HaqCheck
431 subscribers
324 photos
39 videos
541 links
HaqCheck is an Ethiopia based fact-checking project that verifies media content from social to the mainstream. We fact-check in English and on local languages widely spoken in the Horn of Africa.

https://haqcheck.org
Download Telegram
#HaqCheck_Tigrinya
ዋላ’ኳ ከም ሕቡራት መንግስትታት ኣመሪካ ዝኣመሰላ ሃገራት ንስደተኛታት ሕጋዊ ናይ ቪዛ ዕድላት ዝህባ እንተዀና ኖርወይ ግን ሎተሪ ቪዛ እይትህብን።

https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/mezegabaa-lotari-vizaa-norewaye-aalo-do
A Facebook page with more than 240 thousand followers shared a post  reporting that “18 trucks that were transporting thousands of TPLF forces heading to Afar were destroyed by the Ethiopian Air Forces.”However, the post is rated as False due to its inexact use of images to support the claim.👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-18-destroyed-trucks-by-the-ethiopian-air-force
በግጭት ወቅት ሀሰተኛ መረጃዎችን መለየት እና ማጣራት

ለ10ኛ ጊዜ የሚከበረውን አለምአቀፍ የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ንቃት ሳምንት ምክንያት በማድረግ ሀቅቼክ አጭር መሰረታዊ የመረጃ ማጣራት ስልጠና አዘጋጅቷል።

ስልጠናውን ሀሙስ ጥቅምት 18 ከቀኑ 8 - 9 ሰዓት በፌስቡክ የቀጥታ ስርጭት ያገኙታል።

እንዳያመልጥዎ👇👇👇
https://fb.me/e/Qqv7ZnNL
"በግጭት ወቅት ሀሰተኛ መረጃዎችን መለየት እና ማጣራት"

አጭር መሰረታዊ የመረጃ ማጣራት ስልጠና አሁን ጀምሯል👇👇👇

https://bit.ly/3nB39av
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
👆👆👆ምስሎችን ለመፈለግ የሚያስችለንን የጉግል የተገላቢጦሽ ፍለጋ (Google Reverse Image Search) በስልክ እንዴት መጠቀም እንችላለን?

የጉግል የተገላቢጦሽ ፍለጋ (Google Reverse Image Search)

ምስሉ መቼ እንደ ተለቀቀ፣
በማን እንደ ተለቀቀ፣
የት እንደተነሳ እና የመሳሰሉትን መረጃዎች ለማግኘት ይረዳል።
በኢትዮጵያ ውስጥ በግጭት ወቅት ስለሚስተዋሉ ሀሰተኛ መረጃዎች ስርጭት እና የሚዲያ አጠቃቀም ንቃት ማነስ ላይ ዛሬ አርብ ጥቅምት 19 ከምሽቱ 2:00 - 3:00 በክለብሃውስ ከባለሙያዎች ጋር የሚደረግ ውይይት አሰናድተናል። ይቀላቀሉን! #HaqCheck
https://www.clubhouse.com/event/PvRYYg3D
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የሀቅቼክ መረጃ አጣሪዎች ናኦል ጌታቸው እና ርሆቦት አያሌው ስለ ሀሰተኛ መረጃ እና የመረጃ አጠቃቀም ንቃት ከዋልታ ቲቪ ጋር ያደረጉትን አጭር ቆይታ ተከታተሉ።
HaqCheck commemorated the 10th Global Media and Information Literacy Week by organizing different activities including Online training, Clubhouse discussion, Outreachs and other media literacy campaigns throughout the week. Check out how our campaign went👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/media-and-information-literacy-week-haqCheck%E2%80%99s-campaign
በአዲስ ዘይቤ ዲጂታል ሚዲያ እና ኢንፎርም አፍሪካ በተባለ የሲቪክ ማህበር ትብብር ተዘጋጅቶ የሚቀርበው የሀቅቼክ ፕሮግራም በዚህ ሳምንት ልዩ ዘገባው ስለ መረጃ አጠቃቀም ንቃት ምንነት እና ግንዛቤ ማስጨበጫ መንገዶች ይዳስሳል። ተከታተሉት 👇👇👇
https://youtu.be/FLC9S1uYlng
@HaqCheck has looked into a Facebook post claiming that OLA has captured weapons from government forces. However, the image is found to be photoshopped and the post is rated as #False. Check out the whole story to learn how such photoshopped images can be spotted out👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-captured-weapons-by-ola
A Facebook post claiming that OLA has started its journey to control Addis Ababa came to our attention. However, the image used in the post is vividly manipulated to be photoshopped and doesn’t actually support the claim. Therefore the post is rendered as #FALSE👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesnt-show-the-ola-journey-to-addis-ababa
በኢንፎርም አፍሪካ እና በአዲስ ዘይቤ ትብብር ተዘጋጅቶ የሚቀርበውን ሳምንታዊው የሀቅቼክ ፕሮግራም ነገ ጠዋት ላይ በአዲስ ዘይቤ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ይጠብቁ።
https://youtube.com/c/AddisZeybe
A viral video claiming to show the people of Kemisse celebrating the entrance of OLA into the town was posted on Facebook. However our finding revealed that the video was posted previously on October 23, 2018 and the post is #FALSE. Check the whole story 👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-video-doesn-t-show-people-of-kemissie-celebrating-the-entrance-of-ola-recently