Vacancy
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
❤5
Vacancy
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
❤4👎2
የነርሲንግ ስፔሻሊቲ ፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ምዝገባ ማስታወቂያ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በአምስት የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ operating Theater Nurse፣ በ neonatal Nursing፣ በ pediatric Nursing እና በ surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ ከ 29/12/2017- 05/01/2018 ዓ.ም Online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡
የመመዝገቢያ መስፈርቶች፣
• በነርሲንግ ዲፕሎማ ደረጃ 4 የተመረቀች/የተመረቀ በሁሉም ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች መወዳደር ይችላሉ፣
• የሚድዋይፍሪ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀች /የተመረቀ በህፃናትና በጨቅላ ህፃናት ነርሲንግ መመዝገብ ይችላል፣
• ከመስሪያ ቤታቸው የስፖንሰር ሺፕ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የሚትችል ወይም ከፍሎ መማር የሚችሉ ፡፡
• ኮሌጁ የሚያዘጋጀውን የቃል እና የፁሑፍ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
• ሙሉ ጤነኛ የሆነ/የሆነች
• አንድ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
ማሳሰቢያ፡
የመመዝገቢያ የማይመለስ 100 ብር በኮሌጁ ንግድ ባንክ አካዉንት ቁጥር 1000006577192 በማስገባት ደረሰኝ አፕሎድ ማድረግ
ዲፕሎማ፤ትራንስክሪፕት እና የስራ ልምድ upload ማድረግ
አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
ኮሌጁ ማደሪያና ምግብ አያዘጋጅም
ለመመዝገብ ወደ ሲስተሙ ስትገቡ ማድረግ ያለባቹ
ወደ መመዝገቢያ ሊንኩ ከገባቹ በኃላ
Apply now / Apply for admission የሚለውን ሊንክ መጫን
የሚፈልጉትን ፕሮግራም በመምረጥ Apply ማለት
ቀጥሎ basic information በማስገባት summit ሲባል Application has successfully submitted የሚል ኖቲፊኬሽን ከApplication number ጋር አብሮ ይመጣል Application number ለቀጣይ ዶክመንት ለማስገባት ስለሚጠቅም ቁጥሩን መያዝ ግዴታ ነው።
ቀጥሎ upload receipt የሚለውን በመጫን የመመዝገቢያ 100 ብር የተከፈለበትን ደረሰኝ upload ማድረግ
ቀጥሎ upload document ላይ በመግባት ዶክመንታቹን አስገብታቹ ስትጨርሱ Summit document የሚለውን በመጫን ምዝገባውን ታጠናቅቃላቹ።
ሬጅስትራር ጽ/ቤት
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በአምስት የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ operating Theater Nurse፣ በ neonatal Nursing፣ በ pediatric Nursing እና በ surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ ከ 29/12/2017- 05/01/2018 ዓ.ም Online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡
የመመዝገቢያ መስፈርቶች፣
• በነርሲንግ ዲፕሎማ ደረጃ 4 የተመረቀች/የተመረቀ በሁሉም ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች መወዳደር ይችላሉ፣
• የሚድዋይፍሪ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀች /የተመረቀ በህፃናትና በጨቅላ ህፃናት ነርሲንግ መመዝገብ ይችላል፣
• ከመስሪያ ቤታቸው የስፖንሰር ሺፕ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የሚትችል ወይም ከፍሎ መማር የሚችሉ ፡፡
• ኮሌጁ የሚያዘጋጀውን የቃል እና የፁሑፍ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
• ሙሉ ጤነኛ የሆነ/የሆነች
• አንድ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
ማሳሰቢያ፡
የመመዝገቢያ የማይመለስ 100 ብር በኮሌጁ ንግድ ባንክ አካዉንት ቁጥር 1000006577192 በማስገባት ደረሰኝ አፕሎድ ማድረግ
ዲፕሎማ፤ትራንስክሪፕት እና የስራ ልምድ upload ማድረግ
አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
ኮሌጁ ማደሪያና ምግብ አያዘጋጅም
ለመመዝገብ ወደ ሲስተሙ ስትገቡ ማድረግ ያለባቹ
ወደ መመዝገቢያ ሊንኩ ከገባቹ በኃላ
Apply now / Apply for admission የሚለውን ሊንክ መጫን
የሚፈልጉትን ፕሮግራም በመምረጥ Apply ማለት
ቀጥሎ basic information በማስገባት summit ሲባል Application has successfully submitted የሚል ኖቲፊኬሽን ከApplication number ጋር አብሮ ይመጣል Application number ለቀጣይ ዶክመንት ለማስገባት ስለሚጠቅም ቁጥሩን መያዝ ግዴታ ነው።
ቀጥሎ upload receipt የሚለውን በመጫን የመመዝገቢያ 100 ብር የተከፈለበትን ደረሰኝ upload ማድረግ
