. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? የአባቶቻችንን ቃል ኪዳን ለማስነቀፍ እኛ እያንዳንዳችን ወንድማችንን ስለ ምን አታለልን?”
ሚልክያስ 2፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? የአባቶቻችንን ቃል ኪዳን ለማስነቀፍ እኛ እያንዳንዳችን ወንድማችንን ስለ ምን አታለልን?”
ሚልክያስ 2፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👍1
ከአራቱ ወንጌላት መካከል በይበልጥ ስለኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት የሚያስረዳው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
11%
ሀ. ማቴዎስ
6%
ለ. ማርቆስ
11%
ሐ. ሉቃስ
72%
መ. ዮሐንስ
❤4😁3👏2
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
1ኛ ጢሞቴዎስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³-⁴ ወደ መቄዶንያ በሄድሁ ጊዜ፥ አንዳንዶች ልዩ ትምህርትን እንዳያስተምሩና ወደ ተረት መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ ልታዛቸው በኤፌሶን ትቀመጥ ዘንድ ለመንሁህ፤ እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮች ክርክርን ያመጣሉና በእምነት ግን ላለ ለእግዚአብሔር መጋቢነት አይጠቅሙም።
⁵ የትእዛዝ ፍጻሜ ግን ከንጹሕ ልብና ከበጎ ሕሊና ግብዝነትም ከሌለበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤
⁶-⁷ ከእነዚህም አንዳንዶች ስተው፥ የሚሉትን ወይም ስለ እነርሱ አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውሉ፥ የሕግ አስተማሪዎች ሊሆኑ እየወደዱ፥ ወደ ከንቱ ንግግር ፈቀቅ ብለዋል።
⁸ ነገር ግን ሰው እንደሚገባ ቢሰራበት ሕግ መልካም እንደ ሆነ እናውቃለን፤
⁹-¹¹ ይኸውም፥ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዓመጸኞችና ለኃጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኵሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮችና ለሴሰኞች፥ ከወንድ ጋርም ለሚተኙ፥ በሰዎችም ለሚነግዱ፥ ለውሸተኞችም በውሸትም ለሚምሉ፥ የብሩክ እግዚአብሔርንም ክብር እንደሚገልጥ ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ ወንጌል የሆነውን ደኅና ትምህርት ለሚቃወም ለሌላ ነገር ሁሉ ሕግ እንደ ተሰራ እንጂ ለጻድቅ እንዳልተሰራ ሲያውቅ ነው።
¹² ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤
¹³ አስቀድሞ ተሳዳቢና አሳዳጅ አንገላችም ምንም ብሆን፥ ይህን አደረገልኝ፤ ነገር ግን ሳላውቅ ባለማመን ስላደረግሁት ምህረትን አገኘሁ፥
¹⁴ የጌታችንም ጸጋ በክርስቶስ ኢየሱስ ካሉ ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ።
¹⁵ ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤
¹⁶ ስለዚህ ግን፥ የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት በእርሱ ያምኑ ዘንድ ላላቸው ሰዎች ምሳሌ እንድሆን፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና በምሆን በእኔ ላይ ትዕግስቱን ሁሉ ያሳይ ዘንድ፥ ምህረትን አገኘሁ።
¹⁷ ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
¹⁸ ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤
¹⁹ እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፥ አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው፥ መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤
²⁰ ከእነዚያም፥ እንዳይሳደቡ ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው፥ ሄሜኔዎስና እስክንድሮስ ናቸው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1ኛ ጢሞቴዎስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³-⁴ ወደ መቄዶንያ በሄድሁ ጊዜ፥ አንዳንዶች ልዩ ትምህርትን እንዳያስተምሩና ወደ ተረት መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ ልታዛቸው በኤፌሶን ትቀመጥ ዘንድ ለመንሁህ፤ እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮች ክርክርን ያመጣሉና በእምነት ግን ላለ ለእግዚአብሔር መጋቢነት አይጠቅሙም።
⁵ የትእዛዝ ፍጻሜ ግን ከንጹሕ ልብና ከበጎ ሕሊና ግብዝነትም ከሌለበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤
⁶-⁷ ከእነዚህም አንዳንዶች ስተው፥ የሚሉትን ወይም ስለ እነርሱ አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውሉ፥ የሕግ አስተማሪዎች ሊሆኑ እየወደዱ፥ ወደ ከንቱ ንግግር ፈቀቅ ብለዋል።
⁸ ነገር ግን ሰው እንደሚገባ ቢሰራበት ሕግ መልካም እንደ ሆነ እናውቃለን፤
⁹-¹¹ ይኸውም፥ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዓመጸኞችና ለኃጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኵሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮችና ለሴሰኞች፥ ከወንድ ጋርም ለሚተኙ፥ በሰዎችም ለሚነግዱ፥ ለውሸተኞችም በውሸትም ለሚምሉ፥ የብሩክ እግዚአብሔርንም ክብር እንደሚገልጥ ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ ወንጌል የሆነውን ደኅና ትምህርት ለሚቃወም ለሌላ ነገር ሁሉ ሕግ እንደ ተሰራ እንጂ ለጻድቅ እንዳልተሰራ ሲያውቅ ነው።
¹² ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤
¹³ አስቀድሞ ተሳዳቢና አሳዳጅ አንገላችም ምንም ብሆን፥ ይህን አደረገልኝ፤ ነገር ግን ሳላውቅ ባለማመን ስላደረግሁት ምህረትን አገኘሁ፥
¹⁴ የጌታችንም ጸጋ በክርስቶስ ኢየሱስ ካሉ ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ።
¹⁵ ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤
¹⁶ ስለዚህ ግን፥ የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት በእርሱ ያምኑ ዘንድ ላላቸው ሰዎች ምሳሌ እንድሆን፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና በምሆን በእኔ ላይ ትዕግስቱን ሁሉ ያሳይ ዘንድ፥ ምህረትን አገኘሁ።
¹⁷ ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
¹⁸ ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤
¹⁹ እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፥ አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው፥ መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤
²⁰ ከእነዚያም፥ እንዳይሳደቡ ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው፥ ሄሜኔዎስና እስክንድሮስ ናቸው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍4
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤”
ኤፌሶን 6፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤”
ኤፌሶን 6፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤1
#እራሳችንን_እንመርምር
በዚህ ዘመን ብዙ ነገር ያስከትለናል። ተከታይም ብዙ ነው። ነገር ግን ምን ብንከተል ያዋጣናል? ለምን?
“ከክፉ ሽሽ መልካምንም አድርግ፤ ሰላምን እሻ ተከተላትም።”
መዝሙር 34፥14
“ከክፉ የጎልማሳነት ምኞት ግን ሽሽ፥ በንጹሕም ልብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽድቅን እምነትን ፍቅርን ሰላምን አጥብቀህ ተከተል።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥22
“አንተ ግን ትምህርቴንና አካሄዴን አሳቤንም እምነቴንም ትዕግሥቴንም ፍቅሬንም መጽናቴንም ስደቴንም መከራዬንም ተከተልህ፤”
2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በዚህ ዘመን ብዙ ነገር ያስከትለናል። ተከታይም ብዙ ነው። ነገር ግን ምን ብንከተል ያዋጣናል? ለምን?
“ከክፉ ሽሽ መልካምንም አድርግ፤ ሰላምን እሻ ተከተላትም።”
መዝሙር 34፥14
“ከክፉ የጎልማሳነት ምኞት ግን ሽሽ፥ በንጹሕም ልብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽድቅን እምነትን ፍቅርን ሰላምን አጥብቀህ ተከተል።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥22
“አንተ ግን ትምህርቴንና አካሄዴን አሳቤንም እምነቴንም ትዕግሥቴንም ፍቅሬንም መጽናቴንም ስደቴንም መከራዬንም ተከተልህ፤”
2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤9👍1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ዕዝራም የእግዚአብሔርን ሕግ ይፈልግና ያደርግ ዘንድ፥ ለእስራኤልም ሥርዓትንና ፍርድን ያስተምር ዘንድ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር።”
ዕዝራ 7፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ዕዝራም የእግዚአብሔርን ሕግ ይፈልግና ያደርግ ዘንድ፥ ለእስራኤልም ሥርዓትንና ፍርድን ያስተምር ዘንድ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር።”
ዕዝራ 7፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2
ከሚከተሉት መልእክቶች ውስጥ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በዓይን አይቶት ለማያውቀው ቤተክርስቲያን የጻፈው መልእክት የቱ ነው?
Anonymous Quiz
27%
ሀ. ፊልጵስዩስ
36%
ለ. ሮሜ
6%
ሐ. ቆሮንቶስ
10%
መ. ኤፌሶን
22%
ሠ. መልስ የለም
👍10
የሮሜ መንገድ
#የሮሜ_መንገድ
ብዙ የወንጌል አማኝ ክርስቲያኖች የመዳንን መንገድ ወይም እንዴት እንደምንድን ለማብራራት ከሮሜ መልእክት የጥቅሶችን ስብስብ ይጠቀማሉ፣ በተለምዶ “የሮሜ መንገድ” እየተባለ የሚጠራውን የደኅንነት እቅድ ለማስረዳት፦
ሮሜ 3፡23፦ ሁሉም ኃጢአት ሠርተዋል
“ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤”
ሮሜ 3፥23
ሮሜ 6፡23፦ የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነው።
“የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው።”
ሮሜ 6፥23
ሮሜ 5፡8፦ እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አሳይቷል።
“ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።”
ሮሜ 5፥8
ሮሜ 10፡9፦ ለመዳን ተናዘዙ እና እመኑ።
“ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤”
ሮሜ 10፥9
እነዚህ መልእክቶች የሮሜ መልእክት እንዴት በሥነ-መለኮት የበለጸገ እና በታሪክ ተደማጭነት ያለው፣ የግለሰቦችን ሕይወት የሚነካ እና የክርስቲያን አስተምህሮዎችን ለዘመናት የሚቀርጹ መሆኑን ያሳያል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#የሮሜ_መንገድ
ብዙ የወንጌል አማኝ ክርስቲያኖች የመዳንን መንገድ ወይም እንዴት እንደምንድን ለማብራራት ከሮሜ መልእክት የጥቅሶችን ስብስብ ይጠቀማሉ፣ በተለምዶ “የሮሜ መንገድ” እየተባለ የሚጠራውን የደኅንነት እቅድ ለማስረዳት፦
ሮሜ 3፡23፦ ሁሉም ኃጢአት ሠርተዋል
“ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤”
ሮሜ 3፥23
ሮሜ 6፡23፦ የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነው።
“የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው።”
ሮሜ 6፥23
ሮሜ 5፡8፦ እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አሳይቷል።
“ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።”
ሮሜ 5፥8
ሮሜ 10፡9፦ ለመዳን ተናዘዙ እና እመኑ።
“ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤”
ሮሜ 10፥9
እነዚህ መልእክቶች የሮሜ መልእክት እንዴት በሥነ-መለኮት የበለጸገ እና በታሪክ ተደማጭነት ያለው፣ የግለሰቦችን ሕይወት የሚነካ እና የክርስቲያን አስተምህሮዎችን ለዘመናት የሚቀርጹ መሆኑን ያሳያል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍11❤7
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።”
ገላትያ 2፥16
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።”
ገላትያ 2፥16
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍1
በአዲስ ኪዳን ከሚገኙት መጻሕፍት ውስጥ "እኛ" ወይንም በአንደኛ መደብ የተጻፈ ብዙ ምንባባት በመያዝ ከሁሉ የሚበልጠው መጽሐፍ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
9%
ሀ. ሉቃስ
7%
ለ. የዮሐንስ ራእይ
12%
ሐ. ማቴዎስ
56%
መ. የሐዋርያት ሥራ
16%
ሠ. ሮሜ
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“እስራኤል እንደ እልከኛ ጊደር እንቢ ብሎአል፤ እግዚአብሔርስ በሰፊው ቦታ እንደ ጠቦት ያሰማራዋልን?”
ሆሴዕ 4፥16
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“እስራኤል እንደ እልከኛ ጊደር እንቢ ብሎአል፤ እግዚአብሔርስ በሰፊው ቦታ እንደ ጠቦት ያሰማራዋልን?”
ሆሴዕ 4፥16
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በብሉይ ኪዳን ከሚገኙት ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ አምስተኛው ወንጌል በመባል የሚታወቀው መጽሐፍ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
15%
ሀ. መዝሙረ ዳዊት
66%
ለ. ትንቢተ ኢሳይያስ
6%
ሐ. ትንቢተ ኤርምያስ
7%
መ. ኦሪት ዘፍጥረት
6%
ሠ. ትንቢተ ሕዝቅኤል
❤4👍1
ቅዱሳት መጻሕፍት
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት የእግዚአብሔር ፍትሕ (9:19-29) ሐ) ይህ ሁሉ በትንቢት ተነግሯል (9:25-29) በመጀመሪያ ጳውሎስ ሆሴዕ 2:23ን ጠቅሶ፣ እግዚአብሔር አይሁድን ትቶ አሕዛብን እንደሚጠራ ያውጃል፡፡ ቀጥሎ ሆሴዕ 1፡10ን አጣቅሶ፣ እነዚህ አዲስ ሕዝቦች የእግዚአብሔር ሕዝብ እና «የሕያው እግዚአብሔር ልጆች›› ተብለው እንደሚጠሩ ያረጋግጣል:: ኢሳይያስ 10:22-23ን ጠቅሶ፣ አብዛኛው…
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት
ሮሜ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እንግዲህ ምን እንላለን? ጽድቅን ያልተከተሉት አሕዛብ ጽድቅን አገኙ፥ እርሱ ግን ከእምነት የሆነ ጽድቅ ነው፤
³¹ እስራኤል ግን የጽድቅን ሕግ እየተከተሉ ወደ ሕግ አልደረሱም።
³²-³³ ይህስ ስለ ምንድር ነው? በሥራ እንጂ በእምነት ጽድቅን ስላልተከተሉ ነው፤ እነሆ፥ በጽዮን የእንቅፋት ድንጋይና የማሰናከያ ዓለት አኖራለሁ በእርሱም የሚያምን አያፍርም ተብሎ እንደ ተጻፈ በእንቅፋት ድንጋይ ተሰናከሉ።
ሮሜ 9 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እንግዲህ ምን እንበል? በእምነት የሆነውን ጽድቅ፣ ለጽድቅ ያልደከሙት አሕዛብ አገኙት፤
³¹ ነገር ግን የጽድቅን ሕግ የተከታተሉት እስራኤል አላገኙትም።
³² ይህ ለምን ሆነ? በእምነት ሳይሆን በሥራ እንደሆነ አድርገው በመቊጠር ስለ ተከታተሉት ነው፤ እነርሱም፣ “በማሰናከያው ድንጋይ” ተሰናከሉ።
³³ ይህም፣ “እነሆ፤ ሰዎችን እንዲደናቀፉ የሚያደርግ ድንጋይ፣ እንዲወድቁ የሚያደርግ ዐለት፣ በጽዮን ላይ አስቀምጣለሁ፤ በእርሱም የሚያምን አያፍርም” ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ሮሜ 9 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እንግዲህ ስለዚህ ጉዳይ ምን ማለት ይቻላል? የእግዚአብሔርን ጽድቅ ለማግኘት ምንም ጥረት ያላደረጉት አሕዛብ በእምነታቸው ምክንያት ለመጽደቅ ሲችሉ ፥
³¹ የተመረጡት የእግዚአብሔር ወገን የተባሉት እሥራኤላውያን ግን ፥ እንጸድቃለን ብለው ሕግን ቢጠብቁም ሊጸድቁ አልቻሉም።
³² 'ታዲያ ለምን ይሆን ለመጽደቅ ያልቻሉት?' ቢባል ፥ በእምነት ሳይሆን ሕጉን በመጠበቅና በበጎ ሥራቸው ለመጽደቅ ስለፈለጉ ነው።
³³ ስለዚህም «ተመልከቱ በጽዮን የሚያደናቅፍና የሚያሰናክል ድንጋይ አኖራለሁ ፤ ይህ ድንጋይ ሰዎችን ያደናቅፋቸዋል ፤ ነገር ግን በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ አያፍሩበትም” ተብሎ እንደተጻፈው የእንቅፋት ድንጋይ አደናቀፋቸው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሮሜ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እንግዲህ ምን እንላለን? ጽድቅን ያልተከተሉት አሕዛብ ጽድቅን አገኙ፥ እርሱ ግን ከእምነት የሆነ ጽድቅ ነው፤
³¹ እስራኤል ግን የጽድቅን ሕግ እየተከተሉ ወደ ሕግ አልደረሱም።
³²-³³ ይህስ ስለ ምንድር ነው? በሥራ እንጂ በእምነት ጽድቅን ስላልተከተሉ ነው፤ እነሆ፥ በጽዮን የእንቅፋት ድንጋይና የማሰናከያ ዓለት አኖራለሁ በእርሱም የሚያምን አያፍርም ተብሎ እንደ ተጻፈ በእንቅፋት ድንጋይ ተሰናከሉ።
ሮሜ 9 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እንግዲህ ምን እንበል? በእምነት የሆነውን ጽድቅ፣ ለጽድቅ ያልደከሙት አሕዛብ አገኙት፤
³¹ ነገር ግን የጽድቅን ሕግ የተከታተሉት እስራኤል አላገኙትም።
³² ይህ ለምን ሆነ? በእምነት ሳይሆን በሥራ እንደሆነ አድርገው በመቊጠር ስለ ተከታተሉት ነው፤ እነርሱም፣ “በማሰናከያው ድንጋይ” ተሰናከሉ።
³³ ይህም፣ “እነሆ፤ ሰዎችን እንዲደናቀፉ የሚያደርግ ድንጋይ፣ እንዲወድቁ የሚያደርግ ዐለት፣ በጽዮን ላይ አስቀምጣለሁ፤ በእርሱም የሚያምን አያፍርም” ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ሮሜ 9 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እንግዲህ ስለዚህ ጉዳይ ምን ማለት ይቻላል? የእግዚአብሔርን ጽድቅ ለማግኘት ምንም ጥረት ያላደረጉት አሕዛብ በእምነታቸው ምክንያት ለመጽደቅ ሲችሉ ፥
³¹ የተመረጡት የእግዚአብሔር ወገን የተባሉት እሥራኤላውያን ግን ፥ እንጸድቃለን ብለው ሕግን ቢጠብቁም ሊጸድቁ አልቻሉም።
³² 'ታዲያ ለምን ይሆን ለመጽደቅ ያልቻሉት?' ቢባል ፥ በእምነት ሳይሆን ሕጉን በመጠበቅና በበጎ ሥራቸው ለመጽደቅ ስለፈለጉ ነው።
³³ ስለዚህም «ተመልከቱ በጽዮን የሚያደናቅፍና የሚያሰናክል ድንጋይ አኖራለሁ ፤ ይህ ድንጋይ ሰዎችን ያደናቅፋቸዋል ፤ ነገር ግን በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ አያፍሩበትም” ተብሎ እንደተጻፈው የእንቅፋት ድንጋይ አደናቀፋቸው።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5👏1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“በወንጌል እንደምሰብከው፥ ከሙታን የተነሣውን፥ ከዳዊት ዘርም የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ፤”
2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“በወንጌል እንደምሰብከው፥ ከሙታን የተነሣውን፥ ከዳዊት ዘርም የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ፤”
2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
ከሚከተሉት በብሉይ ኪዳን ከተጠቀሱት ሁነቶች መካከል ከጌታችንና ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ጋር የማይያያዘው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
23%
ሀ. ሙሴ በምድረ በዳ የሰቀለው የነሃሱ እባብ
27%
ለ. የኖኅ መርከብ
6%
ሐ. የመስዋዕቱ በግ
45%
መ. መልስ የለም
👍7
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤”
ገላትያ 3፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤”
ገላትያ 3፥13
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍10
Audio
👍2👎1
. ==❀❀❀===❀❀❀==
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።”
ሉቃስ 1፥54-55
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🌼 የዕለቱ ጥቅስ 🌼
==❀❀❀===❀❀❀==
“ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።”
ሉቃስ 1፥54-55
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤2
#እራሳችንን_እንመርምር
ይህ ዘመን ባለጠጋ ነው ለሚባለውም፣ አቅም የለውም ተብሎ ለተሰየመውም በገደብ የለሽ ሕይወትና በጭንቀት የሚዘፍቅ ነው። ታዲያ ለዚህ የሰው ልጅ ሁሉ ለሚጋፈጠው ፈተና እንደ ክርስቲያን መፍትሄው ምንድ ነው?
“እንግዲህ በገደብ የለሽ ሕይወት፣ በመጠጥ ብዛትና ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ እንዳይዝልና ያ ቀን እንደ ወጥመድ ድንገት እንዳይደርስባችሁ ተጠንቀቁ፤”
ሉቃስ 21፥34 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ይህ ዘመን ባለጠጋ ነው ለሚባለውም፣ አቅም የለውም ተብሎ ለተሰየመውም በገደብ የለሽ ሕይወትና በጭንቀት የሚዘፍቅ ነው። ታዲያ ለዚህ የሰው ልጅ ሁሉ ለሚጋፈጠው ፈተና እንደ ክርስቲያን መፍትሄው ምንድ ነው?
“እንግዲህ በገደብ የለሽ ሕይወት፣ በመጠጥ ብዛትና ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ እንዳይዝልና ያ ቀን እንደ ወጥመድ ድንገት እንዳይደርስባችሁ ተጠንቀቁ፤”
ሉቃስ 21፥34 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤1