ቅዱሳት መጻሕፍት
7.45K subscribers
1.37K photos
61 videos
333 files
808 links
በዚህ ቻናል

👉ቅዱሳት መጻሕፍት ይጠናሉ::
👉መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶች ይቀርባሉ::
👉 ለቅዱሳት መጽሐፍት ጥናት የሚያግዙ መጻሕፍት ይለቀቃሉ።

⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️

@Holy_scriptures
Download Telegram
የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት 1.pdf
1.5 MB
📔ርዕስ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ
👤ጸሐፊ፦ ዶ/ር ቻርልስ ሲ.ራይሪ
🗣ተርጓሚ፦ ሲሳይ ደሳለኝ



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
'         📜📜📜===📜📜📜  
          📜    የዕለቱ ጥቅስ   📜
          📜📜📜===📜📜📜
“ያመለጠው የይሁዳ ቤት ቅሬታ ሥሩን ወደ ታች ይሰድዳል፥ ወደ ላይም ያፈራል።”
             2ኛ ነገሥት 19፥30




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1👍1
ከሐሰተኛ ነቢያት፣ ሐዋርያት. . . አስተማሪዎች ለመጠበቅ ምን እናድርግ? (ከይሁዳ መልእክት)



👉የእግዚአብሔርን ቃል ማሰብ፣ ማስታወስ

"እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያት ቀድሞ የተነገረውን ቃል አስቡ፤" (ቁ. 17)


👉በሃይማኖት ለማደግ፣ ለመጠንከር፣ ለመጎልበት፣ ለመታነጽ መትጋት

"እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ ከሁሉ ይልቅ በተቀደሰ ሃይማኖታችሁ ራሳችሁን ለማነጽ እየተጋችሁ" (ቁ. 20)


👉 በመንፈስ ቅዱስ የሚመራን ጸሎት መጸለይ

"በመንፈስ ቅዱስም እየጸለያችሁ" (ቁ. 20)


👉 በእግዚአብሔር ምሕረት እየተደገፍን የዘላለምን ሕይወት ለመውረስ መጠባበቅ

"ወደ ዘላለም ሕይወት የሚወስደውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ምሕረት ስትጠባበቁ" (ቁ. 21)

👉 በእግዚአብሔር ፍቅር ራስን መጠበቅ

"በእግዚአብሔር ፍቅር ራሳችሁን ጠብቁ" (ቁ. 21)




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍62
'         📜📜📜===📜📜📜  
          📜    የዕለቱ ጥቅስ   📜
          📜📜📜===📜📜📜
“ለእስራኤል ሁሉ ሥርዓትንና ፍርድን አድርጌ በኮሬብ ያዘዝሁትን የባሪያዬን የሙሴን ሕግ አስቡ።”
           ሚልክያስ 4፥4



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1
'         📜📜📜===📜📜📜  
          📜    የዕለቱ ጥቅስ   📜
          📜📜📜===📜📜📜
“ነገር ግን ባስጨነቋቸው መጠን የእስራኤላውያን ቍጥር በዛ፤ በምድሪቱም እየተስፋፉ ሄዱ፤ ከዚህም የተነሣ ግብፃውያኑ እስራኤላውያንን እጅግ ፈሯቸው፤”
               ዘጸአት 1፥12 (አዲሱ መ.ት)




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
6
የዘንባባ ባህርያት


“ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል።”
መዝሙር 92፥12

👉 በአውሎንፋስ አይሰበርም። ንፋስን ዝቅ ብሎ ያሳልፋል

👉 ስሩን ወደታች በጥልቀት ይሰዳል

👉 ቀጥ ብሎ ነው የሚያድገው

👉 በድርቅ አይጠቃም

👉 ቅጠሉ ዓመቱን በሙሉ አረንጓዴ ነው

👉 ከሌሎች ዘንባባዎች ጋር መዳቀል አይችልም

👉 የማያቋርጥ እድገት አለው

👉 ፍሬው አይበላሽም



ምንጭ፦ https://www.faithwriters.com/article-details.php?id=120686

https://www.tblfaithnews.com/faith-religion/palm-trees-do-you-have-the-character-that-they-do



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5🔥2
የጥምቀት በዓልን ለምታከብሩ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!


ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
3
'         📜📜📜===📜📜📜  
          📜    የዕለቱ ጥቅስ   📜
          📜📜📜===📜📜📜
“ፊትህን ከእኔ አትሰውር፥ ተቈጥተህ ከባሪያህ ፈቀቅ አትበል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አትጣለኝም፥ የመድኃኒቴም አምላክ ሆይ፥ አትተውኝ።”
                መዝሙር 27፥9



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍31
#እራሳችንን_እንመርምር

በእግዚአብሔር ፊት በጸሎት ቀርበን እየለመንን እና እየጸለይን ነው ወይስ እኛ በጉልበታችን ምኞቶቻችንን ለማሳካት እየተጋደልን? እግዚአብሔር ጸሎትን ስለማይሰማ ነው ወይስ ፈቃዳችን ከእርሱ ፈቃድ በልጦብን ይሆን መጸለይ ያቆምነው?

"አንድ ነገር ለማግኘት ትጓጓላችሁ። ያንን የጓጓችሁለትን ነገር ለማግኘት ነፍስ እስከ ማጥፋት ትደርሳላችሁ። የእናንተ ያልሆነውን ትመኛላችሁ። የተመኛችሁትን ለማግኘት ጠብ ትፈጥራላችሁ ፤ ትጋደላላችሁ። ይህን ሁሉ አድርጋችሁም የምትመኙትን አታገኙም። የምትፈልጉትን ነገር የማታገኙትም እግዚአብሔርን በጸሎት ስላልጠየቃችሁት ነው።"
ያዕቆብ 4፥2 (ሕያው ቃል)


“በስውር ወይም በጨለማ ምድር ስፍራ አልተናገርሁም፤ ለያዕቆብ ዘር፦ በከንቱ ፈልጉኝ አላልሁም እኔ እግዚአብሔር ጽድቅን እናገራለሁ ቅንንም አወራለሁ።”
ኢሳይያስ 45፥19



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍63
'         📜📜📜===📜📜📜  
          📜    የዕለቱ ጥቅስ   📜
          📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔርም በሌሒ ያለውን አዘቅት ሰነጠቀ፥ ከእርሱም ውኃ ወጣ፤ እርሱም ጠጣ፥ ነፍሱም ተመለሰች፥ ተጠናከረም። ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም ዓይንሀቆሬ ብሎ ጠራው፤ ይህም እስከ ዛሬ ድረስ በሌሒ አለ።”
            መሳፍንት 15፥19




ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍42
4-utmost-1-cr.pdf
2.2 MB
📔ርዕስ፦ ሁለንተናዬ ለእርሱ ክብር
👤ጸሐፊ፦ ኦዝዋልድ ቻንበርስ
🗣ተርጓሚ፦ ተስፋዬ መስፍን



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
4-utmost-2-cr.pdf
2.1 MB
📔ርዕስ፦ ሁለንተናዬ ለእርሱ ክብር
👤ጸሐፊ፦ ኦዝዋልድ ቻንበርስ
🗣ተርጓሚ፦ ተስፋዬ መስፍን



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2
4-utmost-3-cr.pdf
2 MB
📔ርዕስ፦ ሁለንተናዬ ለእርሱ ክብር
👤ጸሐፊ፦ ኦዝዋልድ ቻንበርስ
🗣ተርጓሚ፦ ተስፋዬ መስፍን



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
3
4-utmost-4-cr.pdf
2.1 MB
📔ርዕስ፦ ሁለንተናዬ ለእርሱ ክብር
👤ጸሐፊ፦ ኦዝዋልድ ቻንበርስ
🗣ተርጓሚ፦ ተስፋዬ መስፍን



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2👍1
4-utmost-5-cr.pdf
2.3 MB
📔ርዕስ፦ ሁለንተናዬ ለእርሱ ክብር
👤ጸሐፊ፦ ኦዝዋልድ ቻንበርስ
🗣ተርጓሚ፦ ተስፋዬ መስፍን



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2👍1
4-utmost-6-cr.pdf
2.5 MB
📔ርዕስ፦ ሁለንተናዬ ለእርሱ ክብር
👤ጸሐፊ፦ ኦዝዋልድ ቻንበርስ
🗣ተርጓሚ፦ ተስፋዬ መስፍን



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
2👍2
እግዚአብሔር በየቀኑ በሕይወታቸው ውስጥ የሚያደርገውን በጎነት የማናስተውል ብዙ ነን። ከእንቅልፋችን በሰላምና ጤና ነቅተን የማለዳዋን ፀሓይ ለማየት ስለመታደላችን ምስጋና ስናቀርብ አንታይም። በመሰለን መንገድ ያልተከናወነ ነገር ብንቀበልም፥ መብታችን እንጂ ቸርነት አይመስለንም። በሕይወት መኖር እንደ ቀልድ ይታለፋል። ስፍር ቍጥር የሌላቸው ቅጽበታዊ ዕለታዊና የዘመናችን ሙሉ የበጎነት ስጦታዎቹ በቸልታ ተወርውረው ይኖራሉ። እኛ ሰዎች እንገርማለን እኮ። እናሳዝንማለን።

የገዛ ምራቁ ትን ብሎት ሕይወቱን በሰከንዶች ውስጥ ሊያጣ የሚችል ሰው በሕይወት መቈየት የቻለው በእግዚአብሔር ምሕረት መኾኑን ይዘነጋል። ፍጥረት ሕግና ሥርዐት ጠብቆ የሚኖረው በጌታ ነው። ምድር በአምላካዊ ቸርነት ተጠብቃ ሕይወት ያብብባታል። ሥጋት በወጠረው ዓለም ውስጥ በሰላም ወጥተን መግባት መቻላችን ትርጕሙ የሚገባን አገር ምድሩ ሲታመስ መኾን የለበትም።

ከስንት አስፈሪ ነገሮች ተረፍን? ስንቱን የሞት ሸለቆዎች በምሕረቱ ተሻገርን? ስንት ጊዜ ወድቀን ስንት ጊዜ በቸርነቱ ተደግፈን ተነሣን? ዛሬስ ቢኾን ከእጆቹ ምን ተቀብለናል? ወዳጃችን፥ "ነፍሴ ሆይ፥ ውለታውን አትርሺ" ማለቱ ቁምነገረኝነት ያለው ሰው በመኾኑ ነው። ጌታችን ማዳኑ ዛሬም አዲስ ነው።


መጋቢ ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን



ወደ ቻናሉ ለመ🀄️🀄️ል፦ @Holy_scriptures
5