ቀጥሎ upload document ላይ በመግባት ዶክመንታቹን አስገብታቹ ስትጨርሱ Summit document የሚለውን በመጫን ምዝገባውን ታጠናቅቃላቹ።
ሬጅስትራር ጽ/ቤት
❤20👎3🥰1😁1
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ
ሬጅስትራር ጽ/ቤት
የምዝገባ ጊዜ መራዘሙን ስለማሳወቅ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በመጀመሪያ ዲግሪ (ፖስት ቤዚክ) በአምስት የነርሲንግ ስፔሻሊቲ ዘርፍ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ Operating Theater Nursing፣ በ Neonatal Nursing፣ በ Pediatric and child health Nursing እና በ Surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ የምዝገባ ጊዜ እስከ 23/01/2018 ዓ.ም የተራዘመ ስለሆነ Online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡
@SPHMMC
ሬጅስትራር ጽ/ቤት
የምዝገባ ጊዜ መራዘሙን ስለማሳወቅ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በመጀመሪያ ዲግሪ (ፖስት ቤዚክ) በአምስት የነርሲንግ ስፔሻሊቲ ዘርፍ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ Operating Theater Nursing፣ በ Neonatal Nursing፣ በ Pediatric and child health Nursing እና በ Surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ የምዝገባ ጊዜ እስከ 23/01/2018 ዓ.ም የተራዘመ ስለሆነ Online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡
@SPHMMC
❤5
Assistant WASH Trainer
#comunita_volontari_per_il_mondo_c_v_m
#health_care
#Sawla
Bachelor's Degree in Social, Health or in a related field of study with relevant work experience
Location: Sawla, Gamo Zone, South Ethiopia Region
Duties & Responsibilities:
- Organizes training activities in the field of hygiene and sanitation
- Collaborates with Health Extension Workers (HEWs) in operational areas for WASH activities
- Coordinates training activities aimed at women leaders
- Oversees and participates in the training of women leaders
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: October 6, 2025
How To Apply: Apply using the provided link below
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
#comunita_volontari_per_il_mondo_c_v_m
#health_care
#Sawla
Bachelor's Degree in Social, Health or in a related field of study with relevant work experience
Location: Sawla, Gamo Zone, South Ethiopia Region
Duties & Responsibilities:
- Organizes training activities in the field of hygiene and sanitation
- Collaborates with Health Extension Workers (HEWs) in operational areas for WASH activities
- Coordinates training activities aimed at women leaders
- Oversees and participates in the training of women leaders
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: October 6, 2025
How To Apply: Apply using the provided link below
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
WhatsApp.com
Health Issue_ስለጤና
Channel • 99 followers • This page focus on health and health related issues and jobs
በጤና እና ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ትኩረት ያደርጋል!
Subscribe us at you tube
https://youtube.com/channel/UCvWOBT1gfs9NEW-_kHSedRg
በጤና እና ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ትኩረት ያደርጋል!
Subscribe us at you tube
https://youtube.com/channel/UCvWOBT1gfs9NEW-_kHSedRg
❤11👎2
Application call - Fellowship in intensive care medicine
St. Paul’s Hospital Millennium Medical College invites all qualified candidates to apply intensive care medicine fellowship program for the year 2025/26.
Available position: Four (4)
Application deadline: October 30/ 2025.
