. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ድሀ አደጎችህን ተው፥ እኔም በሕይወት አኖራቸዋለሁ፤ መበለቶችህም በእኔ ይታመኑ።”
ኤርምያስ 49፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ድሀ አደጎችህን ተው፥ እኔም በሕይወት አኖራቸዋለሁ፤ መበለቶችህም በእኔ ይታመኑ።”
ኤርምያስ 49፥11
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2❤1
ቅይማት.pdf
8.1 MB
👉ርዕስ፦ ቅይማት
በአደባባይ የተፈሩ ሦስት ጥያቄዎች
✍ጸሐፊ፦ ፊሊፕ ያንሲ
🗣 ትርጉም፦ ግርማዊ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በአደባባይ የተፈሩ ሦስት ጥያቄዎች
✍ጸሐፊ፦ ፊሊፕ ያንሲ
🗣 ትርጉም፦ ግርማዊ
በፊሊፕ ያንሲ "ቅይማት" በሚል ርዕስ በቀረበው መጽሐፍ ሰዎች ለምን መከራ እንደሚደርስባቸው እና በእግዚአብሔር እንደተተው ስለሚሰማቸው ውስብስብ ጥያቄዎች ይዳስሳል። ያንሲ ሦስት ዋና ዋና ጉዳዮችን ያብራራል፦ እግዚአብሔር ፍትሃዊ ያልሆነ አምላክ ነው?፣ ዝም ያለ ነው ወይስ ተደብቋል? በግል ታሪኮች እና በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ግንዛቤዎች፣ በጥርጣሬ እና ግራ መጋባት ጊዜ እንኳን አንባቢዎች እምነትን እንዲያገኙ ያበረታታል።ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍7❤1
ከቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ቀጥታ የእግዚአብሔርን ንግግር ወይም ትእዛዝ ወይም ትምህርት በስፋት የያዘው መጽሐፍ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
31%
ሀ. ዘፍጥረት
14%
ለ. ኢሳይያስ
37%
ሐ. ዘሌዋውያን
4%
መ. መዝሙረ ዳዊት
14%
ሠ. የዮሐንስ ወንጌል
❤9👍5
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“የእግዚአብሔርንም ሕግ መጽሐፍ አነበቡ፤ ዕዝራም እግዚአብሔርን ማወቅ ያስተምርና ያስታውቅ ነበር፥ ሕዝቡም የሚነበበውን ያስተውሉ ነበር።”
ነሀምያ 8፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“የእግዚአብሔርንም ሕግ መጽሐፍ አነበቡ፤ ዕዝራም እግዚአብሔርን ማወቅ ያስተምርና ያስታውቅ ነበር፥ ሕዝቡም የሚነበበውን ያስተውሉ ነበር።”
ነሀምያ 8፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤3
#እንወያይ
ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች በዘመናችን ላይ ያሉ ነገሮች በቅዱሳት መጻሕፍት መነጽር ለመርመር እና ፈትሾ እውነታውን ለመያዝ፣ በያዝነውም እውነት ለመኖር #እንወያይ የሚል ፕሮግራም ከዛሬ ጀምሮ እንጀምራለን። በዚህ ቻናል በሚለጠፉ የመወያያ ርዕሶች ሁላችሁም ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት ያደረገ ውይይት እናደርጋለን። አሳባችሁን በነጻነት እና በጨዋነት ግለጹ። መሰዳደብ እና አላስፈላጊ ዘለፋ የተከለከለ ነው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች በዘመናችን ላይ ያሉ ነገሮች በቅዱሳት መጻሕፍት መነጽር ለመርመር እና ፈትሾ እውነታውን ለመያዝ፣ በያዝነውም እውነት ለመኖር #እንወያይ የሚል ፕሮግራም ከዛሬ ጀምሮ እንጀምራለን። በዚህ ቻናል በሚለጠፉ የመወያያ ርዕሶች ሁላችሁም ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት ያደረገ ውይይት እናደርጋለን። አሳባችሁን በነጻነት እና በጨዋነት ግለጹ። መሰዳደብ እና አላስፈላጊ ዘለፋ የተከለከለ ነው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍14
ቅዱሳት መጻሕፍት
#እንወያይ ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች በዘመናችን ላይ ያሉ ነገሮች በቅዱሳት መጻሕፍት መነጽር ለመርመር እና ፈትሾ እውነታውን ለመያዝ፣ በያዝነውም እውነት ለመኖር #እንወያይ የሚል ፕሮግራም ከዛሬ ጀምሮ እንጀምራለን። በዚህ ቻናል በሚለጠፉ የመወያያ ርዕሶች ሁላችሁም ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት ያደረገ ውይይት እናደርጋለን። አሳባችሁን በነጻነት እና በጨዋነት ግለጹ። መሰዳደብ እና አላስፈላጊ ዘለፋ የተከለከለ…
#እንወያይ
መቼስ አንዳንዶቻችን ከልጅነት ጀምሮ አልያም አደግ ብለን "ቤተክርስቲያን" እንሄዳለን። ይባስ ብሎ ደግሞ በአሁን ዘመን "ቤተክርስቲያን" ቀይረን ሌላ "ቤተክርስቲያን" እየሄድን ያለን፣ "ቤተክርስቲያን ተክለናል" ብለን የምንኖርም አንጠፋም። እናላችሁ እየሄድን ያለንበት ቦታ ወይም ሕብረት በእርግጥ "ቤተክርስቲያን" ነው ወይስ ሌላ? ቅዱሳት መጻሕፍት አንድ ሕብረት ወይም ስብስብ "ቤተክርስቲያን" ነው የሚሉት መቼ ነው? ከእግዚአብሔር ቃል አንጻር "ቤተክርስቲያን" ለመሆን ወይም ለመባል መስፈርቱስ ምንድነው? "ቤተክርስቲያን" ያልሆነ ሕብረት እየሄድን ዘመናችንን የፈጀን ቢሆንስ?🤔 እስቲ በዚህ አሳብ ላይ ቅዱሳት መጻሕፍትን (መጽሐፍ ቅዱስን) መሠረት አድርገን እንወያይ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
መቼስ አንዳንዶቻችን ከልጅነት ጀምሮ አልያም አደግ ብለን "ቤተክርስቲያን" እንሄዳለን። ይባስ ብሎ ደግሞ በአሁን ዘመን "ቤተክርስቲያን" ቀይረን ሌላ "ቤተክርስቲያን" እየሄድን ያለን፣ "ቤተክርስቲያን ተክለናል" ብለን የምንኖርም አንጠፋም። እናላችሁ እየሄድን ያለንበት ቦታ ወይም ሕብረት በእርግጥ "ቤተክርስቲያን" ነው ወይስ ሌላ? ቅዱሳት መጻሕፍት አንድ ሕብረት ወይም ስብስብ "ቤተክርስቲያን" ነው የሚሉት መቼ ነው? ከእግዚአብሔር ቃል አንጻር "ቤተክርስቲያን" ለመሆን ወይም ለመባል መስፈርቱስ ምንድነው? "ቤተክርስቲያን" ያልሆነ ሕብረት እየሄድን ዘመናችንን የፈጀን ቢሆንስ?🤔 እስቲ በዚህ አሳብ ላይ ቅዱሳት መጻሕፍትን (መጽሐፍ ቅዱስን) መሠረት አድርገን እንወያይ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍7
