትሆኑ የተጠራችሁ እናንተ ደግሞ ናችሁ።
⁷ በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁና ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ በሮሜ ላላችሁት ሁሉ፥ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
⁸ እምነታችሁ በዓለም ሁሉ ስለ ተሰማች አስቀድሜ ስለ ሁላችሁ አምላኬን በኢየሱስ ክርስቶስ አመሰግናለሁ።
⁹-¹⁰ በልጁ ወንጌል በመንፈሴ የማገለግለው እግዚአብሔር ምስክሬ ነውና፤ ምናልባት ብዙ ቆይቼ ወደ እናንተ አሁን እንድመጣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መንገዴን እንዲያቀናልኝ እየለመንሁ ሁልጊዜ ስጸልይ ስለ እናንተ ሳላቋርጥ አሳስባለሁ።
¹¹ ትጸኑ ዘንድ መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ ላያችሁ እናፍቃለሁና፤
¹² ይህንም ማለቴ በመካከላችን ባለች በእናንተና በእኔ እምነት አብረን በእናንተ እንድንጽናና ነው።
¹³ ወንድሞች ሆይ፥ በሌሎቹ አሕዛብ ደግሞ እንደ ሆነ በእናንተም ፍሬ አገኝ ዘንድ ብዙ ጊዜ ወደ እናንተ ልመጣ እንዳሰብሁ እስከ አሁን ግን እንደ ተከለከልሁ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
¹⁴ ለግሪክ ሰዎችና ላልተማሩም፥ ለጥበበኞችና ለማያስተውሉም ዕዳ አለብኝ፤
¹⁵ ስለዚህም በሚቻለኝ መጠን በሮሜ ላላችሁ ለእናንተ ደግሞ ወንጌልን ልሰብክ ተዘጋጅቼአለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤”
ሮሜ 1፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤”
ሮሜ 1፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
#እራሳችንን_እንመርምር
እምነታችን አለ? ጌታችን በመጣ ጊዜ እምነት ያገኝ ይሆን? እምነታችን የት ደረጃ ይገኛል? የሌለን(ማር. 4፥40)፣ ጎዶሎ(ማቴ 14፥31)፣ ያነሰ(ማቴ 17፥20)፣ ብርቱ(ሮሜ 4፥20-21)፣ የደከመ(ሮሜ 4፥19)፣ በእድገት ደረጃ ላይ ያለ(2ቆሮ 10፥15-16)፣ የተፈተነ(1 ጴጥ. 1፥6-7) ወይስ ትልቅ(ሉቃስ 7፥9)?
“...ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በምድር እምነትን ያገኝ ይሆንን?”
ሉቃስ 18፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
እምነታችን አለ? ጌታችን በመጣ ጊዜ እምነት ያገኝ ይሆን? እምነታችን የት ደረጃ ይገኛል? የሌለን(ማር. 4፥40)፣ ጎዶሎ(ማቴ 14፥31)፣ ያነሰ(ማቴ 17፥20)፣ ብርቱ(ሮሜ 4፥20-21)፣ የደከመ(ሮሜ 4፥19)፣ በእድገት ደረጃ ላይ ያለ(2ቆሮ 10፥15-16)፣ የተፈተነ(1 ጴጥ. 1፥6-7) ወይስ ትልቅ(ሉቃስ 7፥9)?
“...ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በምድር እምነትን ያገኝ ይሆንን?”
ሉቃስ 18፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤10
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ልጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወትን እንዲያገኝ የአባቴ ፈቃድ ይህ ነው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ።”
ዮሐንስ 6፥40
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ልጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወትን እንዲያገኝ የአባቴ ፈቃድ ይህ ነው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ።”
ዮሐንስ 6፥40
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤1
Audio
👍4
ከአዲስ ኪዳን ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ "የአዲስ ኪዳን መጽሐፈ ምሳሌ" በመባል የሚታወቀው መጽሐፍ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
23%
ሀ. ሮሜ
5%
ለ. 1ኛ ቆሮንቶስ
6%
ሐ. ኤፌሶን
29%
መ. ያዕቆብ
7%
ሠ. ገላትያ
11%
ረ. የዮሐንስ ራእይ
18%
ሰ. የዮሐንስ ወንጌል
👍2❤1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ፈርዖንም ጸጥታ እንደሆነ ባየ ጊዜ ልቡን አደነደነ፤ እግዚአብሔርም እንደተናገረ አልሰማቸውም።”
ዘጸአት 8፥15
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ፈርዖንም ጸጥታ እንደሆነ ባየ ጊዜ ልቡን አደነደነ፤ እግዚአብሔርም እንደተናገረ አልሰማቸውም።”
ዘጸአት 8፥15
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት
#የአኮር_ሸለቆ
የአኮርንም ሸለቆ፤ በኢያሪኮ አቅራቢያ የሚገኝ ነው (ኢሱ 7፥1-26፥ 15፥7፤ ኢሳ 65፡10)፡፡ አኮር የሚለው ቃል “ችግር” ማለት ሲሆን ኢያሱም የአካንን ስም ትንሽ ለወጥ በማድረግ “ለምን አስጨነቅኸን?” ሲል ጠየቀው። ( ኢያሱ 7:25 ) አካን ከተገደለ በኋላ የሞተበት ሸለቆ “የአኮር ሸለቆ” የሚል ስም ተሰጠው። ይህ ሸለቆ ከኢያሪኮ በስተ ምዕራብ የሚገኘው ዋዲ ቂልት ሊሆን ይችላል። ሸለቆው፣ በተስፋይቱ ምድር እግዚአብሔር በመጀመሪያ ፍርዱን በሕዝቡ ላይ የገለጠበት ቦታ ሲሆን፣ በሌላ ስፍራ ማለትም ሆሴዕ 2፥17 ላይ ደግሞ የአዲስ ተስፋ ምልክት ሆኖ ተጠቅሶአል።
ምንጭ፦ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጹሑፍ ጋር፤ ገጽ 1319፣ www.waynestiles.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#የአኮር_ሸለቆ
የአኮርንም ሸለቆ፤ በኢያሪኮ አቅራቢያ የሚገኝ ነው (ኢሱ 7፥1-26፥ 15፥7፤ ኢሳ 65፡10)፡፡ አኮር የሚለው ቃል “ችግር” ማለት ሲሆን ኢያሱም የአካንን ስም ትንሽ ለወጥ በማድረግ “ለምን አስጨነቅኸን?” ሲል ጠየቀው። ( ኢያሱ 7:25 ) አካን ከተገደለ በኋላ የሞተበት ሸለቆ “የአኮር ሸለቆ” የሚል ስም ተሰጠው። ይህ ሸለቆ ከኢያሪኮ በስተ ምዕራብ የሚገኘው ዋዲ ቂልት ሊሆን ይችላል። ሸለቆው፣ በተስፋይቱ ምድር እግዚአብሔር በመጀመሪያ ፍርዱን በሕዝቡ ላይ የገለጠበት ቦታ ሲሆን፣ በሌላ ስፍራ ማለትም ሆሴዕ 2፥17 ላይ ደግሞ የአዲስ ተስፋ ምልክት ሆኖ ተጠቅሶአል።
ምንጭ፦ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጹሑፍ ጋር፤ ገጽ 1319፣ www.waynestiles.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”
ሮሜ 16፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”
ሮሜ 16፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2
ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጀመሪያ የጠራው ደቀ መዝሙር ማን ነው?