Admission criteria:
Holder of doctor of medicine and specialty in: -
Emergency, and critical care medicine or
Anesthesiology, critical care, and pain medicine or
Internal medicine and have two year clinical experience.
Application venue: department of intensive care medicine or the office of the registrar or electronically to the following mail address: -
negest.tesfaye@sphmmc.edu.et
The candidate should avail the following documents as well: -
Application letter
Recent CV
Recommendation letter (at least two)
GAT Exam result - Mandatory
Copy of credential (degree and grade report) and
Sponsor ship letter.
For more information, you can use the following Email: -
Dr. Mahilet Mitiku - malidmitik@yahoo.com
Negest Tesfaye - negest.tesfaye@sphmmc.edu.et
St. Paul’s Hospital Millennium Medical College invites all qualified candidates to apply intensive care medicine fellowship program for the year 2025/26.
Available position: Four (4)
Application deadline: October 30/ 2025.
Admission criteria:
Holder of doctor of medicine and specialty in: -
Emergency, and critical care medicine or
Anesthesiology, critical care, and pain medicine or
Internal medicine and have two year clinical experience.
Application venue: department of intensive care medicine or the office of the registrar or electronically to the following mail address: -
negest.tesfaye@sphmmc.edu.et
The candidate should avail the following documents as well: -
Application letter
Recent CV
Recommendation letter (at least two)
GAT Exam result - Mandatory
Copy of credential (degree and grade report) and
Sponsor ship letter.
For more information, you can use the following Email: -
Dr. Mahilet Mitiku - malidmitik@yahoo.com
Negest Tesfaye - negest.tesfaye@sphmmc.edu.et
❤6
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ
የነርሲንግ ትምህርት
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የነርሲንግ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን
ሁለት አዳዲስ የማስተርስ ፕሮግራሞችን (ማለትም MSc in Nephrology Nursing and MSc in Pediatric
Emergency and Critical Care Nursing (PECCN) በልዩ ትምህርት አሰጣጥ ለማስተማር ዝግጅቱን
ያጠናቀቀ ሲሆን ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ October 26/2025G.C በ
Online: https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡
የነርሲንግ ትምህርት
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የነርሲንግ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን
ሁለት አዳዲስ የማስተርስ ፕሮግራሞችን (ማለትም MSc in Nephrology Nursing and MSc in Pediatric
Emergency and Critical Care Nursing (PECCN) በልዩ ትምህርት አሰጣጥ ለማስተማር ዝግጅቱን
ያጠናቀቀ ሲሆን ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ October 26/2025G.C በ
Online: https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡
❤13👍4🔥1
#Hemorrhagic_Fever ምንድን ነው?
ይህ በሽታ በቫይረስ የሚከሰት ከባድ የበሽታ ቡድን ነው ። በሽታው በመሰረቱ የደም መፍሰስን ወይም የደም መርጋትን በሰውነት ውስጥ የሚያመጣ ነው ። በርካታ የሰውነት አካላትን በማጥቃት እና በሰውነት ውስጥ ያሉ የደም ሥሮችን የሚጎዳ ፣ በተለያዩ ቫይረሶች የሚመጣ በሽታ ነው።
#የበሺታው_መንስኤ እና የቫይረስ ዓይነት
. Ebola and ,Rift Valley Fever (RVF) & Yellow Fever ተብሎ የሚከፈል ሲሆን እንደ #ኢቦላቫይረስ ፣#ደንጉ እና #የለውፊቨር የተባሉ ቫይርሶች የበሺታው መንስኤ ሲሆኑ #በትንኝ ንክሻም የሚመጡ ናቸው ።
በሽታው ስሙ እንደሚያመለክተው በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም እንዲፈስ በማድረግ ለሞት የሚዳርግ ህክምና አልባ አደገኛ በሺታ ነው።
በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም መድማት እና መፍስሥ ከተከሰተ የበሽታው ከባድ ደረጃ ምልክት ነው።
በሽታው እንዴት ይተላለፋል?
1· ከተያዙ እንስሳት ጋር በመነካካት፡ በእንስሳት (ለምሳሌ አይጥ) ፣ ሽንት፣ ምራቅ ፣ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች በሚነካኩበት ጊዜ።
2· በነፍሳት ንክሻ፡
3· ከሰው ወደ ሰው፡ ከተያዘ ሰው የሚገኘው ደም፣ ምራቅ፣ የሰውነት ፈሳሾች ወይም ሌሎች ክምችቶች በቀጥታ በሚነካኩበት ጊዜ። ይህ ለበሽታው ከባዱ እና ዋነኛው ዓይነት የመተላለፊያ መንገድ ነው።
#የበሽታው_ምልክቶች
ምልክቶቹ በድንገት ሊታዩ እና በፍጥነት ሊባባሱ ይችላሉ። አንድ ሰው በቫይረሱ በተጠቃ ከ 2-21 ቀናት ውስጥ ምልክቶቹ መታየት ይጀምራሉ
መጀመሪያ ላይ የሚታዩ ምልክቶች
ምልክቶቹን በሁለት ከፍሎ ማየት የሚቻል ሲሆን
የመጀመሪው ቀለል ያሉ ምልክቶች እና የመጨረሻው አደገኛ //አስጊ ደረጃ ላይ ሲደርስ የሚታዩ ናቸው
#የመጀመሪያ_ምልክቶች
· ከፍተኛ የሰውነት ሙቀት (ትኩሳት)
· ድካም እና የመዛል ስሜት
· የጡንቻ፣ የአጥንት ህመም እና ቁርጥማት
· ራስ ምታት
· የጉሮሮ ህመም
#ከባድ_ምልክቶች (በሽታው እየተባባሰ ሲሄድ)፡
· በቆዳ ስር ደም መውጣት
. ከአፍ፣ አፍንጫ፣ ከዓይን ወይም ከጆሮ ደም መፍሰስ።
· የጭንቅላት አዕምሮ መናጋት ፣ መደንገጥ፣
. ራስን መሳት ኮማ ውስጥ መግባት)
· የኩላሊት እና የጉበት መጎዳት እና ስራ ማቆም
· ከፍተኛ ድካም እና ሾክ/Shock
· የበርካታ አካላት አለመሥራት
እንዴት መከላከል ይቻላል ?
በሽታው በትንኝ ንክሻ አማካኝነት የሚተላለፍ በመሆኑ #የአልጋ_አጎበርን ነፍሶን ከሞት መታደግ ስለሆነ በአግባቡ ይጠቀሙት ። ከታማሚ ሰው ጋር ያልዎትን ንክክ መከላከል እና
አፋጣኝ አስፈላጊ የህክምና እርዳታ ማግኘት አስፈላጉ ሆኖ ፣በሺታውን ሙሉበሙሉ ማዳን የሚችል ህክምና የለም ፣
መከላከል ብቸኛው ቁልፍ መንገድ ነው !
የሚከተሉትን ማድረግ ያስፈልግዎታል !!
1. እጆችዎን በንፅህና ይታጠቡ፡ በሳሙና እና በንጹህ ውሃ ዘወትር ማጠብ አስፈላጊ ነው።
2. ከሌሎች ሰዎች (ክምችቶች) ራስዎን ይጠብቁ፡ ከሰዎች ደም፣ ምራቅ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች ንክኪዎች ራስዎን ይጠብቁ። ይህ ለቤተሰብ አባላት እና በተለይም ለህክምና ባለሙያዎች እጂግ አስፈላጊ ነው።
ብዙ የህክምና/ጤ ና ባለሙያዎች ህይወታቸውን የሚያጡበት ወረርሺኝ ነው።
3. ከእንስሳት ይራቁ፣ አይጦችን እና ሌሎች እንስሳት ከቤትዎ አርቀው ያቆዩ። የሚታወቁ የእንስሳት ክምችቶች ባሉበት ስፍራ ጥንቃቄ አይለይዎት
4.ከ ነፍሳት ይጠበቁ ፣ አጎበር መጠቀም፡ ነፍሳት እና ወረርሽኙ ወደተከሰተበት ቦታ ፈጽሞ አይሂዱ.
