' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ ካወቃቸው፣ ኢየሱስ ክርስቶስን ለመታዘዝ በደሙ ለተረጩትና በመንፈስ አማካይነት ለተቀደሱት፤ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።”
1ኛ ጴጥሮስ 1፥2 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ ካወቃቸው፣ ኢየሱስ ክርስቶስን ለመታዘዝ በደሙ ለተረጩትና በመንፈስ አማካይነት ለተቀደሱት፤ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።”
1ኛ ጴጥሮስ 1፥2 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1🥰1👏1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
መዝሙር 115
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ለእኛ አይደለም፥ አቤቱ፥ ለእኛ አይደለም፥ ነገር ግን ለስምህ ስለ ምሕረትህ ስለ እውነትህም ምስጋናን ስጥ።
² አሕዛብ፦ አምላካቸው ወዴት ነው? አይበሉ።
³ አምላካችንስ በላይ በሰማይ ነው፤ በሰማይም በምድርም የፈቀደውን ሁሉ አደረገ።
⁴ የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው።
⁵ አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤
⁶ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤
⁷ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
⁸ የሚሠሩአቸውም የሚያምኑባቸውም ሁሉ እንደ እነርሱ ይሁኑ።
⁹ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
¹⁰ የአሮን ቤት ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
¹¹ እግዚአብሔርን የምትፈሩ ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
¹² እግዚአብሔር አሰበን ይባርከንማል፤ የእስራኤልን ቤት ይባረካል፥ የአሮንንም ቤት ይባረካል።
¹³ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፥ ትንንሾችንና ትልልቆችን ይባርካል።
¹⁴ እግዚአብሔር በላያችሁ፥ በላያችሁና በልጆቻችሁ ላይ ይጨምር።
¹⁵ እናንተ ሰማይንና ምድርን ለሠራ ለእግዚአብሔር የተባረካችሁ ናችሁ።
¹⁶ የሰማያት ሰማይ ለእግዚአብሔር ነው፤ ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጣት።
¹⁷ አቤቱ፥ ሙታን የሚያመሰግኑህ አይደሉም፥ ወደ ሲኦልም የሚወርዱ ሁሉ፤
¹⁸ እኛ ሕያዋን ግን ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም እግዚአብሔርን እንባርካለን። ሃሌ ሉያ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
መዝሙር 115
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ለእኛ አይደለም፥ አቤቱ፥ ለእኛ አይደለም፥ ነገር ግን ለስምህ ስለ ምሕረትህ ስለ እውነትህም ምስጋናን ስጥ።
² አሕዛብ፦ አምላካቸው ወዴት ነው? አይበሉ።
³ አምላካችንስ በላይ በሰማይ ነው፤ በሰማይም በምድርም የፈቀደውን ሁሉ አደረገ።
⁴ የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው።
⁵ አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤
⁶ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤
⁷ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
⁸ የሚሠሩአቸውም የሚያምኑባቸውም ሁሉ እንደ እነርሱ ይሁኑ።
⁹ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
¹⁰ የአሮን ቤት ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
¹¹ እግዚአብሔርን የምትፈሩ ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
¹² እግዚአብሔር አሰበን ይባርከንማል፤ የእስራኤልን ቤት ይባረካል፥ የአሮንንም ቤት ይባረካል።
¹³ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፥ ትንንሾችንና ትልልቆችን ይባርካል።
¹⁴ እግዚአብሔር በላያችሁ፥ በላያችሁና በልጆቻችሁ ላይ ይጨምር።
¹⁵ እናንተ ሰማይንና ምድርን ለሠራ ለእግዚአብሔር የተባረካችሁ ናችሁ።
¹⁶ የሰማያት ሰማይ ለእግዚአብሔር ነው፤ ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጣት።
¹⁷ አቤቱ፥ ሙታን የሚያመሰግኑህ አይደሉም፥ ወደ ሲኦልም የሚወርዱ ሁሉ፤
¹⁸ እኛ ሕያዋን ግን ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም እግዚአብሔርን እንባርካለን። ሃሌ ሉያ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2👏2🥰1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“የእግዚአብሔር ማኅበር እረኛ እንደሌለው መንጋ እንዳይሆን፥ በፊታቸው የሚወጣውን በፊታቸውም የሚገባውን የሚያስወጣቸውንም የሚያስገባቸውንም ሰው የሥጋ ሁሉ መንፈስ አምላክ እግዚአብሔር በማኅበሩ ላይ ይሹመው።”
ዘኍልቁ 27፥16-17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“የእግዚአብሔር ማኅበር እረኛ እንደሌለው መንጋ እንዳይሆን፥ በፊታቸው የሚወጣውን በፊታቸውም የሚገባውን የሚያስወጣቸውንም የሚያስገባቸውንም ሰው የሥጋ ሁሉ መንፈስ አምላክ እግዚአብሔር በማኅበሩ ላይ ይሹመው።”
ዘኍልቁ 27፥16-17
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍1🔥1👏1
#እራሳችንን_እንመርምር
ከእግዚአብሔር ጋር እየዋልን ነው። እርሱንም በሚገባ እየፈለግነው ነው። ከእርሱ ጋር መሆን መልካም ነው። የነፍሳችንም መሻት ይህ ነው። እያልን ነገር ግን ከእግዚአብሔር ጋር ተላልፈን ይሆን? ከእግዚአብሔር ጋር ከመተላለፍ እግዚአብሔር ይጠብቀን🙏
"ነገር ግን ዕለት ዕለት ይሹኛል መንገዴንም ያውቁ ዘንድ ይወድዳሉ፤ ጽድቅን እንዳደረጉ የአምላካቸውንም ፍርድ እንዳልተዉ ሕዝብ እውነተኛውን ፍርድ ይለምኑኛል፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመቅረብ ይወድዳሉ። ስለ ምን ጾምን፥ አንተም አልተመለከትኸንም? ሰውነታችንንስ ስለ ምን አዋረድን፥ አንተም አላወቅህም? ይላሉ። እነሆ፥ በጾማችሁ ቀን ፈቃዳችሁን ታደርጋላችሁ፥ ሠራተኞቻችሁንም ሁሉ ታስጨንቃላችሁ።
ኢሳይያስ 58፥2-3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ከእግዚአብሔር ጋር እየዋልን ነው። እርሱንም በሚገባ እየፈለግነው ነው። ከእርሱ ጋር መሆን መልካም ነው። የነፍሳችንም መሻት ይህ ነው። እያልን ነገር ግን ከእግዚአብሔር ጋር ተላልፈን ይሆን? ከእግዚአብሔር ጋር ከመተላለፍ እግዚአብሔር ይጠብቀን🙏
"ነገር ግን ዕለት ዕለት ይሹኛል መንገዴንም ያውቁ ዘንድ ይወድዳሉ፤ ጽድቅን እንዳደረጉ የአምላካቸውንም ፍርድ እንዳልተዉ ሕዝብ እውነተኛውን ፍርድ ይለምኑኛል፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመቅረብ ይወድዳሉ። ስለ ምን ጾምን፥ አንተም አልተመለከትኸንም? ሰውነታችንንስ ስለ ምን አዋረድን፥ አንተም አላወቅህም? ይላሉ። እነሆ፥ በጾማችሁ ቀን ፈቃዳችሁን ታደርጋላችሁ፥ ሠራተኞቻችሁንም ሁሉ ታስጨንቃላችሁ።
ኢሳይያስ 58፥2-3
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ጊዜያትንና ዘመናትን ይለውጣል፤ ነገሥታትን ያፈልሳል፥ ነገሥታትንም ያስነሣል፤ ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች ይሰጣል።”
ዳንኤል 2፥21
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ጊዜያትንና ዘመናትን ይለውጣል፤ ነገሥታትን ያፈልሳል፥ ነገሥታትንም ያስነሣል፤ ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች ይሰጣል።”
ዳንኤል 2፥21
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍4❤2👏1
በመጽሐፍ ቅዱስ "የእግዚአብሔር ልጅ/ልጆች" ትርጓሜ
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በተለያዩ ስፍራዎች የቀረቡትን ማስረጃዎች በማጤን “የእግዚአብሔር ልጅ” የሚለው ሐረግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ትርጕሞች እንደሚይዝ መረዳት ይቻላል፤
