Health Issue_ስለጤና
75.7K subscribers
3.85K photos
2 videos
36 files
4.63K links
This page focus on health related issue and jobs
በጤና እና ጤና ነክ በሆኑ ጉዳዮች ትኩረት ያደርጋል!
For paid and cross promotion contact us
@Yohannesko

Subscribe us at you tube

https://youtube.com/channel/UCvWOBT1gfs9NEW-_kHSedRg
Download Telegram
Vacancy


@HealthIsssue


Join Health research @researchhealth

Join group @HealthIssu

Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T

👉 የHealth Issue  የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
4😁1
Vacancy


@HealthIsssue


Join Health research @researchhealth

Join group @HealthIssu

Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T

👉 የHealth Issue  የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
5
Vacancy


@HealthIsssue


Join Health research @researchhealth

Join group @HealthIssu

Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T

👉 የHealth Issue  የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
4👎2
የነርሲንግ ስፔሻሊቲ ፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ምዝገባ ማስታወቂያ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በአምስት የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ operating Theater Nurse፣ በ neonatal Nursing፣ በ pediatric Nursing እና በ surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ  ከ 29/12/2017- 05/01/2018 ዓ.ም  Online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡                                                                                                                                     
  የመመዝገቢያ መስፈርቶች፣
•  በነርሲንግ ዲፕሎማ ደረጃ 4 የተመረቀች/የተመረቀ በሁሉም ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች መወዳደር ይችላሉ፣
•  የሚድዋይፍሪ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀች /የተመረቀ በህፃናትና በጨቅላ ህፃናት ነርሲንግ መመዝገብ ይችላል፣
•  ከመስሪያ ቤታቸው የስፖንሰር ሺፕ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የሚትችል ወይም  ከፍሎ መማር የሚችሉ ፡፡
•  ኮሌጁ የሚያዘጋጀውን የቃል እና የፁሑፍ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
•  ሙሉ ጤነኛ የሆነ/የሆነች
•  አንድ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
ማሳሰቢያ፡
  የመመዝገቢያ የማይመለስ 100 ብር በኮሌጁ ንግድ ባንክ አካዉንት ቁጥር 1000006577192 በማስገባት ደረሰኝ  አፕሎድ ማድረግ
  ዲፕሎማ፤ትራንስክሪፕት እና የስራ ልምድ upload ማድረግ
  አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
  ኮሌጁ ማደሪያና ምግብ አያዘጋጅም

ለመመዝገብ ወደ ሲስተሙ ስትገቡ ማድረግ ያለባቹ
  ወደ መመዝገቢያ ሊንኩ ከገባቹ በኃላ
  Apply now / Apply for admission የሚለውን ሊንክ መጫን
  የሚፈልጉትን ፕሮግራም በመምረጥ Apply ማለት
  ቀጥሎ basic information በማስገባት summit  ሲባል Application has successfully submitted የሚል ኖቲፊኬሽን ከApplication number ጋር አብሮ ይመጣል Application number ለቀጣይ ዶክመንት ለማስገባት ስለሚጠቅም ቁጥሩን መያዝ ግዴታ ነው።
  ቀጥሎ upload receipt የሚለውን በመጫን የመመዝገቢያ 100 ብር የተከፈለበትን ደረሰኝ upload ማድረግ
  ቀጥሎ upload document ላይ በመግባት ዶክመንታቹን አስገብታቹ ስትጨርሱ Summit document የሚለውን በመጫን ምዝገባውን ታጠናቅቃላቹ።
ሬጅስትራር ጽ/ቤት
20👎3🥰1😁1
Health Issue_ስለጤና pinned «https://youtu.be/PPzVLilj0lQ?si=bS_TU_Iqi5NAomt6»
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ
ሬጅስትራር ጽ/ቤት
የምዝገባ ጊዜ መራዘሙን ስለማሳወቅ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በመጀመሪያ ዲግሪ (ፖስት ቤዚክ) በአምስት የነርሲንግ ስፔሻሊቲ ዘርፍ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ Operating Theater Nursing፣ በ Neonatal Nursing፣ በ Pediatric and child health Nursing እና በ Surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ  የምዝገባ ጊዜ እስከ 23/01/2018 ዓ.ም የተራዘመ ስለሆነ  Online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡

@SPHMMC
5
Assistant WASH Trainer
#comunita_volontari_per_il_mondo_c_v_m
#health_care
#Sawla
Bachelor's Degree in Social, Health or in a related field of study with relevant work experience
Location: Sawla, Gamo Zone, South Ethiopia Region
Duties & Responsibilities:
- Organizes training activities in the field of hygiene and sanitation
- Collaborates with Health Extension Workers (HEWs) in operational areas for WASH activities
- Coordinates training activities aimed at women leaders
- Oversees and participates in the training of women leaders
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: October 6, 2025
How To Apply: Apply using the provided link below


@HealthIsssue


Join Health research @researchhealth

Join group @HealthIssu

Follos us at Whatsup:
https://whatsapp.com/channel/0029VaAMv04DDmFSlcyqai1T

👉 የHealth Issue  የዩቱብ ቻነል Subscribe ያድርጉ
https://youtube.com/@HealthIssueT
11👎2
2
Application call - Fellowship in intensive care medicine
St. Paul’s Hospital Millennium Medical College invites all qualified candidates to apply intensive care medicine fellowship program for the year 2025/26.
Available position: Four (4) 
Application deadline: October 30/ 2025. 
Admission criteria: 
Holder of doctor of medicine and specialty in: - 
Emergency, and critical care medicine or
Anesthesiology, critical care, and pain medicine or
Internal medicine and have two year clinical experience.
Application venue: department of intensive care medicine or the office of the registrar or electronically to the following mail address: -
negest.tesfaye@sphmmc.edu.et       
The candidate should avail the following documents as well: -
Application letter
Recent CV
Recommendation letter (at least two)
GAT Exam result - Mandatory
Copy of credential (degree and grade report) and
Sponsor ship letter.
For more information, you can use the following Email: -
            Dr. Mahilet Mitiku -   malidmitik@yahoo.com 
            Negest Tesfaye - negest.tesfaye@sphmmc.edu.et
          
7
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ

የነርሲንግ ትምህርት

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የነርሲንግ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን
ሁለት አዳዲስ የማስተርስ ፕሮግራሞችን (ማለትም MSc in Nephrology Nursing and MSc in Pediatric
Emergency and Critical Care Nursing (PECCN) በልዩ ትምህርት አሰጣጥ ለማስተማር ዝግጅቱን
ያጠናቀቀ ሲሆን ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ October 26/2025G.C በ
Online: https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡
13👍4🔥1