' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ኢዮአታምም በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት መንገዱን አቅንቶአልና በረታ።”
2 ዜና 27፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ኢዮአታምም በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት መንገዱን አቅንቶአልና በረታ።”
2 ዜና 27፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤1
የስሙ ትርጉም "እግዚአብሔር አምላኬ ነው" የሆነው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
33%
ሀ. ኤልያስ
11%
ለ. ኤርምያስ
15%
ሐ. ኢሳይያስ
23%
መ. ዳንኤል
18%
ሠ. ሕዝቅኤል
❤3👍2😁1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አብርሃምም በግምባሩ ወደቀ፥ ሳቀም፥ በልቡም አለ፦ የመቶ ዓመት ሰው በውኑ ልጅ ይወልዳልን? ዘጠና ዓመት የሆናትም ሣራ ትወልዳለችን?”
ዘፍጥረት 17፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አብርሃምም በግምባሩ ወደቀ፥ ሳቀም፥ በልቡም አለ፦ የመቶ ዓመት ሰው በውኑ ልጅ ይወልዳልን? ዘጠና ዓመት የሆናትም ሣራ ትወልዳለችን?”
ዘፍጥረት 17፥17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤1
የያዕቆብ ልጆች እና በረከቶቻቸው
ክፍል - ፪
3ኛ. እንደ ውኃ የምትዋልል ነህ፤ አለቅነት ለአንተ አይሁን፤ ወደ አባትህ መኝታ ወጥተሃልና አረከሰኸው፣ ወደ አልጋዬም ወጣ
በበኩርነት መብቱ ተገብቶት የነበረውን የክብርና የኃይል አለቅነት፤ በኃይልና በብርታት በአባቱ እግር ተተክቶ ወገኑን የመምራት ሥልጣኑን ሮቤል እዚህ ስፍራ ይነጠቃል፡፡ የበኩርነቱን ስፍራ የማጣቱን ምክንያት ያዕቆብ በሁለት ነገሮች ይጠቀልለዋል፡፡ እነዚህም ሁለት ነገሮች አንዱ ባህሪውን ሌላው ደግሞ ድርጊቱን የሚያካትቱ ናቸው::
ሀ. እንደ ውኃ የምትዋልል ነህ
ውኃ ፈሳሽ ስለሆነ ቁልቁለት ወዳለበትና ወደ ተመቸው ይፈሳል፡፡ የነፋስም ጉልበት ያንቀሳቅሰዋል፡፡ ወዲያና ወዲህም ያፈሰዋል፡፡ ውኃ በፈሳሽነት ባህሪው ምክንያት የራሱ የሆነ ቅርጽ የለውም፡፡ ውኃ ሊኖረው የሚችለው ቅርጽ ውኃው የተቀመጠበት ዕቃ ቅርጽ ነው፡፡ በብርጭቆ ውስጥ ያለ ውኃ የብርጭቆውን ቅርጽ ይይዛል፡፡ በኮካ ኮላና በአንቦ ውኃ ጠርሙሶች ውስጥ የተቀመጡ ፈሳሾች የጠርሙሱን ቅርጽ ይዘው ይቀመጣሉ፡፡ ከየጠርሙሶቻቸው ውስጥ ግን ሊወጡ የመሬትን ስበት እየተከተሉ ቁልቁል ወዳለበት ለመፍስስ ይፈጥናሉ፡፡ ስለዚህ ውኃ የርሱ የሆነና የኔ ነው የሚለው፤ የሚታወቅበትና የሚጠራበትም ቅርጽ የሌለው ፈሳች ስለሆነ በቅርጽ ባህሪ ስለሚገለጥ መልክ ስለ ውኃ መናገር አይቻልም፡፡
እንደ ውኃ የሚዋልል ልብ ያለው፥ በልቡም ባለ አሳብ መቆምና መቁረጥ የማይችል ሰው ብርቱ መሪና አለቃ ሆኖ መገኘት ያስቸግረዋል፡፡ ዮሴፍን እንኳ ከጨከኑበት ወንድሞቹ እጅ ለማዳን ሮቤል የልቡን አሳብ ደብቆ በሽፋን ቋንቋ ወንድሞቹን ሲናገር ተመልክተናል (ዘፍ.37፥22-29)፡፡ እንደ ውኃ የሚዋልል ልብ ያለውን መደገፍና ማመን አይቻልም፡፡ ደግፎ የመሸከም ጉልበቱ ቶሎ ስለሚከዳው የተደገፈበትን ሁሉ ይጎዳል፡፡ የራሳቸው አሳብ የሌላቸው፤ የሚሠሩትንና የሚያደርጉትን ሁሉ ሌሎች የሚያቀርቡላቸው፤ እንደ ነገሩአቸው ብቻ እንጂ ተጨማሪን ነገር የማያሰቡ፥ የመምራት አቅም ስለማይኖራቸው የመሪነት ቦታ ላይ እንኳ ቢቀመጡ ጊዜያቸው አጭር ይሆናል፡፡ ሮብዓም የሚባል የእስራኤል ንጉሥ መንገሥ በጀመረ ጊዜ ከሕዝቡ ለገጠመው ጥያቄ ምክርን ከሁለት ወገን ጠየቀ፡፡ ሁለቱም ወገኖች የሰጡት ምክር አንዱ ከሌላው አጅግ የተለያየ ሆነ፡፡ በእንዲህ ያለ ጊዜ ጥሩ መሪና የራሱም አሳብ ያለው አሰተዳዳሪ ከሁለቱም ወገኖች የተሰጡትን ምክሮች መርምሮ፤ ለምንም እንዲህ ሊለያዩ እንደቻሉ አጢኖ ዳኝነት መሰጠት ሲገባው ያልሆነውን ምክር በመሰማቱ የሕዝቡን ልብ አሳዘነ፡፡ በኋላም ከዚህ ክፉ ምክር የተነሳ የመንግሥቱ ግዛትና የእሰራኤልም ሕዝብ በእጠቃላይ ለሁለት እንዲከፈል ምክንያት ሆነ (1ኛ ነገ. 12፥1 - 15 )።
እንዲህም ባለ የልብ መዋለል ባህሪው ምክንያት የክብርና የኃይል አለቅነት የተገባው ሮቤል ብኩርናው ተወሰደበት፡፡ ብኩርናውም ለዮሴፍ ልጆመች እንደተሰጠ የእግዚአብሔር ቃል ይመሰከራል (1ኛ ዜና. 5፥1፡ ዘፍ. 48፥5)፡፡ የበኩር ልጅን በረከት ማጣት ምንነት ለሮቤል አዲስ ነገር አይመስለኝም፡፡ ወይም ደግሞ የሩቅ ዘመን ጨዋታና ትውስታ ብቻ አይደለም፡፡ አጎቱ የሆነው የአባቱ ታላቅ ወንድም እንዴት አድርጎ ብኩርናውን በትንሽ ነገርና ጥቂት ቢታገሰ ሊያልፍ በሚችል ነገር አንደ ለወጠው ለእርሱ ድብቅ ምሥጢር አይደለም (ዘፍ. 25፥27-34)፡፡ ነገር ካለፈና የሆዱ ረሃብም ከታገሰለት በኋሳ ዔሳው ብኩርናውን በብዙ እንባም ቢፈልገው መልሶ ሊያገኘው አልቻለም (ዕብ. 12፥16-17)፡፡ ሊመለስ በማይችል ነገር ላይ እንባና ጩኸት ትርፉ ጉዳት ብቻ በመሆኑ የዔሳውም ጸጸት ዘመኑን ሁሉ ሊከተለው ኖረ።
ዲቦራና ባርቅ በዝማሬ ቅኔያቸው ስለ እስራኤል ነገዶች በተቀኙ ጊዜ ስለ ሮቤል ልብ መዋለልና እንደ ውኃ መፍሰስ እንዲህ በማለት ገለጹ፦ “በሮቤል ፈሳሾች አጠገብ ብዙ የልብ ማመንታት ነበረ...በሮቤል ፈሳሾች አጠገብ ታላቅ የልብ ምርምር ነበረ” (መሳ. 5፥15-16)::
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ አበራ ጌታሁን (ዶ/ር)፤ የያዕቆብ ልጆች እና በረከቶቻቸው፤ ገጽ 6-8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ክፍል - ፪
3ኛ. እንደ ውኃ የምትዋልል ነህ፤ አለቅነት ለአንተ አይሁን፤ ወደ አባትህ መኝታ ወጥተሃልና አረከሰኸው፣ ወደ አልጋዬም ወጣ
በበኩርነት መብቱ ተገብቶት የነበረውን የክብርና የኃይል አለቅነት፤ በኃይልና በብርታት በአባቱ እግር ተተክቶ ወገኑን የመምራት ሥልጣኑን ሮቤል እዚህ ስፍራ ይነጠቃል፡፡ የበኩርነቱን ስፍራ የማጣቱን ምክንያት ያዕቆብ በሁለት ነገሮች ይጠቀልለዋል፡፡ እነዚህም ሁለት ነገሮች አንዱ ባህሪውን ሌላው ደግሞ ድርጊቱን የሚያካትቱ ናቸው::
ሀ. እንደ ውኃ የምትዋልል ነህ
ውኃ ፈሳሽ ስለሆነ ቁልቁለት ወዳለበትና ወደ ተመቸው ይፈሳል፡፡ የነፋስም ጉልበት ያንቀሳቅሰዋል፡፡ ወዲያና ወዲህም ያፈሰዋል፡፡ ውኃ በፈሳሽነት ባህሪው ምክንያት የራሱ የሆነ ቅርጽ የለውም፡፡ ውኃ ሊኖረው የሚችለው ቅርጽ ውኃው የተቀመጠበት ዕቃ ቅርጽ ነው፡፡ በብርጭቆ ውስጥ ያለ ውኃ የብርጭቆውን ቅርጽ ይይዛል፡፡ በኮካ ኮላና በአንቦ ውኃ ጠርሙሶች ውስጥ የተቀመጡ ፈሳሾች የጠርሙሱን ቅርጽ ይዘው ይቀመጣሉ፡፡ ከየጠርሙሶቻቸው ውስጥ ግን ሊወጡ የመሬትን ስበት እየተከተሉ ቁልቁል ወዳለበት ለመፍስስ ይፈጥናሉ፡፡ ስለዚህ ውኃ የርሱ የሆነና የኔ ነው የሚለው፤ የሚታወቅበትና የሚጠራበትም ቅርጽ የሌለው ፈሳች ስለሆነ በቅርጽ ባህሪ ስለሚገለጥ መልክ ስለ ውኃ መናገር አይቻልም፡፡
እንደ ውኃ የሚዋልል ልብ ያለው፥ በልቡም ባለ አሳብ መቆምና መቁረጥ የማይችል ሰው ብርቱ መሪና አለቃ ሆኖ መገኘት ያስቸግረዋል፡፡ ዮሴፍን እንኳ ከጨከኑበት ወንድሞቹ እጅ ለማዳን ሮቤል የልቡን አሳብ ደብቆ በሽፋን ቋንቋ ወንድሞቹን ሲናገር ተመልክተናል (ዘፍ.37፥22-29)፡፡ እንደ ውኃ የሚዋልል ልብ ያለውን መደገፍና ማመን አይቻልም፡፡ ደግፎ የመሸከም ጉልበቱ ቶሎ ስለሚከዳው የተደገፈበትን ሁሉ ይጎዳል፡፡ የራሳቸው አሳብ የሌላቸው፤ የሚሠሩትንና የሚያደርጉትን ሁሉ ሌሎች የሚያቀርቡላቸው፤ እንደ ነገሩአቸው ብቻ እንጂ ተጨማሪን ነገር የማያሰቡ፥ የመምራት አቅም ስለማይኖራቸው የመሪነት ቦታ ላይ እንኳ ቢቀመጡ ጊዜያቸው አጭር ይሆናል፡፡ ሮብዓም የሚባል የእስራኤል ንጉሥ መንገሥ በጀመረ ጊዜ ከሕዝቡ ለገጠመው ጥያቄ ምክርን ከሁለት ወገን ጠየቀ፡፡ ሁለቱም ወገኖች የሰጡት ምክር አንዱ ከሌላው አጅግ የተለያየ ሆነ፡፡ በእንዲህ ያለ ጊዜ ጥሩ መሪና የራሱም አሳብ ያለው አሰተዳዳሪ ከሁለቱም ወገኖች የተሰጡትን ምክሮች መርምሮ፤ ለምንም እንዲህ ሊለያዩ እንደቻሉ አጢኖ ዳኝነት መሰጠት ሲገባው ያልሆነውን ምክር በመሰማቱ የሕዝቡን ልብ አሳዘነ፡፡ በኋላም ከዚህ ክፉ ምክር የተነሳ የመንግሥቱ ግዛትና የእሰራኤልም ሕዝብ በእጠቃላይ ለሁለት እንዲከፈል ምክንያት ሆነ (1ኛ ነገ. 12፥1 - 15 )።
እንዲህም ባለ የልብ መዋለል ባህሪው ምክንያት የክብርና የኃይል አለቅነት የተገባው ሮቤል ብኩርናው ተወሰደበት፡፡ ብኩርናውም ለዮሴፍ ልጆመች እንደተሰጠ የእግዚአብሔር ቃል ይመሰከራል (1ኛ ዜና. 5፥1፡ ዘፍ. 48፥5)፡፡ የበኩር ልጅን በረከት ማጣት ምንነት ለሮቤል አዲስ ነገር አይመስለኝም፡፡ ወይም ደግሞ የሩቅ ዘመን ጨዋታና ትውስታ ብቻ አይደለም፡፡ አጎቱ የሆነው የአባቱ ታላቅ ወንድም እንዴት አድርጎ ብኩርናውን በትንሽ ነገርና ጥቂት ቢታገሰ ሊያልፍ በሚችል ነገር አንደ ለወጠው ለእርሱ ድብቅ ምሥጢር አይደለም (ዘፍ. 25፥27-34)፡፡ ነገር ካለፈና የሆዱ ረሃብም ከታገሰለት በኋሳ ዔሳው ብኩርናውን በብዙ እንባም ቢፈልገው መልሶ ሊያገኘው አልቻለም (ዕብ. 12፥16-17)፡፡ ሊመለስ በማይችል ነገር ላይ እንባና ጩኸት ትርፉ ጉዳት ብቻ በመሆኑ የዔሳውም ጸጸት ዘመኑን ሁሉ ሊከተለው ኖረ።
ዲቦራና ባርቅ በዝማሬ ቅኔያቸው ስለ እስራኤል ነገዶች በተቀኙ ጊዜ ስለ ሮቤል ልብ መዋለልና እንደ ውኃ መፍሰስ እንዲህ በማለት ገለጹ፦ “በሮቤል ፈሳሾች አጠገብ ብዙ የልብ ማመንታት ነበረ...በሮቤል ፈሳሾች አጠገብ ታላቅ የልብ ምርምር ነበረ” (መሳ. 5፥15-16)::
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ አበራ ጌታሁን (ዶ/ር)፤ የያዕቆብ ልጆች እና በረከቶቻቸው፤ ገጽ 6-8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👎1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ስምዖንም መልሶ፦ አቤቱ፥ ሌሊቱን ሁሉ አድረን ስንደክም ምንም አልያዝንም፤ ነገር ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላለሁ አለው።”
ሉቃስ 5፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ስምዖንም መልሶ፦ አቤቱ፥ ሌሊቱን ሁሉ አድረን ስንደክም ምንም አልያዝንም፤ ነገር ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላለሁ አለው።”
ሉቃስ 5፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍3
#እራሳችንን_እንመርምር
የነገሮች ቅለት እና ክብደት የሚወሰነው እግዚአብሔር ፈቅዷል ወይስ አልፈቀደም? ወይም ወዷል ወይስ አልወደደም በሚለው እንደሆነ በሚገባ የተረዳን ይመስላችኋል? ስንት ጊዜ በነገሮች ፊት ቆመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ አጣርጠን በዚያ ከመንቀሳቀስ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር ላይ በማመጽ ተንቀሳቀስን? ብቻ እግዚአብሔር ይውደደን!
"እግዚአብሔርስ ከወደደን ወተትና ማር ወደምታፈስሰው ወደዚች ምድር ያገባናል እርስዋንም ይሰጠናል። ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው።"
ዘኍልቁ 14፥8-9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የነገሮች ቅለት እና ክብደት የሚወሰነው እግዚአብሔር ፈቅዷል ወይስ አልፈቀደም? ወይም ወዷል ወይስ አልወደደም በሚለው እንደሆነ በሚገባ የተረዳን ይመስላችኋል? ስንት ጊዜ በነገሮች ፊት ቆመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ አጣርጠን በዚያ ከመንቀሳቀስ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር ላይ በማመጽ ተንቀሳቀስን? ብቻ እግዚአብሔር ይውደደን!