ለውይይት እንዲያመቸን የሚከተሉትን መጠይቆች ይሙሉ።
Anonymous Poll
5%
የምሄድባት "ቤተክርስቲያን"፣ እውነተኛ "ቤተክርስቲያን" እንደሆነች እርግጠኛ አይደለሁም።
6%
ስለምሄድባት "ቤተክርስቲያን" እውነተኛ ናት ወይም አይደለችም የሚለውን ጉዳይ አስቤበት አላውቅም።
4%
ኧረ እኔ "ቤተክርስቲያን" የምሄድ ሰው አይደለሁም።
90%
የምሄድባት "ቤተክርስቲያን" እውነተኛ እንደሆነች በጣም እርግጠኛ ነኝ።
👍6🥰1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“እንዲሁ ደግሞ እናንተ መንፈሳዊ ስጦታን በብርቱ የምትፈልጉ ከሆናችሁ ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ እንዲበዛላችሁ ፈልጉ።”
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“እንዲሁ ደግሞ እናንተ መንፈሳዊ ስጦታን በብርቱ የምትፈልጉ ከሆናችሁ ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ እንዲበዛላችሁ ፈልጉ።”
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤1
ቅዱሳት መጻሕፍት
ለውይይት እንዲያመቸን የሚከተሉትን መጠይቆች ይሙሉ።
አብዛኛው የቻናላችን ቤተሰቦች የምሄድባት "ቤተክርስቲያን" እውነተኛ እንደሆነች በጣም እርግጠኛ ነኝ ብላችሁ መልሳችኋል ግን እንዴት እርግጠኛ እንደሆናችሁ አጫውቱን
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ክፉ ለማድረግ የሚያስብ ተንኰለኛ ይባላል።”
ምሳሌ 24፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ክፉ ለማድረግ የሚያስብ ተንኰለኛ ይባላል።”
ምሳሌ 24፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6
ቅዱሳት መጻሕፍት
ነቢዩ ኤርምያስ ክፍል-፫ በጊዜው የነበሩ ሁነቶች የኤርምያስን ትንቢት ለመገንዘብ የነበረበትን ዘመን በትኵረት ማየትን ይጠይቃል፤ ምክንያቱም (1) በዘመኑ የነበሩትን በፖለቲካው ዓለም የተከሠቱትን ወሳኝ ሁኔታዎች ማጤን ይጠይቃል፤ እነዚህም ሁኔታዎች ይሁዳ በቀጥታ የተነካችባቸው ሁኔታዎች ናቸው፡፡ እንዲሁም (2) ከኤርምያስ ጋር ግንኙነት የነበራቸውን በእርሱ…
ነቢዩ ኤርምያስ
ክፍል-፬
ኤርምያስ በነበረበት ዘመን ገዦች እነማን ነበሩ?
ኢዮስያስ
ወደ ዙፋን የመጣው ገና የስምንት ዓመት ልጅ እያለ ነው፡፡ በፖለቲካ ረገድ ህልውናዋን ለመጠበቅ እየተከለከለች ሳለ፣ አሦር በባቢሎን ብርቱ ፍጥጫ ሥር ወድቃ ነበር፡፡ ይህም ሁኔታ ለይሁዳ ከአምልኮዋ ውስጥ የአሦርን ቅይጥ ነገሮች ለማስወገድ የላቀ ነጻነት አመጣለት፡፡ በ633
ኢዮስያስ እግዚአብሔርን ፈለገ (2ዜና 34፥3)፤ ተሐድሶው የጀመረው በ629 ነው (2ዜና 24 ፥ 36)፤ በ623-622 የሕጉ መጽሐፍ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ተገኘ (2ነገ 22 ፥ 3-8 ፤ 2ዜና 34፥8-15)፤ ኢየሩሳሌምም በይፋ የታወቀች የአምልኮ ማእከል ሆነች፡፡ በዚያን ዘመን የተከናውኑት ተሐድሶዎች በ2ነገ 22-23 ላይ ቁልጭ ተደርገው ተዘርዝረዋል፤ በሰፊው የተሠራጩና በደንብ የተከበሩ ቢሆኑም እንኳ የሕዝቡን በደሎች አስመልክቶ ኤርምያስ ካሰማው ውግዘት በግልጽ እንደሚታየው ተሐድሶዎቹ ረጅም ዘመን አልቈዩም፡፡
በ609 ፈርዖን ኒካዑ አሦርን ለማጠናከር ከእነርሱ ጋር ተባባረ፡፡ ኢዮስያስ ከኒካዑ ማስጠንቀቂያ ቢደርሰውም እንኳ ጣልቃ ገባና በመጊዶ ጦርነት ላይ ሕይወቱን ዐጣ (2ነገ 23 ፥ 29 ፤ 2ዜና 35፥20-24)፡፡ ይሁን እንጂ ከግብፅ ይልቅ ኀያል የነበረችው ባቢሎን በ625 የባቢሎን ንጉሥ በነበረውና በ612ም ነነዌን ባወደማት በከለዳዊው በናቡፓላስር ዘመነ መንግሥት በዓለም ላይ ገናና ሆነች:: ልጁ ደግማዊ ናቡከደነፆር ዙፋኑን በመውረስ በ605 በኤፍራጥስ ወንዝ በከርከሚሽ ጦርነት ላይ ግብፅን አሽንፎ አርባ ሦስት ዓመት ገዛ (42 ፥ 2 ፤ 2ዜና 35 ፥ 20)፡፡ ከዚያ በኋላ ባቢሎን የዓለም ኀያል ሆነች:: ይሁዳ በዓለም ፖለቲካ ውስጥ እጇን እንዳታስገባ ኤርምያስ ለዓመታት ሲመክር ቈየ፡፡ ሕዝቡ ምክሩን ለመቀበል ፈቃደኞች ባልሆኑ ጊዜ፣ በዚያ ወቅት የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸም መሣሪያ ለነበረው፣ ለኃያሉ የባቢሎን ሰራዊት እጃቸውን እንዲሰጡ ኤርምያስ በተደጋጋሚ ተማጸናቸው፡፡
ኢዮአካዝ
በእግዚአብሔር ሰው በኢዮስያስ ያልታሰበ ሞት በመበሳጨት ሕዝቡ በራሳቸው ሥልጣን የኢዮስያስን ልጅ ኢዮአካዝን (ሻሎም [22፥11] ዙፋን ላይ አስቀመጡት፡፡ ኢዮአካዝ በሦስት ወር ንግሥና ወቅት ውስጥ ፀረ ግብፅ አቋምና አፍቃሬ ባቢሎን ፖሊሲ አሳየ፤ ከዚህም የተነሣ ፈርዖን ኒካዑ ወደ ግብፅ አጋዘውና በአገሪቱ ላይ ግብር ጣለባት፡፡ በእርሱም ምትክ ስሙን ወደ ኢዮአቄም በመለወጥ (2ነገ 23 ፥ 30-35 ፤ 2ዜና 36 ፥ 1-4) የኢዮስያስን በኲር ልጅና የኢዮአካዝም የአባት ልጅ የሆነውን ኤልያቄምን (2ነገ 23 ፥ 34-36) በዙፋን ላይ አስቀመጠው፡፡
ኢዮአቄም
በዚህ ንጉሥ ዘመነ መንግሥት ኤርምያስን ብርቱ ፈተናና ከፍተኛ ተቃውም ያጋጠመበት ዘመን ነበር፡፡ በፖለቲካ ረገድ ንጉሥና ነቢይ ሆድና ጀርባ ነበሩ፤ ንጉሡ ግብፅን ፈቀደ፤ ኤርምያስ ደግሞ ለባቢሎን ይገዙ ዘንድ ምክር ሰጠ፡፡ በመንፈሳዊ ረገድም ቢሆን ሁለቱ እጅግ የተራራቁ ነበሩ፡፡ ኢዮአቄም ከይሁዳ ነገሥታት ሁሉ በጣም ጨካኝና ፈሪሀ እግዚአብሔር ያላደረበት ንጉሥ ነበር፡፡ ደም የተጠማና የእውነት ደመኛ ጠላት ተደርጎ ይታይ ነበር፡፡ ለእስራኤል አምላክ አምልኮ ደንታ አልነበረውም፤ በሕዝቡ ላይ ከፍተኛ ግብር ጣለ፤ ያለክፍያ የግዳጅ ሥራን ተግባር ላይ አዋለ፤ ለእግዚአብሔር ቃልና ለእግዚአብሔርም ነቢይ ደንታ አልበረውም (22፥ 13-14፤ ምዕ 36)፡፡
ይቀጥላል...
🚨ማሳሰቢያ የጊዜ አቆጣጠር ካልተጠቀሰ በቀር ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ነው።
ምንጭ፦ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 825
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ክፍል-፬
ኤርምያስ በነበረበት ዘመን ገዦች እነማን ነበሩ?
ኢዮስያስ
ወደ ዙፋን የመጣው ገና የስምንት ዓመት ልጅ እያለ ነው፡፡ በፖለቲካ ረገድ ህልውናዋን ለመጠበቅ እየተከለከለች ሳለ፣ አሦር በባቢሎን ብርቱ ፍጥጫ ሥር ወድቃ ነበር፡፡ ይህም ሁኔታ ለይሁዳ ከአምልኮዋ ውስጥ የአሦርን ቅይጥ ነገሮች ለማስወገድ የላቀ ነጻነት አመጣለት፡፡ በ633
ኢዮስያስ እግዚአብሔርን ፈለገ (2ዜና 34፥3)፤ ተሐድሶው የጀመረው በ629 ነው (2ዜና 24 ፥ 36)፤ በ623-622 የሕጉ መጽሐፍ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ተገኘ (2ነገ 22 ፥ 3-8 ፤ 2ዜና 34፥8-15)፤ ኢየሩሳሌምም በይፋ የታወቀች የአምልኮ ማእከል ሆነች፡፡ በዚያን ዘመን የተከናውኑት ተሐድሶዎች በ2ነገ 22-23 ላይ ቁልጭ ተደርገው ተዘርዝረዋል፤ በሰፊው የተሠራጩና በደንብ የተከበሩ ቢሆኑም እንኳ የሕዝቡን በደሎች አስመልክቶ ኤርምያስ ካሰማው ውግዘት በግልጽ እንደሚታየው ተሐድሶዎቹ ረጅም ዘመን አልቈዩም፡፡
በ609 ፈርዖን ኒካዑ አሦርን ለማጠናከር ከእነርሱ ጋር ተባባረ፡፡ ኢዮስያስ ከኒካዑ ማስጠንቀቂያ ቢደርሰውም እንኳ ጣልቃ ገባና በመጊዶ ጦርነት ላይ ሕይወቱን ዐጣ (2ነገ 23 ፥ 29 ፤ 2ዜና 35፥20-24)፡፡ ይሁን እንጂ ከግብፅ ይልቅ ኀያል የነበረችው ባቢሎን በ625 የባቢሎን ንጉሥ በነበረውና በ612ም ነነዌን ባወደማት በከለዳዊው በናቡፓላስር ዘመነ መንግሥት በዓለም ላይ ገናና ሆነች:: ልጁ ደግማዊ ናቡከደነፆር ዙፋኑን በመውረስ በ605 በኤፍራጥስ ወንዝ በከርከሚሽ ጦርነት ላይ ግብፅን አሽንፎ አርባ ሦስት ዓመት ገዛ (42 ፥ 2 ፤ 2ዜና 35 ፥ 20)፡፡ ከዚያ በኋላ ባቢሎን የዓለም ኀያል ሆነች:: ይሁዳ በዓለም ፖለቲካ ውስጥ እጇን እንዳታስገባ ኤርምያስ ለዓመታት ሲመክር ቈየ፡፡ ሕዝቡ ምክሩን ለመቀበል ፈቃደኞች ባልሆኑ ጊዜ፣ በዚያ ወቅት የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸም መሣሪያ ለነበረው፣ ለኃያሉ የባቢሎን ሰራዊት እጃቸውን እንዲሰጡ ኤርምያስ በተደጋጋሚ ተማጸናቸው፡፡
ኢዮአካዝ
በእግዚአብሔር ሰው በኢዮስያስ ያልታሰበ ሞት በመበሳጨት ሕዝቡ በራሳቸው ሥልጣን የኢዮስያስን ልጅ ኢዮአካዝን (ሻሎም [22፥11] ዙፋን ላይ አስቀመጡት፡፡ ኢዮአካዝ በሦስት ወር ንግሥና ወቅት ውስጥ ፀረ ግብፅ አቋምና አፍቃሬ ባቢሎን ፖሊሲ አሳየ፤ ከዚህም የተነሣ ፈርዖን ኒካዑ ወደ ግብፅ አጋዘውና በአገሪቱ ላይ ግብር ጣለባት፡፡ በእርሱም ምትክ ስሙን ወደ ኢዮአቄም በመለወጥ (2ነገ 23 ፥ 30-35 ፤ 2ዜና 36 ፥ 1-4) የኢዮስያስን በኲር ልጅና የኢዮአካዝም የአባት ልጅ የሆነውን ኤልያቄምን (2ነገ 23 ፥ 34-36) በዙፋን ላይ አስቀመጠው፡፡
ኢዮአቄም
በዚህ ንጉሥ ዘመነ መንግሥት ኤርምያስን ብርቱ ፈተናና ከፍተኛ ተቃውም ያጋጠመበት ዘመን ነበር፡፡ በፖለቲካ ረገድ ንጉሥና ነቢይ ሆድና ጀርባ ነበሩ፤ ንጉሡ ግብፅን ፈቀደ፤ ኤርምያስ ደግሞ ለባቢሎን ይገዙ ዘንድ ምክር ሰጠ፡፡ በመንፈሳዊ ረገድም ቢሆን ሁለቱ እጅግ የተራራቁ ነበሩ፡፡ ኢዮአቄም ከይሁዳ ነገሥታት ሁሉ በጣም ጨካኝና ፈሪሀ እግዚአብሔር ያላደረበት ንጉሥ ነበር፡፡ ደም የተጠማና የእውነት ደመኛ ጠላት ተደርጎ ይታይ ነበር፡፡ ለእስራኤል አምላክ አምልኮ ደንታ አልነበረውም፤ በሕዝቡ ላይ ከፍተኛ ግብር ጣለ፤ ያለክፍያ የግዳጅ ሥራን ተግባር ላይ አዋለ፤ ለእግዚአብሔር ቃልና ለእግዚአብሔርም ነቢይ ደንታ አልበረውም (22፥ 13-14፤ ምዕ 36)፡፡
ይቀጥላል...
🚨ማሳሰቢያ የጊዜ አቆጣጠር ካልተጠቀሰ በቀር ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ነው።
ምንጭ፦ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 825
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍9👏1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ከእናንተ እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ የባሪያውንም ቃል የሚሰማ፥ በጨለማም የሚሄድ፥ ብርሃንም የሌለው፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ስም የሚታመን፥ በአምላኩም የሚደገፍ ማን ነው?”
ኢሳይያስ 50፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ከእናንተ እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ የባሪያውንም ቃል የሚሰማ፥ በጨለማም የሚሄድ፥ ብርሃንም የሌለው፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ስም የሚታመን፥ በአምላኩም የሚደገፍ ማን ነው?”
ኢሳይያስ 50፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.kf.amharic_bible_dictionary
ይህ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት የተዘጋጀው በዘላለም መንግስቱ ነው። በ23 አመት ውስጥ ተዘጋጅቶ በ2023 እ.ኤ.አ ተጠናቅቋል። ይህ መዝገበ ቃላት የዕብራይስጥ እና የግሪክ አቻዎች ጋር ከ4,800 በላይ ቃላትን ይሸፍናል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ይህ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት የተዘጋጀው በዘላለም መንግስቱ ነው። በ23 አመት ውስጥ ተዘጋጅቶ በ2023 እ.ኤ.አ ተጠናቅቋል። ይህ መዝገበ ቃላት የዕብራይስጥ እና የግሪክ አቻዎች ጋር ከ4,800 በላይ ቃላትን ይሸፍናል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ከሚገኙ መሪዎች መካከል ስልጣን ላይ ለመውጣት ብሎ ሰባ ወንድሞቹን ያስገደለው ሰው ማን ነው?
Anonymous Quiz
14%
ሀ. ናብከደነፆር
16%
ለ. አቤሴሎም
23%
ሐ. ኢዮርብዓም
27%
መ. አቤሜሌክ
20%
ሠ. አዶንያስ
👍3
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ወይም ይህ ወይም ያ ማናቸው እንዲበቅል ወይም ሁለቱ መልካም እንዲሆኑ አታውቅምና በማለዳ ዘርህን ዝራ፥ በማታም እጅህን አትተው።”
መክብብ 11፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“ወይም ይህ ወይም ያ ማናቸው እንዲበቅል ወይም ሁለቱ መልካም እንዲሆኑ አታውቅምና በማለዳ ዘርህን ዝራ፥ በማታም እጅህን አትተው።”
መክብብ 11፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ሮሜ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ።
³-⁴ ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
⁵ በእርሱም ስለ ስሙ በአሕዛብ ሁሉ መካከል ከእምነት የሚነሣ መታዘዝ እንዲገኝ ጸጋንና ሐዋርያነትን ተቀበልን፤
⁶ በእነርሱም መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ ልትሆኑ የተጠራችሁ እናንተ ደግሞ ናችሁ።
⁷ በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁና ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ በሮሜ ላላችሁት ሁሉ፥ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
⁸ እምነታችሁ በዓለም ሁሉ ስለ ተሰማች አስቀድሜ ስለ ሁላችሁ አምላኬን በኢየሱስ ክርስቶስ አመሰግናለሁ።
⁹-¹⁰ በልጁ ወንጌል በመንፈሴ የማገለግለው እግዚአብሔር ምስክሬ ነውና፤ ምናልባት ብዙ ቆይቼ ወደ እናንተ አሁን እንድመጣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መንገዴን እንዲያቀናልኝ እየለመንሁ ሁልጊዜ ስጸልይ ስለ እናንተ ሳላቋርጥ አሳስባለሁ።
¹¹ ትጸኑ ዘንድ መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ ላያችሁ እናፍቃለሁና፤
¹² ይህንም ማለቴ በመካከላችን ባለች በእናንተና በእኔ እምነት አብረን በእናንተ እንድንጽናና ነው።
¹³ ወንድሞች ሆይ፥ በሌሎቹ አሕዛብ ደግሞ እንደ ሆነ በእናንተም ፍሬ አገኝ ዘንድ ብዙ ጊዜ ወደ እናንተ ልመጣ እንዳሰብሁ እስከ አሁን ግን እንደ ተከለከልሁ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
¹⁴ ለግሪክ ሰዎችና ላልተማሩም፥ ለጥበበኞችና ለማያስተውሉም ዕዳ አለብኝ፤
¹⁵ ስለዚህም በሚቻለኝ መጠን በሮሜ ላላችሁ ለእናንተ ደግሞ ወንጌልን ልሰብክ ተዘጋጅቼአለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሮሜ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ።
³-⁴ ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
⁵ በእርሱም ስለ ስሙ በአሕዛብ ሁሉ መካከል ከእምነት የሚነሣ መታዘዝ እንዲገኝ ጸጋንና ሐዋርያነትን ተቀበልን፤
⁶ በእነርሱም መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ ልትሆኑ የተጠራችሁ እናንተ ደግሞ ናችሁ።
⁷ በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁና ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ በሮሜ ላላችሁት ሁሉ፥ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
⁸ እምነታችሁ በዓለም ሁሉ ስለ ተሰማች አስቀድሜ ስለ ሁላችሁ አምላኬን በኢየሱስ ክርስቶስ አመሰግናለሁ።
⁹-¹⁰ በልጁ ወንጌል በመንፈሴ የማገለግለው እግዚአብሔር ምስክሬ ነውና፤ ምናልባት ብዙ ቆይቼ ወደ እናንተ አሁን እንድመጣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መንገዴን እንዲያቀናልኝ እየለመንሁ ሁልጊዜ ስጸልይ ስለ እናንተ ሳላቋርጥ አሳስባለሁ።
¹¹ ትጸኑ ዘንድ መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ ላያችሁ እናፍቃለሁና፤
¹² ይህንም ማለቴ በመካከላችን ባለች በእናንተና በእኔ እምነት አብረን በእናንተ እንድንጽናና ነው።
¹³ ወንድሞች ሆይ፥ በሌሎቹ አሕዛብ ደግሞ እንደ ሆነ በእናንተም ፍሬ አገኝ ዘንድ ብዙ ጊዜ ወደ እናንተ ልመጣ እንዳሰብሁ እስከ አሁን ግን እንደ ተከለከልሁ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
¹⁴ ለግሪክ ሰዎችና ላልተማሩም፥ ለጥበበኞችና ለማያስተውሉም ዕዳ አለብኝ፤
¹⁵ ስለዚህም በሚቻለኝ መጠን በሮሜ ላላችሁ ለእናንተ ደግሞ ወንጌልን ልሰብክ ተዘጋጅቼአለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤”
ሮሜ 1፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የዕለቱ ጥቅስ
==❀❀❀===❀❀❀==
“እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤”
ሮሜ 1፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