Anonymous Quiz
51%
ሀ. ጴጥሮስ
31%
ለ. እንድርያስ
6%
ሐ. ያዕቆብ
11%
መ. ዮሐንስ
1%
ሠ. ይሁዳ
👍2
ቅዱሳት መጻሕፍት
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት ሮሜ 9 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁰ እንግዲህ ምን እንላለን? ጽድቅን ያልተከተሉት አሕዛብ ጽድቅን አገኙ፥ እርሱ ግን ከእምነት የሆነ ጽድቅ ነው፤ ³¹ እስራኤል ግን የጽድቅን ሕግ እየተከተሉ ወደ ሕግ አልደረሱም። ³²-³³ ይህስ ስለ ምንድር ነው? በሥራ እንጂ በእምነት ጽድቅን ስላልተከተሉ ነው፤ እነሆ፥ በጽዮን የእንቅፋት ድንጋይና የማሰናከያ ዓለት አኖራለሁ በእርሱም የሚያምን አያፍርም…
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት
የእግዚአብሔር ጸጋ (9:30-33)
ጳውሎስ በመቀጠል ከመለኮታዊ ሉዓላዊነት ወደ ሰው ተጠያቂነት አመራ፡፡ ጳውሎስ «የተመረጡና» «ያልተመረጡ» ከማለት ይልቅ በእምነት ላይ አጽንኦት መስጠቱን አስተውሉ፡፡ እዚህ ላይ የተምታታ ነገር ያለ ይመስላል አይሁድ ጽድቅን ፈለጉ ነገር ግን አላገኙም፡፡ አሕዛብ ግን ሳይፈልጉት አገኙት! ምክንያቱም ምንድን ነው? እስራኤላውያን መዳን የፈለጉት በሥራ እንጂ በእምነት ስላልነበረ ነው፡፡
‹‹በጸጋ የሚገኝን ጽድቅ›› ተቃውመው «በሕግ ጽድቅ›› እግዚአብሔርን ሊያስደስቱ ፈለጉ፡፡ አሕዛብ ለመዳን እንደ እስራኤላውያን መሆን እንዳለባቸው አይሁዳውያን ቆጠሩ፡፡ ነገር ግን አይሁድ ለመዳን ዝቅ ብለው እንደ አሕዛብ መሆን አለባቸው፡፡ ‹‹ልዩነት የለምና፤ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋል የእግዚአብሔርም ክብር ጐድሎአቸዋል» (ሮሜ 3:22-23):: የተሰጣቸውን ዕድል ወደ ክርስቶስ እንዲመራቸው በማድረግ ፈንታ (ሮሜ 9፡1-5)፣ ክርስቶስን ምትክ አድርገው ተጠቀሙበት፡፡
ነገር ግን የእግዚአብሔርን ጸጋ ካየን፣ የእስራኤል አለማመን የአሕዛብ መዳን ሆነ! የጳውሎስ የመጨረሻው ጥቅስ የተወሰደው ከኢሳይያስ 28:16 ነው:: ይህም ክርስቶስ የደኅንነት ዓለት መሆኑን ይናገራል መዝ. (118)፡22፡፡ እግዚአብሔር ክርስቶስ የመሠረት ድንጋይ እንዲሆን ሰጠን፡፡ ነገር ግን እስራኤል አልተቀበለውምና የማሰናከያ ዓለት ሆነ፡፡ በዚህ ዓለት ላይ «በመቆም» ፋንታ እስራኤል ወደቀች (ሮሜ 11፡11)፤ ነገር ግን እንደምናየው ውድቀታቸው አሕዛብ በእግዚአብሔር ጸጋ እንዲድኑ አስቻለ፡፡ ምን ዓይነት ጽድቅ እንደምንሻ መወሰን አለብን፡፡ ለመዳን በሥራችንና በባሕርያችን ነው የምንመካው ወይስ በክርስቶስ ብቻ ነው የምንታመነው? እግዚአብሔር ሰዎችን በአወላለዳቸው ወይም በባሕርያቸው ላይ ተመርኩዞ አያድናቸውም፡፡ «በእምነት አማካኝነት በጸጋው» (ኤፌ. 2:8-9) ያድናቸዋል:: ጥያቄው ከእግዚአብሔር ምርጦች መካከል መሆን ያለመሆናችን አይደለም፡፡ ይህ በእግዚአብሔር ብቻ የሚታወቅ ምሥጢር ነው፡፡ እርሱ ደኅንነትን በእምነት ሰጥቶናል፡፡ ይህም ዕድል የተሰጠው «ለሚፈልግ» ሁሉ ነው (ራእ. 22፡17)፡፡ በክርስቶስ ካመንን በኋላ ከተመረጡት መሃል ለመሆናችን ምስክርና ማስረጃ ይኖረናል (ኤፌ. 1:414፣ 1ኛ ተሰ. 1፡1-10)፡፡ በመጀመሪያ ግን በእርሱ ታምነን የመንግሥተ ሰማያትን ዋስትና የሚሰጠውን ጽድቁን በእምነት መቀበል ያሻናል፡፡
ከመለኮታዊ ሉዓላዊነት ከሰው ተጠያቂነት ጋር የተያያዙ ብዙ ምሥጢሮች መኖራቸውን ማንም አይክድም፡፡ ሁለቱም ከእግዚአብሔር ስለሚመጡና የዕቅዱም አካል ስለሆኑ፣ ከሁለቱ አንዱን እንድንመርጥ እግዚአብሔር ጠይቆን አያውቅም፡፡ እርስ በርሳቸው አይመካከሩም፣ ይተጋገዛሉ እንጂ፡፡ ሁለቱ ባንድ ላይ እንዴት እንደሚጓዙ አለመረዳታችን አብረው የመሄዳቸውን እውነት አይቃረንም፡፡ አንድ ሰው ቻርልስ ስፐርጀንን እንዴት አድርጎ መለኮታዊ ሉዓላዊነትንና የሰውን ተጠያቂነት እንደሚያስታርቅ ቢጠይቀው፣ ‹‹በጭራሽ ወዳጆችን ለማስታረቅ አልሞክርም!» ሲል መልሶለታል፡፡ ነገር ግን የዚህ ምዕራፍ ጣልቃ መግባት ግልጽ ነው፡፡ ይህም የእስራኤል ክርስቶስን አለመቀበል የእግዚአብሔርን ታማኝነት አያስቀርም:: ሮሜ 9 ሮሜ 8ን አይሽርም፡፡ እግዚአብሔር አሁንም ታማኝ፣ ጻድቅ፣ ትክክልና ቸር ሲሆን፣ ዓላማውንና ቃል ኪዳኑን እንደሚፈጽም ልንታመንበት እንችላለን፡፡
ምንጭ፦ ዋረን ደብልዩ ዌርዝ ቢ፤ ተስማማ፤ ገጽ 101-102
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የእግዚአብሔር ጸጋ (9:30-33)
ጳውሎስ በመቀጠል ከመለኮታዊ ሉዓላዊነት ወደ ሰው ተጠያቂነት አመራ፡፡ ጳውሎስ «የተመረጡና» «ያልተመረጡ» ከማለት ይልቅ በእምነት ላይ አጽንኦት መስጠቱን አስተውሉ፡፡ እዚህ ላይ የተምታታ ነገር ያለ ይመስላል አይሁድ ጽድቅን ፈለጉ ነገር ግን አላገኙም፡፡ አሕዛብ ግን ሳይፈልጉት አገኙት! ምክንያቱም ምንድን ነው? እስራኤላውያን መዳን የፈለጉት በሥራ እንጂ በእምነት ስላልነበረ ነው፡፡
‹‹በጸጋ የሚገኝን ጽድቅ›› ተቃውመው «በሕግ ጽድቅ›› እግዚአብሔርን ሊያስደስቱ ፈለጉ፡፡ አሕዛብ ለመዳን እንደ እስራኤላውያን መሆን እንዳለባቸው አይሁዳውያን ቆጠሩ፡፡ ነገር ግን አይሁድ ለመዳን ዝቅ ብለው እንደ አሕዛብ መሆን አለባቸው፡፡ ‹‹ልዩነት የለምና፤ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋል የእግዚአብሔርም ክብር ጐድሎአቸዋል» (ሮሜ 3:22-23):: የተሰጣቸውን ዕድል ወደ ክርስቶስ እንዲመራቸው በማድረግ ፈንታ (ሮሜ 9፡1-5)፣ ክርስቶስን ምትክ አድርገው ተጠቀሙበት፡፡
ነገር ግን የእግዚአብሔርን ጸጋ ካየን፣ የእስራኤል አለማመን የአሕዛብ መዳን ሆነ! የጳውሎስ የመጨረሻው ጥቅስ የተወሰደው ከኢሳይያስ 28:16 ነው:: ይህም ክርስቶስ የደኅንነት ዓለት መሆኑን ይናገራል መዝ. (118)፡22፡፡ እግዚአብሔር ክርስቶስ የመሠረት ድንጋይ እንዲሆን ሰጠን፡፡ ነገር ግን እስራኤል አልተቀበለውምና የማሰናከያ ዓለት ሆነ፡፡ በዚህ ዓለት ላይ «በመቆም» ፋንታ እስራኤል ወደቀች (ሮሜ 11፡11)፤ ነገር ግን እንደምናየው ውድቀታቸው አሕዛብ በእግዚአብሔር ጸጋ እንዲድኑ አስቻለ፡፡ ምን ዓይነት ጽድቅ እንደምንሻ መወሰን አለብን፡፡ ለመዳን በሥራችንና በባሕርያችን ነው የምንመካው ወይስ በክርስቶስ ብቻ ነው የምንታመነው? እግዚአብሔር ሰዎችን በአወላለዳቸው ወይም በባሕርያቸው ላይ ተመርኩዞ አያድናቸውም፡፡ «በእምነት አማካኝነት በጸጋው» (ኤፌ. 2:8-9) ያድናቸዋል:: ጥያቄው ከእግዚአብሔር ምርጦች መካከል መሆን ያለመሆናችን አይደለም፡፡ ይህ በእግዚአብሔር ብቻ የሚታወቅ ምሥጢር ነው፡፡ እርሱ ደኅንነትን በእምነት ሰጥቶናል፡፡ ይህም ዕድል የተሰጠው «ለሚፈልግ» ሁሉ ነው (ራእ. 22፡17)፡፡ በክርስቶስ ካመንን በኋላ ከተመረጡት መሃል ለመሆናችን ምስክርና ማስረጃ ይኖረናል (ኤፌ. 1:414፣ 1ኛ ተሰ. 1፡1-10)፡፡ በመጀመሪያ ግን በእርሱ ታምነን የመንግሥተ ሰማያትን ዋስትና የሚሰጠውን ጽድቁን በእምነት መቀበል ያሻናል፡፡
ከመለኮታዊ ሉዓላዊነት ከሰው ተጠያቂነት ጋር የተያያዙ ብዙ ምሥጢሮች መኖራቸውን ማንም አይክድም፡፡ ሁለቱም ከእግዚአብሔር ስለሚመጡና የዕቅዱም አካል ስለሆኑ፣ ከሁለቱ አንዱን እንድንመርጥ እግዚአብሔር ጠይቆን አያውቅም፡፡ እርስ በርሳቸው አይመካከሩም፣ ይተጋገዛሉ እንጂ፡፡ ሁለቱ ባንድ ላይ እንዴት እንደሚጓዙ አለመረዳታችን አብረው የመሄዳቸውን እውነት አይቃረንም፡፡ አንድ ሰው ቻርልስ ስፐርጀንን እንዴት አድርጎ መለኮታዊ ሉዓላዊነትንና የሰውን ተጠያቂነት እንደሚያስታርቅ ቢጠይቀው፣ ‹‹በጭራሽ ወዳጆችን ለማስታረቅ አልሞክርም!» ሲል መልሶለታል፡፡ ነገር ግን የዚህ ምዕራፍ ጣልቃ መግባት ግልጽ ነው፡፡ ይህም የእስራኤል ክርስቶስን አለመቀበል የእግዚአብሔርን ታማኝነት አያስቀርም:: ሮሜ 9 ሮሜ 8ን አይሽርም፡፡ እግዚአብሔር አሁንም ታማኝ፣ ጻድቅ፣ ትክክልና ቸር ሲሆን፣ ዓላማውንና ቃል ኪዳኑን እንደሚፈጽም ልንታመንበት እንችላለን፡፡
ምንጭ፦ ዋረን ደብልዩ ዌርዝ ቢ፤ ተስማማ፤ ገጽ 101-102
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤2
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“የእስራኤል ጌታ አምላክ ይባረክ፥ ጐብኝቶ ለሕዝቡ ቤዛ አድርጎአልና፤”
ሉቃስ 1፥68
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“የእስራኤል ጌታ አምላክ ይባረክ፥ ጐብኝቶ ለሕዝቡ ቤዛ አድርጎአልና፤”
ሉቃስ 1፥68
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2❤1
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እስራኤላውያን የኢያርኮ ቅጥሩ ሳይፈርስ በአጠቃላይ ስንት ጊዜ ኢያሪኮን ዞሩ?
Anonymous Quiz
11%
ሀ. 13
3%
ለ. 3
69%
ሐ. 7
17%
መ. 6
👍5
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ከወገናችንም ያሉት ደግሞ ፍሬ ቢሶች ሆነው እንዳይቀሩ፥ የግድ ስለሚያስፈልገው ነገር በመልካም ሥራ እንዲጸኑ ይማሩ።”
ቲቶ 3፥14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ከወገናችንም ያሉት ደግሞ ፍሬ ቢሶች ሆነው እንዳይቀሩ፥ የግድ ስለሚያስፈልገው ነገር በመልካም ሥራ እንዲጸኑ ይማሩ።”
ቲቶ 3፥14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤2
መጨረሻቸው_ካላማረ_አገልጋዮች_ስህተት_እንማር.pdf
1 MB
👉ርዕስ፦ መጨረሻቸው ካላማረ አገልጋዮች ስህተት እንማር
✍አዘጋጅ፦ ዶክተር መለሰ ወጉ
🗒የገጽ ግዛት፦ 91
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ለትምህርታችን የሚከተሉት ነገሮች ተዳሰዋል፦
👉"የሎጥ ሚስት"— በሁለት አሳብ ለሚያነክሱ
👉"ርብቃ" — በትዳራቸው "አንድነት" ለሌላቸው
👉"ዲቦራ" — እግዚአብሔርን "እሺ!" ማለት ላቃታቸው
👉"ደሊላ" — ኃጢአት የሚያስከትለው ውድቀት ላልታያቸው
👉"ሱነማዊት"— አገልግሎት "በአደባባይ" ብቻ ለሚመስላቸው
👉"አስቴር"— በሕይወታቸው የእግዚአብሔር ዕቅድ አልታይ ላላቸው
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
✍አዘጋጅ፦ ዶክተር መለሰ ወጉ
🗒የገጽ ግዛት፦ 91
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ለትምህርታችን የሚከተሉት ነገሮች ተዳሰዋል፦
👉"የሎጥ ሚስት"— በሁለት አሳብ ለሚያነክሱ
👉"ርብቃ" — በትዳራቸው "አንድነት" ለሌላቸው
👉"ዲቦራ" — እግዚአብሔርን "እሺ!" ማለት ላቃታቸው
👉"ደሊላ" — ኃጢአት የሚያስከትለው ውድቀት ላልታያቸው
👉"ሱነማዊት"— አገልግሎት "በአደባባይ" ብቻ ለሚመስላቸው
👉"አስቴር"— በሕይወታቸው የእግዚአብሔር ዕቅድ አልታይ ላላቸው
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍11❤1
በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ያለው መጽሐፈ መሣፍንት ሲያበቃ የመጨረሻው አረፍተ ነገር ምን ይላል?
Anonymous Quiz
21%
ሀ. ምድሪቱ ለአርባ ዓመት አረፈች።
10%
ለ. እግዚአብሔር አምላክ በሁሉም አቅጣጫ ሰላምን ሰጣቸው።
8%
ሐ. በዚያን ጊዜ የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር አምላካቸውን ዘወትር ያመልኩት ነበር።
60%
መ. በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ አልነበረም፤ ሰው ሁሉ በፊቱ መልካም መስሎ የታየውን ያደርግ ነበር።
👍6
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“‘እግዚአብሔር ወዴት ነው?’ ብለው፣ ካህናቱ አልጠየቁም፤ ከሕጉ ጋር የሚውሉት አላወቁኝም፤ መሪዎቹ ዐመፁብኝ፤ ነቢያቱም በበኣል ስም ተነበዩ፤ ከንቱ ነገሮችን ተከተሉ።”
ኤርምያስ 2፥8 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“‘እግዚአብሔር ወዴት ነው?’ ብለው፣ ካህናቱ አልጠየቁም፤ ከሕጉ ጋር የሚውሉት አላወቁኝም፤ መሪዎቹ ዐመፁብኝ፤ ነቢያቱም በበኣል ስም ተነበዩ፤ ከንቱ ነገሮችን ተከተሉ።”
ኤርምያስ 2፥8 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6
Audio
❤2