ቅዱሳት መጻሕፍት
7.45K subscribers
1.36K photos
61 videos
332 files
807 links
በዚህ ቻናል

👉ቅዱሳት መጻሕፍት ይጠናሉ::
👉መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶች ይቀርባሉ::
👉 ለቅዱሳት መጽሐፍት ጥናት የሚያግዙ መጻሕፍት ይለቀቃሉ።

⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️

@Holy_scriptures
Download Telegram
ከሚከተሉት መካከል ከታናናሽ ነቢያት የሚመደበው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
1%
ሀ. ኢሳይያስ
4%
ለ. ኤርምያስ
5%
ሐ. ሕዝቅኤል
8%
መ. ዳንኤል
82%
ሠ. ሚልክያስ
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የብልጽግና ወንጌል.pdf
6.7 MB
👉ርዕስ፦ የብልጽግና ወንጌል
"የዘመኑ የእምነት እንቅስቃሴ መሠረቶችና መዘዞች"
ጸሐፊ፦ ግርማዊ
📄የገጽ ብዛት፦ 169


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👎2👍1
.    ==❀❀❀===❀❀❀==      
         🌼  የዕለቱ ጥቅስ  🌼
     ==❀❀❀===❀❀❀==
“በምሕረትና በእውነት ኃጢአት ትሰረያለች፥ እግዚአብሔርንም በመፍራት ሰው ከክፋት ይመለሳል።”
ምሳሌ 16፥6




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍61
ከቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ከአንድ በላይ ምእራፍ ያለው መጽሐፍ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
10%
ሀ. አብድዩ
11%
ለ. ይሁዳ
61%
ሐ. አሞጽ
18%
መ. 3ኛ ዮሐንስ
👍51
.    ==❀❀❀===❀❀❀==      
         🌼  የዕለቱ ጥቅስ  🌼
     ==❀❀❀===❀❀❀==
“በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።”
2ኛ ቆሮ 6፥2




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
10👍2
Audio
👉ርዕስ፦ የመናኝ ጉዞ
ጸሐፊ፦ ዮሐንስ ቡንያን

የቻናላችን ቤተሰቦች በተደጋጋሚ በጠየቃችሁን መሠረት ይኸው በትረካ ተከስተናል። የመናኝ ጉዞ መጽሐፍ የመጀመሪያው ክፍል እነሆ። ክፍል ሁለት ይቀጥላል...


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
🔥1
.    ==❀❀❀===❀❀❀==      
         🌼  የዕለቱ ጥቅስ  🌼
     ==❀❀❀===❀❀❀==
“ለዋኖቻችሁ ታዘዙና ተገዙ፤ እነርሱ ስሌትን እንደሚሰጡ አድርገው፥ ይህንኑ በደስታ እንጂ በኃዘን እንዳያደርጉት፥ ይህ የማይጠቅማችሁ ነበርና፥ ስለ ነፍሳችሁ ይተጋሉ።”
ዕብራውያን 13፥17




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1👍1
ከትንቢት መጻሕፍት መካከል "ኢይዝራኤል" የሚለው ስም በብዛት የተጠቀሰው የት ነው?
Anonymous Quiz
19%
ሀ. ኢሳይያስ
49%
ለ. ሆሴዕ
11%
ሐ. ኤርምያስ
21%
መ. ሕዝቅኤል
7👍4👏1
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት



#ኢይዝራኤል

የቃሉ ትርጒም እግዚአብሔር ይበትናል ወይም «እግዚአብሔር ይዘራል» ማለት ነው። የሆሴዕ ታላቅ ልጅ ስያሜም ነው። ከቦታው ስንጀምር የይሁዳ ከተማ፤ ኢያሱ 15፥56፤ 1ሳሙ. 25፥43። በይሳኮር ርስት ድርሻ ውስጥ ነበረ። በከተማውም አቅራቢያ ያለው ሰፊ ሸለቆ በዚህ ስም ተጠራ፤ ኢያሱ 19፥18፤ ሆሴዕ 1፥5። የናቡቴ ወይን ቦታ በዚያ ነበረ፤ 1ነገ. 20። በዚያም ኢዩ የአክዓብን ቤተ ሰዎችና አለቆች አስፈጀ፤ 2ነገ. 9፥ 17-10፥11። በዚህ ስፍራ በገዦች ላይ ይፈጸም ዘንድ የተነገረውን ፍርድ የሚያጸና ነው፡፡ ዳግማዊ ኢዮርብዓም፣ የአክአብን ልጅ የኢዮራምን መንግሥት በመገልበጥ (2ነገ 9፥14-37፤ ከ1ነገ19፥16-17) በኢይዝራኤል ከተመሠረተው ከኢዩ ሥርወ መንግሥት የመጣ ነው (በ841-814 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ)፤ የኢዩ ሥርወ መንግሥት ያከተመው ዘካርያስ በተገደለበት በ753 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ነው (2ነገ 15፥8-10)፡፡

ለሆሴዕና ለጎሜር ሦስት ልጆች ተወለዱ፤ ለእያንዳንዳቸውም ትእምርታዊ ስም ተሰጥቶአቸዋል፡፡ “ኢይዝራኤል” የሚለው ስም የሚያመለክተው፣ ኢዩ ያፈሰሰውን “ደም” ለመበቀል እግዚአብሔር በቅጣት የሚነሣበትን የወደፊቱን ቀን ነው፡፡ ኢዩ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በመፈጸሙ መልካም ቢያደርግም (2ነገ 9፥1-10)፣ እግዚአብሔር ካዘዘው በላይ ብዙ ሰዎችን ገድሎ ነበር፡፡ የኢዩ ኀጢአት የተቀጣው እስራኤል መንግሥት መሆኗ እንዲቆም በመደረጉ ነበር (ይህ በ722 ዓመተ ቅድመ ክርስቶስ ሆኖአል)፡፡



ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 170፣ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጹሑፍ ጋር፤ ገጽ 1318፣ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 1005



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍121
.    ==❀❀❀===❀❀❀==      
         🌼  የዕለቱ ጥቅስ  🌼
     ==❀❀❀===❀❀❀==
“ጻድቅ ግን መንገዱን ያጠነክራል፥ እጁም ንጹሕ የሆነ ሰው ኃይልን እየጨመረ ይሄዳል።”
ኢዮብ 17፥9




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍7
ከሚከተሉት መካከል የያዕቆብ ልጅ ያልሆነው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
14%
ሀ. ዛብሎን
41%
ለ. ኤፍሬም
3%
ሐ. ንፍታሌም
4%
መ. ዳን
10%
ሠ. ሁሉም
28%
ረ. መልስ የለም
8👍1
.    ==❀❀❀===❀❀❀==      
         🌼  የዕለቱ ጥቅስ  🌼
     ==❀❀❀===❀❀❀==
“ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? የአባቶቻችንን ቃል ኪዳን ለማስነቀፍ እኛ እያንዳንዳችን ወንድማችንን ስለ ምን አታለልን?”
ሚልክያስ 2፥10



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
6👍1
ከአራቱ ወንጌላት መካከል በይበልጥ ስለኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት የሚያስረዳው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
11%
ሀ. ማቴዎስ
6%
ለ. ማርቆስ
11%
ሐ. ሉቃስ
72%
መ. ዮሐንስ
4😁3👏2
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?


1ኛ ጢሞቴዎስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³-⁴ ወደ መቄዶንያ በሄድሁ ጊዜ፥ አንዳንዶች ልዩ ትምህርትን እንዳያስተምሩና ወደ ተረት መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ ልታዛቸው በኤፌሶን ትቀመጥ ዘንድ ለመንሁህ፤ እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮች ክርክርን ያመጣሉና በእምነት ግን ላለ ለእግዚአብሔር መጋቢነት አይጠቅሙም።
⁵ የትእዛዝ ፍጻሜ ግን ከንጹሕ ልብና ከበጎ ሕሊና ግብዝነትም ከሌለበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤
⁶-⁷ ከእነዚህም አንዳንዶች ስተው፥ የሚሉትን ወይም ስለ እነርሱ አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውሉ፥ የሕግ አስተማሪዎች ሊሆኑ እየወደዱ፥ ወደ ከንቱ ንግግር ፈቀቅ ብለዋል።
⁸ ነገር ግን ሰው እንደሚገባ ቢሰራበት ሕግ መልካም እንደ ሆነ እናውቃለን፤
⁹-¹¹ ይኸውም፥ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዓመጸኞችና ለኃጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኵሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮችና ለሴሰኞች፥ ከወንድ ጋርም ለሚተኙ፥ በሰዎችም ለሚነግዱ፥ ለውሸተኞችም በውሸትም ለሚምሉ፥ የብሩክ እግዚአብሔርንም ክብር እንደሚገልጥ ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ ወንጌል የሆነውን ደኅና ትምህርት ለሚቃወም ለሌላ ነገር ሁሉ ሕግ እንደ ተሰራ እንጂ ለጻድቅ እንዳልተሰራ ሲያውቅ ነው።
¹² ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤
¹³ አስቀድሞ ተሳዳቢና አሳዳጅ አንገላችም ምንም ብሆን፥ ይህን አደረገልኝ፤ ነገር ግን ሳላውቅ ባለማመን ስላደረግሁት ምህረትን አገኘሁ፥
¹⁴ የጌታችንም ጸጋ በክርስቶስ ኢየሱስ ካሉ ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ።
¹⁵ ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤
¹⁶ ስለዚህ ግን፥ የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት በእርሱ ያምኑ ዘንድ ላላቸው ሰዎች ምሳሌ እንድሆን፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና በምሆን በእኔ ላይ ትዕግስቱን ሁሉ ያሳይ ዘንድ፥ ምህረትን አገኘሁ።
¹⁷ ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
¹⁸ ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤
¹⁹ እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፥ አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው፥ መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤
²⁰ ከእነዚያም፥ እንዳይሳደቡ ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው፥ ሄሜኔዎስና እስክንድሮስ ናቸው።




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
5👍4
.    ==❀❀❀===❀❀❀==      
         🌼  የዕለቱ ጥቅስ  🌼
     ==❀❀❀===❀❀❀==
“በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤”
ኤፌሶን 6፥18




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍61
#እራሳችንን_እንመርምር

በዚህ ዘመን ብዙ ነገር ያስከትለናል። ተከታይም ብዙ ነው። ነገር ግን ምን ብንከተል ያዋጣናል? ለምን?


“ከክፉ ሽሽ መልካምንም አድርግ፤ ሰላምን እሻ ተከተላትም።”
መዝሙር 34፥14


“ከክፉ የጎልማሳነት ምኞት ግን ሽሽ፥ በንጹሕም ልብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽድቅን እምነትን ፍቅርን ሰላምን አጥብቀህ ተከተል።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥22


“አንተ ግን ትምህርቴንና አካሄዴን አሳቤንም እምነቴንም ትዕግሥቴንም ፍቅሬንም መጽናቴንም ስደቴንም መከራዬንም ተከተልህ፤”
2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥10





ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
9👍1
.    ==❀❀❀===❀❀❀==      
         🌼  የዕለቱ ጥቅስ  🌼
     ==❀❀❀===❀❀❀==
“ዕዝራም የእግዚአብሔርን ሕግ ይፈልግና ያደርግ ዘንድ፥ ለእስራኤልም ሥርዓትንና ፍርድን ያስተምር ዘንድ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር።”
ዕዝራ 7፥10




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2
ከሚከተሉት መልእክቶች ውስጥ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በዓይን አይቶት ለማያውቀው ቤተክርስቲያን የጻፈው መልእክት የቱ ነው?
Anonymous Quiz
27%
ሀ. ፊልጵስዩስ
36%
ለ. ሮሜ
6%
ሐ. ቆሮንቶስ
10%
መ. ኤፌሶን
22%
ሠ. መልስ የለም
👍10