ይህ በሽታ በቫይረስ የሚከሰት ከባድ የበሽታ ቡድን ነው ። በሽታው በመሰረቱ የደም መፍሰስን ወይም የደም መርጋትን በሰውነት ውስጥ የሚያመጣ ነው ። በርካታ የሰውነት አካላትን በማጥቃት እና በሰውነት ውስጥ ያሉ የደም ሥሮችን የሚጎዳ ፣ በተለያዩ ቫይረሶች የሚመጣ በሽታ ነው።
#የበሺታው_መንስኤ እና የቫይረስ ዓይነት
. Ebola and ,Rift Valley Fever (RVF) & Yellow Fever ተብሎ የሚከፈል ሲሆን እንደ #ኢቦላቫይረስ ፣#ደንጉ እና #የለውፊቨር የተባሉ ቫይርሶች የበሺታው መንስኤ ሲሆኑ #በትንኝ ንክሻም የሚመጡ ናቸው ።
በሽታው ስሙ እንደሚያመለክተው በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም እንዲፈስ በማድረግ ለሞት የሚዳርግ ህክምና አልባ አደገኛ በሺታ ነው።
በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ደም መድማት እና መፍስሥ ከተከሰተ የበሽታው ከባድ ደረጃ ምልክት ነው።
በሽታው እንዴት ይተላለፋል?
1· ከተያዙ እንስሳት ጋር በመነካካት፡ በእንስሳት (ለምሳሌ አይጥ) ፣ ሽንት፣ ምራቅ ፣ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች በሚነካኩበት ጊዜ።
2· በነፍሳት ንክሻ፡
3· ከሰው ወደ ሰው፡ ከተያዘ ሰው የሚገኘው ደም፣ ምራቅ፣ የሰውነት ፈሳሾች ወይም ሌሎች ክምችቶች በቀጥታ በሚነካኩበት ጊዜ። ይህ ለበሽታው ከባዱ እና ዋነኛው ዓይነት የመተላለፊያ መንገድ ነው።
#የበሽታው_ምልክቶች
ምልክቶቹ በድንገት ሊታዩ እና በፍጥነት ሊባባሱ ይችላሉ። አንድ ሰው በቫይረሱ በተጠቃ ከ 2-21 ቀናት ውስጥ ምልክቶቹ መታየት ይጀምራሉ
መጀመሪያ ላይ የሚታዩ ምልክቶች
ምልክቶቹን በሁለት ከፍሎ ማየት የሚቻል ሲሆን
የመጀመሪው ቀለል ያሉ ምልክቶች እና የመጨረሻው አደገኛ //አስጊ ደረጃ ላይ ሲደርስ የሚታዩ ናቸው
#የመጀመሪያ_ምልክቶች
· ከፍተኛ የሰውነት ሙቀት (ትኩሳት)
· ድካም እና የመዛል ስሜት
· የጡንቻ፣ የአጥንት ህመም እና ቁርጥማት
· ራስ ምታት
· የጉሮሮ ህመም
#ከባድ_ምልክቶች (በሽታው እየተባባሰ ሲሄድ)፡
· በቆዳ ስር ደም መውጣት
. ከአፍ፣ አፍንጫ፣ ከዓይን ወይም ከጆሮ ደም መፍሰስ።
· የጭንቅላት አዕምሮ መናጋት ፣ መደንገጥ፣
. ራስን መሳት ኮማ ውስጥ መግባት)
· የኩላሊት እና የጉበት መጎዳት እና ስራ ማቆም
· ከፍተኛ ድካም እና ሾክ/Shock
· የበርካታ አካላት አለመሥራት
እንዴት መከላከል ይቻላል ?
በሽታው በትንኝ ንክሻ አማካኝነት የሚተላለፍ በመሆኑ #የአልጋ_አጎበርን ነፍሶን ከሞት መታደግ ስለሆነ በአግባቡ ይጠቀሙት ። ከታማሚ ሰው ጋር ያልዎትን ንክክ መከላከል እና
አፋጣኝ አስፈላጊ የህክምና እርዳታ ማግኘት አስፈላጉ ሆኖ ፣በሺታውን ሙሉበሙሉ ማዳን የሚችል ህክምና የለም ፣
መከላከል ብቸኛው ቁልፍ መንገድ ነው !
የሚከተሉትን ማድረግ ያስፈልግዎታል !!
1. እጆችዎን በንፅህና ይታጠቡ፡ በሳሙና እና በንጹህ ውሃ ዘወትር ማጠብ አስፈላጊ ነው።
2. ከሌሎች ሰዎች (ክምችቶች) ራስዎን ይጠብቁ፡ ከሰዎች ደም፣ ምራቅ ወይም ሌሎች ከሰውነት የሚለቀቁ ፈሳሾች ንክኪዎች ራስዎን ይጠብቁ። ይህ ለቤተሰብ አባላት እና በተለይም ለህክምና ባለሙያዎች እጂግ አስፈላጊ ነው።
ብዙ የህክምና/ጤ ና ባለሙያዎች ህይወታቸውን የሚያጡበት ወረርሺኝ ነው።
3. ከእንስሳት ይራቁ፣ አይጦችን እና ሌሎች እንስሳት ከቤትዎ አርቀው ያቆዩ። የሚታወቁ የእንስሳት ክምችቶች ባሉበት ስፍራ ጥንቃቄ አይለይዎት
4.ከ ነፍሳት ይጠበቁ ፣ አጎበር መጠቀም፡ ነፍሳት እና ወረርሽኙ ወደተከሰተበት ቦታ ፈጽሞ አይሂዱ.
❤15👏1😁1
Nurse
#tresbien_dermatology_cilinc
#health_care
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Clinical Nurse or in a related field of study with Valid License and relevant work experience
Duties & Responsibilities:
- Assisting the dermatologist with clinical procedures
- Performing skin assessments, educating patients on skincare, and managing administrative tasks
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #1_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: December 5, 2025
How To Apply: Submit your application and CV with supporting documents in person to the Office located at Bole Medhanialem, Sheger Building, 2nd Floor. For further information contact Tel. +251983101010 / +251983202020
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
#tresbien_dermatology_cilinc
#health_care
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Clinical Nurse or in a related field of study with Valid License and relevant work experience
Duties & Responsibilities:
- Assisting the dermatologist with clinical procedures
- Performing skin assessments, educating patients on skincare, and managing administrative tasks
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #1_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: December 5, 2025
How To Apply: Submit your application and CV with supporting documents in person to the Office located at Bole Medhanialem, Sheger Building, 2nd Floor. For further information contact Tel. +251983101010 / +251983202020
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
WhatsApp.com
Health Issue_ስለጤና
Channel • 99 followers • This page focus on health and health related issues and jobs
በጤና እና ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ትኩረት ያደርጋል!
Subscribe us at you tube
https://youtube.com/channel/UCvWOBT1gfs9NEW-_kHSedRg
በጤና እና ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ትኩረት ያደርጋል!
Subscribe us at you tube
https://youtube.com/channel/UCvWOBT1gfs9NEW-_kHSedRg
❤6
Junior Sales
#fremnatos_trading_plc
#health_care
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Biomedical Engineering ,Pharmacy, Nurse, Doctor and Health or in a related field of study
Duties and Responsibilities:
- Selling and promoting medical products imported or locally purchased
- Planning and organizing daily and weekly work schedule to visit or call on existing clients
- Keeps management informed by submitting activity and results reports, such as weekly work plans, and monthly market analyses.
- Meet and exceed sales targets and performance goals.
- Identifying new potential clients and visiting new or existing potential clients as many as possible
- Contributes to team effort by accomplishing related results as needed.
- Provides historical records by maintaining records on customer information
- Building productive relationship with clients and partners.
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: December 6, 2025
How To Apply: Submit your application, updated CV and supporting credentials via email: netsanetasrat744@gmail.com
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
#fremnatos_trading_plc
#health_care
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Biomedical Engineering ,Pharmacy, Nurse, Doctor and Health or in a related field of study
Duties and Responsibilities:
- Selling and promoting medical products imported or locally purchased
- Planning and organizing daily and weekly work schedule to visit or call on existing clients
- Keeps management informed by submitting activity and results reports, such as weekly work plans, and monthly market analyses.
- Meet and exceed sales targets and performance goals.
- Identifying new potential clients and visiting new or existing potential clients as many as possible
- Contributes to team effort by accomplishing related results as needed.
- Provides historical records by maintaining records on customer information
- Building productive relationship with clients and partners.
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: December 6, 2025
How To Apply: Submit your application, updated CV and supporting credentials via email: netsanetasrat744@gmail.com
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
WhatsApp.com
Health Issue_ስለጤና
Channel • 99 followers • This page focus on health and health related issues and jobs
በጤና እና ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ትኩረት ያደርጋል!
Subscribe us at you tube
https://youtube.com/channel/UCvWOBT1gfs9NEW-_kHSedRg
በጤና እና ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ትኩረት ያደርጋል!
Subscribe us at you tube
https://youtube.com/channel/UCvWOBT1gfs9NEW-_kHSedRg
❤6
ማቺንግ ፈንድ ሥራ ቅጥር | አማራ ክልል ጤና ቢሮ
በኩል ወጭ መጋራት የአዲስ ምሩቃን የጤና ባለሙያዎች ቅጥርን ይመለከታል፤ የአብክመ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስተር ጋር ባደረገው የውል ስምምነት በኩል ወጭ መጋራት አዲስ የተመረቁ የጤና ባለሙያዎችን ለመቅጠር ስምምነት ማድረጋችን ይታወቃል፡፡
ስለሆነም የጤና ሙያተኞችን የደመወዝና ጡረታ
> በ2018 በጀት ዓመት 100% የደመወዝና የጡረታ በቢሮ የሚሸፈን
➢ በ2019 በጀት ዓመት 75% በቢሮ 25% በወረዳ የሚሸፈን
➢ በ2020 በጀት ዓመት 50% በበ.ሮ 50% በወረዳ የሚሸፈን
> በ2021 በጀት ዓመት 100% በወረዳ የሚሸፈን መሆኑን አውቃችሁ መቅጠር የምትፈልጉትን የጤና ባለሙያ ብዛት እስከ 15/04/2018 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ዝግጅትና በትምህርት ደረጃ በዝርዝር እንድታሳውቁን እያሳሰብን ለበለጠ መረጃ ከጤና ሚኒስተር የተላከውን የመዋዋያ ሰነድ አያይዘን ልከናል፡፡
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
በኩል ወጭ መጋራት የአዲስ ምሩቃን የጤና ባለሙያዎች ቅጥርን ይመለከታል፤ የአብክመ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስተር ጋር ባደረገው የውል ስምምነት በኩል ወጭ መጋራት አዲስ የተመረቁ የጤና ባለሙያዎችን ለመቅጠር ስምምነት ማድረጋችን ይታወቃል፡፡
ስለሆነም የጤና ሙያተኞችን የደመወዝና ጡረታ
> በ2018 በጀት ዓመት 100% የደመወዝና የጡረታ በቢሮ የሚሸፈን
➢ በ2019 በጀት ዓመት 75% በቢሮ 25% በወረዳ የሚሸፈን
➢ በ2020 በጀት ዓመት 50% በበ.ሮ 50% በወረዳ የሚሸፈን
> በ2021 በጀት ዓመት 100% በወረዳ የሚሸፈን መሆኑን አውቃችሁ መቅጠር የምትፈልጉትን የጤና ባለሙያ ብዛት እስከ 15/04/2018 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ዝግጅትና በትምህርት ደረጃ በዝርዝር እንድታሳውቁን እያሳሰብን ለበለጠ መረጃ ከጤና ሚኒስተር የተላከውን የመዋዋያ ሰነድ አያይዘን ልከናል፡፡
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
❤2
Vacancy
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
@HealthIsssue
Join Health research @researchhealth
Join group @HealthIssu
Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T
👉 የHealth Issue የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT