' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ነገር ግን ባስጨነቋቸው መጠን የእስራኤላውያን ቍጥር በዛ፤ በምድሪቱም እየተስፋፉ ሄዱ፤ ከዚህም የተነሣ ግብፃውያኑ እስራኤላውያንን እጅግ ፈሯቸው፤”
ዘጸአት 1፥12 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ነገር ግን ባስጨነቋቸው መጠን የእስራኤላውያን ቍጥር በዛ፤ በምድሪቱም እየተስፋፉ ሄዱ፤ ከዚህም የተነሣ ግብፃውያኑ እስራኤላውያንን እጅግ ፈሯቸው፤”
ዘጸአት 1፥12 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6
የዘንባባ ባህርያት
“ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል።”
መዝሙር 92፥12
👉 በአውሎንፋስ አይሰበርም። ንፋስን ዝቅ ብሎ ያሳልፋል
👉 ስሩን ወደታች በጥልቀት ይሰዳል
👉 ቀጥ ብሎ ነው የሚያድገው
👉 በድርቅ አይጠቃም
👉 ቅጠሉ ዓመቱን በሙሉ አረንጓዴ ነው
👉 ከሌሎች ዘንባባዎች ጋር መዳቀል አይችልም
👉 የማያቋርጥ እድገት አለው
👉 ፍሬው አይበላሽም
ምንጭ፦ https://www.faithwriters.com/article-details.php?id=120686
https://www.tblfaithnews.com/faith-religion/palm-trees-do-you-have-the-character-that-they-do
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
“ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል።”
መዝሙር 92፥12
👉 በአውሎንፋስ አይሰበርም። ንፋስን ዝቅ ብሎ ያሳልፋል
👉 ስሩን ወደታች በጥልቀት ይሰዳል
👉 ቀጥ ብሎ ነው የሚያድገው
👉 በድርቅ አይጠቃም
👉 ቅጠሉ ዓመቱን በሙሉ አረንጓዴ ነው
👉 ከሌሎች ዘንባባዎች ጋር መዳቀል አይችልም
👉 የማያቋርጥ እድገት አለው
👉 ፍሬው አይበላሽም
ምንጭ፦ https://www.faithwriters.com/article-details.php?id=120686
https://www.tblfaithnews.com/faith-religion/palm-trees-do-you-have-the-character-that-they-do
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5🔥2
የጥምቀት በዓልን ለምታከብሩ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ፊትህን ከእኔ አትሰውር፥ ተቈጥተህ ከባሪያህ ፈቀቅ አትበል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አትጣለኝም፥ የመድኃኒቴም አምላክ ሆይ፥ አትተውኝ።”
መዝሙር 27፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ፊትህን ከእኔ አትሰውር፥ ተቈጥተህ ከባሪያህ ፈቀቅ አትበል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አትጣለኝም፥ የመድኃኒቴም አምላክ ሆይ፥ አትተውኝ።”
መዝሙር 27፥9
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3❤1
#እራሳችንን_እንመርምር
በእግዚአብሔር ፊት በጸሎት ቀርበን እየለመንን እና እየጸለይን ነው ወይስ እኛ በጉልበታችን ምኞቶቻችንን ለማሳካት እየተጋደልን? እግዚአብሔር ጸሎትን ስለማይሰማ ነው ወይስ ፈቃዳችን ከእርሱ ፈቃድ በልጦብን ይሆን መጸለይ ያቆምነው?
"አንድ ነገር ለማግኘት ትጓጓላችሁ። ያንን የጓጓችሁለትን ነገር ለማግኘት ነፍስ እስከ ማጥፋት ትደርሳላችሁ። የእናንተ ያልሆነውን ትመኛላችሁ። የተመኛችሁትን ለማግኘት ጠብ ትፈጥራላችሁ ፤ ትጋደላላችሁ። ይህን ሁሉ አድርጋችሁም የምትመኙትን አታገኙም። የምትፈልጉትን ነገር የማታገኙትም እግዚአብሔርን በጸሎት ስላልጠየቃችሁት ነው።"
ያዕቆብ 4፥2 (ሕያው ቃል)
“በስውር ወይም በጨለማ ምድር ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም እኔ እግዚአብሔር ጽድቅን እናገራለሁ ቅንንም አወራለሁ።”
ኢሳይያስ 45፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በእግዚአብሔር ፊት በጸሎት ቀርበን እየለመንን እና እየጸለይን ነው ወይስ እኛ በጉልበታችን ምኞቶቻችንን ለማሳካት እየተጋደልን? እግዚአብሔር ጸሎትን ስለማይሰማ ነው ወይስ ፈቃዳችን ከእርሱ ፈቃድ በልጦብን ይሆን መጸለይ ያቆምነው?
"አንድ ነገር ለማግኘት ትጓጓላችሁ። ያንን የጓጓችሁለትን ነገር ለማግኘት ነፍስ እስከ ማጥፋት ትደርሳላችሁ። የእናንተ ያልሆነውን ትመኛላችሁ። የተመኛችሁትን ለማግኘት ጠብ ትፈጥራላችሁ ፤ ትጋደላላችሁ። ይህን ሁሉ አድርጋችሁም የምትመኙትን አታገኙም። የምትፈልጉትን ነገር የማታገኙትም እግዚአብሔርን በጸሎት ስላልጠየቃችሁት ነው።"
ያዕቆብ 4፥2 (ሕያው ቃል)
“በስውር ወይም በጨለማ ምድር ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም እኔ እግዚአብሔር ጽድቅን እናገራለሁ ቅንንም አወራለሁ።”
ኢሳይያስ 45፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤3
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም በሌሒ ያለውን አዘቅት ሰነጠቀ፥ ከእርሱም ውኃ ወጣ፤ እርሱም ጠጣ፥ ነፍሱም ተመለሰች፥ ተጠናከረም። ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም ዓይንሀቆሬ ብሎ ጠራው፤ ይህም እስከ ዛሬ ድረስ በሌሒ አለ።”
መሳፍንት 15፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም በሌሒ ያለውን አዘቅት ሰነጠቀ፥ ከእርሱም ውኃ ወጣ፤ እርሱም ጠጣ፥ ነፍሱም ተመለሰች፥ ተጠናከረም። ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም ዓይንሀቆሬ ብሎ ጠራው፤ ይህም እስከ ዛሬ ድረስ በሌሒ አለ።”
መሳፍንት 15፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤2
እግዚአብሔር በየቀኑ በሕይወታቸው ውስጥ የሚያደርገውን በጎነት የማናስተውል ብዙ ነን። ከእንቅልፋችን በሰላምና ጤና ነቅተን የማለዳዋን ፀሓይ ለማየት ስለመታደላችን ምስጋና ስናቀርብ አንታይም። በመሰለን መንገድ ያልተከናወነ ነገር ብንቀበልም፥ መብታችን እንጂ ቸርነት አይመስለንም። በሕይወት መኖር እንደ ቀልድ ይታለፋል። ስፍር ቍጥር የሌላቸው ቅጽበታዊ ዕለታዊና የዘመናችን ሙሉ የበጎነት ስጦታዎቹ በቸልታ ተወርውረው ይኖራሉ። እኛ ሰዎች እንገርማለን እኮ። እናሳዝንማለን።
የገዛ ምራቁ ትን ብሎት ሕይወቱን በሰከንዶች ውስጥ ሊያጣ የሚችል ሰው በሕይወት መቈየት የቻለው በእግዚአብሔር ምሕረት መኾኑን ይዘነጋል። ፍጥረት ሕግና ሥርዐት ጠብቆ የሚኖረው በጌታ ነው። ምድር በአምላካዊ ቸርነት ተጠብቃ ሕይወት ያብብባታል። ሥጋት በወጠረው ዓለም ውስጥ በሰላም ወጥተን መግባት መቻላችን ትርጕሙ የሚገባን አገር ምድሩ ሲታመስ መኾን የለበትም።
ከስንት አስፈሪ ነገሮች ተረፍን? ስንቱን የሞት ሸለቆዎች በምሕረቱ ተሻገርን? ስንት ጊዜ ወድቀን ስንት ጊዜ በቸርነቱ ተደግፈን ተነሣን? ዛሬስ ቢኾን ከእጆቹ ምን ተቀብለናል? ወዳጃችን፥ "ነፍሴ ሆይ፥ ውለታውን አትርሺ" ማለቱ ቁምነገረኝነት ያለው ሰው በመኾኑ ነው። ጌታችን ማዳኑ ዛሬም አዲስ ነው።
መጋቢ ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የገዛ ምራቁ ትን ብሎት ሕይወቱን በሰከንዶች ውስጥ ሊያጣ የሚችል ሰው በሕይወት መቈየት የቻለው በእግዚአብሔር ምሕረት መኾኑን ይዘነጋል። ፍጥረት ሕግና ሥርዐት ጠብቆ የሚኖረው በጌታ ነው። ምድር በአምላካዊ ቸርነት ተጠብቃ ሕይወት ያብብባታል። ሥጋት በወጠረው ዓለም ውስጥ በሰላም ወጥተን መግባት መቻላችን ትርጕሙ የሚገባን አገር ምድሩ ሲታመስ መኾን የለበትም።
ከስንት አስፈሪ ነገሮች ተረፍን? ስንቱን የሞት ሸለቆዎች በምሕረቱ ተሻገርን? ስንት ጊዜ ወድቀን ስንት ጊዜ በቸርነቱ ተደግፈን ተነሣን? ዛሬስ ቢኾን ከእጆቹ ምን ተቀብለናል? ወዳጃችን፥ "ነፍሴ ሆይ፥ ውለታውን አትርሺ" ማለቱ ቁምነገረኝነት ያለው ሰው በመኾኑ ነው። ጌታችን ማዳኑ ዛሬም አዲስ ነው።
መጋቢ ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“በንስሓ ወደ እግዚአብሔር እንዲመለሱና በጌታችን በኢየሱስ እንዲያምኑ፣ ለአይሁድም ለግሪክ ሰዎችም አጥብቄ መስክሬላቸዋለሁ።”
ሐዋርያት 20፥21 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“በንስሓ ወደ እግዚአብሔር እንዲመለሱና በጌታችን በኢየሱስ እንዲያምኑ፣ ለአይሁድም ለግሪክ ሰዎችም አጥብቄ መስክሬላቸዋለሁ።”
ሐዋርያት 20፥21 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍2
ቅዱሳት መጻሕፍት
#መጻሕፍትን_እንመርምር የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በሙሉ ስለጌታችን እና ስለመድኃኒታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚናገር የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ይናገራሉ። ስለሆነም በብሉይ ኪዳን ያለውን በዝርዝር ከመመልከታችን በፊት እስቲ አንዳንድ ስለኢየሱስ የተነገሩትን ትንቢቶች እንመልከት። 1. መሲሕ የሚወለደው ከሴት ነው። (ዘፍጥረት 3:15፤ ማቴዎስ 1:20፤ ገላትያ 4-4) 2. መሲሕ የሚወለደው በቤተልሔም…
#መጻሕፍትን_እንመርምር
8. መሲሕ የንጉስ ዳዊትን ዙፋን ይወርሳል
2 ሳሙኤል 7፥ 12-13፤ ኢሳይያስ 9፥ 7፤ ሉቃስ 1 32-33፤ ሮሜ 1፥ 3
9. የመሲሁ ዙፋን የተቀባና ዘላለማዊ ይሆናል
መዝሙር 45፥ 6-7፤ ዳንኤል 2፥44፤ ሉቃስ 1፥33፤
ዕብራውያን 1፥ 8-12
10. መሲሑ አማኑኤል ይባላል
ኢሳይያስ 7፥14፤ ማቴዎስ 1፥23
11. መሲሕ አንድ ጊዜ በግብፅ ያሳልፋል
ሆሴዕ 11፥1፤ ማቴዎስ 2፥ 14-15
12. በመሲሑ የትውልድ ቦታ ላይ ሕፃናት ጭፍጨፋ ይደርስባቸዋል
ኤርምያስ 31፥15፤ ማቴዎስ 2፥ 16-18
13. አንድ መልእክተኛ ለመሲሁ መንገድ ያዘጋጃል
ኢሳይያስ 40፥ 3-5፤ ሉቃስ 3፥ 3-6
14. መሲሑ በገዛ ወገኖቹ ይገለላል
መዝሙር 69፥ 8፤ ኢሳይያስ 53፥ 3፤ ዮሐንስ 1፥11፤ ዮሐንስ 7፥ 5
15. መሲሕ ነቢይ ይሆናል
ዘዳ 18፥15፤ የሐዋርያት ሥራ 3፥ 20-22
16. መሲሑ ቀደም ሲል ከኤልያስ አስቀድሞ ተተካ
ሚልክያስ 4፥ 5-6፤ ማቴዎስ 11፥ 13-14
17. መሲሕ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል
መዝሙር 2፥7፤ ማቴዎስ 3፥16-17
18. መሲሑ ናዝራዊ ይባላል
ኢሳይያስ 11፥1፤ ማቴዎስ 2፥23
19. መሲሑ ወደ ገሊላ ብርሃን ያመጣል
ኢሳ. 9፥1-2፤ ማቴዎስ 4፥ 13-16
20. መሲህ በምሳሌዎች ይናገር ነበር
መዝሙር 78፥2-4፤ ኢሳይያስ 6፥9-10፤ ማቴዎስ 13፥10-15፣ 34-35
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ https://am.eferrit.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
8. መሲሕ የንጉስ ዳዊትን ዙፋን ይወርሳል
2 ሳሙኤል 7፥ 12-13፤ ኢሳይያስ 9፥ 7፤ ሉቃስ 1 32-33፤ ሮሜ 1፥ 3
9. የመሲሁ ዙፋን የተቀባና ዘላለማዊ ይሆናል
መዝሙር 45፥ 6-7፤ ዳንኤል 2፥44፤ ሉቃስ 1፥33፤
ዕብራውያን 1፥ 8-12
10. መሲሑ አማኑኤል ይባላል
ኢሳይያስ 7፥14፤ ማቴዎስ 1፥23
11. መሲሕ አንድ ጊዜ በግብፅ ያሳልፋል
ሆሴዕ 11፥1፤ ማቴዎስ 2፥ 14-15
12. በመሲሑ የትውልድ ቦታ ላይ ሕፃናት ጭፍጨፋ ይደርስባቸዋል
ኤርምያስ 31፥15፤ ማቴዎስ 2፥ 16-18
13. አንድ መልእክተኛ ለመሲሁ መንገድ ያዘጋጃል
ኢሳይያስ 40፥ 3-5፤ ሉቃስ 3፥ 3-6
14. መሲሑ በገዛ ወገኖቹ ይገለላል
መዝሙር 69፥ 8፤ ኢሳይያስ 53፥ 3፤ ዮሐንስ 1፥11፤ ዮሐንስ 7፥ 5
15. መሲሕ ነቢይ ይሆናል
ዘዳ 18፥15፤ የሐዋርያት ሥራ 3፥ 20-22
16. መሲሑ ቀደም ሲል ከኤልያስ አስቀድሞ ተተካ
ሚልክያስ 4፥ 5-6፤ ማቴዎስ 11፥ 13-14
17. መሲሕ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል
መዝሙር 2፥7፤ ማቴዎስ 3፥16-17
18. መሲሑ ናዝራዊ ይባላል
ኢሳይያስ 11፥1፤ ማቴዎስ 2፥23
19. መሲሑ ወደ ገሊላ ብርሃን ያመጣል
ኢሳ. 9፥1-2፤ ማቴዎስ 4፥ 13-16
20. መሲህ በምሳሌዎች ይናገር ነበር
መዝሙር 78፥2-4፤ ኢሳይያስ 6፥9-10፤ ማቴዎስ 13፥10-15፣ 34-35
ይቀጥላል...
ምንጭ፦ https://am.eferrit.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤3
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ነበር የሚያደርገው ነገር ሁሉ ይሳካለት ነበር።”
1ኛ ሳሙኤል 18፥14 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ነበር የሚያደርገው ነገር ሁሉ ይሳካለት ነበር።”
1ኛ ሳሙኤል 18፥14 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል
ሐዋርያት 20 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ እኛ ግን ጳውሎስን ለመቀበል ቀድመን ወደ መርከቡ ሄድን፤ ከዚያም በመርከብ ወደ አሶን ተጓዝን፤ ይህን ያደረግነውም ጳውሎስ በየብስ በእግሩ ሊሄድ ስላሰበ ነበር።
¹⁴ በአሶን ከተገናኘንም በኋላ፣ ተቀብለነው አብረን በመርከብ ወደ ሚጢሊኒ ሄድን።
¹⁵ በማግስቱም በመርከብ ተጒዘን ከኪዩ ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ተሻገርን፤ በማግስቱም ሚሊጢን ደረስን።
¹⁶ ጳውሎስም በእስያ አውራጃ ብዙ መቈየት ስላልፈለገ፣ ወደ ኤፌሶን ሳይ ገባ ዐልፎ ለመሄድ ወሰነ፤ ቢቻል በዓለ ኀምሳን በኢየሩሳሌም ለመዋል ቸኵሎ ነበርና።
¹⁷ ከሚሊጢንም ወደ ኤፌሶን ሰው ልኮ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሽማግሌዎች አስጠራ፤
¹⁸ በመጡም ጊዜ እንዲህ አላቸው፤ “ወደ እስያ አውራጃ ከገባሁባት ከመጀመሪያዋ ዕለት አንሥቶ ዘወትር ከእናንተ ጋር እንዴት እንደኖርሁ ታውቃላችሁ።
¹⁹ ምንም እንኳ ከአይሁድ ሤራ የተነሣ መከራ ቢያደርሱብኝም፣ ጌታን በታላቅ ትሕትናና በእንባ ከማገልገል አልተቈጠብሁም፤
²⁰ በአደባባይም ሆነ ከቤት ቤት በመዘዋወር፣ እናንተን ከማስተማርና ይጠቅማችኋል ብዬ ያሰብሁትን ከመስበክ ወደ ኋላ አላልሁም።
²¹ በንስሓ ወደ እግዚአብሔር እንዲመለሱና በጌታችን በኢየሱስ እንዲያምኑ፣ ለአይሁድም ለግሪክ ሰዎችም አጥብቄ መስክሬላቸዋለሁ።
²² “አሁንም እዚያ ስደርስ የሚደርስብኝን ባላውቅም፣ መንፈስ ቅዱስ ወደ ኢየሩሳሌም እንድሄድ ግድ እያለኝ ነው።
²³ ነገር ግን በምሄድባቸው ከተሞች ሁሉ እስራትና መከራ እንደሚጠብቀኝ መንፈስ ቅዱስ ይመሰክርልኛል።
²⁴ ይሁን እንጂ ከጌታ ከኢየሱስ የተቀበልሁትን ሩጫዬንና የእግዚአብሔርን የጸጋ ወንጌል የመመስከር አገልግሎቴን ብፈጽም፣ ለእኔ ሕይወቴ ከምንም እንደማይቈጠር እንደ ከንቱ ነገር ናት።
²⁵ “አሁንም ቢሆን፣ በመካከላችሁ ተዘዋውሬ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሰበክሁላችሁ፣ እናንተ ሁላችሁ ከእንግዲህ ወዲያ ፊቴን እንደማታዩ ዐውቃለሁ።
²⁶ ስለዚህ ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ መሆኔን በዚች ቀን እመሰክርላችኋለሁ፤
²⁷ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ሁሉ ለእናንተ ከመግለጽ የተቈጠብሁበት ጊዜ የለምና።
²⁸ ለራሳችሁና መንፈስ ቅዱስ ኤጲስቆጶሳት አድርጎ በላዩ ለሾማችሁ መንጋ ሁሉ ተጠንቀቁ፤ በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ጠብቁ።
²⁹ እኔ ከሄድሁ በኋላ፣ ነጣቂ ተኵላዎች መጥተው በመካከላችሁ ሰርገው እንደሚገቡና ለመንጋውም እንደማይራሩ ዐውቃለሁ።
³⁰ ከእናንተው መካከል እንኳ የራሳቸውን ደቀ መዛሙርት ለማፍራት እውነትን የሚያጣምሙ ይነሣሉ።
³¹ ስለዚህ ተጠንቀቁ፤ ሦስት ዓመት ሙሉ ሌሊትና ቀን ምንም ያህል ሳላቋርጥ በእንባ እያንዳንዳችሁን እንደ መከርኋችሁ አስታውሱ።
³² “አሁንም ለእግዚአብሔር፣ እንዲሁም ሊያንጻችሁና በቅዱሳኑ ሁሉ መካከል ርስት ሊያወርሳችሁ ለሚችለው ለጸጋው ቃል ዐደራ እሰጣችኋለሁ።
³³ የማንንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤
³⁴ እነዚህ እጆቼ ለእኔና ከኔ ጋር ላሉት በሚያስፈልገን ነገር እንዳገለገሉን እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ።
³⁵ በጒልበታችን ደክመን ችግረኞችን መርዳት እንዳለብን ባደረግሁት ሁሉ አሳይቻችኋለሁ፤ ‘ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው’ ያለውን የጌታ የኢየሱስን ቃል እናስታውስ።”
³⁶ ይህን ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁሉም ጋር ጸለየ።
³⁷ ሁሉም እጅግ አለቀሱ፤ ጳውሎስንም አንገቱን ዐቅፈው ሳሙት፤
³⁸ ከሁሉም በላይ ልባቸውን የነካው፣ ከእንግዲህ ወዲህ ፊቱን እንደማያዩ የተናገራቸው ቃል ነበር። ከዚያም እስከ መርከቡ ድረስ ሸኙት።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሐዋርያት 20 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ እኛ ግን ጳውሎስን ለመቀበል ቀድመን ወደ መርከቡ ሄድን፤ ከዚያም በመርከብ ወደ አሶን ተጓዝን፤ ይህን ያደረግነውም ጳውሎስ በየብስ በእግሩ ሊሄድ ስላሰበ ነበር።
¹⁴ በአሶን ከተገናኘንም በኋላ፣ ተቀብለነው አብረን በመርከብ ወደ ሚጢሊኒ ሄድን።
¹⁵ በማግስቱም በመርከብ ተጒዘን ከኪዩ ደሴት ትይዩ ደረስን። በሚቀጥለውም ቀን ወደ ሳሞን ተሻገርን፤ በማግስቱም ሚሊጢን ደረስን።
¹⁶ ጳውሎስም በእስያ አውራጃ ብዙ መቈየት ስላልፈለገ፣ ወደ ኤፌሶን ሳይ ገባ ዐልፎ ለመሄድ ወሰነ፤ ቢቻል በዓለ ኀምሳን በኢየሩሳሌም ለመዋል ቸኵሎ ነበርና።
¹⁷ ከሚሊጢንም ወደ ኤፌሶን ሰው ልኮ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሽማግሌዎች አስጠራ፤
¹⁸ በመጡም ጊዜ እንዲህ አላቸው፤ “ወደ እስያ አውራጃ ከገባሁባት ከመጀመሪያዋ ዕለት አንሥቶ ዘወትር ከእናንተ ጋር እንዴት እንደኖርሁ ታውቃላችሁ።
¹⁹ ምንም እንኳ ከአይሁድ ሤራ የተነሣ መከራ ቢያደርሱብኝም፣ ጌታን በታላቅ ትሕትናና በእንባ ከማገልገል አልተቈጠብሁም፤
²⁰ በአደባባይም ሆነ ከቤት ቤት በመዘዋወር፣ እናንተን ከማስተማርና ይጠቅማችኋል ብዬ ያሰብሁትን ከመስበክ ወደ ኋላ አላልሁም።
²¹ በንስሓ ወደ እግዚአብሔር እንዲመለሱና በጌታችን በኢየሱስ እንዲያምኑ፣ ለአይሁድም ለግሪክ ሰዎችም አጥብቄ መስክሬላቸዋለሁ።
²² “አሁንም እዚያ ስደርስ የሚደርስብኝን ባላውቅም፣ መንፈስ ቅዱስ ወደ ኢየሩሳሌም እንድሄድ ግድ እያለኝ ነው።
²³ ነገር ግን በምሄድባቸው ከተሞች ሁሉ እስራትና መከራ እንደሚጠብቀኝ መንፈስ ቅዱስ ይመሰክርልኛል።
²⁴ ይሁን እንጂ ከጌታ ከኢየሱስ የተቀበልሁትን ሩጫዬንና የእግዚአብሔርን የጸጋ ወንጌል የመመስከር አገልግሎቴን ብፈጽም፣ ለእኔ ሕይወቴ ከምንም እንደማይቈጠር እንደ ከንቱ ነገር ናት።
²⁵ “አሁንም ቢሆን፣ በመካከላችሁ ተዘዋውሬ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሰበክሁላችሁ፣ እናንተ ሁላችሁ ከእንግዲህ ወዲያ ፊቴን እንደማታዩ ዐውቃለሁ።
²⁶ ስለዚህ ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ መሆኔን በዚች ቀን እመሰክርላችኋለሁ፤
²⁷ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ሁሉ ለእናንተ ከመግለጽ የተቈጠብሁበት ጊዜ የለምና።
²⁸ ለራሳችሁና መንፈስ ቅዱስ ኤጲስቆጶሳት አድርጎ በላዩ ለሾማችሁ መንጋ ሁሉ ተጠንቀቁ፤ በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ጠብቁ።
²⁹ እኔ ከሄድሁ በኋላ፣ ነጣቂ ተኵላዎች መጥተው በመካከላችሁ ሰርገው እንደሚገቡና ለመንጋውም እንደማይራሩ ዐውቃለሁ።
³⁰ ከእናንተው መካከል እንኳ የራሳቸውን ደቀ መዛሙርት ለማፍራት እውነትን የሚያጣምሙ ይነሣሉ።
³¹ ስለዚህ ተጠንቀቁ፤ ሦስት ዓመት ሙሉ ሌሊትና ቀን ምንም ያህል ሳላቋርጥ በእንባ እያንዳንዳችሁን እንደ መከርኋችሁ አስታውሱ።
³² “አሁንም ለእግዚአብሔር፣ እንዲሁም ሊያንጻችሁና በቅዱሳኑ ሁሉ መካከል ርስት ሊያወርሳችሁ ለሚችለው ለጸጋው ቃል ዐደራ እሰጣችኋለሁ።
³³ የማንንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤
³⁴ እነዚህ እጆቼ ለእኔና ከኔ ጋር ላሉት በሚያስፈልገን ነገር እንዳገለገሉን እናንተ ራሳችሁ ታውቃላችሁ።
³⁵ በጒልበታችን ደክመን ችግረኞችን መርዳት እንዳለብን ባደረግሁት ሁሉ አሳይቻችኋለሁ፤ ‘ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው’ ያለውን የጌታ የኢየሱስን ቃል እናስታውስ።”
³⁶ ይህን ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁሉም ጋር ጸለየ።
³⁷ ሁሉም እጅግ አለቀሱ፤ ጳውሎስንም አንገቱን ዐቅፈው ሳሙት፤
³⁸ ከሁሉም በላይ ልባቸውን የነካው፣ ከእንግዲህ ወዲህ ፊቱን እንደማያዩ የተናገራቸው ቃል ነበር። ከዚያም እስከ መርከቡ ድረስ ሸኙት።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍6❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ብርሃን ወደ ሌለበት ወደ ጨለማ መርቶ ወሰደኝ።”
ሰቆ. 3፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ብርሃን ወደ ሌለበት ወደ ጨለማ መርቶ ወሰደኝ።”
ሰቆ. 3፥2
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍3
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ኃይላቸውም እንደ ደከመ፥ የተዘጋ የተለቀቀም እንደሌለ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ይፈርዳል፥ ስለ ባሪያዎቹም ያዝናል።”
ዘዳግም 32፥36
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ኃይላቸውም እንደ ደከመ፥ የተዘጋ የተለቀቀም እንደሌለ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ይፈርዳል፥ ስለ ባሪያዎቹም ያዝናል።”
ዘዳግም 32፥36
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍2