#እራሳችንን_እንመርምር
የነገሮች ቅለት እና ክብደት የሚወሰነው እግዚአብሔር ፈቅዷል ወይስ አልፈቀደም? ወይም ወዷል ወይስ አልወደደም በሚለው እንደሆነ በሚገባ የተረዳን ይመስላችኋል? ስንት ጊዜ በነገሮች ፊት ቆመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ አጣርጠን በዚያ ከመንቀሳቀስ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር ላይ በማመጽ ተንቀሳቀስን? ብቻ እግዚአብሔር ይውደደን!
"እግዚአብሔርስ ከወደደን ወተትና ማር ወደምታፈስሰው ወደዚች ምድር ያገባናል እርስዋንም ይሰጠናል። ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው።"
ዘኍልቁ 14፥8-9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የነገሮች ቅለት እና ክብደት የሚወሰነው እግዚአብሔር ፈቅዷል ወይስ አልፈቀደም? ወይም ወዷል ወይስ አልወደደም በሚለው እንደሆነ በሚገባ የተረዳን ይመስላችኋል? ስንት ጊዜ በነገሮች ፊት ቆመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ አጣርጠን በዚያ ከመንቀሳቀስ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር ላይ በማመጽ ተንቀሳቀስን? ብቻ እግዚአብሔር ይውደደን!
"እግዚአብሔርስ ከወደደን ወተትና ማር ወደምታፈስሰው ወደዚች ምድር ያገባናል እርስዋንም ይሰጠናል። ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው።"
ዘኍልቁ 14፥8-9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም ለሙሴ እንደ ነገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸውና እንደ ነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከሰልፍ ዐረፈች።”
ኢያሱ 11፥23
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም ለሙሴ እንደ ነገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸውና እንደ ነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከሰልፍ ዐረፈች።”
ኢያሱ 11፥23
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍4
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት
ሮሜ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥
⁷ ነገር ግን፦ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ተባለ።
⁸ ይህም፥ የተስፋ ቃል ልጆች ዘር ሆነው ይቆጠራሉ እንጂ እነዚህ የሥጋ ልጆች የሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ማለት ነው።
⁹ ይህ፦ በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ለሳራም ልጅ ይሆንላታል የሚል የተስፋ ቃል ነውና።
¹⁰ ይህ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ርብቃ ደግሞ ከአንዱ ከአባታችን ከይስሐቅ በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥
¹² ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ተባለላት።
¹³ ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ሮሜ 9 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል ተሽሮአል ማለት አይደለም፤ ከእስራኤል የተወለደ ሁሉ እስራኤላዊ አይደለምና።
⁷ ከአብርሃም ዘርም ስለሆኑ፣ ሁሉም ልጆቹ አይደሉም፤ ይልቁንስ፣ “ትውልድህ በይሥሐቅ በኩል ይጠራልሃል” እንደ ተባለው ነው።
⁸ ይህም ማለት የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሥጋ ልጆች አይደሉም፤ ነገር ግን የአብርሃም ልጆች የተባሉት የተስፋው ልጆች ናቸው።
⁹ “ጊዜው ሲደርስ እመለሳለሁ፤ ሳራም ወንድ ልጅ ትወልዳለች” ተብሎ ተስፋው ተሰጥቶአልና።
¹⁰ ይህም ብቻ ሳይሆን፣ የርብቃ ልጆች አንድ አባት አላቸው፤ እርሱም አባታችን ይሥሐቅ ነው።
¹¹ መንትዮቹ ገና ሳይወለዱ፣ ወይም በጎም ሆነ ክፉ ሳያደርጉ፣ የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ፣
¹² በሥራ ሳይሆን ከጠሪው በመሆኑ፣ “ታላቁ ታናሹን ያገለግላል” ተብሎ ተነገራት።
¹³ ይህም፣ “ያዕቆብን ወደድሁ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ” ተብሎ እንደ ተጻፈው ነው።
ሮሜ 9 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ይህ ከሆነ፥ ታዲያ እግዚአብሔር ለአይሁድ ሕዝብ የሰጠውን ተስፋ ሽሮታል ማለት ነው? ይህን ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ከእሥራኤል ዘር የተወለዱ ሁሉ እሥራኤላውያን ናቸው ማለት አይደለም።
⁷ በልደተ ሥጋ ከአብርሃም ዘር ስለተገኙ ብቻ የአብርሃም ልጆች ናቸው ማለት አይቻልም። አብርሃም ሌሎች ልጆች እንዳሉት ቢታወቅም፥ ተስፋ የተነገረለት ለልጁ ለይስሐቅና ከእርሱም ለሚገኘው ልጅ ለያዕቆብ ዘር መሆኑ በቅዱሳት መጻሕፍት ተጽፏል።
⁸ ይህም ማለት በሥጋ ከአብርሃም ተወለዱና ሁሉም የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው ማለት አይደለም። የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው የሚቆጠሩት፥ እግዚአብሔር ለአብርሃም በገባለት የተስፋ ቃል መሠረት የተወለዱለት ብቻ ናቸው።
⁹ እግዚአብሔር ፥ «የዛሬ ዓመት መጥቼ እጐበኛችኋለሁ። ሚስትህ ሣራም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች» የሚል የተስፋ ቃል ለአብርሃም ሰጥቶት ነበር።
¹⁰ ይህም ብቻ አይደለም። ርብቃ ከአባታችን ከይስሐቅ መንታ ልጆች በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ተወልደው አድገው ክፉ ወይም ደግ ከመሥራ ታቸው በፊት ገና በእናታቸው ማሕፀን ሳሉ እግዚአብሔር ለርብቃ፥
¹² «ታላቁ ለታናሹ ይገዛል» ብሏታል። ይህም
¹³ «ያዕቆብን ወደድኩ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ» ተብሎ በቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፈው ቃል እግዚአብሔር የሰውን ድርጊት ተከትሎ ሳይሆን፥ ማንኛውንም ነገር በራሱ የምርጫ እቅድ የሚሠራ መሆኑን ያስገነዝበናል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሮሜ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥
⁷ ነገር ግን፦ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ተባለ።
⁸ ይህም፥ የተስፋ ቃል ልጆች ዘር ሆነው ይቆጠራሉ እንጂ እነዚህ የሥጋ ልጆች የሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ማለት ነው።
⁹ ይህ፦ በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ለሳራም ልጅ ይሆንላታል የሚል የተስፋ ቃል ነውና።
¹⁰ ይህ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ርብቃ ደግሞ ከአንዱ ከአባታችን ከይስሐቅ በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥
¹² ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ተባለላት።
¹³ ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ሮሜ 9 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል ተሽሮአል ማለት አይደለም፤ ከእስራኤል የተወለደ ሁሉ እስራኤላዊ አይደለምና።
⁷ ከአብርሃም ዘርም ስለሆኑ፣ ሁሉም ልጆቹ አይደሉም፤ ይልቁንስ፣ “ትውልድህ በይሥሐቅ በኩል ይጠራልሃል” እንደ ተባለው ነው።
⁸ ይህም ማለት የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሥጋ ልጆች አይደሉም፤ ነገር ግን የአብርሃም ልጆች የተባሉት የተስፋው ልጆች ናቸው።
⁹ “ጊዜው ሲደርስ እመለሳለሁ፤ ሳራም ወንድ ልጅ ትወልዳለች” ተብሎ ተስፋው ተሰጥቶአልና።
¹⁰ ይህም ብቻ ሳይሆን፣ የርብቃ ልጆች አንድ አባት አላቸው፤ እርሱም አባታችን ይሥሐቅ ነው።
¹¹ መንትዮቹ ገና ሳይወለዱ፣ ወይም በጎም ሆነ ክፉ ሳያደርጉ፣ የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ፣
¹² በሥራ ሳይሆን ከጠሪው በመሆኑ፣ “ታላቁ ታናሹን ያገለግላል” ተብሎ ተነገራት።
¹³ ይህም፣ “ያዕቆብን ወደድሁ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ” ተብሎ እንደ ተጻፈው ነው።
ሮሜ 9 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ይህ ከሆነ፥ ታዲያ እግዚአብሔር ለአይሁድ ሕዝብ የሰጠውን ተስፋ ሽሮታል ማለት ነው? ይህን ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ከእሥራኤል ዘር የተወለዱ ሁሉ እሥራኤላውያን ናቸው ማለት አይደለም።
⁷ በልደተ ሥጋ ከአብርሃም ዘር ስለተገኙ ብቻ የአብርሃም ልጆች ናቸው ማለት አይቻልም። አብርሃም ሌሎች ልጆች እንዳሉት ቢታወቅም፥ ተስፋ የተነገረለት ለልጁ ለይስሐቅና ከእርሱም ለሚገኘው ልጅ ለያዕቆብ ዘር መሆኑ በቅዱሳት መጻሕፍት ተጽፏል።
⁸ ይህም ማለት በሥጋ ከአብርሃም ተወለዱና ሁሉም የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው ማለት አይደለም። የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው የሚቆጠሩት፥ እግዚአብሔር ለአብርሃም በገባለት የተስፋ ቃል መሠረት የተወለዱለት ብቻ ናቸው።
⁹ እግዚአብሔር ፥ «የዛሬ ዓመት መጥቼ እጐበኛችኋለሁ። ሚስትህ ሣራም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች» የሚል የተስፋ ቃል ለአብርሃም ሰጥቶት ነበር።
¹⁰ ይህም ብቻ አይደለም። ርብቃ ከአባታችን ከይስሐቅ መንታ ልጆች በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ተወልደው አድገው ክፉ ወይም ደግ ከመሥራ ታቸው በፊት ገና በእናታቸው ማሕፀን ሳሉ እግዚአብሔር ለርብቃ፥
¹² «ታላቁ ለታናሹ ይገዛል» ብሏታል። ይህም
¹³ «ያዕቆብን ወደድኩ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ» ተብሎ በቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፈው ቃል እግዚአብሔር የሰውን ድርጊት ተከትሎ ሳይሆን፥ ማንኛውንም ነገር በራሱ የምርጫ እቅድ የሚሠራ መሆኑን ያስገነዝበናል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤2
ከሚከተሉት መካከል የአብርሃም ልጅ የሆነው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
39%
ሀ. ይስሐቅ
0%
ለ. ምድያም
1%
ሐ. እስማኤል
15%
መ. ሀ እና ለ
44%
ሠ. ሁሉም
❤2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከበዓሉም በታላቁ በኋለኛው ቀን ኢየሱስ ቆሞ፦ ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ።”
ዮሐንስ 7፥37
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከበዓሉም በታላቁ በኋለኛው ቀን ኢየሱስ ቆሞ፦ ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ።”
ዮሐንስ 7፥37
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👍4
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ሐዋርያት 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በዚያም ዘመን ንጉሡ ሄሮድስ መከራ ያጸናባቸው ዘንድ ከቤተ ክርስቲያኑ በአንዳንዶቹ ላይ እጁን ጫነባቸው።
² የዮሐንስንም ወንድም ያዕቆብን በሰይፍ ገደለው።
³ አይሁድንም ደስ እንዳሰኛቸው አይቶ ጨምሮ ጴጥሮስን ደግሞ ያዘው። የቂጣ በዓልም ወራት ነበረ።
⁴ በያዘውም ጊዜ ወደ ወኅኒ አገባው ከፋሲካም በኋላ ወደ ሕዝብ ያወጣው ዘንድ አስቦ እያንዳንዱ አራት ወታደሮች ሆነው እንዲጠብቁት ለአራት ጭፍራ ክፍል አሳልፎ ሰጠው።
⁵ ጴጥሮስም በወኅኒ ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።
⁶ ሄሮድስም ሊያወጣው ባሰበ ጊዜ፥ በዚያች ሌሊት ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለት ታስሮ ከሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር፤ ጠባቂዎችም በደጁ ፊት ሆነው ወኅኒውን ይጠብቁ ነበር።
⁷ እነሆም፥ የጌታ መልአክ ቀረበ በቤትም ውስጥ ብርሃን በራ፤ ጴጥሮስንም ጎድኑን መትቶ አነቃውና፦ ፈጥነህ ተነሣ አለው። ሰንሰለቶቹም ከእጁ ወደቁ።
⁸ መልአኩም፦ ታጠቅና ጫማህን አግባ አለው፥ እንዲሁም አደረገ።
⁹ ልብስህንም ልበስና ተከተለኝ አለው። ወጥቶም ተከተለው፤ ራእይንም የሚያይ ይመስለው ነበር እንጂ በመልአኩ የሚደረገው ነገር እውነት እንደ ሆነ አላወቀም።
¹⁰ የመጀመሪያውንና የሁለተኛውንም ዘብ አልፈው ወደ ከተማ ወደሚያወጣው ወደ ብረቱ መዝጊያ ደረሱ፤ እርሱም አውቆ ተከፈተላቸው፤ ወጥተውም አንዲት ስላች አለፉ ወዲያውም መልአኩ ከእርሱ ተለየ።
¹¹ ጴጥሮስም ወደ ልቡ ተመልሶ፦ ጌታ መልአኩን ልኮ ከሄሮድስ እጅና የአይሁድ ሕዝብ ይጠብቁት ከነበረው ሁሉ እንደ አዳነኝ አሁን በእውነት አወቅሁ አለ።
¹² ባስተዋለም ጊዜ እጅግ ሰዎች ተከማችተው ይጸልዩበት ወደ ነበረው ማርቆስ ወደ ተባለው ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ።
¹³ ጴጥሮስም የደጁን መዝጊያ ባንኳኳ ጊዜ ሮዴ የሚሉአት አንዲት ገረድ ትሰማ ዘንድ ቀረበች፤
¹⁴ የጴጥሮስ ድምፅ መሆኑንም ባወቀች ጊዜ ከደስታዋ የተነሣ ደጁን አልከፈተችም፥ ነገር ግን ወደ ውስጥ ሮጣ ጴጥሮስ በደጅ ፊት ቆሞ እንዳለ አወራች።
¹⁵ እነርሱም፦ አብደሻል አሉአት። እርስዋ ግን እንዲሁ እንደ ሆነ ታስረግጥ ነበር። እነርሱም፦ መልአኩ ነው አሉ።
¹⁶ ጴጥሮስ ግን ማንኳኳቱን አዘወተረ፤ ከፍተውም አዩትና ተገረሙ።
¹⁷ ግን ዝም እንዲሉ በእጁ ጠቅሶ ጌታ ከወኅኒ እንዴት እንዳወጣው ተረከላቸውና፦ ይህን ለያዕቆብና ለወንድሞች ንገሩ አላቸው። ወጥቶም ወደ ሌላ ስፍራ ሄደ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሐዋርያት 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በዚያም ዘመን ንጉሡ ሄሮድስ መከራ ያጸናባቸው ዘንድ ከቤተ ክርስቲያኑ በአንዳንዶቹ ላይ እጁን ጫነባቸው።
² የዮሐንስንም ወንድም ያዕቆብን በሰይፍ ገደለው።
³ አይሁድንም ደስ እንዳሰኛቸው አይቶ ጨምሮ ጴጥሮስን ደግሞ ያዘው። የቂጣ በዓልም ወራት ነበረ።
⁴ በያዘውም ጊዜ ወደ ወኅኒ አገባው ከፋሲካም በኋላ ወደ ሕዝብ ያወጣው ዘንድ አስቦ እያንዳንዱ አራት ወታደሮች ሆነው እንዲጠብቁት ለአራት ጭፍራ ክፍል አሳልፎ ሰጠው።
⁵ ጴጥሮስም በወኅኒ ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።
⁶ ሄሮድስም ሊያወጣው ባሰበ ጊዜ፥ በዚያች ሌሊት ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለት ታስሮ ከሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር፤ ጠባቂዎችም በደጁ ፊት ሆነው ወኅኒውን ይጠብቁ ነበር።
⁷ እነሆም፥ የጌታ መልአክ ቀረበ በቤትም ውስጥ ብርሃን በራ፤ ጴጥሮስንም ጎድኑን መትቶ አነቃውና፦ ፈጥነህ ተነሣ አለው። ሰንሰለቶቹም ከእጁ ወደቁ።
⁸ መልአኩም፦ ታጠቅና ጫማህን አግባ አለው፥ እንዲሁም አደረገ።
⁹ ልብስህንም ልበስና ተከተለኝ አለው። ወጥቶም ተከተለው፤ ራእይንም የሚያይ ይመስለው ነበር እንጂ በመልአኩ የሚደረገው ነገር እውነት እንደ ሆነ አላወቀም።
¹⁰ የመጀመሪያውንና የሁለተኛውንም ዘብ አልፈው ወደ ከተማ ወደሚያወጣው ወደ ብረቱ መዝጊያ ደረሱ፤ እርሱም አውቆ ተከፈተላቸው፤ ወጥተውም አንዲት ስላች አለፉ ወዲያውም መልአኩ ከእርሱ ተለየ።
¹¹ ጴጥሮስም ወደ ልቡ ተመልሶ፦ ጌታ መልአኩን ልኮ ከሄሮድስ እጅና የአይሁድ ሕዝብ ይጠብቁት ከነበረው ሁሉ እንደ አዳነኝ አሁን በእውነት አወቅሁ አለ።
¹² ባስተዋለም ጊዜ እጅግ ሰዎች ተከማችተው ይጸልዩበት ወደ ነበረው ማርቆስ ወደ ተባለው ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ።
¹³ ጴጥሮስም የደጁን መዝጊያ ባንኳኳ ጊዜ ሮዴ የሚሉአት አንዲት ገረድ ትሰማ ዘንድ ቀረበች፤
¹⁴ የጴጥሮስ ድምፅ መሆኑንም ባወቀች ጊዜ ከደስታዋ የተነሣ ደጁን አልከፈተችም፥ ነገር ግን ወደ ውስጥ ሮጣ ጴጥሮስ በደጅ ፊት ቆሞ እንዳለ አወራች።
¹⁵ እነርሱም፦ አብደሻል አሉአት። እርስዋ ግን እንዲሁ እንደ ሆነ ታስረግጥ ነበር። እነርሱም፦ መልአኩ ነው አሉ።
¹⁶ ጴጥሮስ ግን ማንኳኳቱን አዘወተረ፤ ከፍተውም አዩትና ተገረሙ።
¹⁷ ግን ዝም እንዲሉ በእጁ ጠቅሶ ጌታ ከወኅኒ እንዴት እንዳወጣው ተረከላቸውና፦ ይህን ለያዕቆብና ለወንድሞች ንገሩ አላቸው። ወጥቶም ወደ ሌላ ስፍራ ሄደ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ናቡከደነፆርም መልሶ፦ መልአኩን የላከ፥ ከአምላካቸውም በቀር ማንንም አምላክ እንዳያመልኩ ለእርሱም እንዳይሰግዱ ሰውነታቸውን አሳልፈው የሰጡትን የንጉሡንም ቃል የተላለፉትን በእርሱ የታመኑትን ባሪያዎቹን ያዳነ፥ የሲድራቅና የሚሳቅ የአብደናጎም አምላክ ይባረክ።”
ዳንኤል 3፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ናቡከደነፆርም መልሶ፦ መልአኩን የላከ፥ ከአምላካቸውም በቀር ማንንም አምላክ እንዳያመልኩ ለእርሱም እንዳይሰግዱ ሰውነታቸውን አሳልፈው የሰጡትን የንጉሡንም ቃል የተላለፉትን በእርሱ የታመኑትን ባሪያዎቹን ያዳነ፥ የሲድራቅና የሚሳቅ የአብደናጎም አምላክ ይባረክ።”
ዳንኤል 3፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1
የመከራ ወይም የፈተና ጊዜ ከሌሎች ጊዜያት ለየት የሚሉት ምን ማድረግ እንዳለብን እና እንደሌለብን ለማወቅ ግራ መጋባታችን ነው። ለዚህ ደግሞ መፍትሄው በልግስና ከሚሰጠው ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብን መለመን ነው።
“ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል።”
ያዕቆብ 1፥5
“If you need wisdom—if you want to know what God wants you to do—ask him, and he will gladly tell you. He will not resent your asking.”
Jam 1:5 (NLT)
"If you don't know what you're doing, pray to the Father. He loves to help. You'll get his help, and won't be condescended to when you ask for it."
James 1:5 (The Message )
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
“ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል።”
ያዕቆብ 1፥5
“If you need wisdom—if you want to know what God wants you to do—ask him, and he will gladly tell you. He will not resent your asking.”
Jam 1:5 (NLT)
"If you don't know what you're doing, pray to the Father. He loves to help. You'll get his help, and won't be condescended to when you ask for it."
James 1:5 (The Message )
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ልጄ ሆይ፤ ትክክለኛ ፍርድንና አስተውሎ መለየትን ጠብቅ፤ እነዚህ ከእይታህ አይራቁ፤”
ምሳሌ 3፥21 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ልጄ ሆይ፤ ትክክለኛ ፍርድንና አስተውሎ መለየትን ጠብቅ፤ እነዚህ ከእይታህ አይራቁ፤”
ምሳሌ 3፥21 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ዳዊትም ሳኦል ክፉን እንዳሰበበት አወቀ፤ ካሁኑን አብያታርንም፦ ኤፉዱን ወደዚህ አምጣ አለው።”
1ኛ ሳሙኤል 23፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ዳዊትም ሳኦል ክፉን እንዳሰበበት አወቀ፤ ካሁኑን አብያታርንም፦ ኤፉዱን ወደዚህ አምጣ አለው።”
1ኛ ሳሙኤል 23፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከዚህም በኋላ ከእነርሱ ለሁለቱ ወደ ባላገር ሲሄዱ በመንገድ በሌላ መልክ ተገለጠ፤”
ማርቆስ 16፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከዚህም በኋላ ከእነርሱ ለሁለቱ ወደ ባላገር ሲሄዱ በመንገድ በሌላ መልክ ተገለጠ፤”
ማርቆስ 16፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤1👍1
መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ትክክለኛው መንገድ ምንድነው?
የቅዱስ ቃሉን ትርጉም መወሰን አማኝ በዚህ ሕይወት ካሉት እጅግ ጠቃሚ ተግባራት መካከል አንደኛው ነው። እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስን የግድ እንድናነብ አይነግረንም። እኛ የግድ ማጥናትና ባግባቡ መያዝ አለብን (2 ጢሞቴዎስ 2፡15)። ቅዱሳን መጻሕፍትን ማጥናት ከባድ ሥራ ነው። ቅዱስ ቃሉን በግልብ ወይም አጭር ቅኝት መመልከት አንዳንዴ በጣም የተሳሳተ ድምዳሜ ያመጣል። ስለዚህ፣ የቅዱስ ቃሉን ትክክለኛ ፍቺ ለመወሰን በርካታ መርሖዎችን መረዳት ወሳኝ ነው።
#አንደኛ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ የግድ መጸለይና መንፈስ ቅዱስን መጠየቅ አለበት፣ መረዳትን እንዲሰጠው፣ ይህ አንደኛው ተግባሩ ስለሆነ። “ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል” (ዮሐንስ 16፡13)። መንፈስ ቅዱስ፣ ሐዋርያት አዲስ ኪዳንን ሲጽፉ እንደመራቸው ሁሉ፣ ቅዱስ ቃሉን አንድንረዳ ይመራናል። አስታውሱ፣ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር መጽሐፍ ነው፣ እናም ምን ማለት አንደሆነ ልንጠይቀው ያስፈልጋል። ክርስቲያን ከሆናችሁ፣ የቅዱስ ቃሉ ደራሲ —መንፈስ ቅዱስ—በውስጣችሁ ያድራል፣ እናም እሱ የጻፈውን እንድትረዱለት ይሻል።
#ሁለተኛ፣ የቅዱስ ቃሉን ቁጥሮች የከበቡትን መዘን ልናወጣና የቁጥሩን ፍች ከዐውደ-ጽሑፉ ውጭ ለመወሰን መሞከር አይገባንም። በዙሪያው ያሉትን ቁጥሮችና ምዕራፎች ዘወትር ማንበብ አለብን ዐውደ-ጽሑፉን ለመገንዘብ። ሁሉም ቅዱስ ቃል ከእግዚአብሔር ሲመጣ (2 ጢሞቴዎስ 3:16፤ 2 ጴጥሮስ 1:21)፣ እግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሟል፣ እሱን ይጽፉት ዘንድ። እነዚህ ሰዎች በአእምሯቸው ጭብጥ አለ፣ ለመጻፍም ዓላማ አላቸው፣ እንዲሁም የተወሰነ ጉዳይ የሚያስተላልፉት። የምናጠናውን የመጽሐፍ ቅዱስን መጽሐፍ ዳራ ማንበብ ይኖርብናል፣ ማን እንደ ጻፈው፣ ለማን እንደ ተጻፈ፣ መቼ እንደ ተጻፈ፣ እና ለምን እንደተጻፈ ለመረዳት። ደግሞም፣ ጽሑፉ ለራሱ እንዲናገር በመፍቀድ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። አንዳንዴ ሰዎች የገዛ ራሳቸውን ፍች ከቃሉ ጋር ያያይዛሉ፣ ራሳቸው የሚፈልጉትን ትርጓሜ ለማግኘት።
#ሦስተኛ፣ እኛ ባጠቃላይ ነጻ ለመሆን መሞከር አይኖርብንም፣ በእኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ። ከሌሎች፣ ቅዱስ ቃሉን ለረዥም ጊዜ ካጠኑት ሰዎች በኩል መረዳትን ልናገኝ አንችልም ብሎ ማሰብ ትዕቢተኝነት ነው። አንዳንድ ሰዎች በስሕተት መጽሐፍ ቅዱስን የሚቀርቡት በመንፈስ ቅዱስ ላይ ብቻ ነው የምንጠጋው በሚል ሐሳብ ሁሉንም የተሸሸጉ የቅዱስ ቃሉን እውነቶች የደረሱበት ይመስላቸዋል። ክርስቶስ፣ መንፈስ ቅዱስን በመስጠት፣ ለሰዎች መንፈሳዊ ስጦታ ይሰጣቸዋል፣ ለክርስቶስ አካል። ከእነዚህ መንፈሳዊ ስጦታዎች አንደኛው ማስተማር ነው (ኤፌሶን 4:11-12፤ 1 ቆሮንቶስ 12:28)። እነዚህ መምህራን የተሰጡን በጌታ ነው፣ ቅዱስ ቃሉን በትክክል እንድንገነዘብና እንድንታዘዝ እንዲረዱን። ዘወትር ከሌሎች አማኞች ጋር መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት ብልህነት ነው፣ የእግዚአብሔርን ቃል እውነት ለመረዳትና ለመተግበር እርስ በርስ ለመደጋገፍ።
ስለዚህ፣ በማጠቃለያ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ተገቢ የሆነው መንገድ ምንድነው? አንደኛ፣ በጸሎትና በትሕትና፣ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ልንታመን ይገባል፣ መረዳትን አንዲሰጠን። ሁለተኛ፣ ዘወትር ቅዱስ ቃሉን ማጥናት ያለብን በዐውደ-ጽሑፉ አኳያ ነው፣ መጽሐፍ ቅዱስ ራሱ እንደሚገልጽ በመገንዘብ። ሦስተኛ፣ የሌሎችን ክርስቲያኖች ጥረት ልናከብር ይገባል፣ ያለፉትንም ሆነ ያሁኖቹን፣ እነሱም የመጽሐፍ ቅዱስን ተገቢ የሆነ የአጠናን ዘዴ ያመላከቱትን። አስታውሱ፣ እግዚአብሔር የመጽሐፍ ቅዱስ ደራሲ ነው፣ እናም እሱ አንድንገነዘበው ይፈልጋል።
ምንጭ፦ www.gotquestions.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የቅዱስ ቃሉን ትርጉም መወሰን አማኝ በዚህ ሕይወት ካሉት እጅግ ጠቃሚ ተግባራት መካከል አንደኛው ነው። እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስን የግድ እንድናነብ አይነግረንም። እኛ የግድ ማጥናትና ባግባቡ መያዝ አለብን (2 ጢሞቴዎስ 2፡15)። ቅዱሳን መጻሕፍትን ማጥናት ከባድ ሥራ ነው። ቅዱስ ቃሉን በግልብ ወይም አጭር ቅኝት መመልከት አንዳንዴ በጣም የተሳሳተ ድምዳሜ ያመጣል። ስለዚህ፣ የቅዱስ ቃሉን ትክክለኛ ፍቺ ለመወሰን በርካታ መርሖዎችን መረዳት ወሳኝ ነው።
#አንደኛ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ የግድ መጸለይና መንፈስ ቅዱስን መጠየቅ አለበት፣ መረዳትን እንዲሰጠው፣ ይህ አንደኛው ተግባሩ ስለሆነ። “ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል” (ዮሐንስ 16፡13)። መንፈስ ቅዱስ፣ ሐዋርያት አዲስ ኪዳንን ሲጽፉ እንደመራቸው ሁሉ፣ ቅዱስ ቃሉን አንድንረዳ ይመራናል። አስታውሱ፣ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር መጽሐፍ ነው፣ እናም ምን ማለት አንደሆነ ልንጠይቀው ያስፈልጋል። ክርስቲያን ከሆናችሁ፣ የቅዱስ ቃሉ ደራሲ —መንፈስ ቅዱስ—በውስጣችሁ ያድራል፣ እናም እሱ የጻፈውን እንድትረዱለት ይሻል።
#ሁለተኛ፣ የቅዱስ ቃሉን ቁጥሮች የከበቡትን መዘን ልናወጣና የቁጥሩን ፍች ከዐውደ-ጽሑፉ ውጭ ለመወሰን መሞከር አይገባንም። በዙሪያው ያሉትን ቁጥሮችና ምዕራፎች ዘወትር ማንበብ አለብን ዐውደ-ጽሑፉን ለመገንዘብ። ሁሉም ቅዱስ ቃል ከእግዚአብሔር ሲመጣ (2 ጢሞቴዎስ 3:16፤ 2 ጴጥሮስ 1:21)፣ እግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሟል፣ እሱን ይጽፉት ዘንድ። እነዚህ ሰዎች በአእምሯቸው ጭብጥ አለ፣ ለመጻፍም ዓላማ አላቸው፣ እንዲሁም የተወሰነ ጉዳይ የሚያስተላልፉት። የምናጠናውን የመጽሐፍ ቅዱስን መጽሐፍ ዳራ ማንበብ ይኖርብናል፣ ማን እንደ ጻፈው፣ ለማን እንደ ተጻፈ፣ መቼ እንደ ተጻፈ፣ እና ለምን እንደተጻፈ ለመረዳት። ደግሞም፣ ጽሑፉ ለራሱ እንዲናገር በመፍቀድ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። አንዳንዴ ሰዎች የገዛ ራሳቸውን ፍች ከቃሉ ጋር ያያይዛሉ፣ ራሳቸው የሚፈልጉትን ትርጓሜ ለማግኘት።
#ሦስተኛ፣ እኛ ባጠቃላይ ነጻ ለመሆን መሞከር አይኖርብንም፣ በእኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ። ከሌሎች፣ ቅዱስ ቃሉን ለረዥም ጊዜ ካጠኑት ሰዎች በኩል መረዳትን ልናገኝ አንችልም ብሎ ማሰብ ትዕቢተኝነት ነው። አንዳንድ ሰዎች በስሕተት መጽሐፍ ቅዱስን የሚቀርቡት በመንፈስ ቅዱስ ላይ ብቻ ነው የምንጠጋው በሚል ሐሳብ ሁሉንም የተሸሸጉ የቅዱስ ቃሉን እውነቶች የደረሱበት ይመስላቸዋል። ክርስቶስ፣ መንፈስ ቅዱስን በመስጠት፣ ለሰዎች መንፈሳዊ ስጦታ ይሰጣቸዋል፣ ለክርስቶስ አካል። ከእነዚህ መንፈሳዊ ስጦታዎች አንደኛው ማስተማር ነው (ኤፌሶን 4:11-12፤ 1 ቆሮንቶስ 12:28)። እነዚህ መምህራን የተሰጡን በጌታ ነው፣ ቅዱስ ቃሉን በትክክል እንድንገነዘብና እንድንታዘዝ እንዲረዱን። ዘወትር ከሌሎች አማኞች ጋር መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት ብልህነት ነው፣ የእግዚአብሔርን ቃል እውነት ለመረዳትና ለመተግበር እርስ በርስ ለመደጋገፍ።
ስለዚህ፣ በማጠቃለያ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ተገቢ የሆነው መንገድ ምንድነው? አንደኛ፣ በጸሎትና በትሕትና፣ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ልንታመን ይገባል፣ መረዳትን አንዲሰጠን። ሁለተኛ፣ ዘወትር ቅዱስ ቃሉን ማጥናት ያለብን በዐውደ-ጽሑፉ አኳያ ነው፣ መጽሐፍ ቅዱስ ራሱ እንደሚገልጽ በመገንዘብ። ሦስተኛ፣ የሌሎችን ክርስቲያኖች ጥረት ልናከብር ይገባል፣ ያለፉትንም ሆነ ያሁኖቹን፣ እነሱም የመጽሐፍ ቅዱስን ተገቢ የሆነ የአጠናን ዘዴ ያመላከቱትን። አስታውሱ፣ እግዚአብሔር የመጽሐፍ ቅዱስ ደራሲ ነው፣ እናም እሱ አንድንገነዘበው ይፈልጋል።
ምንጭ፦ www.gotquestions.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እንደዚህ ከእምነት የሆኑት ካመነው ከአብርሃም ጋር ይባረካሉ።”
ገላትያ 3፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እንደዚህ ከእምነት የሆኑት ካመነው ከአብርሃም ጋር ይባረካሉ።”
ገላትያ 3፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤”
ፊልጵስዩስ 2፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤”
ፊልጵስዩስ 2፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም ደግሞ በሴሎ ተገለጠ፤ እግዚአብሔርም በእግዚአብሔር ቃል ለሳሙኤል በሴሎ ይገለጥ ነበር። የሳሙኤልም ቃል ለእስራኤል ሁሉ ደረሰ።”
1ኛ ሳሙኤል 3፥21
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም ደግሞ በሴሎ ተገለጠ፤ እግዚአብሔርም በእግዚአብሔር ቃል ለሳሙኤል በሴሎ ይገለጥ ነበር። የሳሙኤልም ቃል ለእስራኤል ሁሉ ደረሰ።”
1ኛ ሳሙኤል 3፥21
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ሐዋርያት 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴² በሐዋርያትም ትምህርትና በኅብረት እንጀራውንም በመቍረስ በየጸሎቱም ይተጉ ነበር።
⁴³ ነገር ግን በሰው ሁሉ ፍርሀት ሆነ፤ በሐዋርያትም እጅ ብዙ ድንቅና ምልክት ተደረገ።
⁴⁴ ያመኑትም ሁሉ አብረው ነበሩ፤
⁴⁵ ያላቸውንም ሁሉ አንድነት አደረጉ። መሬታቸውንና ጥሪታቸውንም እየሸጡ፥ ማንኛውም እንደሚፈልግ ለሁሉ ያካፍሉት ነበር።
⁴⁶ በየቀኑም በአንድ ልብ ሆነው በመቅደስ እየተጉ በቤታቸውም እንጀራ እየቈረሱ፥ በደስታና በጥሩ ልብ ምግባቸውን ይመገቡ ነበር፤
⁴⁷ እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ በሕዝብ ሁሉ ፊት ሞገስ ነበራቸው። ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሐዋርያት 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴² በሐዋርያትም ትምህርትና በኅብረት እንጀራውንም በመቍረስ በየጸሎቱም ይተጉ ነበር።
⁴³ ነገር ግን በሰው ሁሉ ፍርሀት ሆነ፤ በሐዋርያትም እጅ ብዙ ድንቅና ምልክት ተደረገ።
⁴⁴ ያመኑትም ሁሉ አብረው ነበሩ፤
⁴⁵ ያላቸውንም ሁሉ አንድነት አደረጉ። መሬታቸውንና ጥሪታቸውንም እየሸጡ፥ ማንኛውም እንደሚፈልግ ለሁሉ ያካፍሉት ነበር።
⁴⁶ በየቀኑም በአንድ ልብ ሆነው በመቅደስ እየተጉ በቤታቸውም እንጀራ እየቈረሱ፥ በደስታና በጥሩ ልብ ምግባቸውን ይመገቡ ነበር፤
⁴⁷ እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ በሕዝብ ሁሉ ፊት ሞገስ ነበራቸው። ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አቤቱ፥ ጸሎቴ ወደ ፊትህ ትቅረብ፤ እንደ ቃልህም አስተዋይ አድርገኝ።”
መዝሙር 119፥169
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አቤቱ፥ ጸሎቴ ወደ ፊትህ ትቅረብ፤ እንደ ቃልህም አስተዋይ አድርገኝ።”
መዝሙር 119፥169
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍1