' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።”
ማቴዎስ 6፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።”
ማቴዎስ 6፥6
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤8👍1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።”
ሮሜ 4፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።”
ሮሜ 4፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍1
የመናኝ ጉዞ.pdf
6.4 MB
❤5👍1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ሕይወትን ሊወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚፈልግ ሰው፥ መላሱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኰልን ከመናገር ይከልክል፤”
1ኛ ጴጥሮስ 3፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ሕይወትን ሊወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚፈልግ ሰው፥ መላሱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኰልን ከመናገር ይከልክል፤”
1ኛ ጴጥሮስ 3፥10
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤6
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት
የቀጠለ ...
ሮሜ 8:18-30
ለክርስቲያኖች ተስፋ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው። በዚህ ዓለም ላይ ርስታችንን በሙሉ አንቀበልም፤ ማለትም የተሟላ ደኅንነትን አናገኝም። አሁን የምናገኘው የውርሳችንን የወደፊት መያዛ ብቻ ነው (ኤፌ. 1፥14)። የተሟላ ውርስ ወይም ደኅንነት፥ የሥጋችን መዋጀት በኋላ ይመጣል። ስለዚህ ወደፊት የሚመጣውን ነገር ተስፋ እናደርጋለን።
እኛ የዳነው በዚሁ ተስፋ ነው (ቁ. 24)። ይህም ተስፋ የሥጋችን መዋጀት ተስፋ ነው (ቁ. 23)። ጳውሎስ በእምነት አማካይነት በዚህ ተስፋ እንድናለን ነው የሚለን። እምነት ተስፋ የምናደርገው ነገር እውነት እንደሚሆን ማረጋገጫ ነው (ዕብ. 11፥1)። ተስፋ የሚመጣው ከእምነት ነው፤ እግዚአብሔር የሰጠውን የተስፋ ቃል እንደሚፈጸም እናምናለን። ስለሆነም ቃል የገባልንን እንደምንቀበል ተስፋ አለን።
መንፈስ ቅዱስ ለእኛ ከሚያደርግልን ከብዙ ነገሮች መካከል አንዱ፤ እንድንጸልይ መርዳት ነው። አንዳንድ ጊዜ ስለምን መጸለይ እንደሚገባን አናውቅም። እኛ ምንም እንደማያውቅ፤ አባቱን የማይገባውን ወይም የሚጎዳውን ነገር እንዲሰጠው እንደሚጠይቅ ሕፃን ነን። እኛ ብዙ ጊዜ ለራሳችንም ሆነ ለሌሎች መጸለይ የሚገባንን አናውቅም።
ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ ሁልጊዜ በጸሎታችን ሊረዳን የተዘጋጀ በመሆኑ፥ ልናመሰግነው ይገባናል። ልክ ክርስቶስ ለእኛ በሰማይ እንደሚማልድልን (ሮሜ 8፥34፤ ዕብ. 7፥25) ሁሉ፥ መንፈስ ቅዱስም በእኛ ውስጥ በመኖር ቃላት ሊገልጡት በማይችሉት መቃተት ለእኛ ይማልዳል።
እኛው ራሳችን ለመጸለይ ብርቱ ጥረት ካላደረግን መንፈስ ቅዱስ በእርግጥ አይረዳንም። የምንችለውን ያህል መጸለይ አለብን፤ ይህም ማለት ለጸሎት ብዙ ጊዜ መውሰድ ይገባናል።
በ1ዮሐ. 5፥14 ዮሐንስ እንዲህ ብሎ ተጽፎአል፤" . . እንደ ፈቃዱ የሆነውን ማናቸውንም ነገር ብንጠይቅ እርሱ ይሰማናል።" የእግዚአብሔር ፈቃድ ምን እንደሆነ የሚያሳየን መንፈስ ቅዱስ ነው። ከዚህም የተነሣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መጸለይ እንችላለን።
ልባችንን የሚመረምረው እርሱ (እግዚአብሔር) የመንፈስን አእምሮ ያውቃል። ይህ መንፈስ የእግዚአብሔር የራሱ መንፈስ ቅዱስ ነው፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የራሱን መንፈስ "አእምሮ ያውቃል" ማለት ነው። የእግዚአብሔር የራሱ መንፈስ ከመሆኑ የተነሣ መንፈስ ቅዱስ ሁልጊዜ በእግዚአብሔር ፈቃድ መሠረት ይማልድልናል።
እግዚአብሔር በልባችን ውስጥ ያስቀመጥነውን ነገር ሁሉ ያያል፤ ገና እርሱን ሳንለምነው የልብ ፍላጎታችንን ሁሉ ያውቃል። እግዚአብሔር ጸሎታችን በእውነት ክልብ ይሁን ወይም ለማስመሰል ከከንፈራችን ይሁን ያውቃል። በማርቆስ 7፤6 እንደተጻፈው «እነርሱ እግዚአብሔርን የሚያመልኩት በከንፈራቸው ብቻ ነው!» ተብሎ ስለ እኛ አይነገርብን።
ይህ ጥቅስ (ቁ. 28) በአዲስ ኪዳን ከሚገኙት ጥቅሶች በጣም ታላቅ ነው። በዘመናት ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች ታላላቅ መጽናናትና ተስፋ አግኝተውበታል። «በሁሉ ነገር እግዚአብሔር ለእኛ መልካም ነገር ያደርግልናል»። በሁሉ ነገር የሚለው አነጋገር የሚያጠቃልለው በሕይወታችን መልካምና አስደሳች የሆኑትን ነገሮች ብቻ ሳይሆን፥ ክፉውና የማያስደስት ነገሮችን ክፉው፥ በሽታና ሞትንም ያጠቃልላል። እግዚአብሔር ክፉ ነገሮችንም እንኳ ለእኛ መልካም እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል። መልካም የሚያደርገው ግን ለማንም ሰው ሳይሆን “እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት...” ነው።
ይቀጥላል ...
ምንጭ፦ የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 369
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የቀጠለ ...
ሮሜ 8:18-30
ለክርስቲያኖች ተስፋ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው። በዚህ ዓለም ላይ ርስታችንን በሙሉ አንቀበልም፤ ማለትም የተሟላ ደኅንነትን አናገኝም። አሁን የምናገኘው የውርሳችንን የወደፊት መያዛ ብቻ ነው (ኤፌ. 1፥14)። የተሟላ ውርስ ወይም ደኅንነት፥ የሥጋችን መዋጀት በኋላ ይመጣል። ስለዚህ ወደፊት የሚመጣውን ነገር ተስፋ እናደርጋለን።
እኛ የዳነው በዚሁ ተስፋ ነው (ቁ. 24)። ይህም ተስፋ የሥጋችን መዋጀት ተስፋ ነው (ቁ. 23)። ጳውሎስ በእምነት አማካይነት በዚህ ተስፋ እንድናለን ነው የሚለን። እምነት ተስፋ የምናደርገው ነገር እውነት እንደሚሆን ማረጋገጫ ነው (ዕብ. 11፥1)። ተስፋ የሚመጣው ከእምነት ነው፤ እግዚአብሔር የሰጠውን የተስፋ ቃል እንደሚፈጸም እናምናለን። ስለሆነም ቃል የገባልንን እንደምንቀበል ተስፋ አለን።
መንፈስ ቅዱስ ለእኛ ከሚያደርግልን ከብዙ ነገሮች መካከል አንዱ፤ እንድንጸልይ መርዳት ነው። አንዳንድ ጊዜ ስለምን መጸለይ እንደሚገባን አናውቅም። እኛ ምንም እንደማያውቅ፤ አባቱን የማይገባውን ወይም የሚጎዳውን ነገር እንዲሰጠው እንደሚጠይቅ ሕፃን ነን። እኛ ብዙ ጊዜ ለራሳችንም ሆነ ለሌሎች መጸለይ የሚገባንን አናውቅም።
ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ ሁልጊዜ በጸሎታችን ሊረዳን የተዘጋጀ በመሆኑ፥ ልናመሰግነው ይገባናል። ልክ ክርስቶስ ለእኛ በሰማይ እንደሚማልድልን (ሮሜ 8፥34፤ ዕብ. 7፥25) ሁሉ፥ መንፈስ ቅዱስም በእኛ ውስጥ በመኖር ቃላት ሊገልጡት በማይችሉት መቃተት ለእኛ ይማልዳል።
እኛው ራሳችን ለመጸለይ ብርቱ ጥረት ካላደረግን መንፈስ ቅዱስ በእርግጥ አይረዳንም። የምንችለውን ያህል መጸለይ አለብን፤ ይህም ማለት ለጸሎት ብዙ ጊዜ መውሰድ ይገባናል።
በ1ዮሐ. 5፥14 ዮሐንስ እንዲህ ብሎ ተጽፎአል፤" . . እንደ ፈቃዱ የሆነውን ማናቸውንም ነገር ብንጠይቅ እርሱ ይሰማናል።" የእግዚአብሔር ፈቃድ ምን እንደሆነ የሚያሳየን መንፈስ ቅዱስ ነው። ከዚህም የተነሣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መጸለይ እንችላለን።
ልባችንን የሚመረምረው እርሱ (እግዚአብሔር) የመንፈስን አእምሮ ያውቃል። ይህ መንፈስ የእግዚአብሔር የራሱ መንፈስ ቅዱስ ነው፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የራሱን መንፈስ "አእምሮ ያውቃል" ማለት ነው። የእግዚአብሔር የራሱ መንፈስ ከመሆኑ የተነሣ መንፈስ ቅዱስ ሁልጊዜ በእግዚአብሔር ፈቃድ መሠረት ይማልድልናል።
እግዚአብሔር በልባችን ውስጥ ያስቀመጥነውን ነገር ሁሉ ያያል፤ ገና እርሱን ሳንለምነው የልብ ፍላጎታችንን ሁሉ ያውቃል። እግዚአብሔር ጸሎታችን በእውነት ክልብ ይሁን ወይም ለማስመሰል ከከንፈራችን ይሁን ያውቃል። በማርቆስ 7፤6 እንደተጻፈው «እነርሱ እግዚአብሔርን የሚያመልኩት በከንፈራቸው ብቻ ነው!» ተብሎ ስለ እኛ አይነገርብን።
ይህ ጥቅስ (ቁ. 28) በአዲስ ኪዳን ከሚገኙት ጥቅሶች በጣም ታላቅ ነው። በዘመናት ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች ታላላቅ መጽናናትና ተስፋ አግኝተውበታል። «በሁሉ ነገር እግዚአብሔር ለእኛ መልካም ነገር ያደርግልናል»። በሁሉ ነገር የሚለው አነጋገር የሚያጠቃልለው በሕይወታችን መልካምና አስደሳች የሆኑትን ነገሮች ብቻ ሳይሆን፥ ክፉውና የማያስደስት ነገሮችን ክፉው፥ በሽታና ሞትንም ያጠቃልላል። እግዚአብሔር ክፉ ነገሮችንም እንኳ ለእኛ መልካም እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል። መልካም የሚያደርገው ግን ለማንም ሰው ሳይሆን “እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት...” ነው።
ይቀጥላል ...
ምንጭ፦ የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ፤ ገጽ 369
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ቃል ኪዳኔ ከእርሱ ጋር የሕይወትና የሰላም ቃል ኪዳን ነበረ፤ ይፈራ ዘንድም እነርሱን ሰጠሁት፤ እርሱም ፈራኝ፥ ከስሜም የተነሣ ደነገጠ።”
ሚልክያስ 2፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ቃል ኪዳኔ ከእርሱ ጋር የሕይወትና የሰላም ቃል ኪዳን ነበረ፤ ይፈራ ዘንድም እነርሱን ሰጠሁት፤ እርሱም ፈራኝ፥ ከስሜም የተነሣ ደነገጠ።”
ሚልክያስ 2፥5
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2
ቅዱሳት መጻሕፍት
ኢየሱስና የመከራ ሕይወት በእግዚአብሔር ሕልውና የማያምኑ ሰዎች “እግዚአብሔር የለም” ለማለት በየዘመናቱ ከሚያነሧቸው ጥያቄዎች አንዱ በምድር ላይ የመከራ መኖር ነው፡፡ ʻእግዚአብሔር ቢኖር ይህ ሁሉ ጥፋት በሰዎች ላይ ለምን ይደርሳል?ʼ ይላሉ፤ እግዚአብሔርን የሚያምኑ ሰዎችም ጥያቄውን ደጋግመው ያነሡታል፡፡ ሰዎች መከራን በተለያየ መልኩ ሲጋፈጡ በእግዚአብሔር ሕልውና፣ በእግዚአብሔር መልካምነት ወይም በእግዚአብሔር…
የቀጠለ...
ኢየሱስና የመከራ ሕይወት
አሳዛኙ ነገር ግን በአደጋው ወቅት አብሮ ያልነበረው ልጁ የነበረበት ሁኔታ ነው፡፡ በአደጋው ከባድ ጉዳት የደረሰባቸውን የቤተሰቡን አባላት በማስታመም እና ከአባቱ ድንገተኛ ሞት ለመጽናናት በሚጥርበት ወቅት እነዚህ በክርስቲያኖች አንደበት ይነገሩ የነበሩ መላምቶች መጽናናትን ከባድ አድርገውበታል፡፡ የመኪና አደጋ በማንም ሰው ሊደርስ የሚችል ሆኖ ሳለ፣ ይህ ልጅም በዚህ አደጋ ከእግዚአብሔር ጋር የመሟገቱ አይቀሬነት እየታወቀ የየሰዉ ግዴለሽ አስተያየት ኀዘኑን የሚያብስ እንጂ የሚያጽናና አልነበረም፤ በተለይ የቅዱሳንን እገዛ በሚፈልግበት በዚያ ጊዜ! ከብዙ ጊዜ በኋላም ከዚህ ወጣት ጋር ጥቂት ጊዜ ሳሳልፍ በወቅቱ ወገኖች በሚሰነዝሩት መላምት ዛሬም ድረስ ምን ያህል እንደ ተጎዳ ለመረዳት አልከበደኝም፡፡
አደጋ በሚደርስበት ጊዜ ሁሉ መንሥኤውን (ሰበቡን) ፈልገን አንችለውም፡፡ ሰዎች ላይ አደጋ የሚደርሰው ከሌሎች የበለጡ ኀጢአተኞች ስለሆኑ አይደለም፡፡ ጌታ ኢየሱስ የጅምላ አደጋና ሥቃይ መድረሱን ለነገሩት ሰዎች ይህንኑ ነው የመለሰላቸው (ሉቃ 13፥1-5)፡፡ መከራ ከእግዚአብሔር ጋር ትክክለኛ እርምጃ በሚራመዱ ሰዎችም ላይ ይደርሳል፡፡ ስለዚህ በመከራ የሚያልፉ ሰዎችን ማጽናናት ቀዳሚ ሥራችን መሆን ይኖርበታል፡፡ በተለይ ሰዎች እግዚአብሔር ለምን ጣልቃ ገብቶ እንዳላዳናቸው በጥያቄ ተወጥረው በሚሠቃዩበት ጊዜ በቁስላቸው ላይ ጨው እንዳንነሰንስ መጠንቀቅ ይኖርብናል፡፡ መከራ ሰው አይመርጥም፤ ማንንም አይምርም፤ እግዚአብሔርም ጣልቃ ላይገባ ይችላል፡፡ በብሉይ ኪዳን የምናየው የኀዘን እንጉርጉሮ ብዛት እግዚአብሔር ሁልጊዜም በቀጥታ ጣልቃ እንደሚገባ እርግጠኛ እንዳንሆን ያደርገናል፡፡ ጣልቃ ገብቶ የሚታደግበት ጊዜ አለ፤ የማይገባበትም ጊዜ ሞልቶአል፡፡ ምክንያቱን የሚያውቀው እርሱ ብቻ ነው፡፡ ሙሴ እንዳለው ምስጢሩ ለአምላካችን ነው (ዘዳ. 29፥29)፡፡
ሆኖም ጌታ ኢየሱስ ሲመጣ መከራ በሰው ልጆች ላይ የሚደርስበትን ምስጢር አልነገረንም፤ መከራንም አላስቀረም፡፡ ለምን? ይልቁኑ በመከራ የሚያልፉ ሰዎችን አብሮአቸው በመሆን፣ በማጽናናትና በመፈወስ የእግዚአብሔርን አብሮ ኋኚነትና ሰው ወዳድነት አጸናልን፡፡ እግዚአብሔር ሁልጊዜም ከሕዝቡ ጋር ነው፡፡ በሞት ጥላ መካከል ስንሄድ እርሱ አብሮን አለ (መዝ. 23፥4)፤ በእሳት ውስጥ ስንጣል አብሮ አለ (ዳን. 3፥19-27)፡፡
እግዚአብሔር ከምናልፍበት መከራ ሁሌ አያስጥለን ይሆናል፤ ሁሌም ግን አብሮን አለ፡፡ ነገር ግን እግዚአብሔር ራሱን የሚሰውር አምላክ ነውና (ኢሳ. 45፥15) አብሮን መሆኑ አይታወቀን ይሆናል፡፡ ስለዚህ ከመከረኞች ጋር አብረን ስንሆን፣ በሚያልፉበት ነገር ውስጥ አልታያቸው ያለውን እግዚአብሔርን ማሳየት እንችላለን፡፡
በተለይ በምድራችን እዚህም እዚያም እየተረጨ ያለው “የብልጽግና ወንጌል” የተሰኘው አስተምህሮ አማኝነት መከራ እንዳይደርስብን ዋስትና እንደሚሆነን ማስተማሩ ይህ ዐይነቱን አለመግባባት በመፍጠር ውስጥ ትልቅ ድርሻ አለው፡፡ ስለዚህ ሰዎች በሽታ ወይም ችግር ሲደርስባቸው እምነት እንደጎደላቸው ማሰብ ለብዙዎች ቀላል ነው፡፡ ችግር ውስጥ ያሉ ሰዎችን ከማጽናናት እና በችግራቸው አብሮ ከመቸገር ይልቅ እምነትን በተግባር ያለ መለማመድ ምሳሌ ሲደረጉ ይታያል፡፡ ስለዚህ እነርሱም የአማኞች አብሮነት እጅግ በሚያስፈልጋቸው በችግራቸው ጊዜ ከአማኞች ለመሸሽ ይገደዳሉ፡፡ በችግር ጊዜ ደራሽና አጽናኝ መሆን የሚጠበቅባቸው አማኞች ችግርን አባባሽ ሆነው ያርፉታል፡፡ ለመሆኑ የኢዮብ “ወዳጆችስ” ከዚህ የተለየ ምን አደረጉ? እግዚአብሔር ደጋግሞ “ጻድቅና ከክፋት የራቀ” በማለት የተናገረለትን ሰው እምነት እንዳጣና ኀጢአት እንደሚለማመድ ስለዚህም መከራው እንደ ደረሰበት መናገር ምን ይባላል? እግዚአብሔር መጨረሻ የገሠጸው ግን እነርሱን ነበር፡፡ ኢዮብን ለማጽናናት ቢመጡም ተጨማሪ ሥቃይ ፈጥረውበት ሄዱ፡፡
አማኞች በሰው የሚደርስ ችግር እንደማይደርስብን ዋስትና አልተሰጠንም፡፡ እንዲያውም መከራ ሲደርስ ሰዎች ከተደጋገፉ ችግሩ ይቀልላቸዋልና እንደ አማኝ ይህን ማድረግ ይጠበቅብናል፡፡
ጌታ ኢየሱስ በየትኛውም የመከራ ጕዳይ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥቧል፡፡ ፈውስና መጽናናትን ፍለጋ ወደ እርሱ የመጡ ሰዎችን “መጀመሪያውኑ ይህ የደረሰባችሁ እምነት ስለ ጎደላችሁ፣ አዎንታዊ ቃል ስላላወጃችሁ፣ ቅርጫት ውስጥ ገንዘብ ስላልወረወራችሁ፣ የተሰበከውን ቃል የራሳችሁ ስላላደረጋችሁ፣ የተደበቀ ኀጢአት ስላለባችሁ ነው” የሚል ትንታኔ አልሰጠም፡፡ መከራ የሰዎች የአርባ ቀን ዕድል በመሆኑ ዐይናቸውን ጨፍነው እንዲቀበሉትም አላግባባም፡፡ ጌታ ኢየሱስ ሲያደርግ የኖረው አንድ ነገር ነው፤ ወደ እርሱ የመጡትን ሕመምተኞች ሁሉ ፈወሳቸው፤ ያዘኑትንም አጽናናቸው፡፡ ወደ እርሱ ያልመጡትንም ወደ እነርሱ እየሄደ ተመሳሳይ ነገር አደረገ፡፡ ፍቅርን በተግባር አስተማረ፡፡ ለነገሩማ “በአዲስ ኪዳን ውስጥ የምናገኘው እያንዳንዱ ስለ መከራ የሚያወራ ምንባብ ከመንሥኤው ይልቅ ለመከራው የሚኖረን ምላሽ ላይ የሚያተኲር ነው፡፡” እኛስ ማንን መምሰል እንፈልጋለን?
በጳውሎስ ፈቃዱ
ይቀጥላል ...
ምንጭ፦ hintset.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ኢየሱስና የመከራ ሕይወት
አሳዛኙ ነገር ግን በአደጋው ወቅት አብሮ ያልነበረው ልጁ የነበረበት ሁኔታ ነው፡፡ በአደጋው ከባድ ጉዳት የደረሰባቸውን የቤተሰቡን አባላት በማስታመም እና ከአባቱ ድንገተኛ ሞት ለመጽናናት በሚጥርበት ወቅት እነዚህ በክርስቲያኖች አንደበት ይነገሩ የነበሩ መላምቶች መጽናናትን ከባድ አድርገውበታል፡፡ የመኪና አደጋ በማንም ሰው ሊደርስ የሚችል ሆኖ ሳለ፣ ይህ ልጅም በዚህ አደጋ ከእግዚአብሔር ጋር የመሟገቱ አይቀሬነት እየታወቀ የየሰዉ ግዴለሽ አስተያየት ኀዘኑን የሚያብስ እንጂ የሚያጽናና አልነበረም፤ በተለይ የቅዱሳንን እገዛ በሚፈልግበት በዚያ ጊዜ! ከብዙ ጊዜ በኋላም ከዚህ ወጣት ጋር ጥቂት ጊዜ ሳሳልፍ በወቅቱ ወገኖች በሚሰነዝሩት መላምት ዛሬም ድረስ ምን ያህል እንደ ተጎዳ ለመረዳት አልከበደኝም፡፡
አደጋ በሚደርስበት ጊዜ ሁሉ መንሥኤውን (ሰበቡን) ፈልገን አንችለውም፡፡ ሰዎች ላይ አደጋ የሚደርሰው ከሌሎች የበለጡ ኀጢአተኞች ስለሆኑ አይደለም፡፡ ጌታ ኢየሱስ የጅምላ አደጋና ሥቃይ መድረሱን ለነገሩት ሰዎች ይህንኑ ነው የመለሰላቸው (ሉቃ 13፥1-5)፡፡ መከራ ከእግዚአብሔር ጋር ትክክለኛ እርምጃ በሚራመዱ ሰዎችም ላይ ይደርሳል፡፡ ስለዚህ በመከራ የሚያልፉ ሰዎችን ማጽናናት ቀዳሚ ሥራችን መሆን ይኖርበታል፡፡ በተለይ ሰዎች እግዚአብሔር ለምን ጣልቃ ገብቶ እንዳላዳናቸው በጥያቄ ተወጥረው በሚሠቃዩበት ጊዜ በቁስላቸው ላይ ጨው እንዳንነሰንስ መጠንቀቅ ይኖርብናል፡፡ መከራ ሰው አይመርጥም፤ ማንንም አይምርም፤ እግዚአብሔርም ጣልቃ ላይገባ ይችላል፡፡ በብሉይ ኪዳን የምናየው የኀዘን እንጉርጉሮ ብዛት እግዚአብሔር ሁልጊዜም በቀጥታ ጣልቃ እንደሚገባ እርግጠኛ እንዳንሆን ያደርገናል፡፡ ጣልቃ ገብቶ የሚታደግበት ጊዜ አለ፤ የማይገባበትም ጊዜ ሞልቶአል፡፡ ምክንያቱን የሚያውቀው እርሱ ብቻ ነው፡፡ ሙሴ እንዳለው ምስጢሩ ለአምላካችን ነው (ዘዳ. 29፥29)፡፡
ሆኖም ጌታ ኢየሱስ ሲመጣ መከራ በሰው ልጆች ላይ የሚደርስበትን ምስጢር አልነገረንም፤ መከራንም አላስቀረም፡፡ ለምን? ይልቁኑ በመከራ የሚያልፉ ሰዎችን አብሮአቸው በመሆን፣ በማጽናናትና በመፈወስ የእግዚአብሔርን አብሮ ኋኚነትና ሰው ወዳድነት አጸናልን፡፡ እግዚአብሔር ሁልጊዜም ከሕዝቡ ጋር ነው፡፡ በሞት ጥላ መካከል ስንሄድ እርሱ አብሮን አለ (መዝ. 23፥4)፤ በእሳት ውስጥ ስንጣል አብሮ አለ (ዳን. 3፥19-27)፡፡
እግዚአብሔር ከምናልፍበት መከራ ሁሌ አያስጥለን ይሆናል፤ ሁሌም ግን አብሮን አለ፡፡ ነገር ግን እግዚአብሔር ራሱን የሚሰውር አምላክ ነውና (ኢሳ. 45፥15) አብሮን መሆኑ አይታወቀን ይሆናል፡፡ ስለዚህ ከመከረኞች ጋር አብረን ስንሆን፣ በሚያልፉበት ነገር ውስጥ አልታያቸው ያለውን እግዚአብሔርን ማሳየት እንችላለን፡፡
በተለይ በምድራችን እዚህም እዚያም እየተረጨ ያለው “የብልጽግና ወንጌል” የተሰኘው አስተምህሮ አማኝነት መከራ እንዳይደርስብን ዋስትና እንደሚሆነን ማስተማሩ ይህ ዐይነቱን አለመግባባት በመፍጠር ውስጥ ትልቅ ድርሻ አለው፡፡ ስለዚህ ሰዎች በሽታ ወይም ችግር ሲደርስባቸው እምነት እንደጎደላቸው ማሰብ ለብዙዎች ቀላል ነው፡፡ ችግር ውስጥ ያሉ ሰዎችን ከማጽናናት እና በችግራቸው አብሮ ከመቸገር ይልቅ እምነትን በተግባር ያለ መለማመድ ምሳሌ ሲደረጉ ይታያል፡፡ ስለዚህ እነርሱም የአማኞች አብሮነት እጅግ በሚያስፈልጋቸው በችግራቸው ጊዜ ከአማኞች ለመሸሽ ይገደዳሉ፡፡ በችግር ጊዜ ደራሽና አጽናኝ መሆን የሚጠበቅባቸው አማኞች ችግርን አባባሽ ሆነው ያርፉታል፡፡ ለመሆኑ የኢዮብ “ወዳጆችስ” ከዚህ የተለየ ምን አደረጉ? እግዚአብሔር ደጋግሞ “ጻድቅና ከክፋት የራቀ” በማለት የተናገረለትን ሰው እምነት እንዳጣና ኀጢአት እንደሚለማመድ ስለዚህም መከራው እንደ ደረሰበት መናገር ምን ይባላል? እግዚአብሔር መጨረሻ የገሠጸው ግን እነርሱን ነበር፡፡ ኢዮብን ለማጽናናት ቢመጡም ተጨማሪ ሥቃይ ፈጥረውበት ሄዱ፡፡
አማኞች በሰው የሚደርስ ችግር እንደማይደርስብን ዋስትና አልተሰጠንም፡፡ እንዲያውም መከራ ሲደርስ ሰዎች ከተደጋገፉ ችግሩ ይቀልላቸዋልና እንደ አማኝ ይህን ማድረግ ይጠበቅብናል፡፡
ጌታ ኢየሱስ በየትኛውም የመከራ ጕዳይ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥቧል፡፡ ፈውስና መጽናናትን ፍለጋ ወደ እርሱ የመጡ ሰዎችን “መጀመሪያውኑ ይህ የደረሰባችሁ እምነት ስለ ጎደላችሁ፣ አዎንታዊ ቃል ስላላወጃችሁ፣ ቅርጫት ውስጥ ገንዘብ ስላልወረወራችሁ፣ የተሰበከውን ቃል የራሳችሁ ስላላደረጋችሁ፣ የተደበቀ ኀጢአት ስላለባችሁ ነው” የሚል ትንታኔ አልሰጠም፡፡ መከራ የሰዎች የአርባ ቀን ዕድል በመሆኑ ዐይናቸውን ጨፍነው እንዲቀበሉትም አላግባባም፡፡ ጌታ ኢየሱስ ሲያደርግ የኖረው አንድ ነገር ነው፤ ወደ እርሱ የመጡትን ሕመምተኞች ሁሉ ፈወሳቸው፤ ያዘኑትንም አጽናናቸው፡፡ ወደ እርሱ ያልመጡትንም ወደ እነርሱ እየሄደ ተመሳሳይ ነገር አደረገ፡፡ ፍቅርን በተግባር አስተማረ፡፡ ለነገሩማ “በአዲስ ኪዳን ውስጥ የምናገኘው እያንዳንዱ ስለ መከራ የሚያወራ ምንባብ ከመንሥኤው ይልቅ ለመከራው የሚኖረን ምላሽ ላይ የሚያተኲር ነው፡፡” እኛስ ማንን መምሰል እንፈልጋለን?
በጳውሎስ ፈቃዱ
ይቀጥላል ...
ምንጭ፦ hintset.org
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አጵሎስ ወደ አካይያ ለመሄድ በፈለገ ጊዜ፣ ወንድሞች አበረታቱት፤ በዚያ የነበሩት ደቀ መዛሙርትም እንዲቀበሉት ደብዳቤ ጻፉለት። እዚያም በደረሰ ጊዜ ከጸጋው የተነሣ አምነው ለነበሩት ትልቅ ረዳት ሆናቸው፤”
ሐዋርያት 18፥27 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“አጵሎስ ወደ አካይያ ለመሄድ በፈለገ ጊዜ፣ ወንድሞች አበረታቱት፤ በዚያ የነበሩት ደቀ መዛሙርትም እንዲቀበሉት ደብዳቤ ጻፉለት። እዚያም በደረሰ ጊዜ ከጸጋው የተነሣ አምነው ለነበሩት ትልቅ ረዳት ሆናቸው፤”
ሐዋርያት 18፥27 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3
ከሚከተሉት የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ውስጥ ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ጥቅስ የጠቀሰው የቱ ነው?
Anonymous Quiz
28%
ሀ. የዮሐንስ ራእይ
56%
ለ. የዮሐንስ ወንጌል
8%
ሐ. ፊልጵስዩስ
9%
መ. ቆላስይስ
👍8
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤”
1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤”
1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤1👍1
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት
#ደብረ_ዘይት፤ የወይራ ዛፍ ያለበት ተራራ ማለት ነው። ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ ይገኛል። በደብረ ዘይትና በኢየሩሳሌም መካከል የቄድሮን ሸለቆ ይገኛል። ከቤተ መቅደስ አደባባይ ደብረ ዘይት ሰባ አምስት ሜትር ገደማ ከፍ ይላል። ዳዊት ከአቤሴሎም በሸሸ ጊዜ ወደ ደብረ ዘይት ዐቀበት ወጣ፤ 2ሳሙ. 15፥30። ቤተ ፋጌና ቢታንያ ከደብረ ዘይት ተራራ ግርጌ ናቸው፤
👉ኢየሱስ በሆሳዕና ዕለት ከደብረ ዘይት ወደ ኢየሩሳሌም ገባ፤ ማር. 11፥1።
👉ኢየሱስ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ስለ ኢየሩሳሌም መፍረስና ስለ ዓለም መጨረሻ አስተማረ፤ ማር. 13፥3።
👉ኢየሱስ ከደብረ ዘይት ግርጌ ባለው በጌቴሴማኒ በአይሁድ ጭፍሮች ተያዘ፤ ማቴ. 26፥30:36።
👉 ኢየሱስ ከደብረ ዘይት ወደ ሰማይ ዐረገ (ሉቃ. 24፥51:52፤ ሐ.ሥ. 1፥12)፤
👉እንደገናም በዓለም ፍጻሜ በደብረ ዘይት ይወርዳል የሚል ትንቢት ተነግሯል፤ ዘካ. 14፥4።
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 228
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ደብረ_ዘይት፤ የወይራ ዛፍ ያለበት ተራራ ማለት ነው። ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ ይገኛል። በደብረ ዘይትና በኢየሩሳሌም መካከል የቄድሮን ሸለቆ ይገኛል። ከቤተ መቅደስ አደባባይ ደብረ ዘይት ሰባ አምስት ሜትር ገደማ ከፍ ይላል። ዳዊት ከአቤሴሎም በሸሸ ጊዜ ወደ ደብረ ዘይት ዐቀበት ወጣ፤ 2ሳሙ. 15፥30። ቤተ ፋጌና ቢታንያ ከደብረ ዘይት ተራራ ግርጌ ናቸው፤
👉ኢየሱስ በሆሳዕና ዕለት ከደብረ ዘይት ወደ ኢየሩሳሌም ገባ፤ ማር. 11፥1።
👉ኢየሱስ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ስለ ኢየሩሳሌም መፍረስና ስለ ዓለም መጨረሻ አስተማረ፤ ማር. 13፥3።
👉ኢየሱስ ከደብረ ዘይት ግርጌ ባለው በጌቴሴማኒ በአይሁድ ጭፍሮች ተያዘ፤ ማቴ. 26፥30:36።
👉 ኢየሱስ ከደብረ ዘይት ወደ ሰማይ ዐረገ (ሉቃ. 24፥51:52፤ ሐ.ሥ. 1፥12)፤
👉እንደገናም በዓለም ፍጻሜ በደብረ ዘይት ይወርዳል የሚል ትንቢት ተነግሯል፤ ዘካ. 14፥4።
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 228
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ሎጥ ከተለየው በኋላም እግዚአብሔር አብራምን አለው፦ ዓይንህን አንሣና አንተ ካለህበት ስፍራ ወደ ሰሜንና ወደ ደቡብ ወደ ምሥራቅና ወደ ምዕራብ እይ፤”
ዘፍጥረት 13፥14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ሎጥ ከተለየው በኋላም እግዚአብሔር አብራምን አለው፦ ዓይንህን አንሣና አንተ ካለህበት ስፍራ ወደ ሰሜንና ወደ ደቡብ ወደ ምሥራቅና ወደ ምዕራብ እይ፤”
ዘፍጥረት 13፥14
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤1
#እራሳችንን_እንመርምር
የእግዚአብሔር ፈቃድ ሕይወታችንን እንዲቆጣጠረው እና በብርሃኑ መውጣት እና መግባት እንፈልጋለን? የእግዚአብሔርስ አፍ መሆንስ? ስለዚህ ምን ላድርግ?
“ስለ ሌዊም እንዲህ አለ፦ ቱሚምህና ኡሪምህ ለቅዱስህ ሰው ነው፥ በማሳህ ለፈተንኸው፥ በመሪባ ውኃም ለተከራከርኸው፤”
ዘዳግም 33፥8
“ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ብትመለስ እመልስሃለሁ በፊቴም ትቆማለህ፤ የከበረውንም ከተዋረደው ብትለይ እንደ አፌ ትሆናለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ፥ አንተ ግን ወደ እነርሱ አትመለስም።”
ኤርምያስ 15፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
የእግዚአብሔር ፈቃድ ሕይወታችንን እንዲቆጣጠረው እና በብርሃኑ መውጣት እና መግባት እንፈልጋለን? የእግዚአብሔርስ አፍ መሆንስ? ስለዚህ ምን ላድርግ?
“ስለ ሌዊም እንዲህ አለ፦ ቱሚምህና ኡሪምህ ለቅዱስህ ሰው ነው፥ በማሳህ ለፈተንኸው፥ በመሪባ ውኃም ለተከራከርኸው፤”
ዘዳግም 33፥8
“ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ብትመለስ እመልስሃለሁ በፊቴም ትቆማለህ፤ የከበረውንም ከተዋረደው ብትለይ እንደ አፌ ትሆናለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ፥ አንተ ግን ወደ እነርሱ አትመለስም።”
ኤርምያስ 15፥19
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።”
መዝሙር 43፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።”
መዝሙር 43፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤1👍1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
1ኛ ጢሞቴዎስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ።
³-⁴ ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
⁵ አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
⁶ ራሱንም ለሁሉ ቤዛ ሰጠ፥ ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ፤
⁷ እኔም ለዚህ ነገር አዋጅ ነጋሪና ሐዋርያ በእምነትና በእውነትም የአሕዛብ አስተማሪ ለመሆን ተሾምሁ፤ እውነት እናገራለሁ፤ አልዋሽም።
⁸ እንግዲህ ወንዶች በስፍራ ሁሉ አለ ቍጣና አለ ክፉ አሳብ የተቀደሱትን እጆች እያነሱ እንዲጸልዩ እፈቅዳለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1ኛ ጢሞቴዎስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ።
³-⁴ ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
⁵ አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
⁶ ራሱንም ለሁሉ ቤዛ ሰጠ፥ ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ፤
⁷ እኔም ለዚህ ነገር አዋጅ ነጋሪና ሐዋርያ በእምነትና በእውነትም የአሕዛብ አስተማሪ ለመሆን ተሾምሁ፤ እውነት እናገራለሁ፤ አልዋሽም።
⁸ እንግዲህ ወንዶች በስፍራ ሁሉ አለ ቍጣና አለ ክፉ አሳብ የተቀደሱትን እጆች እያነሱ እንዲጸልዩ እፈቅዳለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ደግሞ ሰው የሚመስል ዳሰሰኝ፥ አበረታኝም።”
ዳንኤል 10፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ደግሞ ሰው የሚመስል ዳሰሰኝ፥ አበረታኝም።”
ዳንኤል 10፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍3
‹‹ዕርቅ - የጥበብ መንገድ››
በንጉሤ ቡልቻ
እኛ በክርስቶስ የምናምን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች አንድነትና ስምምነት አጥተን ስንጣላ የሚሆነው ነገር ምን ይመስላል ቢባል፣ በታላቅ ጥበብና ጥንቃቄ በተባለው የሸራ ቅብ ላይ አሮጌ የቀለም ጣሳ ቀድደን ድፍድፉን ቀለም ማፍሰስ ነው፣ ለመብላት ያሰፈሰፉ ሰዎች ዐይኖች በሚቋምጡት በወግ የተሰናዳ የእንጀራ ገበታ ላይ አሸዋ መድፋት ነው፤ ለድል አንድ ምዕራፍ የቀረውን ሯጭ ቋንጃ በስለት መበጠስ ነው፡፡ ጠብ የዓለም ሁሉ ሰቀቀን ነው፡፡ በእግዚአብሔር ቤተሰብ መካከል ጠብ ጉልበት ካገኘ ለምድርዓለም የተሰጣት የተስፋ ብርሃን ተስለመለመ ማለት ነው፡፡
ምን ያጣላናል? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ቢሆንም ለጊዜው ለምን እርቅ ያስቸግረናል? የሚለውን መመራመር ሳይሻል አይቀርም፡፡ የዕርቅና የአንድነት እንቅፋቶች ብዙ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ፈጥጠው የሚታዩኝን አራት ጭራቆች ብቻ ላንሳ፡፡
#አንደኛው፣ ጠብ የሚያመጣውን አደጋ አለመፍራት ነው፡፡ “የመጣው ይምጣ” የሚል ሥጋዊ ድፍረት ነው፡፡ “ኧረ ይህ ነገር ውሎ ያደረ እንደሆነ ክፉ ጣጣ አለው” ሲባል፡፡ “ምን ይመጣል ቢበዛ መለያየት ነው” የሚል መንፈሳዊ ድንዛዜ ከክርስቶስ የአንድነት ጸሎት እንዴት የራቀ እንደሆነ መገንዘብ አያዳግትም፡፡
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አባቱን እንዲህ ብሎ ለመነው፡፡ “አንተ እንደላክኸኝ ዓለም ያምን ዘንድ….እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ፡፡” ይህ እጅግ አሳሳቢ ጸሎት ነው እንደጌታችን አመለካከት እኛ አንድ ካልሆንን ዓለም የኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛነት ለማመን ይከብዳታል ማለት ነው፡፡ የተራቀቀ የወንጌል ስርጭት ስልታችን፣ የፈረጠመው አደረጃጀታችን ወይም የካበተ ልምዳችን ሰውን ሊያሳምን አይችልም ማለት ነው፡፡
#ሁለተኛው፣ በራስ አመለካከትና አቋም መዋጥ፣ የሌላውን ለማየት አለመቻል፣ አለመፈለግም፣ የሌላውን ወንድም ወይም ወገን የአስተሳሰብ መንገድ መናቅ፣ ማጣጣል፣ መጠራጠር፣ አዛብቶ መተርጎም፣ ይህንንም የሚመስል የራስ አስተሳሰብ ደሴተኛነት ነው፡፡ በራስ እንደመታሰር ያለ ግዞት የትም የለ፡፡
“ባልንጀራው ከራሱ ይልቅ እንዲሻል በትሕትና ይቁጠር” ያለው ሐዋርያ ምሳሌ አድርጎ የሚያቀርብልን ራሱን ባዶ ያደረገውን ኢየሱስን ነው፡፡ የባልንጀራውን የአባቱን ፈቃድና አሳብ አስበልጦ ወደደ፣ የሚያስከፍለውን ከፍሎ የኋላ ሽልማቱን በክብር ተጎናጸፈ፡፡ የሌሎችን አሳብ መቀበል ኪሣራ ከመሰለን የኢየሱስ ወንድሞች ነን ለማለት እንዴት እንደፍራለን?
#ሦስተኛው፣ “አንዴ ብያለሁ፣ አሳቤን አልለውጥም” የሚል ዕቡይነት፣ ለተሻለ ነገርም ቢሆን ማፈግፈግን አለመውደድ፣ ቢያዋጣም ባያዋጣም የያዝኩትን አቋም እገፋበታለሁ የሚል ቂልነት ነው፡፡ ሞኝ ካመረረ፣ በግ ከበረረ፡፡
የጠፋው ልጅ የተሞኘው ስሜቱን ብቻ አዳምጦ ከቤት የወጣ ቀን ነው እንጂ ውድቀቱን አይቶ በልቡ የተጸጸተ ቀን አይደለም አቅጣጫ ቀይሮ ወደተገቢው ቦታ መመለስ ልባምነት ነው እንጂ ፈሪነት አይደለም፡፡ በጨለማ መንገድ መፈርጠጥ ነው ሥጋዊነት፣ መመለስ መንፈሳዊነት ነው፡፡
#አራተኛው ጭራቅ ምንድነው የተባለ እንደሆነ፣ “የታረቅሁ እንደሆነ የተስማማሁ እንደሆነ ይህ ይቀርብኛል፣ ይህ ይጎድልብኛል” የሚል የሞኝ ስስት ነው፡፡ ሽማግሌ/አስታራቂ ሰምቼ እሺ ብል ማንነቴ ይደበዝዛል፣ ክብሬ ይስለመለማል፣ ጥቅሜ ይቀናነሳል ተደማጭነቴ ዝቅ ይላል የሚል አጉል ፍርሃት በአስር በትር እንድንደባደብ ያደርገናል፡፡ የፈሪ ዱላ አሥር ነው፡፡ ዕርቅና አንድነት ያበለፅጋል እንጂ አያደኸይም፤ ለመኖርና ለመክበር ዋስትናችን የከበበን ጭፍራ ብዛት ሳይሆን የሚወደንና የሚያስብልን የእውነት ዳኛ እግዚአብሔር ነው፡፡ እውነተኛ ዕርቅ ከድርድር ሰነዱ ይልቅ በጻድቅ አምላክ ላይ ባለን እምነት የምንወስነው የጀግንነት ውሳኔ ነው፡፡
ምንጭ:- semayawithought.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በንጉሤ ቡልቻ
እኛ በክርስቶስ የምናምን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች አንድነትና ስምምነት አጥተን ስንጣላ የሚሆነው ነገር ምን ይመስላል ቢባል፣ በታላቅ ጥበብና ጥንቃቄ በተባለው የሸራ ቅብ ላይ አሮጌ የቀለም ጣሳ ቀድደን ድፍድፉን ቀለም ማፍሰስ ነው፣ ለመብላት ያሰፈሰፉ ሰዎች ዐይኖች በሚቋምጡት በወግ የተሰናዳ የእንጀራ ገበታ ላይ አሸዋ መድፋት ነው፤ ለድል አንድ ምዕራፍ የቀረውን ሯጭ ቋንጃ በስለት መበጠስ ነው፡፡ ጠብ የዓለም ሁሉ ሰቀቀን ነው፡፡ በእግዚአብሔር ቤተሰብ መካከል ጠብ ጉልበት ካገኘ ለምድርዓለም የተሰጣት የተስፋ ብርሃን ተስለመለመ ማለት ነው፡፡
ምን ያጣላናል? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ቢሆንም ለጊዜው ለምን እርቅ ያስቸግረናል? የሚለውን መመራመር ሳይሻል አይቀርም፡፡ የዕርቅና የአንድነት እንቅፋቶች ብዙ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ፈጥጠው የሚታዩኝን አራት ጭራቆች ብቻ ላንሳ፡፡
#አንደኛው፣ ጠብ የሚያመጣውን አደጋ አለመፍራት ነው፡፡ “የመጣው ይምጣ” የሚል ሥጋዊ ድፍረት ነው፡፡ “ኧረ ይህ ነገር ውሎ ያደረ እንደሆነ ክፉ ጣጣ አለው” ሲባል፡፡ “ምን ይመጣል ቢበዛ መለያየት ነው” የሚል መንፈሳዊ ድንዛዜ ከክርስቶስ የአንድነት ጸሎት እንዴት የራቀ እንደሆነ መገንዘብ አያዳግትም፡፡
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አባቱን እንዲህ ብሎ ለመነው፡፡ “አንተ እንደላክኸኝ ዓለም ያምን ዘንድ….እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ፡፡” ይህ እጅግ አሳሳቢ ጸሎት ነው እንደጌታችን አመለካከት እኛ አንድ ካልሆንን ዓለም የኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛነት ለማመን ይከብዳታል ማለት ነው፡፡ የተራቀቀ የወንጌል ስርጭት ስልታችን፣ የፈረጠመው አደረጃጀታችን ወይም የካበተ ልምዳችን ሰውን ሊያሳምን አይችልም ማለት ነው፡፡
#ሁለተኛው፣ በራስ አመለካከትና አቋም መዋጥ፣ የሌላውን ለማየት አለመቻል፣ አለመፈለግም፣ የሌላውን ወንድም ወይም ወገን የአስተሳሰብ መንገድ መናቅ፣ ማጣጣል፣ መጠራጠር፣ አዛብቶ መተርጎም፣ ይህንንም የሚመስል የራስ አስተሳሰብ ደሴተኛነት ነው፡፡ በራስ እንደመታሰር ያለ ግዞት የትም የለ፡፡
“ባልንጀራው ከራሱ ይልቅ እንዲሻል በትሕትና ይቁጠር” ያለው ሐዋርያ ምሳሌ አድርጎ የሚያቀርብልን ራሱን ባዶ ያደረገውን ኢየሱስን ነው፡፡ የባልንጀራውን የአባቱን ፈቃድና አሳብ አስበልጦ ወደደ፣ የሚያስከፍለውን ከፍሎ የኋላ ሽልማቱን በክብር ተጎናጸፈ፡፡ የሌሎችን አሳብ መቀበል ኪሣራ ከመሰለን የኢየሱስ ወንድሞች ነን ለማለት እንዴት እንደፍራለን?
#ሦስተኛው፣ “አንዴ ብያለሁ፣ አሳቤን አልለውጥም” የሚል ዕቡይነት፣ ለተሻለ ነገርም ቢሆን ማፈግፈግን አለመውደድ፣ ቢያዋጣም ባያዋጣም የያዝኩትን አቋም እገፋበታለሁ የሚል ቂልነት ነው፡፡ ሞኝ ካመረረ፣ በግ ከበረረ፡፡
የጠፋው ልጅ የተሞኘው ስሜቱን ብቻ አዳምጦ ከቤት የወጣ ቀን ነው እንጂ ውድቀቱን አይቶ በልቡ የተጸጸተ ቀን አይደለም አቅጣጫ ቀይሮ ወደተገቢው ቦታ መመለስ ልባምነት ነው እንጂ ፈሪነት አይደለም፡፡ በጨለማ መንገድ መፈርጠጥ ነው ሥጋዊነት፣ መመለስ መንፈሳዊነት ነው፡፡
#አራተኛው ጭራቅ ምንድነው የተባለ እንደሆነ፣ “የታረቅሁ እንደሆነ የተስማማሁ እንደሆነ ይህ ይቀርብኛል፣ ይህ ይጎድልብኛል” የሚል የሞኝ ስስት ነው፡፡ ሽማግሌ/አስታራቂ ሰምቼ እሺ ብል ማንነቴ ይደበዝዛል፣ ክብሬ ይስለመለማል፣ ጥቅሜ ይቀናነሳል ተደማጭነቴ ዝቅ ይላል የሚል አጉል ፍርሃት በአስር በትር እንድንደባደብ ያደርገናል፡፡ የፈሪ ዱላ አሥር ነው፡፡ ዕርቅና አንድነት ያበለፅጋል እንጂ አያደኸይም፤ ለመኖርና ለመክበር ዋስትናችን የከበበን ጭፍራ ብዛት ሳይሆን የሚወደንና የሚያስብልን የእውነት ዳኛ እግዚአብሔር ነው፡፡ እውነተኛ ዕርቅ ከድርድር ሰነዱ ይልቅ በጻድቅ አምላክ ላይ ባለን እምነት የምንወስነው የጀግንነት ውሳኔ ነው፡፡
ምንጭ:- semayawithought.com
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።”
ኤርምያስ 51፥44
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።”
ኤርምያስ 51፥44
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👏2👍1
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከተጻፈበት ጊዜ አንጻር የመጀመሪያው እና የመጨረሻው መጽሐፍ የቱ ነው?
Anonymous Quiz
58%
ሀ. ዘፍጥረት እና የዮሐንስ ራእይ
5%
ለ. መዝሙረ ዳዊት እና የዮሐንስ ራእይ
31%
ሐ. መጽሐፍ ኢዮብ እና የዮሐንስ ራእይ
6%
መ. ዘፍጥረት እና ሚልክያስ
👍1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ገና ሥጋውያን ናችሁና እስከ አሁን ድረስ ገና አትችሉም። ቅናትና ክርክር ስለሚገኝባችሁ ሥጋውያን መሆናችሁ አይደላችሁምን? እንደ ሰው ልማድስ አትመላለሱምን?”
1ኛ ቆሮንቶስ 3፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ገና ሥጋውያን ናችሁና እስከ አሁን ድረስ ገና አትችሉም። ቅናትና ክርክር ስለሚገኝባችሁ ሥጋውያን መሆናችሁ አይደላችሁምን? እንደ ሰው ልማድስ አትመላለሱምን?”
1ኛ ቆሮንቶስ 3፥3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2