1) የእግዚአብሔርን የፍጥረት ባለቤትነት ማሳያ ነው።
“በውኑ ለዝናብ አባት አለውን? ወይስ የጠልን ነጠብጣብ የወለደ ማን ነው” ከሚለው መረዳት እንደሚቻለው (ኢዮብ 38፥28)፤ የእግዚአብሔር አባትነት እርሱ የፍጥረት ሁሉ ባለቤት መሆኑን የሚያሳይ ዘይቤአዊ አገላለጥ ነው። “የእኛ ዘር ከሌሎች ይበልጣል” በሚል ስሜት የተዋጡት አቴናውያን፣ “እኛም ደግሞ ልጆቹ ነን” በማለት የተናገሩትን ከፈላስፎቻቸው በመውሰድ ሰውን ሁሉ የሚመለከት አድርጎ ሐዋርያው ጳውሎስ ያቀረበው ለዚህ ይመስላል (የሐዋ. 17፥28፤ አ.መ.ት)። የሉቃስ ወንጌል አዳምን “የእግዚአብሔር ልጅ” ማለቱ ምናልባት በዚህ አግባብ የሚታይ ነው (3፥38)። እግዚአብሔር የፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ በመሆኑ የፍጥረት ሁሉ አባት ነው። ነገር ግን ሰዎች ሁሉ የእግዚአብሔር ልጆች ስለ መሆናቸው መጽሐፍ ቅዱስ እምብዛም የሚናገረው ነገር የለውም።
2) መላእክትን ወይም ሰማያውያን ፍጥረታትን ያመለክታል፤
የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋልና (ኢዮብ 1461 2:11 3871 መዝ. 29፥1፤ 82፥6፤ 89፥6)።
3) እስራኤል የእግዚአብሔር መሆኗን ያመለክታል።
እስራኤል ከምድር ሁሉ ለይቶ የመረጣት በመሆኗ ለእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ ናት፤ በዚህ ረገድ እግዚአብሔር ከእርሷ በፊት ልጅ አልነበረውም። ይህንንም ሙሴ በፈርዖን ፊት ቆሞ፣ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- እስራኤል የበኵር ልጄ ነው” በማለት እንዲናገር አድርጎታል (ዘፀ. 4፥22-23)። “እኔ ለእስራኤል አባት ነኝና፤ ኤፍሬምም በኵሬ ነውና” በማለትም ተጽፏል (ኤር. 31፥9)። ይህ ከእግዚአብሔር የድነት ዕቅድና ከእስራኤል ተልእኮ ጋር ይያያዛል።
እስራኤላውያን በኪዳን ሕዝብነታቸው፣ “እናንተ የአምላካችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ናችሁ” ተብለዋል (ዘዳ. 14፥1)። በዚህ አገባቡ፡ የእግዚአብሔር ልጅ ማለት የእግዚአብሔር መሆንን እና የእግዚአብሔር ቤተ ሰብነትን ያሳያል። አማኞች የአብርሃም ልጆች የሆኑበትና የእግዚአብሔር የተቀበሉበት አግባብም ይኸው ነው (ሮሜ 9፥6-8 እና 24-31 እንዲሁም 11፥7-26ን ይመለከቷል።)
4) ጻድቃንን ይኸውም የእግዚአብሔር ጠባያት የሚታዩባቸው ሰዎችንም ያመለክታል።
ጠላቶቻቸውን የሚወድዱና መልካም የሚያደርጉ (ሉቃ. 6፥35)፣ የሚያስተራርቁ (ማቴ. 5፥9)፣ ጽድቅን የሚያደርጉ (1ዮሐ. 3፥10) “የእግዚአብሔር ልጆች” ናቸው።
5) ከዳዊት ሥርወ መንግሥት የሚመጣ ንጉሥ የእግዚአብሔር ልጅ ተብሏል።
ዳዊት፣ "ከልጆቼ ሁሉ በእግዚአብሔር መንግሥት ዙፋን ላይ ተቀምጦ በእስራኤል ላይ ይነግሥ ዘንድ ልጄን ሰሎሞንን መርጦታል። እርሱም፦ ልጅ ይሆነኝ ዘንድ መርጬዋለሁና፥ እኔም አባት እሆነዋለሁና … አለኝ” ሲል የተናገረው ይህንኑ ነው (1ዜና 28፥5-7)።
6) በመጨረሻም፣ “የእግዚአብሔር ልጅ” ወልድ ማለት ነው::
መለኮትነትን ያሳያል። “ከቶውንም እግዚአብሔርን ያየ ማንም የለም፤ ነገር ግን በአብ ዕቅፍ ያለው አንድያ ልጁ የሆነው አምላክ እርሱ ተረከው” (ዮሐ. 1፥18፤ አ.መ.ት)፣ እንዲሁም “ራሱን ከእግዚአብሔር ጋር አስተካክሎ እግዚአብሔር አባቴ ነው ስላለ ሊገድሉት አብዝተው ይፈልጉት ነበር” (ዮሐ. 5፥18) የተባለው ለዚህ ነው።
ምንጭ፦ የእግዚአብሔር ልጅ፤ ጳውሎስ ፈቃዱ፤ ገጽ 255-256
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በተለያዩ ስፍራዎች የቀረቡትን ማስረጃዎች በማጤን “የእግዚአብሔር ልጅ” የሚለው ሐረግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ትርጕሞች እንደሚይዝ መረዳት ይቻላል፤
1) የእግዚአብሔርን የፍጥረት ባለቤትነት ማሳያ ነው።
“በውኑ ለዝናብ አባት አለውን? ወይስ የጠልን ነጠብጣብ የወለደ ማን ነው” ከሚለው መረዳት እንደሚቻለው (ኢዮብ 38፥28)፤ የእግዚአብሔር አባትነት እርሱ የፍጥረት ሁሉ ባለቤት መሆኑን የሚያሳይ ዘይቤአዊ አገላለጥ ነው። “የእኛ ዘር ከሌሎች ይበልጣል” በሚል ስሜት የተዋጡት አቴናውያን፣ “እኛም ደግሞ ልጆቹ ነን” በማለት የተናገሩትን ከፈላስፎቻቸው በመውሰድ ሰውን ሁሉ የሚመለከት አድርጎ ሐዋርያው ጳውሎስ ያቀረበው ለዚህ ይመስላል (የሐዋ. 17፥28፤ አ.መ.ት)። የሉቃስ ወንጌል አዳምን “የእግዚአብሔር ልጅ” ማለቱ ምናልባት በዚህ አግባብ የሚታይ ነው (3፥38)። እግዚአብሔር የፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ በመሆኑ የፍጥረት ሁሉ አባት ነው። ነገር ግን ሰዎች ሁሉ የእግዚአብሔር ልጆች ስለ መሆናቸው መጽሐፍ ቅዱስ እምብዛም የሚናገረው ነገር የለውም።
2) መላእክትን ወይም ሰማያውያን ፍጥረታትን ያመለክታል፤
የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋልና (ኢዮብ 1461 2:11 3871 መዝ. 29፥1፤ 82፥6፤ 89፥6)።
3) እስራኤል የእግዚአብሔር መሆኗን ያመለክታል።
እስራኤል ከምድር ሁሉ ለይቶ የመረጣት በመሆኗ ለእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ ናት፤ በዚህ ረገድ እግዚአብሔር ከእርሷ በፊት ልጅ አልነበረውም። ይህንንም ሙሴ በፈርዖን ፊት ቆሞ፣ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- እስራኤል የበኵር ልጄ ነው” በማለት እንዲናገር አድርጎታል (ዘፀ. 4፥22-23)። “እኔ ለእስራኤል አባት ነኝና፤ ኤፍሬምም በኵሬ ነውና” በማለትም ተጽፏል (ኤር. 31፥9)። ይህ ከእግዚአብሔር የድነት ዕቅድና ከእስራኤል ተልእኮ ጋር ይያያዛል።
እስራኤላውያን በኪዳን ሕዝብነታቸው፣ “እናንተ የአምላካችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ናችሁ” ተብለዋል (ዘዳ. 14፥1)። በዚህ አገባቡ፡ የእግዚአብሔር ልጅ ማለት የእግዚአብሔር መሆንን እና የእግዚአብሔር ቤተ ሰብነትን ያሳያል። አማኞች የአብርሃም ልጆች የሆኑበትና የእግዚአብሔር የተቀበሉበት አግባብም ይኸው ነው (ሮሜ 9፥6-8 እና 24-31 እንዲሁም 11፥7-26ን ይመለከቷል።)
4) ጻድቃንን ይኸውም የእግዚአብሔር ጠባያት የሚታዩባቸው ሰዎችንም ያመለክታል።
ጠላቶቻቸውን የሚወድዱና መልካም የሚያደርጉ (ሉቃ. 6፥35)፣ የሚያስተራርቁ (ማቴ. 5፥9)፣ ጽድቅን የሚያደርጉ (1ዮሐ. 3፥10) “የእግዚአብሔር ልጆች” ናቸው።
5) ከዳዊት ሥርወ መንግሥት የሚመጣ ንጉሥ የእግዚአብሔር ልጅ ተብሏል።
ዳዊት፣ "ከልጆቼ ሁሉ በእግዚአብሔር መንግሥት ዙፋን ላይ ተቀምጦ በእስራኤል ላይ ይነግሥ ዘንድ ልጄን ሰሎሞንን መርጦታል። እርሱም፦ ልጅ ይሆነኝ ዘንድ መርጬዋለሁና፥ እኔም አባት እሆነዋለሁና … አለኝ” ሲል የተናገረው ይህንኑ ነው (1ዜና 28፥5-7)።
6) በመጨረሻም፣ “የእግዚአብሔር ልጅ” ወልድ ማለት ነው::
መለኮትነትን ያሳያል። “ከቶውንም እግዚአብሔርን ያየ ማንም የለም፤ ነገር ግን በአብ ዕቅፍ ያለው አንድያ ልጁ የሆነው አምላክ እርሱ ተረከው” (ዮሐ. 1፥18፤ አ.መ.ት)፣ እንዲሁም “ራሱን ከእግዚአብሔር ጋር አስተካክሎ እግዚአብሔር አባቴ ነው ስላለ ሊገድሉት አብዝተው ይፈልጉት ነበር” (ዮሐ. 5፥18) የተባለው ለዚህ ነው።
ምንጭ፦ የእግዚአብሔር ልጅ፤ ጳውሎስ ፈቃዱ፤ ገጽ 255-256
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2❤1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ሙሴ እጆቹን ጭኖበት ነበርና፣ የነዌ ልጅ ኢያሱ በጥበብ መንፈስ ተሞላ። ስለዚህ እስራኤላውያን አደመጡት፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አዞት የነበረውንም ሁሉ አደረጉ።”
ዘዳግም 34፥9 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ሙሴ እጆቹን ጭኖበት ነበርና፣ የነዌ ልጅ ኢያሱ በጥበብ መንፈስ ተሞላ። ስለዚህ እስራኤላውያን አደመጡት፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አዞት የነበረውንም ሁሉ አደረጉ።”
ዘዳግም 34፥9 (አዲሱ መ.ት)
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤4👍1🔥1👏1
የሙሴ ሕይወት ሲጠቀለል ምን ይመስላል? ሙሴ ምን አይነት ሰው ነበር?
1. ከእግዚአብሔር ጋር
እግዚአብሔርን ፊት ለፊት ያወቀ
“እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም፤”
ዘዳግም 34፥10
2. በጠላቶቹ እና በምድራቸው ላይ
ምልክት እና ድንቅ ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር የላከው
“በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ ላይ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ምልክትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከው ያለ፥”
ዘዳግም 34፥11
3. በቅዱሳን ወይም በእስራኤል ሕዝብ ፊት
ታላቅ ኃይል እና ማስደንገጥ ያሳየ
“በእስራኤል ሁሉ ፊት በጸናች እጅ ሁሉና በታላቅ ማስደንገጥ ሁሉ እንዳደረገው እንደ ሙሴ ያለ አልተነሣም።”
ዘዳግም 34፥12
በአጭሩ ሙሴ በእግዚአብሔር ፊት፣ በእግዚአብሔር ሕዝብ እና በጠላት ሰፈር መሆን እና መኖር እንደሚገባው የኖረ ሰው ነው።
ዘዳግም 34
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም፤
¹¹ በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ ላይ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ምልክትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከው ያለ፥
¹² በእስራኤል ሁሉ ፊት በጸናች እጅ ሁሉና በታላቅ ማስደንገጥ ሁሉ እንዳደረገው እንደ ሙሴ ያለ አልተነሣም።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
1. ከእግዚአብሔር ጋር
እግዚአብሔርን ፊት ለፊት ያወቀ
“እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም፤”
ዘዳግም 34፥10
2. በጠላቶቹ እና በምድራቸው ላይ
ምልክት እና ድንቅ ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር የላከው
“በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ ላይ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ምልክትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከው ያለ፥”
ዘዳግም 34፥11
3. በቅዱሳን ወይም በእስራኤል ሕዝብ ፊት
ታላቅ ኃይል እና ማስደንገጥ ያሳየ
“በእስራኤል ሁሉ ፊት በጸናች እጅ ሁሉና በታላቅ ማስደንገጥ ሁሉ እንዳደረገው እንደ ሙሴ ያለ አልተነሣም።”
ዘዳግም 34፥12
በአጭሩ ሙሴ በእግዚአብሔር ፊት፣ በእግዚአብሔር ሕዝብ እና በጠላት ሰፈር መሆን እና መኖር እንደሚገባው የኖረ ሰው ነው።
ዘዳግም 34
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም፤
¹¹ በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ ላይ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ምልክትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከው ያለ፥
¹² በእስራኤል ሁሉ ፊት በጸናች እጅ ሁሉና በታላቅ ማስደንገጥ ሁሉ እንዳደረገው እንደ ሙሴ ያለ አልተነሣም።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5👏2❤1🥰1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እስጢፋኖስም ጸጋንና ኃይልን ተሞልቶ በሕዝቡ መካከል ድንቅንና ታላቅ ምልክትን ያደርግ ነበር።”
ሐዋርያት 6፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“እስጢፋኖስም ጸጋንና ኃይልን ተሞልቶ በሕዝቡ መካከል ድንቅንና ታላቅ ምልክትን ያደርግ ነበር።”
ሐዋርያት 6፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤5👍1🔥1👏1
#የሮሜ_መልእክት_ጥናት
ሮሜ 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ ለእኛም ይገለጥ ዘንድ ካለው ክብር ጋር ቢመዛዘን የአሁኑ ዘመን ሥቃይ ምንም እንዳይደለ አስባለሁ።
¹⁹ የፍጥረት ናፍቆት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ ይጠባበቃልና።
²⁰ ፍጥረት ለከንቱነት ተገዝቶአልና፥ በተስፋ ስላስገዛው ነው እንጂ በፈቃዱ አይደለም፤
²¹ ተስፋውም ፍጥረት ራሱ ደግሞ ከጥፋት ባርነት ነፃነት ወጥቶ ለእግዚአብሔር ልጆች ወደሚሆን ክብር ነፃነት እንዲደርስ ነው።
²² ፍጥረት ሁሉ እስከ አሁን ድረስ አብሮ በመቃተትና በምጥ መኖሩን እናውቃለንና።
²³ እርሱም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን የመንፈስ በኵራት ያለን ራሳችን ደግሞ የሰውነታችን ቤዛ የሆነውን ልጅነት እየተጠባበቅን ራሳችን በውስጣችን እንቃትታለን።
²⁴ በተስፋ ድነናልና፤ ነገር ግን ተስፋ የሚደረግበቱ ነገር ቢታይ ተስፋ አይደለም፤ የሚያየውንማ ማን ተስፋ ያደርገዋል?
²⁵ የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን።
²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤
²⁷ ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደ ሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይማልዳልና።
²⁸ እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን።
²⁹ ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
³⁰ አስቀድሞም የወሰናቸውን እነዚህን ደግሞ ጠራቸው፤ የጠራቸውንም እነዚህን ደግሞ አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራቸው።
ሮሜ 8 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ የአሁኑ ዘመን ሥቃያችን ወደ ፊት ሊገለጥ ካለው ለእኛ ከተጠበቀልን ክብር ጋር ሲነጻጸር ምንም እንዳይደለ እቈጥራለሁ።
¹⁹ ፍጥረት ሁሉ የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ በናፍቆት ይጠባበቃል።
²⁰ ፍጥረት ሁሉ ለከንቱነት ተዳርጎአል፤ ይኸውም በራሱ ምርጫ ሳይሆን፣ ለተስፋ እንዲገዛ ካደረገው ከፈቃዱ የተነሣ ነው።
²¹ ይህም ፍጥረት ራሱ ከመበስበስ ባርነት ነጻ ወጥቶ ለእግዚአብሔር ልጆች ወደ ሆነው ወደ ከበረው ነጻነት እንዲደርስ ነው።
²² እስከ አሁን ድረስ ፍጥረት ሁሉ በምጥ ጊዜ እንዳለው ሥቃይ በመቃተት ላይ እንደሚገኝ እናውቃለን።
²³ እርሱ ብቻ ሳይሆን፣ የመጀመሪያውን የመንፈስ ፍሬ ያገኘን እኛ ራሳችን የሰውነታችን ቤዛ የሆነውን ልጅነታችንን በናፍቆት እየተጠባበቅን በውስጣችን እንቃትታለን።
²⁴ በዚህ ተስፋ ድነናል፤ ተስፋው የሚታይ ከሆነ ግን ተስፋ አይደለም፤ የሚያየውንማ ማን ተስፋ ያደርገዋል?
²⁵ ነገር ግን ገና ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፣ በትዕግሥት እንጠብቀዋለን።
²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ በድካማችን ያግዘናል፤ እንዴት መጸለይ እንደሚገባን አናውቅም፤ መንፈስ ግን በቃላት ሊገለጥ በማይችል መቃተት ለእኛ ይማልድልናል።
²⁷ ልባችንንም የሚመረምረው እርሱ የመንፈስን ሐሳብ ያውቃል፤ ምክንያቱም መንፈስ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ለቅዱሳን ይማልዳልና።
²⁸ እግዚአብሔር፣ ለሚወዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን።
²⁹ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያወቃቸውን የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ወሰናቸው፤ ይኸውም ከብዙ ወንድሞች መካከል እርሱ በኵር እንዲሆን ነው።
³⁰ አስቀድሞ የወሰናቸውን ጠራቸው፤ የጠራቸውን አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውን አከበራቸው።
ሮሜ 8 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ ይህ አሁን የምንቀበለው መከራ ወደ ፊት ከሚጠብቀን ክብር ታላቅነት ጋር ሊመዛዘን አይችልም።
¹⁹ የእግዚአብሔር ልጆች የሚገለጡበትን ያችን ዕለት ፍጥረት ሁሉ በትዕግሥትና በተስፋ ይጠባበቃል።
²⁰¯²¹ በራሱ ፈቃድ ሳይሆን በእግዚአብሔር ፍርድ ኃጢአትና ሞት የሰፈነበት ፍጥረታዊው ዓለም፥ እነዚህ ሁሉ ነገሮች ተወግደውለት ፥ የእግዚአብሔር ልጆች የሚቀዳጁትን የክብር ነፃነት ተካፋይ ለመሆን በተስፋ ይጠባበቃል።
²² እስካሁን ድረስም ፍጥረት ሁሉ በምጥ ጣር ተይዞ እንደሚቃትት እናውቃለን።
²³ የሚቃትተውም ፍጥረት ብቻ አይደለም። ወደ ፊት ተዘጋጅቶ ለሚጠብቀን ክብር መነሻና መሠረት የሆነውን የመንፈስ ቅዱስን ስጦታ የተቀበልን ሁላችን ፥ 'ያች ዕለት ከመቼ መቼ ደርሳ እግዚአብሔር በሰጠን ተስፋ መሠረት፥ ሕመምና ሞት የማይነካውን አዲስ አካል ለብሰን የልጅነት ማዕርጋችንን እንቀበል ይሆን?' ብለን እንቃትታለን፤ እንናፍቃለንም።
²⁴ በዚህ ተስፋ ድነናል። በዓይነ ሥጋ የምናየውንና በእጃችን የገባውን ነገር ገና ወደፊት እንደምናገኘው አድርገን በተስፋ አንጠብቀውም።
²⁵ እግዚአብሔር ይሰጠናል ብለን በተስፋና በትዕግሥት የምንጠብቀው ገና በእጃችን ያልገባውን ነገር ነው።
²⁶ እንደዚሁም በየዕለቱ በሚገጥመን ችግርና በምንጸልይበትም ጊዜ ፥ የመንፈስ ቅዱስ እርዳታ አይለየንም። ለምንና እንዴት መጸለይ እንደሚገባን በውል ለይተን ስለማናውቅ ፥ መንፈስ ቅዱስ ራሱ ቃላት በትክክል ሊገልጡት በማይቻል ሁናቴ ይጸልይልናል።
²⁷ መንፈስ ቅዱስ ስለ እኛ በሚጸልይበት ጊዜ ስለ ምን እንደሚጸልይልን የሰዎችን ሁሉ ልብ ገልጦ የሚመረምረው እግዚአብሔር ያውቀዋል። ምክንያቱም መንፈስ ቅዱስ ለቅዱሳን የሚጸልየው እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ነውና።
²⁸ እግዚአብሔርን የምንወደው ከሆነና እንደ ፈቃዱም የተጠራን ከሆነ ፥ የሚደርስብን ነገር ሁሉ ለእኛው ጥቅም እንደሚሆን እናውቃለን።
²⁹ ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ በብዙ ወንድሞች መካከል በኩር እንዲሆን ፥ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያወቃቸውን ሁሉ ልጁን እንዲመስሉ ወሰነ።
³⁰ ስለዚህ እግዚአብሔር ቀደም ብሎ የወሰናቸውን ጠራቸው። የጠራቸውንም አጽድቆ የክብሩ ተካፋዮች አደረጋቸው ፡፡
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ሮሜ 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ ለእኛም ይገለጥ ዘንድ ካለው ክብር ጋር ቢመዛዘን የአሁኑ ዘመን ሥቃይ ምንም እንዳይደለ አስባለሁ።
¹⁹ የፍጥረት ናፍቆት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ ይጠባበቃልና።
²⁰ ፍጥረት ለከንቱነት ተገዝቶአልና፥ በተስፋ ስላስገዛው ነው እንጂ በፈቃዱ አይደለም፤
²¹ ተስፋውም ፍጥረት ራሱ ደግሞ ከጥፋት ባርነት ነፃነት ወጥቶ ለእግዚአብሔር ልጆች ወደሚሆን ክብር ነፃነት እንዲደርስ ነው።
²² ፍጥረት ሁሉ እስከ አሁን ድረስ አብሮ በመቃተትና በምጥ መኖሩን እናውቃለንና።
²³ እርሱም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን የመንፈስ በኵራት ያለን ራሳችን ደግሞ የሰውነታችን ቤዛ የሆነውን ልጅነት እየተጠባበቅን ራሳችን በውስጣችን እንቃትታለን።
²⁴ በተስፋ ድነናልና፤ ነገር ግን ተስፋ የሚደረግበቱ ነገር ቢታይ ተስፋ አይደለም፤ የሚያየውንማ ማን ተስፋ ያደርገዋል?
²⁵ የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን።
²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤
²⁷ ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደ ሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይማልዳልና።
²⁸ እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን።
²⁹ ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
³⁰ አስቀድሞም የወሰናቸውን እነዚህን ደግሞ ጠራቸው፤ የጠራቸውንም እነዚህን ደግሞ አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራቸው።
ሮሜ 8 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ የአሁኑ ዘመን ሥቃያችን ወደ ፊት ሊገለጥ ካለው ለእኛ ከተጠበቀልን ክብር ጋር ሲነጻጸር ምንም እንዳይደለ እቈጥራለሁ።
¹⁹ ፍጥረት ሁሉ የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ በናፍቆት ይጠባበቃል።
²⁰ ፍጥረት ሁሉ ለከንቱነት ተዳርጎአል፤ ይኸውም በራሱ ምርጫ ሳይሆን፣ ለተስፋ እንዲገዛ ካደረገው ከፈቃዱ የተነሣ ነው።
²¹ ይህም ፍጥረት ራሱ ከመበስበስ ባርነት ነጻ ወጥቶ ለእግዚአብሔር ልጆች ወደ ሆነው ወደ ከበረው ነጻነት እንዲደርስ ነው።
²² እስከ አሁን ድረስ ፍጥረት ሁሉ በምጥ ጊዜ እንዳለው ሥቃይ በመቃተት ላይ እንደሚገኝ እናውቃለን።
²³ እርሱ ብቻ ሳይሆን፣ የመጀመሪያውን የመንፈስ ፍሬ ያገኘን እኛ ራሳችን የሰውነታችን ቤዛ የሆነውን ልጅነታችንን በናፍቆት እየተጠባበቅን በውስጣችን እንቃትታለን።
²⁴ በዚህ ተስፋ ድነናል፤ ተስፋው የሚታይ ከሆነ ግን ተስፋ አይደለም፤ የሚያየውንማ ማን ተስፋ ያደርገዋል?
²⁵ ነገር ግን ገና ያላየነውን ተስፋ ብናደርግ፣ በትዕግሥት እንጠብቀዋለን።
²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ በድካማችን ያግዘናል፤ እንዴት መጸለይ እንደሚገባን አናውቅም፤ መንፈስ ግን በቃላት ሊገለጥ በማይችል መቃተት ለእኛ ይማልድልናል።
²⁷ ልባችንንም የሚመረምረው እርሱ የመንፈስን ሐሳብ ያውቃል፤ ምክንያቱም መንፈስ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ለቅዱሳን ይማልዳልና።
²⁸ እግዚአብሔር፣ ለሚወዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን።
²⁹ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያወቃቸውን የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ወሰናቸው፤ ይኸውም ከብዙ ወንድሞች መካከል እርሱ በኵር እንዲሆን ነው።
³⁰ አስቀድሞ የወሰናቸውን ጠራቸው፤ የጠራቸውን አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውን አከበራቸው።
ሮሜ 8 (ሕያው ቃል)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ ይህ አሁን የምንቀበለው መከራ ወደ ፊት ከሚጠብቀን ክብር ታላቅነት ጋር ሊመዛዘን አይችልም።
¹⁹ የእግዚአብሔር ልጆች የሚገለጡበትን ያችን ዕለት ፍጥረት ሁሉ በትዕግሥትና በተስፋ ይጠባበቃል።
²⁰¯²¹ በራሱ ፈቃድ ሳይሆን በእግዚአብሔር ፍርድ ኃጢአትና ሞት የሰፈነበት ፍጥረታዊው ዓለም፥ እነዚህ ሁሉ ነገሮች ተወግደውለት ፥ የእግዚአብሔር ልጆች የሚቀዳጁትን የክብር ነፃነት ተካፋይ ለመሆን በተስፋ ይጠባበቃል።
²² እስካሁን ድረስም ፍጥረት ሁሉ በምጥ ጣር ተይዞ እንደሚቃትት እናውቃለን።
²³ የሚቃትተውም ፍጥረት ብቻ አይደለም። ወደ ፊት ተዘጋጅቶ ለሚጠብቀን ክብር መነሻና መሠረት የሆነውን የመንፈስ ቅዱስን ስጦታ የተቀበልን ሁላችን ፥ 'ያች ዕለት ከመቼ መቼ ደርሳ እግዚአብሔር በሰጠን ተስፋ መሠረት፥ ሕመምና ሞት የማይነካውን አዲስ አካል ለብሰን የልጅነት ማዕርጋችንን እንቀበል ይሆን?' ብለን እንቃትታለን፤ እንናፍቃለንም።
²⁴ በዚህ ተስፋ ድነናል። በዓይነ ሥጋ የምናየውንና በእጃችን የገባውን ነገር ገና ወደፊት እንደምናገኘው አድርገን በተስፋ አንጠብቀውም።
²⁵ እግዚአብሔር ይሰጠናል ብለን በተስፋና በትዕግሥት የምንጠብቀው ገና በእጃችን ያልገባውን ነገር ነው።
²⁶ እንደዚሁም በየዕለቱ በሚገጥመን ችግርና በምንጸልይበትም ጊዜ ፥ የመንፈስ ቅዱስ እርዳታ አይለየንም። ለምንና እንዴት መጸለይ እንደሚገባን በውል ለይተን ስለማናውቅ ፥ መንፈስ ቅዱስ ራሱ ቃላት በትክክል ሊገልጡት በማይቻል ሁናቴ ይጸልይልናል።
²⁷ መንፈስ ቅዱስ ስለ እኛ በሚጸልይበት ጊዜ ስለ ምን እንደሚጸልይልን የሰዎችን ሁሉ ልብ ገልጦ የሚመረምረው እግዚአብሔር ያውቀዋል። ምክንያቱም መንፈስ ቅዱስ ለቅዱሳን የሚጸልየው እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ነውና።
²⁸ እግዚአብሔርን የምንወደው ከሆነና እንደ ፈቃዱም የተጠራን ከሆነ ፥ የሚደርስብን ነገር ሁሉ ለእኛው ጥቅም እንደሚሆን እናውቃለን።
²⁹ ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ በብዙ ወንድሞች መካከል በኩር እንዲሆን ፥ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያወቃቸውን ሁሉ ልጁን እንዲመስሉ ወሰነ።
³⁰ ስለዚህ እግዚአብሔር ቀደም ብሎ የወሰናቸውን ጠራቸው። የጠራቸውንም አጽድቆ የክብሩ ተካፋዮች አደረጋቸው ፡፡
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍2👏2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ኖኅ ግን በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን አገኘ።”
ዘፍጥረት 6፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ኖኅ ግን በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን አገኘ።”
ዘፍጥረት 6፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3🔥1🥰1
#የእግዚአብሔር_ቃል_ምን_ይላል?
ኤርምያስ 15
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ፦ ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ።
² እነርሱም፦ ወዴት እንውጣ ቢሉህ፥ አንተ፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ለሞት የሆነ ወደ ሞት፥ ለሰይፍም የሆነ ወደ ሰይፍ፥ ለራብም የሆነ ወደ ራብ፥ ለምርኮም የሆነ ወደ ምርኮ ትላቸዋለህ።
³ ሰይፍን ለመግደል ውሾችንም ለመጐተት የሰማያትንም ወፎች የምድርንም አራዊት ለመብላትና ለማጥፋት፥ አራቱን ዓይነት ጥፋት አዝዝባቸዋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
⁴ የይሁዳም ንጉሥ የሕዝቅያስ ልጅ ምናሴ በኢየሩሳሌም ስላደረገው ሁሉ በምድር መንግሥታት ሁሉ መካከል ለመከራ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ።
⁵ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ የሚራራልሽ ማን ነው? የሚያዝንልሽስ ማን ነው? ወይስ ስለ ደኅንነትሽ ይጠይቅ ዘንድ ፈቀቅ የሚል ማን ነው?
⁶ አንቺ እኔን ጥለሻል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ወደ ኋላሽም ተመልሰሻል፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቼ አጥፍቼሻለሁ፤ ከይቅርታ ደክሜአለሁ።
⁷ በአገርም ደጆች ውስጥ በመንሽ አበጥሬአቸዋለሁ፤ የወላድ መካን አድርጌአቸዋለሁ፥ ሕዝቤንም አጥፍቼአለሁ፤ ከመንገዳቸውም አልተመለሱም።
⁸ መበለቶቻቸውም ከባሕር አሸዋ ይልቅ በዝተውብኛል፤ በብላቴኖች እናት ላይ በቀትር ጊዜ አጥፊውን አምጥቻለሁ፤ ጣርንና ድንጋጤን በድንገት አምጥቼባታለሁ።
⁹ ሰባት የወለደች ደክማለች፥ ነፍስዋንም አውጥታለች፤ ቀን ገና ሳለ ፀሐይዋ ገብታባታለች፤ አፍራለች ተዋርዳማለች፤ የተረፉትንም በጠላቶቻቸው ፊት ለሰይፍ አሳልፌ እሰጣለሁ።
¹⁰ እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምድር ሁሉ የክርክርና የጥል ሰው የሆንሁትን ወለድሽኝ፤ ለማንም አላበደርሁም፥ ማንም ለእኔ አላበደረም፥ ነገር ግን ሁሉ ይረግመኛል።
¹¹ እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ በእውነት ለደኅንነትህ አጸናሃለሁ፤ በእውነት በመከራና በጭንቅ ጊዜ ጠላትህ እንዲለምንህ አደርገዋለሁ።
¹² በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን?
¹³ በዳርቻህ ሁሉ ስላለ ኃጢአትህ ሁሉ ባለጠግነትህንና መዝገብህን ለመበዝበዝ በከንቱ እሰጣለሁ።
¹⁴ የምታቃጥላችሁ እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና ከጠላቶችህ ጋር ወደማታውቀው ምድር አሳልፍሃለሁ።
¹⁵ አቤቱ፥ አንተ ታውቃለህ፤ አስበኝ ጐብኘኝም የሚያሳድዱኝንም ተበቀላቸው እንጂ አትታገሣቸው፤ ስለ አንተ ስድብን እንደ ታገሥሁ እወቅ።
¹⁶ ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ።
¹⁷ በዋዘኞችና በደስተኞች ጉባኤ አልተቀመጥሁም ቍጣን ሞልተህብኛልና በእጅህ ፊት ለብቻዬ ተቀመጥሁ።
¹⁸ ስለ ምን ሕመሜ አዘወተረኝ? ቍስሌስ ስለ ምን የማይፈወስ ሆነ? ስለ ምንስ። አልሽርም አለ? በውኑ እንደ ሐሰተኛ ምንጭ፥ እንዳልታመነች ውኃ ትሆነኛለህን?
¹⁹ ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ብትመለስ እመልስሃለሁ በፊቴም ትቆማለህ፤ የከበረውንም ከተዋረደው ብትለይ እንደ አፌ ትሆናለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ፥ አንተ ግን ወደ እነርሱ አትመለስም።
²⁰ ለዚህም ሕዝብ የተመሸገ የናስ ቅጥር አደርግሃለሁ፤ ይዋጉሃል እኔ ግን ለማዳን ከአንተ ጋር ነኝና አያሸንፉህም።
²¹ ከክፉ ሰዎችም እጅ እታደግሃለሁ፥ ከጨካኞችም ጡጫ እቤዥሃለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
ኤርምያስ 15
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ፦ ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ።
² እነርሱም፦ ወዴት እንውጣ ቢሉህ፥ አንተ፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ለሞት የሆነ ወደ ሞት፥ ለሰይፍም የሆነ ወደ ሰይፍ፥ ለራብም የሆነ ወደ ራብ፥ ለምርኮም የሆነ ወደ ምርኮ ትላቸዋለህ።
³ ሰይፍን ለመግደል ውሾችንም ለመጐተት የሰማያትንም ወፎች የምድርንም አራዊት ለመብላትና ለማጥፋት፥ አራቱን ዓይነት ጥፋት አዝዝባቸዋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
⁴ የይሁዳም ንጉሥ የሕዝቅያስ ልጅ ምናሴ በኢየሩሳሌም ስላደረገው ሁሉ በምድር መንግሥታት ሁሉ መካከል ለመከራ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ።
⁵ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ የሚራራልሽ ማን ነው? የሚያዝንልሽስ ማን ነው? ወይስ ስለ ደኅንነትሽ ይጠይቅ ዘንድ ፈቀቅ የሚል ማን ነው?
⁶ አንቺ እኔን ጥለሻል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ወደ ኋላሽም ተመልሰሻል፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቼ አጥፍቼሻለሁ፤ ከይቅርታ ደክሜአለሁ።
⁷ በአገርም ደጆች ውስጥ በመንሽ አበጥሬአቸዋለሁ፤ የወላድ መካን አድርጌአቸዋለሁ፥ ሕዝቤንም አጥፍቼአለሁ፤ ከመንገዳቸውም አልተመለሱም።
⁸ መበለቶቻቸውም ከባሕር አሸዋ ይልቅ በዝተውብኛል፤ በብላቴኖች እናት ላይ በቀትር ጊዜ አጥፊውን አምጥቻለሁ፤ ጣርንና ድንጋጤን በድንገት አምጥቼባታለሁ።
⁹ ሰባት የወለደች ደክማለች፥ ነፍስዋንም አውጥታለች፤ ቀን ገና ሳለ ፀሐይዋ ገብታባታለች፤ አፍራለች ተዋርዳማለች፤ የተረፉትንም በጠላቶቻቸው ፊት ለሰይፍ አሳልፌ እሰጣለሁ።
¹⁰ እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምድር ሁሉ የክርክርና የጥል ሰው የሆንሁትን ወለድሽኝ፤ ለማንም አላበደርሁም፥ ማንም ለእኔ አላበደረም፥ ነገር ግን ሁሉ ይረግመኛል።
¹¹ እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ በእውነት ለደኅንነትህ አጸናሃለሁ፤ በእውነት በመከራና በጭንቅ ጊዜ ጠላትህ እንዲለምንህ አደርገዋለሁ።
¹² በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን?
¹³ በዳርቻህ ሁሉ ስላለ ኃጢአትህ ሁሉ ባለጠግነትህንና መዝገብህን ለመበዝበዝ በከንቱ እሰጣለሁ።
¹⁴ የምታቃጥላችሁ እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና ከጠላቶችህ ጋር ወደማታውቀው ምድር አሳልፍሃለሁ።
¹⁵ አቤቱ፥ አንተ ታውቃለህ፤ አስበኝ ጐብኘኝም የሚያሳድዱኝንም ተበቀላቸው እንጂ አትታገሣቸው፤ ስለ አንተ ስድብን እንደ ታገሥሁ እወቅ።
¹⁶ ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ።
¹⁷ በዋዘኞችና በደስተኞች ጉባኤ አልተቀመጥሁም ቍጣን ሞልተህብኛልና በእጅህ ፊት ለብቻዬ ተቀመጥሁ።
¹⁸ ስለ ምን ሕመሜ አዘወተረኝ? ቍስሌስ ስለ ምን የማይፈወስ ሆነ? ስለ ምንስ። አልሽርም አለ? በውኑ እንደ ሐሰተኛ ምንጭ፥ እንዳልታመነች ውኃ ትሆነኛለህን?
¹⁹ ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ብትመለስ እመልስሃለሁ በፊቴም ትቆማለህ፤ የከበረውንም ከተዋረደው ብትለይ እንደ አፌ ትሆናለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ፥ አንተ ግን ወደ እነርሱ አትመለስም።
²⁰ ለዚህም ሕዝብ የተመሸገ የናስ ቅጥር አደርግሃለሁ፤ ይዋጉሃል እኔ ግን ለማዳን ከአንተ ጋር ነኝና አያሸንፉህም።
²¹ ከክፉ ሰዎችም እጅ እታደግሃለሁ፥ ከጨካኞችም ጡጫ እቤዥሃለሁ።
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤1👍1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።”
ያዕቆብ 1፥4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።”
ያዕቆብ 1፥4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤3👍1👏1
#ከተማ_ወይም_ቦታ_በቅዱሳት_መጻሕፍት
#ኢያሪኮ
ኢያሪኮ፤ ከጨው ባሕር በስተሰሜን 15፥ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ 25 ኪ.ሜ. ርቆ የሚገኝ ከተማ ነው። ሦስት ከተማዎች ኢያሪኮ ተብለዋል፤ እነርሱም፦
1. በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረ ከተማ፥
2. በክርስቶስ ዘመን የነበረ ከተማ እና
3. አሁንም ያለው ከተማ ናቸው።
ሦስቱም ቦታዎች ይቀራረባሉ። ይህም ከተማው ፈርሶ በሌላ ቦታ ሲቆረቆር በቀደመ ስሙ ተጠርቷል ማለት ነው። ኢያሪኮ ማለት የጨረቃ ከተማ ማለት ነው፡፡ በኢያሪኮ የኖሩ የጥንት ሰዎች ጨረቃን ሲያመልኩ ኖረዋል። ኢያሪኮ 250 ሜትር ከባሕሩ ጠለል ዝቅ ስለሚል፥ ከዓለም ከተሞች ሁሉ ዝቅተኛ ነው። በዙሪያው ብዙ ምንጮች ስላሉ 7000 ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ ሰዎች በኢያሪኮ መኖር ጀምረዋልቶ ዘዳ 34፥3። ኢያሱ የፊተኛውን ከተማ አፈረሰ (ኢያሱ 6) አኪኤል እንደገና ሠራው፤ 1ነገ. 16፥34። ሄሮድስ በኢያሪኮ ሞተ። ክርስቶስ በምድር ሳለ ብዙ ካህናት በኢያሪኮ ነበሩ፤ ሉቃ 10፥30፡31። ኢየሱስ በኢያሪኮ የበርጤሜዎስን ዓይን አበራ (ማር. 10፥46-52)፥ በዘኬዎስም ቤት ዋለ፤ ሉቃ 19፥1-10። ሮማውያን ኢያሪኮን በ67 ዓ.ም. አፈረሱ።
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 168
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
#ኢያሪኮ
ኢያሪኮ፤ ከጨው ባሕር በስተሰሜን 15፥ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ 25 ኪ.ሜ. ርቆ የሚገኝ ከተማ ነው። ሦስት ከተማዎች ኢያሪኮ ተብለዋል፤ እነርሱም፦
1. በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረ ከተማ፥
2. በክርስቶስ ዘመን የነበረ ከተማ እና
3. አሁንም ያለው ከተማ ናቸው።
ሦስቱም ቦታዎች ይቀራረባሉ። ይህም ከተማው ፈርሶ በሌላ ቦታ ሲቆረቆር በቀደመ ስሙ ተጠርቷል ማለት ነው። ኢያሪኮ ማለት የጨረቃ ከተማ ማለት ነው፡፡ በኢያሪኮ የኖሩ የጥንት ሰዎች ጨረቃን ሲያመልኩ ኖረዋል። ኢያሪኮ 250 ሜትር ከባሕሩ ጠለል ዝቅ ስለሚል፥ ከዓለም ከተሞች ሁሉ ዝቅተኛ ነው። በዙሪያው ብዙ ምንጮች ስላሉ 7000 ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ ሰዎች በኢያሪኮ መኖር ጀምረዋልቶ ዘዳ 34፥3። ኢያሱ የፊተኛውን ከተማ አፈረሰ (ኢያሱ 6) አኪኤል እንደገና ሠራው፤ 1ነገ. 16፥34። ሄሮድስ በኢያሪኮ ሞተ። ክርስቶስ በምድር ሳለ ብዙ ካህናት በኢያሪኮ ነበሩ፤ ሉቃ 10፥30፡31። ኢየሱስ በኢያሪኮ የበርጤሜዎስን ዓይን አበራ (ማር. 10፥46-52)፥ በዘኬዎስም ቤት ዋለ፤ ሉቃ 19፥1-10። ሮማውያን ኢያሪኮን በ67 ዓ.ም. አፈረሱ።
ምንጭ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤ ገጽ 168
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍3❤2👏1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ትዕግሥት ታላቁን ኃጢአት ጸጥ ያደርጋልና የገዢ ቍጣ የተነሣብህ እንደ ሆነ ስፍራህን አትልቀቅ።”
መክብብ 10፥4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ትዕግሥት ታላቁን ኃጢአት ጸጥ ያደርጋልና የገዢ ቍጣ የተነሣብህ እንደ ሆነ ስፍራህን አትልቀቅ።”
መክብብ 10፥4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤4🔥1👏1
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ "ሃሌ ሉያ" የሚለው ቃል በየትኛው መጽሐፍ ውስጥ ይገኛል?
Anonymous Quiz
55%
ሀ. መዝሙረ ዳዊት
0%
ለ. ኤፌሶን
1%
ሐ. ኢሳይያስ
5%
መ. የዮሐንስ ራእይ
6%
ሠ. ሁሉም
33%
ረ. ሀ እና መ
👏6❤2👍1
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ።”
1ኛ ዮሐንስ 3፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ።”
1ኛ ዮሐንስ 3፥18
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍2❤1🥰1👏1
#እራሳችንን_እንመርምር
በየትኛው ጊዜ እንደክርስቲያን ምን ማድረግ አለብኝ? የእግዚአብሔርስ ፈቃድ ምን ይሆን? በዚህ አስቸጋሪ ዘመን ምን ላድርግ? ምንስ አላድርግ? ቅዱሳት መጻሕፍትስ ስለዚህ ጉዳይ ምን ይላሉ? እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ምን ያስፈልገኝ ይሆን?
“እስራኤልም የሚገባውን ያደርግ ዘንድ ዘመኑን የሚያውቁ ጥበበኞች ሰዎች የይሳኮር ልጆች አለቆች ሁለት መቶ ነበሩ፤ ወንድሞቻቸውም ሁሉ ይታዘዙአቸው ነበር።”
1 ዜና 12፥32
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
በየትኛው ጊዜ እንደክርስቲያን ምን ማድረግ አለብኝ? የእግዚአብሔርስ ፈቃድ ምን ይሆን? በዚህ አስቸጋሪ ዘመን ምን ላድርግ? ምንስ አላድርግ? ቅዱሳት መጻሕፍትስ ስለዚህ ጉዳይ ምን ይላሉ? እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ምን ያስፈልገኝ ይሆን?
“እስራኤልም የሚገባውን ያደርግ ዘንድ ዘመኑን የሚያውቁ ጥበበኞች ሰዎች የይሳኮር ልጆች አለቆች ሁለት መቶ ነበሩ፤ ወንድሞቻቸውም ሁሉ ይታዘዙአቸው ነበር።”
1 ዜና 12፥32
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍8❤2
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ይህን እወቅ።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ይህን እወቅ።”
2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥1
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍5❤2👏1
የመንፈሳዊ ራብ በረከት
መንፈሳዊ ራብ ጌታን መናፈቅን፣እሱን ለማግኘት መጓጓትን፣ወደ እሱ ለመጠጋት ማሰብን ወዘተ ያመለክታል፡፡
በግለሰብ ይሁን በወል ደረጃ መንፈሳዊ ራብና ጥማት ለእግዚአብሔር መለኮታዊ ጉብኝት እጅግ ወሳኝ ናቸው፡፡አውነተኛ የሆነ መንፈሳዊ ራብና ጥማት እግዚአብሔርን እንድንሻው፣ እንድንፈልገውና እንድንጠጋው ኃይል ይሆኑናል፡፡ ቃሉ “ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው” (ማቴዎስ 5፡6) የሚለን ለዚህ ነው፡፡ “ብፁዓን” የሚለውን ቃል አምሊፋይድ መጽሐፍ ቅዱስ (Amplified Bible) ደስተኞች፣ በመንፈስ ባለጸጋ የሆኑ፣ የረኩ፣ የተባረኩ ወዘተ ብሎ ነው የሚገልጸው፡፡
ሐና መንፈሳዊ ራብ ያላቸው ሰዎች በጌታ ፊት ዋጋ ያላቸውና የማይረሱ እንደ ሆነ ስትናገር “ተርበው የነበሩ ከራብ አርፈዋል” (1 ሳሙኤል 2:5) ብላለች፤ አምላኳ የሚያረካ፣የሚያጠግብና የሚያሳርፍ መሆኑን በማወደስ፡፡
መንፈሳዊ ራብ በራሱ ትልቅ በረከት ነው፤ ወደ ፊት እንድንዘረጋ፣ እንድንቃትት፣ ፊቱን አንድንፈልግ ያደርገናል፡፡ የምር የሆነ መንፈሳዊ ራብ የሚመነጨው ደግሞ ያለንበትን ሁኔታ የእግዚአብሔር መንፈስ ሲያሳየንና ያለንበትን አዘቅት ስንጠላው ነው፡፡ መንፈሳዊ ራብ ይጐተጉተናል፣ አያስተኛንም፤ ቃሉ “የሠራተኛ ራብ ለርሱ ይሠራል አፉ ይጐተጉተዋል” (ምሳሌ 16፡26) ይላልና ፡፡ “ለርሱ ይሠራል” የሚለውን አስምሩልኝ፡፡ለማን? ለርሱ! አያስተኛውማ! ሳያገኝ አያሳርፈውማ! ለዚህ ነው መንፈሳዊ ራብ በራሱ የሚጓጓለት በረከት የሆነው፡፡
መንፈሳዊ ራብ ልክ እንደ ኤርምያስ ጌታን በትጋት እንድንፈልገው ያደርገናል፡፡ኤርምያስ ከብዙ ፍለጋ በኋላ ሕይወት የሚሰጠውን፣ መንፈስ የሆነውን፣ የጊዜውን ቃል ሲያገኝ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
“ቃልህ ተገኝቷል እኔም በልቼዋለሁ፤አቤቱ የሠራዊት ጌታ ሆይ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃል ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ”
(ኤርምያስ 15፡16)
ከዚህ ምንባብ በጥቂቱ እንደምንረዳው፣ ኤርምያስ ቃሉን በትጋትና በተራበ መንፈስ ሲፈልግ የቆየ ይመስላል፡፡ ባገኘውም ጊዜ ከነበረው ናፍቆት የተነሣ ለመብላት ፋታ ያገኘም አይመስልም፡፡ እናም እስከሚረካና በሐሤት እስኪጥለቀለቅ ድረስ በላው፡፡
ንጉሥ ዳዊት እውነተኛ መንፈሳዊ ራብ ያላቸውን ሰዎች እግዚአብሔር እንዴት እንደሚባርክ ሲገልጽ፦ “የተራበችን ነፍስ አጥግቦአልና፤ የተራቈተችንም ነፍስ በበረከት ሞልቶአልና” (መዝ 107፡9) ብሎ ተናግሯል፡፡ አዎ መንፈሳዊ ራብ የገባበት ሰው ሲቆፍር፣ ሲፈልግ፣ ሲቃትት ወዘተ ያድራል፤ ዕረፍት አይኖረውም ያንን ራብ ሳያስታግስ፡፡ ራቡ ጐትጓች ነውና፣ አያስተኛውምና፡፡
ይህን መንፈሳዊ ራብ የሚያቀጣጥሉ ሦስት የታወቁ ነገሮች አሉ፡፡እነሱም፡-
1⃣የእግዚአብሔር ቃል አብዝቶ ማጥናትና ማሰላሰል
2⃣ደጋግሞ ለረጅም ጊዜ መጾም
3⃣በጌታ ፊት በውሳኔ መውደቅ
ጌታ እንደ ተስፋ ቃሉ መንፈሳዊን ነገር በሚራቡና በሚጠሙ ሰዎች ሕይወት፣ ከብዙ መሻት በኋላ ሲገለጥ አስደናቂ ነገር የሚሆነው፡፡ለዚህ ነው ሰፋ ካለ መንፈሳዊ መነቃቃት በፊት በቤተ ክርስትያን እርሱን የሚራቡና የሚጠሙ፣ እናም በጓዳ እሱን የሚሹና የሚፈልጉ ሰዎች አስቀድሞ የሚያስነሣው፡፡
አንድ ክርስትያን ይህ ራብ በውስጡ ለረጅም ጊዜ ከጠፋ፣ ለመውደቅ እየተንሸራተተ እንደ ሆነ ሊያስብ ይገባዋል፡፡
መንፈሳዊ ራቡ ልባችንን ባሰፋነው መጠን ያድጋል፡፡ አብዝተን እንድንቃትት ያደርገናል፡፡አብዝተን ስንጸልይ ደግሞ ጸሎቱ ሌላ ከፍ ያለ መንፈሳዊ ራብን ይወልዳል፡፡የሚመጣው መንፈሳዊ ራብ ደግሞ አብዝተን እንድንጸልይ ያደርገናል፡፡ወገኖቼ አንዱ አንዱን እየጨመረ ማብቂያ የሌለው አስደናቂ ነገር ውስጥ ነው የምንገባው፤ እኛ በሥጋዊ አካሄዶች መንፈስን እስካላጠፋን ድረስ፡፡
ጌታ ሆይ ከፍ ያለ አንተን የሚሻና የሚፈልግ ልብ ስጠን !
ምንጭ:-Divine Wisdom4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
መንፈሳዊ ራብ ጌታን መናፈቅን፣እሱን ለማግኘት መጓጓትን፣ወደ እሱ ለመጠጋት ማሰብን ወዘተ ያመለክታል፡፡
በግለሰብ ይሁን በወል ደረጃ መንፈሳዊ ራብና ጥማት ለእግዚአብሔር መለኮታዊ ጉብኝት እጅግ ወሳኝ ናቸው፡፡አውነተኛ የሆነ መንፈሳዊ ራብና ጥማት እግዚአብሔርን እንድንሻው፣ እንድንፈልገውና እንድንጠጋው ኃይል ይሆኑናል፡፡ ቃሉ “ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው” (ማቴዎስ 5፡6) የሚለን ለዚህ ነው፡፡ “ብፁዓን” የሚለውን ቃል አምሊፋይድ መጽሐፍ ቅዱስ (Amplified Bible) ደስተኞች፣ በመንፈስ ባለጸጋ የሆኑ፣ የረኩ፣ የተባረኩ ወዘተ ብሎ ነው የሚገልጸው፡፡
ሐና መንፈሳዊ ራብ ያላቸው ሰዎች በጌታ ፊት ዋጋ ያላቸውና የማይረሱ እንደ ሆነ ስትናገር “ተርበው የነበሩ ከራብ አርፈዋል” (1 ሳሙኤል 2:5) ብላለች፤ አምላኳ የሚያረካ፣የሚያጠግብና የሚያሳርፍ መሆኑን በማወደስ፡፡
መንፈሳዊ ራብ በራሱ ትልቅ በረከት ነው፤ ወደ ፊት እንድንዘረጋ፣ እንድንቃትት፣ ፊቱን አንድንፈልግ ያደርገናል፡፡ የምር የሆነ መንፈሳዊ ራብ የሚመነጨው ደግሞ ያለንበትን ሁኔታ የእግዚአብሔር መንፈስ ሲያሳየንና ያለንበትን አዘቅት ስንጠላው ነው፡፡ መንፈሳዊ ራብ ይጐተጉተናል፣ አያስተኛንም፤ ቃሉ “የሠራተኛ ራብ ለርሱ ይሠራል አፉ ይጐተጉተዋል” (ምሳሌ 16፡26) ይላልና ፡፡ “ለርሱ ይሠራል” የሚለውን አስምሩልኝ፡፡ለማን? ለርሱ! አያስተኛውማ! ሳያገኝ አያሳርፈውማ! ለዚህ ነው መንፈሳዊ ራብ በራሱ የሚጓጓለት በረከት የሆነው፡፡
መንፈሳዊ ራብ ልክ እንደ ኤርምያስ ጌታን በትጋት እንድንፈልገው ያደርገናል፡፡ኤርምያስ ከብዙ ፍለጋ በኋላ ሕይወት የሚሰጠውን፣ መንፈስ የሆነውን፣ የጊዜውን ቃል ሲያገኝ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
“ቃልህ ተገኝቷል እኔም በልቼዋለሁ፤አቤቱ የሠራዊት ጌታ ሆይ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃል ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ”
(ኤርምያስ 15፡16)
ከዚህ ምንባብ በጥቂቱ እንደምንረዳው፣ ኤርምያስ ቃሉን በትጋትና በተራበ መንፈስ ሲፈልግ የቆየ ይመስላል፡፡ ባገኘውም ጊዜ ከነበረው ናፍቆት የተነሣ ለመብላት ፋታ ያገኘም አይመስልም፡፡ እናም እስከሚረካና በሐሤት እስኪጥለቀለቅ ድረስ በላው፡፡
ንጉሥ ዳዊት እውነተኛ መንፈሳዊ ራብ ያላቸውን ሰዎች እግዚአብሔር እንዴት እንደሚባርክ ሲገልጽ፦ “የተራበችን ነፍስ አጥግቦአልና፤ የተራቈተችንም ነፍስ በበረከት ሞልቶአልና” (መዝ 107፡9) ብሎ ተናግሯል፡፡ አዎ መንፈሳዊ ራብ የገባበት ሰው ሲቆፍር፣ ሲፈልግ፣ ሲቃትት ወዘተ ያድራል፤ ዕረፍት አይኖረውም ያንን ራብ ሳያስታግስ፡፡ ራቡ ጐትጓች ነውና፣ አያስተኛውምና፡፡
ይህን መንፈሳዊ ራብ የሚያቀጣጥሉ ሦስት የታወቁ ነገሮች አሉ፡፡እነሱም፡-
1⃣የእግዚአብሔር ቃል አብዝቶ ማጥናትና ማሰላሰል
2⃣ደጋግሞ ለረጅም ጊዜ መጾም
3⃣በጌታ ፊት በውሳኔ መውደቅ
ጌታ እንደ ተስፋ ቃሉ መንፈሳዊን ነገር በሚራቡና በሚጠሙ ሰዎች ሕይወት፣ ከብዙ መሻት በኋላ ሲገለጥ አስደናቂ ነገር የሚሆነው፡፡ለዚህ ነው ሰፋ ካለ መንፈሳዊ መነቃቃት በፊት በቤተ ክርስትያን እርሱን የሚራቡና የሚጠሙ፣ እናም በጓዳ እሱን የሚሹና የሚፈልጉ ሰዎች አስቀድሞ የሚያስነሣው፡፡
አንድ ክርስትያን ይህ ራብ በውስጡ ለረጅም ጊዜ ከጠፋ፣ ለመውደቅ እየተንሸራተተ እንደ ሆነ ሊያስብ ይገባዋል፡፡
መንፈሳዊ ራቡ ልባችንን ባሰፋነው መጠን ያድጋል፡፡ አብዝተን እንድንቃትት ያደርገናል፡፡አብዝተን ስንጸልይ ደግሞ ጸሎቱ ሌላ ከፍ ያለ መንፈሳዊ ራብን ይወልዳል፡፡የሚመጣው መንፈሳዊ ራብ ደግሞ አብዝተን እንድንጸልይ ያደርገናል፡፡ወገኖቼ አንዱ አንዱን እየጨመረ ማብቂያ የሌለው አስደናቂ ነገር ውስጥ ነው የምንገባው፤ እኛ በሥጋዊ አካሄዶች መንፈስን እስካላጠፋን ድረስ፡፡
ጌታ ሆይ ከፍ ያለ አንተን የሚሻና የሚፈልግ ልብ ስጠን !
ምንጭ:-Divine Wisdom4
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
👍8
' 📜📜📜===📜📜📜
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“የእግዚአብሔርንም ሕግ መጽሐፍ አነበቡ፤ ዕዝራም እግዚአብሔርን ማወቅ ያስተምርና ያስታውቅ ነበር፥ ሕዝቡም የሚነበበውን ያስተውሉ ነበር።”
ነህምያ 8፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
📜 የዕለቱ ጥቅስ 📜
📜📜📜===📜📜📜
“የእግዚአብሔርንም ሕግ መጽሐፍ አነበቡ፤ ዕዝራም እግዚአብሔርን ማወቅ ያስተምርና ያስታውቅ ነበር፥ ሕዝቡም የሚነበበውን ያስተውሉ ነበር።”
ነህምያ 8፥8
ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
❤2👍1