"እግዚአብሔርስ ከወደደን ወተትና ማር ወደምታፈስሰው ወደዚች ምድር ያገባናል እርስዋንም ይሰጠናል። ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው።"
ዘኍልቁ 14፥8-9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም ለሙሴ እንደ ነገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸውና እንደ ነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከሰልፍ ዐረፈች።”
ኢያሱ 11፥23
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም ለሙሴ እንደ ነገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸውና እንደ ነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከሰልፍ ዐረፈች።”
ኢያሱ 11፥23
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍4
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት
ሮሜ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥
⁷ ነገር ግን፦ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ተባለ።
⁸ ይህም፥ የተስፋ ቃል ልጆች ዘር ሆነው ይቆጠራሉ እንጂ እነዚህ የሥጋ ልጆች የሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ማለት ነው።
⁹ ይህ፦ በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ለሳራም ልጅ ይሆንላታል የሚል የተስፋ ቃል ነውና።
¹⁰ ይህ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ርብቃ ደግሞ ከአንዱ ከአባታችን ከይስሐቅ በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥
¹² ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ተባለላት።
¹³ ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ሮሜ 9 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል ተሽሮአል ማለት አይደለም፤ ከእስራኤል የተወለደ ሁሉ እስራኤላዊ አይደለምና።
⁷ ከአብርሃም ዘርም ስለሆኑ፣ ሁሉም ልጆቹ አይደሉም፤ ይልቁንስ፣ “ትውልድህ በይሥሐቅ በኩል ይጠራልሃል” እንደ ተባለው ነው።
⁸ ይህም ማለት የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሥጋ ልጆች አይደሉም፤ ነገር ግን የአብርሃም ልጆች የተባሉት የተስፋው ልጆች ናቸው።
⁹ “ጊዜው ሲደርስ እመለሳለሁ፤ ሳራም ወንድ ልጅ ትወልዳለች” ተብሎ ተስፋው ተሰጥቶአልና።
¹⁰ ይህም ብቻ ሳይሆን፣ የርብቃ ልጆች አንድ አባት አላቸው፤ እርሱም አባታችን ይሥሐቅ ነው።
¹¹ መንትዮቹ ገና ሳይወለዱ፣ ወይም በጎም ሆነ ክፉ ሳያደርጉ፣ የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ፣
¹² በሥራ ሳይሆን ከጠሪው በመሆኑ፣ “ታላቁ ታናሹን ያገለግላል” ተብሎ ተነገራት።
¹³ ይህም፣ “ያዕቆብን ወደድሁ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ” ተብሎ እንደ ተጻፈው ነው።
ሮሜ 9 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ይህ ከሆነ፥ ታዲያ እግዚአብሔር ለአይሁድ ሕዝብ የሰጠውን ተስፋ ሽሮታል ማለት ነው? ይህን ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ከእሥራኤል ዘር የተወለዱ ሁሉ እሥራኤላውያን ናቸው ማለት አይደለም።
⁷ በልደተ ሥጋ ከአብርሃም ዘር ስለተገኙ ብቻ የአብርሃም ልጆች ናቸው ማለት አይቻልም። አብርሃም ሌሎች ልጆች እንዳሉት ቢታወቅም፥ ተስፋ የተነገረለት ለልጁ ለይስሐቅና ከእርሱም ለሚገኘው ልጅ ለያዕቆብ ዘር መሆኑ በቅዱሳት መጻሕፍት ተጽፏል።
⁸ ይህም ማለት በሥጋ ከአብርሃም ተወለዱና ሁሉም የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው ማለት አይደለም። የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው የሚቆጠሩት፥ እግዚአብሔር ለአብርሃም በገባለት የተስፋ ቃል መሠረት የተወለዱለት ብቻ ናቸው።
⁹ እግዚአብሔር ፥ «የዛሬ ዓመት መጥቼ እጐበኛችኋለሁ። ሚስትህ ሣራም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች» የሚል የተስፋ ቃል ለአብርሃም ሰጥቶት ነበር።
¹⁰ ይህም ብቻ አይደለም። ርብቃ ከአባታችን ከይስሐቅ መንታ ልጆች በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ተወልደው አድገው ክፉ ወይም ደግ ከመሥራ ታቸው በፊት ገና በእናታቸው ማሕፀን ሳሉ እግዚአብሔር ለርብቃ፥
¹² «ታላቁ ለታናሹ ይገዛል» ብሏታል። ይህም
¹³ «ያዕቆብን ወደድኩ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ» ተብሎ በቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፈው ቃል እግዚአብሔር የሰውን ድርጊት ተከትሎ ሳይሆን፥ ማንኛውንም ነገር በራሱ የምርጫ እቅድ የሚሠራ መሆኑን ያስገነዝበናል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሮሜ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥
⁷ ነገር ግን፦ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ተባለ።
⁸ ይህም፥ የተስፋ ቃል ልጆች ዘር ሆነው ይቆጠራሉ እንጂ እነዚህ የሥጋ ልጆች የሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች አይደሉም ማለት ነው።
⁹ ይህ፦ በዚህ ጊዜ እመጣለሁ ለሳራም ልጅ ይሆንላታል የሚል የተስፋ ቃል ነውና።
¹⁰ ይህ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ርብቃ ደግሞ ከአንዱ ከአባታችን ከይስሐቅ በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥
¹² ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ተባለላት።
¹³ ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ሮሜ 9 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል ተሽሮአል ማለት አይደለም፤ ከእስራኤል የተወለደ ሁሉ እስራኤላዊ አይደለምና።
⁷ ከአብርሃም ዘርም ስለሆኑ፣ ሁሉም ልጆቹ አይደሉም፤ ይልቁንስ፣ “ትውልድህ በይሥሐቅ በኩል ይጠራልሃል” እንደ ተባለው ነው።
⁸ ይህም ማለት የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሥጋ ልጆች አይደሉም፤ ነገር ግን የአብርሃም ልጆች የተባሉት የተስፋው ልጆች ናቸው።
⁹ “ጊዜው ሲደርስ እመለሳለሁ፤ ሳራም ወንድ ልጅ ትወልዳለች” ተብሎ ተስፋው ተሰጥቶአልና።
¹⁰ ይህም ብቻ ሳይሆን፣ የርብቃ ልጆች አንድ አባት አላቸው፤ እርሱም አባታችን ይሥሐቅ ነው።
¹¹ መንትዮቹ ገና ሳይወለዱ፣ ወይም በጎም ሆነ ክፉ ሳያደርጉ፣ የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ፣
¹² በሥራ ሳይሆን ከጠሪው በመሆኑ፣ “ታላቁ ታናሹን ያገለግላል” ተብሎ ተነገራት።
¹³ ይህም፣ “ያዕቆብን ወደድሁ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ” ተብሎ እንደ ተጻፈው ነው።
ሮሜ 9 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ይህ ከሆነ፥ ታዲያ እግዚአብሔር ለአይሁድ ሕዝብ የሰጠውን ተስፋ ሽሮታል ማለት ነው? ይህን ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ከእሥራኤል ዘር የተወለዱ ሁሉ እሥራኤላውያን ናቸው ማለት አይደለም።
⁷ በልደተ ሥጋ ከአብርሃም ዘር ስለተገኙ ብቻ የአብርሃም ልጆች ናቸው ማለት አይቻልም። አብርሃም ሌሎች ልጆች እንዳሉት ቢታወቅም፥ ተስፋ የተነገረለት ለልጁ ለይስሐቅና ከእርሱም ለሚገኘው ልጅ ለያዕቆብ ዘር መሆኑ በቅዱሳት መጻሕፍት ተጽፏል።
⁸ ይህም ማለት በሥጋ ከአብርሃም ተወለዱና ሁሉም የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው ማለት አይደለም። የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው የሚቆጠሩት፥ እግዚአብሔር ለአብርሃም በገባለት የተስፋ ቃል መሠረት የተወለዱለት ብቻ ናቸው።
⁹ እግዚአብሔር ፥ «የዛሬ ዓመት መጥቼ እጐበኛችኋለሁ። ሚስትህ ሣራም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች» የሚል የተስፋ ቃል ለአብርሃም ሰጥቶት ነበር።
¹⁰ ይህም ብቻ አይደለም። ርብቃ ከአባታችን ከይስሐቅ መንታ ልጆች በፀነሰች ጊዜ፥
¹¹ ልጆቹ ተወልደው አድገው ክፉ ወይም ደግ ከመሥራ ታቸው በፊት ገና በእናታቸው ማሕፀን ሳሉ እግዚአብሔር ለርብቃ፥
¹² «ታላቁ ለታናሹ ይገዛል» ብሏታል። ይህም
¹³ «ያዕቆብን ወደድኩ፤ ዔሳውን ግን ጠላሁ» ተብሎ በቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፈው ቃል እግዚአብሔር የሰውን ድርጊት ተከትሎ ሳይሆን፥ ማንኛውንም ነገር በራሱ የምርጫ እቅድ የሚሠራ መሆኑን ያስገነዝበናል።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤2
ከሚከተሉት መካከል የአብርሃም ልጅ የሆነው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
39%
ሀ. ይስሐቅ
0%
ለ. ምድያም
1%
ሐ. እስማኤል
15%
መ. ሀ እና ለ
44%
ሠ. ሁሉም
❤2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከበዓሉም በታላቁ በኋለኛው ቀን ኢየሱስ ቆሞ፦ ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ።”
ዮሐንስ 7፥37
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከበዓሉም በታላቁ በኋለኛው ቀን ኢየሱስ ቆሞ፦ ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ።”
ዮሐንስ 7፥37
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6👍4
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ሐዋርያት 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በዚያም ዘመን ንጉሡ ሄሮድስ መከራ ያጸናባቸው ዘንድ ከቤተ ክርስቲያኑ በአንዳንዶቹ ላይ እጁን ጫነባቸው።
² የዮሐንስንም ወንድም ያዕቆብን በሰይፍ ገደለው።
³ አይሁድንም ደስ እንዳሰኛቸው አይቶ ጨምሮ ጴጥሮስን ደግሞ ያዘው። የቂጣ በዓልም ወራት ነበረ።
⁴ በያዘውም ጊዜ ወደ ወኅኒ አገባው ከፋሲካም በኋላ ወደ ሕዝብ ያወጣው ዘንድ አስቦ እያንዳንዱ አራት ወታደሮች ሆነው እንዲጠብቁት ለአራት ጭፍራ ክፍል አሳልፎ ሰጠው።
⁵ ጴጥሮስም በወኅኒ ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።
⁶ ሄሮድስም ሊያወጣው ባሰበ ጊዜ፥ በዚያች ሌሊት ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለት ታስሮ ከሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር፤ ጠባቂዎችም በደጁ ፊት ሆነው ወኅኒውን ይጠብቁ ነበር።
⁷ እነሆም፥ የጌታ መልአክ ቀረበ በቤትም ውስጥ ብርሃን በራ፤ ጴጥሮስንም ጎድኑን መትቶ አነቃውና፦ ፈጥነህ ተነሣ አለው። ሰንሰለቶቹም ከእጁ ወደቁ።
⁸ መልአኩም፦ ታጠቅና ጫማህን አግባ አለው፥ እንዲሁም አደረገ።
⁹ ልብስህንም ልበስና ተከተለኝ አለው። ወጥቶም ተከተለው፤ ራእይንም የሚያይ ይመስለው ነበር እንጂ በመልአኩ የሚደረገው ነገር እውነት እንደ ሆነ አላወቀም።
¹⁰ የመጀመሪያውንና የሁለተኛውንም ዘብ አልፈው ወደ ከተማ ወደሚያወጣው ወደ ብረቱ መዝጊያ ደረሱ፤ እርሱም አውቆ ተከፈተላቸው፤ ወጥተውም አንዲት ስላች አለፉ ወዲያውም መልአኩ ከእርሱ ተለየ።
¹¹ ጴጥሮስም ወደ ልቡ ተመልሶ፦ ጌታ መልአኩን ልኮ ከሄሮድስ እጅና የአይሁድ ሕዝብ ይጠብቁት ከነበረው ሁሉ እንደ አዳነኝ አሁን በእውነት አወቅሁ አለ።
¹² ባስተዋለም ጊዜ እጅግ ሰዎች ተከማችተው ይጸልዩበት ወደ ነበረው ማርቆስ ወደ ተባለው ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ።
¹³ ጴጥሮስም የደጁን መዝጊያ ባንኳኳ ጊዜ ሮዴ የሚሉአት አንዲት ገረድ ትሰማ ዘንድ ቀረበች፤
¹⁴ የጴጥሮስ ድምፅ መሆኑንም ባወቀች ጊዜ ከደስታዋ የተነሣ ደጁን አልከፈተችም፥ ነገር ግን ወደ ውስጥ ሮጣ ጴጥሮስ በደጅ ፊት ቆሞ እንዳለ አወራች።
¹⁵ እነርሱም፦ አብደሻል አሉአት። እርስዋ ግን እንዲሁ እንደ ሆነ ታስረግጥ ነበር። እነርሱም፦ መልአኩ ነው አሉ።
¹⁶ ጴጥሮስ ግን ማንኳኳቱን አዘወተረ፤ ከፍተውም አዩትና ተገረሙ።
¹⁷ ግን ዝም እንዲሉ በእጁ ጠቅሶ ጌታ ከወኅኒ እንዴት እንዳወጣው ተረከላቸውና፦ ይህን ለያዕቆብና ለወንድሞች ንገሩ አላቸው። ወጥቶም ወደ ሌላ ስፍራ ሄደ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሐዋርያት 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በዚያም ዘመን ንጉሡ ሄሮድስ መከራ ያጸናባቸው ዘንድ ከቤተ ክርስቲያኑ በአንዳንዶቹ ላይ እጁን ጫነባቸው።
² የዮሐንስንም ወንድም ያዕቆብን በሰይፍ ገደለው።
³ አይሁድንም ደስ እንዳሰኛቸው አይቶ ጨምሮ ጴጥሮስን ደግሞ ያዘው። የቂጣ በዓልም ወራት ነበረ።
⁴ በያዘውም ጊዜ ወደ ወኅኒ አገባው ከፋሲካም በኋላ ወደ ሕዝብ ያወጣው ዘንድ አስቦ እያንዳንዱ አራት ወታደሮች ሆነው እንዲጠብቁት ለአራት ጭፍራ ክፍል አሳልፎ ሰጠው።
⁵ ጴጥሮስም በወኅኒ ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።
⁶ ሄሮድስም ሊያወጣው ባሰበ ጊዜ፥ በዚያች ሌሊት ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለት ታስሮ ከሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር፤ ጠባቂዎችም በደጁ ፊት ሆነው ወኅኒውን ይጠብቁ ነበር።
⁷ እነሆም፥ የጌታ መልአክ ቀረበ በቤትም ውስጥ ብርሃን በራ፤ ጴጥሮስንም ጎድኑን መትቶ አነቃውና፦ ፈጥነህ ተነሣ አለው። ሰንሰለቶቹም ከእጁ ወደቁ።
⁸ መልአኩም፦ ታጠቅና ጫማህን አግባ አለው፥ እንዲሁም አደረገ።
⁹ ልብስህንም ልበስና ተከተለኝ አለው። ወጥቶም ተከተለው፤ ራእይንም የሚያይ ይመስለው ነበር እንጂ በመልአኩ የሚደረገው ነገር እውነት እንደ ሆነ አላወቀም።
¹⁰ የመጀመሪያውንና የሁለተኛውንም ዘብ አልፈው ወደ ከተማ ወደሚያወጣው ወደ ብረቱ መዝጊያ ደረሱ፤ እርሱም አውቆ ተከፈተላቸው፤ ወጥተውም አንዲት ስላች አለፉ ወዲያውም መልአኩ ከእርሱ ተለየ።
¹¹ ጴጥሮስም ወደ ልቡ ተመልሶ፦ ጌታ መልአኩን ልኮ ከሄሮድስ እጅና የአይሁድ ሕዝብ ይጠብቁት ከነበረው ሁሉ እንደ አዳነኝ አሁን በእውነት አወቅሁ አለ።
¹² ባስተዋለም ጊዜ እጅግ ሰዎች ተከማችተው ይጸልዩበት ወደ ነበረው ማርቆስ ወደ ተባለው ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ።
¹³ ጴጥሮስም የደጁን መዝጊያ ባንኳኳ ጊዜ ሮዴ የሚሉአት አንዲት ገረድ ትሰማ ዘንድ ቀረበች፤
¹⁴ የጴጥሮስ ድምፅ መሆኑንም ባወቀች ጊዜ ከደስታዋ የተነሣ ደጁን አልከፈተችም፥ ነገር ግን ወደ ውስጥ ሮጣ ጴጥሮስ በደጅ ፊት ቆሞ እንዳለ አወራች።
¹⁵ እነርሱም፦ አብደሻል አሉአት። እርስዋ ግን እንዲሁ እንደ ሆነ ታስረግጥ ነበር። እነርሱም፦ መልአኩ ነው አሉ።
¹⁶ ጴጥሮስ ግን ማንኳኳቱን አዘወተረ፤ ከፍተውም አዩትና ተገረሙ።
¹⁷ ግን ዝም እንዲሉ በእጁ ጠቅሶ ጌታ ከወኅኒ እንዴት እንዳወጣው ተረከላቸውና፦ ይህን ለያዕቆብና ለወንድሞች ንገሩ አላቸው። ወጥቶም ወደ ሌላ ስፍራ ሄደ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ናቡከደነፆርም መልሶ፦ መልአኩን የላከ፥ ከአምላካቸውም በቀር ማንንም አምላክ እንዳያመልኩ ለእርሱም እንዳይሰግዱ ሰውነታቸውን አሳልፈው የሰጡትን የንጉሡንም ቃል የተላለፉትን በእርሱ የታመኑትን ባሪያዎቹን ያዳነ፥ የሲድራቅና የሚሳቅ የአብደናጎም አምላክ ይባረክ።”
ዳንኤል 3፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ናቡከደነፆርም መልሶ፦ መልአኩን የላከ፥ ከአምላካቸውም በቀር ማንንም አምላክ እንዳያመልኩ ለእርሱም እንዳይሰግዱ ሰውነታቸውን አሳልፈው የሰጡትን የንጉሡንም ቃል የተላለፉትን በእርሱ የታመኑትን ባሪያዎቹን ያዳነ፥ የሲድራቅና የሚሳቅ የአብደናጎም አምላክ ይባረክ።”
ዳንኤል 3፥28
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1
የመከራ ወይም የፈተና ጊዜ ከሌሎች ጊዜያት ለየት የሚሉት ምን ማድረግ እንዳለብን እና እንደሌለብን ለማወቅ ግራ መጋባታችን ነው። ለዚህ ደግሞ መፍትሄው በልግስና ከሚሰጠው ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብን መለመን ነው።
“ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል።”
ያዕቆብ 1፥5
“If you need wisdom—if you want to know what God wants you to do—ask him, and he will gladly tell you. He will not resent your asking.”
Jam 1:5 (NLT)
"If you don't know what you're doing, pray to the Father. He loves to help. You'll get his help, and won't be condescended to when you ask for it."
James 1:5 (The Message )
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
“ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል።”
ያዕቆብ 1፥5
“If you need wisdom—if you want to know what God wants you to do—ask him, and he will gladly tell you. He will not resent your asking.”
Jam 1:5 (NLT)
"If you don't know what you're doing, pray to the Father. He loves to help. You'll get his help, and won't be condescended to when you ask for it."
James 1:5 (The Message )
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ልጄ ሆይ፤ ትክክለኛ ፍርድንና አስተውሎ መለየትን ጠብቅ፤ እነዚህ ከእይታህ አይራቁ፤”
ምሳሌ 3፥21 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ልጄ ሆይ፤ ትክክለኛ ፍርድንና አስተውሎ መለየትን ጠብቅ፤ እነዚህ ከእይታህ አይራቁ፤”
ምሳሌ 3፥21 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ዳዊትም ሳኦል ክፉን እንዳሰበበት አወቀ፤ ካሁኑን አብያታርንም፦ ኤፉዱን ወደዚህ አምጣ አለው።”
1ኛ ሳሙኤል 23፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ዳዊትም ሳኦል ክፉን እንዳሰበበት አወቀ፤ ካሁኑን አብያታርንም፦ ኤፉዱን ወደዚህ አምጣ አለው።”
1ኛ ሳሙኤል 23፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከዚህም በኋላ ከእነርሱ ለሁለቱ ወደ ባላገር ሲሄዱ በመንገድ በሌላ መልክ ተገለጠ፤”
ማርቆስ 16፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ከዚህም በኋላ ከእነርሱ ለሁለቱ ወደ ባላገር ሲሄዱ በመንገድ በሌላ መልክ ተገለጠ፤”
ማርቆስ 16፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤1👍1
መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ትክክለኛው መንገድ ምንድነው?
የቅዱስ ቃሉን ትርጉም መወሰን አማኝ በዚህ ሕይወት ካሉት እጅግ ጠቃሚ ተግባራት መካከል አንደኛው ነው። እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስን የግድ እንድናነብ አይነግረንም። እኛ የግድ ማጥናትና ባግባቡ መያዝ አለብን (2 ጢሞቴዎስ 2፡15)። ቅዱሳን መጻሕፍትን ማጥናት ከባድ ሥራ ነው። ቅዱስ ቃሉን በግልብ ወይም አጭር ቅኝት መመልከት አንዳንዴ በጣም የተሳሳተ ድምዳሜ ያመጣል። ስለዚህ፣ የቅዱስ ቃሉን ትክክለኛ ፍቺ ለመወሰን በርካታ መርሖዎችን መረዳት ወሳኝ ነው።
#አንደኛ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ የግድ መጸለይና መንፈስ ቅዱስን መጠየቅ አለበት፣ መረዳትን እንዲሰጠው፣ ይህ አንደኛው ተግባሩ ስለሆነ። “ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል” (ዮሐንስ 16፡13)። መንፈስ ቅዱስ፣ ሐዋርያት አዲስ ኪዳንን ሲጽፉ እንደመራቸው ሁሉ፣ ቅዱስ ቃሉን አንድንረዳ ይመራናል። አስታውሱ፣ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር መጽሐፍ ነው፣ እናም ምን ማለት አንደሆነ ልንጠይቀው ያስፈልጋል። ክርስቲያን ከሆናችሁ፣ የቅዱስ ቃሉ ደራሲ —መንፈስ ቅዱስ—በውስጣችሁ ያድራል፣ እናም እሱ የጻፈውን እንድትረዱለት ይሻል።
#ሁለተኛ፣ የቅዱስ ቃሉን ቁጥሮች የከበቡትን መዘን ልናወጣና የቁጥሩን ፍች ከዐውደ-ጽሑፉ ውጭ ለመወሰን መሞከር አይገባንም። በዙሪያው ያሉትን ቁጥሮችና ምዕራፎች ዘወትር ማንበብ አለብን ዐውደ-ጽሑፉን ለመገንዘብ። ሁሉም ቅዱስ ቃል ከእግዚአብሔር ሲመጣ (2 ጢሞቴዎስ 3:16፤ 2 ጴጥሮስ 1:21)፣ እግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሟል፣ እሱን ይጽፉት ዘንድ። እነዚህ ሰዎች በአእምሯቸው ጭብጥ አለ፣ ለመጻፍም ዓላማ አላቸው፣ እንዲሁም የተወሰነ ጉዳይ የሚያስተላልፉት። የምናጠናውን የመጽሐፍ ቅዱስን መጽሐፍ ዳራ ማንበብ ይኖርብናል፣ ማን እንደ ጻፈው፣ ለማን እንደ ተጻፈ፣ መቼ እንደ ተጻፈ፣ እና ለምን እንደተጻፈ ለመረዳት። ደግሞም፣ ጽሑፉ ለራሱ እንዲናገር በመፍቀድ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። አንዳንዴ ሰዎች የገዛ ራሳቸውን ፍች ከቃሉ ጋር ያያይዛሉ፣ ራሳቸው የሚፈልጉትን ትርጓሜ ለማግኘት።
#ሦስተኛ፣ እኛ ባጠቃላይ ነጻ ለመሆን መሞከር አይኖርብንም፣ በእኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ። ከሌሎች፣ ቅዱስ ቃሉን ለረዥም ጊዜ ካጠኑት ሰዎች በኩል መረዳትን ልናገኝ አንችልም ብሎ ማሰብ ትዕቢተኝነት ነው። አንዳንድ ሰዎች በስሕተት መጽሐፍ ቅዱስን የሚቀርቡት በመንፈስ ቅዱስ ላይ ብቻ ነው የምንጠጋው በሚል ሐሳብ ሁሉንም የተሸሸጉ የቅዱስ ቃሉን እውነቶች የደረሱበት ይመስላቸዋል። ክርስቶስ፣ መንፈስ ቅዱስን በመስጠት፣ ለሰዎች መንፈሳዊ ስጦታ ይሰጣቸዋል፣ ለክርስቶስ አካል። ከእነዚህ መንፈሳዊ ስጦታዎች አንደኛው ማስተማር ነው (ኤፌሶን 4:11-12፤ 1 ቆሮንቶስ 12:28)። እነዚህ መምህራን የተሰጡን በጌታ ነው፣ ቅዱስ ቃሉን በትክክል እንድንገነዘብና እንድንታዘዝ እንዲረዱን። ዘወትር ከሌሎች አማኞች ጋር መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት ብልህነት ነው፣ የእግዚአብሔርን ቃል እውነት ለመረዳትና ለመተግበር እርስ በርስ ለመደጋገፍ።
ስለዚህ፣ በማጠቃለያ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ተገቢ የሆነው መንገድ ምንድነው? አንደኛ፣ በጸሎትና በትሕትና፣ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ልንታመን ይገባል፣ መረዳትን አንዲሰጠን። ሁለተኛ፣ ዘወትር ቅዱስ ቃሉን ማጥናት ያለብን በዐውደ-ጽሑፉ አኳያ ነው፣ መጽሐፍ ቅዱስ ራሱ እንደሚገልጽ በመገንዘብ። ሦስተኛ፣ የሌሎችን ክርስቲያኖች ጥረት ልናከብር ይገባል፣ ያለፉትንም ሆነ ያሁኖቹን፣ እነሱም የመጽሐፍ ቅዱስን ተገቢ የሆነ የአጠናን ዘዴ ያመላከቱትን። አስታውሱ፣ እግዚአብሔር የመጽሐፍ ቅዱስ ደራሲ ነው፣ እናም እሱ አንድንገነዘበው ይፈልጋል።
ምንጭ፦ www.gotquestions.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የቅዱስ ቃሉን ትርጉም መወሰን አማኝ በዚህ ሕይወት ካሉት እጅግ ጠቃሚ ተግባራት መካከል አንደኛው ነው። እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስን የግድ እንድናነብ አይነግረንም። እኛ የግድ ማጥናትና ባግባቡ መያዝ አለብን (2 ጢሞቴዎስ 2፡15)። ቅዱሳን መጻሕፍትን ማጥናት ከባድ ሥራ ነው። ቅዱስ ቃሉን በግልብ ወይም አጭር ቅኝት መመልከት አንዳንዴ በጣም የተሳሳተ ድምዳሜ ያመጣል። ስለዚህ፣ የቅዱስ ቃሉን ትክክለኛ ፍቺ ለመወሰን በርካታ መርሖዎችን መረዳት ወሳኝ ነው።
#አንደኛ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ የግድ መጸለይና መንፈስ ቅዱስን መጠየቅ አለበት፣ መረዳትን እንዲሰጠው፣ ይህ አንደኛው ተግባሩ ስለሆነ። “ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል” (ዮሐንስ 16፡13)። መንፈስ ቅዱስ፣ ሐዋርያት አዲስ ኪዳንን ሲጽፉ እንደመራቸው ሁሉ፣ ቅዱስ ቃሉን አንድንረዳ ይመራናል። አስታውሱ፣ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር መጽሐፍ ነው፣ እናም ምን ማለት አንደሆነ ልንጠይቀው ያስፈልጋል። ክርስቲያን ከሆናችሁ፣ የቅዱስ ቃሉ ደራሲ —መንፈስ ቅዱስ—በውስጣችሁ ያድራል፣ እናም እሱ የጻፈውን እንድትረዱለት ይሻል።
#ሁለተኛ፣ የቅዱስ ቃሉን ቁጥሮች የከበቡትን መዘን ልናወጣና የቁጥሩን ፍች ከዐውደ-ጽሑፉ ውጭ ለመወሰን መሞከር አይገባንም። በዙሪያው ያሉትን ቁጥሮችና ምዕራፎች ዘወትር ማንበብ አለብን ዐውደ-ጽሑፉን ለመገንዘብ። ሁሉም ቅዱስ ቃል ከእግዚአብሔር ሲመጣ (2 ጢሞቴዎስ 3:16፤ 2 ጴጥሮስ 1:21)፣ እግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሟል፣ እሱን ይጽፉት ዘንድ። እነዚህ ሰዎች በአእምሯቸው ጭብጥ አለ፣ ለመጻፍም ዓላማ አላቸው፣ እንዲሁም የተወሰነ ጉዳይ የሚያስተላልፉት። የምናጠናውን የመጽሐፍ ቅዱስን መጽሐፍ ዳራ ማንበብ ይኖርብናል፣ ማን እንደ ጻፈው፣ ለማን እንደ ተጻፈ፣ መቼ እንደ ተጻፈ፣ እና ለምን እንደተጻፈ ለመረዳት። ደግሞም፣ ጽሑፉ ለራሱ እንዲናገር በመፍቀድ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። አንዳንዴ ሰዎች የገዛ ራሳቸውን ፍች ከቃሉ ጋር ያያይዛሉ፣ ራሳቸው የሚፈልጉትን ትርጓሜ ለማግኘት።
#ሦስተኛ፣ እኛ ባጠቃላይ ነጻ ለመሆን መሞከር አይኖርብንም፣ በእኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ። ከሌሎች፣ ቅዱስ ቃሉን ለረዥም ጊዜ ካጠኑት ሰዎች በኩል መረዳትን ልናገኝ አንችልም ብሎ ማሰብ ትዕቢተኝነት ነው። አንዳንድ ሰዎች በስሕተት መጽሐፍ ቅዱስን የሚቀርቡት በመንፈስ ቅዱስ ላይ ብቻ ነው የምንጠጋው በሚል ሐሳብ ሁሉንም የተሸሸጉ የቅዱስ ቃሉን እውነቶች የደረሱበት ይመስላቸዋል። ክርስቶስ፣ መንፈስ ቅዱስን በመስጠት፣ ለሰዎች መንፈሳዊ ስጦታ ይሰጣቸዋል፣ ለክርስቶስ አካል። ከእነዚህ መንፈሳዊ ስጦታዎች አንደኛው ማስተማር ነው (ኤፌሶን 4:11-12፤ 1 ቆሮንቶስ 12:28)። እነዚህ መምህራን የተሰጡን በጌታ ነው፣ ቅዱስ ቃሉን በትክክል እንድንገነዘብና እንድንታዘዝ እንዲረዱን። ዘወትር ከሌሎች አማኞች ጋር መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት ብልህነት ነው፣ የእግዚአብሔርን ቃል እውነት ለመረዳትና ለመተግበር እርስ በርስ ለመደጋገፍ።
ስለዚህ፣ በማጠቃለያ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ተገቢ የሆነው መንገድ ምንድነው? አንደኛ፣ በጸሎትና በትሕትና፣ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ልንታመን ይገባል፣ መረዳትን አንዲሰጠን። ሁለተኛ፣ ዘወትር ቅዱስ ቃሉን ማጥናት ያለብን በዐውደ-ጽሑፉ አኳያ ነው፣ መጽሐፍ ቅዱስ ራሱ እንደሚገልጽ በመገንዘብ። ሦስተኛ፣ የሌሎችን ክርስቲያኖች ጥረት ልናከብር ይገባል፣ ያለፉትንም ሆነ ያሁኖቹን፣ እነሱም የመጽሐፍ ቅዱስን ተገቢ የሆነ የአጠናን ዘዴ ያመላከቱትን። አስታውሱ፣ እግዚአብሔር የመጽሐፍ ቅዱስ ደራሲ ነው፣ እናም እሱ አንድንገነዘበው ይፈልጋል።
ምንጭ፦ www.gotquestions.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እንደዚህ ከእምነት የሆኑት ካመነው ከአብርሃም ጋር ይባረካሉ።”
ገላትያ 3፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እንደዚህ ከእምነት የሆኑት ካመነው ከአብርሃም ጋር ይባረካሉ።”
ገላትያ 3፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤”
ፊልጵስዩስ 2፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤”
ፊልጵስዩስ 2፥12
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍2