A recent post on X claims that half of Africa’s GDP in 2024 comes from the collective GDP of only five countries: Algeria, Egypt, Ethiopia, Nigeria, and South Africa.
As HaqCheck investigates the stated claim it has been found True!
#Factchecking #misinformation #disinformation #AfricaGDP #AfricanEconomies #EconomicGrowth #Africa2024
https://bit.ly/4eJ20qs
As HaqCheck investigates the stated claim it has been found True!
#Factchecking #misinformation #disinformation #AfricaGDP #AfricanEconomies #EconomicGrowth #Africa2024
https://bit.ly/4eJ20qs
HaqCheck
Do the five African countries constitute half of the African total GDP? - HaqCheck
A recent post on X claims that half of Africa’s GDP in 2024 comes from the collective GDP of only five countries: Algeria, Egypt, Ethiopia, Nigeria, and South Africa. As HaqCheck investigates the stated claim it has been found True! Link A recent report from…
👍1
ከሰሞኑ በአንድ የx ወይም በቀድሞ ስሙ ትዊተር ላይ የተጋራ ፖስት በያዝነው ዓመት በፈረንጆቹ 2024 ግማሽ የሚሆነው የአፍሪካ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) የሚመጣው ከአምስት ሀገሮች እንደሆነ ገልጿል። እነዚህም ሀገራቶች አልጄርያ ፤ ግብፅ ፤ ኢትዮጵያ ፤ ናይጄርያ እና ደቡብ አፍሪካ እንደሆኑ ያስቀምጣል።
ሀቅቼክ የተለያዩ መረጃ እና ምንጮችን አመሳክሮ ይህ መረጃ ትክክል እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል።
https://bityl.co/SNID
#Factchecking #misinformation #disinformation #AfricaGDP #AfricanEconomies #EconomicGrowth #Africa2024
ሀቅቼክ የተለያዩ መረጃ እና ምንጮችን አመሳክሮ ይህ መረጃ ትክክል እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል።
https://bityl.co/SNID
#Factchecking #misinformation #disinformation #AfricaGDP #AfricanEconomies #EconomicGrowth #Africa2024
HaqCheck
አምስቱ የአፍሪካ ሀገሮች ግማሽ ያህል የሚሆነውን የአፍሪካ የሀገር ውስጥ ምርት ይሸፍናሉ? - HaqCheck
ከሰሞኑ በአንድ የx ወይም በቀድሞ ስሙ ትዊተር ላይ የተጋራ ፖስት በያዝነው ዓመት በፈረንጆቹ 2024 ግማሽ የሚሆነውን የአፍሪካ የሀገር ውስጥ ምርትን (GDP) የሚመጣው ከአምስት ሀገሮች እንደሆነ በመግለፅ እነሱም አልጄርያ ፤ ግብፅ ፤ ኢትዮጵያ ፤ ናይጄርያ እና ደቡብ አፍሪካ እንደሆኑ ይናገራል።ሀቅቼክ መረጃ እና ምንጮችን አመሳክሮ ይህ መረጃ እውነት እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል። ሊንክዓለም አቀፉ የገንዘብ…
👍2
HaqCheck has confirmed that images of a purported mass grave of ethnic Amhara Muslims, which circulated on X on September 24, 2024, are outdated and originate from various social media platforms and websites dating back to 2020.
https://bit.ly/48ahGk4
#Factchecking #misinformation #disinformation #Ethiopia
https://bit.ly/48ahGk4
#Factchecking #misinformation #disinformation #Ethiopia
HaqCheck
Does the Image show the killings of ethnic Amhara Muslims by the Government security forces? - HaqCheck
On September 24, 2024, a post circulating on X(formerly Twitter) claimed to show images of a massive grave allegedly containing ethnic Amhara Muslims killed by the ruling Prosperity Party. Image However, upon closer investigation, it has been revealed that…
👍2
በወታደራዊ ጥንካሬ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሁለተኛ እንደሆነች ተደርጎ የሚገለፀው መረጃ ሀሰት መሆኑን ሀቅቼክ አረጋግጧል።
ከሰሞኑ በፌስቡክ ላይ ብዙ እይታዎችን ማግኘት የቻለ እና በብዙዎች ዘንድ እየተጋራ የሚገኝ አንድ መረጃ በስፋት ሲዘዋወር ቆይቷል። ይህ በፌስቡክ ላይ በስፋት ሲጋራ የቆየው መረጃ በያዝነው የፈረንጆቹ 2024 የአፍሪካ ሀገራቶችን የወታደራዊ ጥንካሬን እና ደረጃን ያሳያል በማለት የተጋራ ነው።
በተለያዩ የፌስቡክ ገፆች እና አካውንቶች በህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም የተጋራው ይህ መረጃ በወታደራዊ ጥንካሬ ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ ተቀድማ ፤ አልጄርያ ፤ ግብፅ እና ናይጄርያን አስከትላ ሁለተኛ ደረጃ መያዟን ይገልፃል።
ሙሉ ፅሁፉን ያንብቡ (https://bityl.co/SmOH)
ከሰሞኑ በፌስቡክ ላይ ብዙ እይታዎችን ማግኘት የቻለ እና በብዙዎች ዘንድ እየተጋራ የሚገኝ አንድ መረጃ በስፋት ሲዘዋወር ቆይቷል። ይህ በፌስቡክ ላይ በስፋት ሲጋራ የቆየው መረጃ በያዝነው የፈረንጆቹ 2024 የአፍሪካ ሀገራቶችን የወታደራዊ ጥንካሬን እና ደረጃን ያሳያል በማለት የተጋራ ነው።
በተለያዩ የፌስቡክ ገፆች እና አካውንቶች በህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም የተጋራው ይህ መረጃ በወታደራዊ ጥንካሬ ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ ተቀድማ ፤ አልጄርያ ፤ ግብፅ እና ናይጄርያን አስከትላ ሁለተኛ ደረጃ መያዟን ይገልፃል።
ሙሉ ፅሁፉን ያንብቡ (https://bityl.co/SmOH)
👍5👏1
በቅርቡ በDiversity Visa (ዲቪ) ላይ የሚጣሉ ገደቦችን በተመለከተ የተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ንግግርን የሚያሳይ ቪዲዮ በቲክቶክ ላይ በመሰራጨት ላይ ይገኛል። ይህ ቪድዮ በቅርብ ከተካሄደው የ(ዲቪ) 2026 ፕሮግራም ጋር በማያያዝ የቀረበ ነው።
ነገር ግን ሀቅቼክ ይህን ቪዲዮ በፈረንጆቹ 2017 ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የዲቪ ፕሮግራምን ለማቋረጥ ያላቸውን ፍላጎት የገለፁበት ንግግር ሆኖ አግኝተነዋል።
https://bitl.to/3IFN
ነገር ግን ሀቅቼክ ይህን ቪዲዮ በፈረንጆቹ 2017 ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የዲቪ ፕሮግራምን ለማቋረጥ ያላቸውን ፍላጎት የገለፁበት ንግግር ሆኖ አግኝተነዋል።
https://bitl.to/3IFN
👍5
We're excited to share a pivotal new study conducted by Inform Africa titled "Assessing the Impact of Disinformation on Current Ethiopian Economic Reform: A Social Media Analysis." This comprehensive report explores disinformation's significant impact on public perceptions and discourse regarding Ethiopia's ongoing economic reforms.
We invite all stakeholders and interested parties to read the full report and join us in a dialogue to combat the influence of disinformation and ensure the success of Ethiopia's economic reforms.
🌐 Read the full report: https://informafrica.net/2024/12/06/inform-africa-sheds-light-on-disinformations-impact-on-ethiopian-macro-economic-reforms/
#EconomicReform, #Disinformation #AI #DISARM #Ethiopia
We invite all stakeholders and interested parties to read the full report and join us in a dialogue to combat the influence of disinformation and ensure the success of Ethiopia's economic reforms.
🌐 Read the full report: https://informafrica.net/2024/12/06/inform-africa-sheds-light-on-disinformations-impact-on-ethiopian-macro-economic-reforms/
#EconomicReform, #Disinformation #AI #DISARM #Ethiopia
👍3
በቅርቡ በፌስቡክ በሰፊው የተጋራ አንድ ፅሁፍ በጎጃም ክፍለጦር ውስጥ የፋኖ የፖለቲካ መምሪያ ሀላፊ የነበሩት አቶ አስረስ ማረ ለቢቢሲ የሰጡት ቃለምልልስ በሚል ተሰራጭቷል።
በመግለጫው “ከጠላት ጋር እያደረግነው ባለው ውጊያ ብልጫ ተወስዶብናል ነገር ግን ለሽንፈት የሚያበቃ አይደለም” የሚለው ጥቅስ አብሮ ተያይዞ ተሰራጭቷል።
ነገር ግን በቢቢሲ ዜና የአማርኛው ድረ-ገጽ ላይ እንዲህ ያለ ጽሁፍ አለመኖሩን ሀቅቼክ ማረጋገጥ ችሏል።
ሀቅቼክ ቢቢሲ አማርኛው ባለፉት 3ወራት የሰራቸውን ዘገባዎች ላይ ማጣራት ያደረገ ሲሆን ቢቢሲ አማርኛ ከፋኖ አስረስ ማረ ጋር የተደረገን ውይይት የሚያሳይ የዜና ዘገባ አላገኘም።
በተጨማሪም ሀቅቼክ በኦንላይን የምርመራ ቴክኒኮች በጥልቀት ሲመረመር ፣ የተያያዘው ምስል የተቀናበረ ስለመሆኑ ፍንጭ አግኝቷል።
ከዚህም በተጨማሪ ሀቅቼክ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ስለተሰራጨው ልጥፍ የቢቢሲ አማርኛ አርታኢ የሆኑትን አቶ አሻግሬ ሀይሉን አነጋግሮ መረጃው የሀሰት ፈጠራ መሆኑን አሳውቀውናል።
አያይዘውም አንባቢዊች ዜናዎችን በቢቢሲ ስም ሲሰራጩ መረጃው ትክክለኛ መሆኑን ለማወቅ ወደ ይፋዊ የቢቢሲ አማርኛ ድረ-ገጽ https://www.bbc.com/amharic የሚወስድ አገናኝ(link) እንዲጠቀሙ መክረዋል።
ከላይ በተዘረዘሩት ምክንያቶች ሀቅቼክ ልጥፉን ሀሰት መሆኑን አረጋግጧል።
ሙሉውን ያንብቡ 👇🏽
https://bitl.to/3MTd
በመግለጫው “ከጠላት ጋር እያደረግነው ባለው ውጊያ ብልጫ ተወስዶብናል ነገር ግን ለሽንፈት የሚያበቃ አይደለም” የሚለው ጥቅስ አብሮ ተያይዞ ተሰራጭቷል።
ነገር ግን በቢቢሲ ዜና የአማርኛው ድረ-ገጽ ላይ እንዲህ ያለ ጽሁፍ አለመኖሩን ሀቅቼክ ማረጋገጥ ችሏል።
ሀቅቼክ ቢቢሲ አማርኛው ባለፉት 3ወራት የሰራቸውን ዘገባዎች ላይ ማጣራት ያደረገ ሲሆን ቢቢሲ አማርኛ ከፋኖ አስረስ ማረ ጋር የተደረገን ውይይት የሚያሳይ የዜና ዘገባ አላገኘም።
በተጨማሪም ሀቅቼክ በኦንላይን የምርመራ ቴክኒኮች በጥልቀት ሲመረመር ፣ የተያያዘው ምስል የተቀናበረ ስለመሆኑ ፍንጭ አግኝቷል።
ከዚህም በተጨማሪ ሀቅቼክ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ስለተሰራጨው ልጥፍ የቢቢሲ አማርኛ አርታኢ የሆኑትን አቶ አሻግሬ ሀይሉን አነጋግሮ መረጃው የሀሰት ፈጠራ መሆኑን አሳውቀውናል።
አያይዘውም አንባቢዊች ዜናዎችን በቢቢሲ ስም ሲሰራጩ መረጃው ትክክለኛ መሆኑን ለማወቅ ወደ ይፋዊ የቢቢሲ አማርኛ ድረ-ገጽ https://www.bbc.com/amharic የሚወስድ አገናኝ(link) እንዲጠቀሙ መክረዋል።
ከላይ በተዘረዘሩት ምክንያቶች ሀቅቼክ ልጥፉን ሀሰት መሆኑን አረጋግጧል።
ሙሉውን ያንብቡ 👇🏽
https://bitl.to/3MTd
👍4
#የሀሰተኛ_መረጃ_ጥቆማ
ከሰሞኑን በተለያዩ ማህበራዊ ሚድያዎች በዋናነት በዩትዩብ እና ቲክቶክ ላይ በተለያዩ የሃገራችን አርቲስቶች ስም በርከት ያሉ ሙዚቃዎች በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ሙዚቃዎች በዋናነት ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው ሲሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ በርካታ ተመልካቾችን እንዲሁም ግብረ መልሶችን ማግኘት ችለዋል። ይሁንና እነዚህ ሙዚቃዎችን ጠለቅ ብለን ስንመለከታቸው በArtificial Intelligence (ሰው ሰራሽ አስተውህሎት) የተዘጋጁ ሆነው እናገኛቸዋለን። በአሁኑ ሰዓት ከቴክኖሎጂ መዘመን ጋር ተያይዞ በሰውሰራሽ አስተውልሆት የሚሰሩ ነገሮችን መለየት አስቸጋሪ እየሆነ ቢመጣም በኦንላይን የሚገኙ እና በሰውሰራሽ አስተውህሎት የተሰሩ ድምፆችን እና ቪድዮዎችን የመለያ መሳሪያዎችን ተጠቅመን ስናጣራ እነዚህ ከሰሞኑ እየተለቀቁ ያሉት ሙዚቃዎች አብዛኛዎቹ በአርቲስቶቹ የተዘፈኑ እንዳልሆኑ እና በሰውሰራሽ አስተውልሆት የተሰሩ እንደሆኑ ማረጋገጥ ችለናል።
ይህ ድርጊት ምናልባትም ገንዘብ ለማግኘት አልያም ደግሞ ፖለቲካዊ ጥቅም ለማግኘት ታዋቂ ሙዚቀኞችን ስም በመጥቀስ እና የነሱ ስራ በማስመሰል ተከታዮቻቸውን ለማንቀሳቀስ የተከናወነ ሊሆን ይችላል።
ነገርግን እንዲህ አይነቱ ሃሰተኛ ስያሜዎች በአርቲስቶቹ ስም ፣ ስራ እና ፖለቲካዊ አቋም ላይ ከሚያመጣው ተጽዕኖ ባለፈ በተከታዮቻቸው ዘንድ እምነት ማጣትን፣ የሚወዷቸውን ሙዚቀኞች ያላስተላለፉትን አቋም መያዝ እና ማንጸባረቅን ያስከትላል።
#ሀቅንማጣራት #የተሳሳተመረጃ #የተቀናበረመረጃ #ሀቅቼክ #ኢትዮጵያ
ከሰሞኑን በተለያዩ ማህበራዊ ሚድያዎች በዋናነት በዩትዩብ እና ቲክቶክ ላይ በተለያዩ የሃገራችን አርቲስቶች ስም በርከት ያሉ ሙዚቃዎች በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ሙዚቃዎች በዋናነት ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው ሲሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ በርካታ ተመልካቾችን እንዲሁም ግብረ መልሶችን ማግኘት ችለዋል። ይሁንና እነዚህ ሙዚቃዎችን ጠለቅ ብለን ስንመለከታቸው በArtificial Intelligence (ሰው ሰራሽ አስተውህሎት) የተዘጋጁ ሆነው እናገኛቸዋለን። በአሁኑ ሰዓት ከቴክኖሎጂ መዘመን ጋር ተያይዞ በሰውሰራሽ አስተውልሆት የሚሰሩ ነገሮችን መለየት አስቸጋሪ እየሆነ ቢመጣም በኦንላይን የሚገኙ እና በሰውሰራሽ አስተውህሎት የተሰሩ ድምፆችን እና ቪድዮዎችን የመለያ መሳሪያዎችን ተጠቅመን ስናጣራ እነዚህ ከሰሞኑ እየተለቀቁ ያሉት ሙዚቃዎች አብዛኛዎቹ በአርቲስቶቹ የተዘፈኑ እንዳልሆኑ እና በሰውሰራሽ አስተውልሆት የተሰሩ እንደሆኑ ማረጋገጥ ችለናል።
ይህ ድርጊት ምናልባትም ገንዘብ ለማግኘት አልያም ደግሞ ፖለቲካዊ ጥቅም ለማግኘት ታዋቂ ሙዚቀኞችን ስም በመጥቀስ እና የነሱ ስራ በማስመሰል ተከታዮቻቸውን ለማንቀሳቀስ የተከናወነ ሊሆን ይችላል።
ነገርግን እንዲህ አይነቱ ሃሰተኛ ስያሜዎች በአርቲስቶቹ ስም ፣ ስራ እና ፖለቲካዊ አቋም ላይ ከሚያመጣው ተጽዕኖ ባለፈ በተከታዮቻቸው ዘንድ እምነት ማጣትን፣ የሚወዷቸውን ሙዚቀኞች ያላስተላለፉትን አቋም መያዝ እና ማንጸባረቅን ያስከትላል።
#ሀቅንማጣራት #የተሳሳተመረጃ #የተቀናበረመረጃ #ሀቅቼክ #ኢትዮጵያ
👍4
Dhiheenya kana akkaawuntii miidiyaa hawaasaa Abdurahman Buno jedhamun beekamu maxxansa falmii bal'aa kaase maxxanse ture. Barreeffamni kun suuraa iskiriinii fuula Feesbuukii Ministirri Muummee Abiy Ahmad irra fudhame jedhame kan kitaaba mata duree 'HIN GAABBU' jedhu kan Jawaar Mohaammad barreesse qabatanii agarsiisan kan of keessatti hammate yoo ta'u, akkasumas barreeffama "Reefu maxxansa addaa kitaaba “HIN GAABBU” argadheera. Kitaaba guddaadha, garuu natti hin tolle. hunduu akka dubbisu nan gorsa.Hafuura ispoortiitiin dubbisuuf qophaa'aa."
Seenaan siyaasaa walxaxaa Jawaar Mahaammad fi Muummicha Ministeeraa Abiy Ahmad gidduu jiru fedhii ummataa yaada maxxansa kana irratti cimsee kan ture yoo ta’u, himannaan kunnis fuula Feesbuukii adda addaa irratti qoodamaa ture. yeroo maxxanfamuttiis deebii 10,000 ol fi sheerii 300tti dhiyaatu argate jirra.
Haa ta'u malee HaqCheck maxxansa sana sakatta'ee soba ta’u isaa mirkanesera.
https://bit.ly/3Dv2WkR
Seenaan siyaasaa walxaxaa Jawaar Mahaammad fi Muummicha Ministeeraa Abiy Ahmad gidduu jiru fedhii ummataa yaada maxxansa kana irratti cimsee kan ture yoo ta’u, himannaan kunnis fuula Feesbuukii adda addaa irratti qoodamaa ture. yeroo maxxanfamuttiis deebii 10,000 ol fi sheerii 300tti dhiyaatu argate jirra.
Haa ta'u malee HaqCheck maxxansa sana sakatta'ee soba ta’u isaa mirkanesera.
https://bit.ly/3Dv2WkR
👍2
የበዓል ወቅቶች በቀረቡ ቁጥር በኦንላይንም ከኦንላይን ውጪም የተለያዩ ሰዎችን የማጭበርበሪያ እና የማጥመጃ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ። በአሁኑ ጊዜ እነዚህ አጭበርባሪዎች ከሚጠቀሟቸው መንገዶች አንዱ የሰዉን ደካማ ጎን እና ስሜቱን ሊይዝ የሚችሉ ነገሮችን በመጠቀም ሲሆን ሰዎች ሽልማቶችን እና ገንዘቦችን ማግኘት ከፈለጉ በፍጥነት እንዲያደርጉ በመገፋፋት ሰዎች ውሳኔን እንዲወስኑ ሲያደርጉ እንመለከታለን።
ይህንንም ሲያደርጉ የተለያዩ ታዋቂ ፤ ሀብታም እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ስም እና ማንነት ከዚህም ባለፈ የታዋቂ ድርጅቶች ምልክቶችን እና ድረ-ገፆችን አስመስሎ በመስራት ታማኝ ለመምሰል ሲሞክሩ ይስተዋላል።
ከሰሞኑ በተለያዩ የፌስቡክ ገፆች ላይ ሼክ መሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲን ለመጪው የገና በዓል ለኢትዮጵያውያን የ75ሺ ብር ስጦታ እየሰጡ እንደሆነ እና ሽልማቱንም ለማግኘት የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን በድረ-ገፁ ውስጥ ያለውን ፎርም እንዲሞሉ ያስገድዳል።
ሀቅቼክ ከነዚህ መረጃዎች በመነሳት በእነዚህ የፌስቡክ ገፆች የተጋራውን ሊንክ ትክክለኛነት ያጣራ ሲሆን ኦንላይን የሚገኙ የማጣሪያ መሳርያዎችን ተጠቅመን ስንመለከት ሊንኩ የሚወስደን ድረ-ገፅ አደገኛ እና ሰዎችን ለማጥመድ የተዘጋጀ እንደሆነ ማረጋገጥ ችለናል። ከዚህ በተጨማሪም የማስፈንጠርያ ሊንኩን ሳንጫን ሊንኩ ሊወስደን የሚችለውን ድረ-ገፅ መመልከት ችለናል።
ሼክ መሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲን እና ቤተሰቦቻቸው በተለያዩ ጊዜያቶች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች እና በበዓላት ጌዜያቶች አቅም ለሌላቸው ወገኖች እርዳታን እንደሚሰጡ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፆቹ የተጋራውን ፖስት እና የተያያዘውን ሊንክ በማጣራት ሰዎችን የማጥመጃ እና የማጭበርበር ይዘት እንዳለው ማረጋገጥ ችሏል።
ሙሉውን ያንብቡ https://bitl.to/3Yrn
ይህንንም ሲያደርጉ የተለያዩ ታዋቂ ፤ ሀብታም እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ስም እና ማንነት ከዚህም ባለፈ የታዋቂ ድርጅቶች ምልክቶችን እና ድረ-ገፆችን አስመስሎ በመስራት ታማኝ ለመምሰል ሲሞክሩ ይስተዋላል።
ከሰሞኑ በተለያዩ የፌስቡክ ገፆች ላይ ሼክ መሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲን ለመጪው የገና በዓል ለኢትዮጵያውያን የ75ሺ ብር ስጦታ እየሰጡ እንደሆነ እና ሽልማቱንም ለማግኘት የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን በድረ-ገፁ ውስጥ ያለውን ፎርም እንዲሞሉ ያስገድዳል።
ሀቅቼክ ከነዚህ መረጃዎች በመነሳት በእነዚህ የፌስቡክ ገፆች የተጋራውን ሊንክ ትክክለኛነት ያጣራ ሲሆን ኦንላይን የሚገኙ የማጣሪያ መሳርያዎችን ተጠቅመን ስንመለከት ሊንኩ የሚወስደን ድረ-ገፅ አደገኛ እና ሰዎችን ለማጥመድ የተዘጋጀ እንደሆነ ማረጋገጥ ችለናል። ከዚህ በተጨማሪም የማስፈንጠርያ ሊንኩን ሳንጫን ሊንኩ ሊወስደን የሚችለውን ድረ-ገፅ መመልከት ችለናል።
ሼክ መሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲን እና ቤተሰቦቻቸው በተለያዩ ጊዜያቶች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች እና በበዓላት ጌዜያቶች አቅም ለሌላቸው ወገኖች እርዳታን እንደሚሰጡ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ በፌስቡክ ገፆቹ የተጋራውን ፖስት እና የተያያዘውን ሊንክ በማጣራት ሰዎችን የማጥመጃ እና የማጭበርበር ይዘት እንዳለው ማረጋገጥ ችሏል።
ሙሉውን ያንብቡ https://bitl.to/3Yrn
👍2
#Alert
የባንክ ቁጥሩ የአቶ ክርስትያን ታደለ ንግድ ባንክ አካውንት ኣይደለም!
ከሰሞኑ ከ15ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የX ወይም በቀድሞ ስሙ ትዊተር አካውንት የቀድሞ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የህዝብ ግንኙነት ሀላፊና የኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል የሆኑትን እና በአሁን ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስትያን ታደለ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ ባለው አካውንታቸው ወደ 74 ሚልዮን የሚጠጋ ብር እንዳላቸው በመግለፅ የአንድ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥርን ከኮምፕዩተር ላይ በማንሳት አጋርቶ ነበር።
ከዚህም ባለፈ ይህ አካውንት አንድ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እንዴት ይህን ያህል ገንዘብ ሊኖረው እንደቻለ ሲጠይቅ እና ከህዝብ ትወካዮች ምክር ቤት አባላት ደሞዝ ጋር ሲያወዳድረው ተመልክተናል።
ይህ በX ላይ የተጋራው ከ46ሺህ በላይ እይታዎች ሲኖሩት ከ139 በላይ ግብረ መልሶች አሉት። በX ላይ በተጋራው ፖስቱ ላይ ያለው ምስል የተለወጠ መሆኑን ከሚያሳዩ ነገሮች አንዱ Currency በሚለው የመግለጫ ቦታ ላይ “ETB Kristian Tadele” የሚል ፅሁፍ ይታያል።
የአቶ ክርስትያን ታደለ ነው ተብሎ የተቀመጠው የንግድ ባንክ ቁጥር “1000335830378” ሲሆን ሀቅቼክ በቀላል መንገድ የአካውንት ቁጥሩን ለማጣራት ባደረገው ጥረት አካውንቱ “The Memory of Artist Hachalu Hundesa” በሚል ስም የተከፈተ እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል።
ሀቅቼክ ከዚህ በፊት ይህን መረጃ በተለያዩ ጊዜያት ሲጋራ አግኝቶት የነበረ ሲሆን በወቅቱም ከ136 ሺህ በላይ ተከታዮች ባሉት የፌስቡክ ገፅ በመጋቢት 22 ቀን 2015 ዓ.ም ላይ አገኝቶት ነበር።
ይህ መረጃ በድጋሚ ከአንድ አመት እና ጥቂት ወራቶች በኋላ በድጋሚ እየተጋራ እንደሆነ ማስተዋል ችለናል።
የባንክ ቁጥሩ የአቶ ክርስትያን ታደለ ንግድ ባንክ አካውንት ኣይደለም!
ከሰሞኑ ከ15ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የX ወይም በቀድሞ ስሙ ትዊተር አካውንት የቀድሞ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የህዝብ ግንኙነት ሀላፊና የኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል የሆኑትን እና በአሁን ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስትያን ታደለ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ ባለው አካውንታቸው ወደ 74 ሚልዮን የሚጠጋ ብር እንዳላቸው በመግለፅ የአንድ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥርን ከኮምፕዩተር ላይ በማንሳት አጋርቶ ነበር።
ከዚህም ባለፈ ይህ አካውንት አንድ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እንዴት ይህን ያህል ገንዘብ ሊኖረው እንደቻለ ሲጠይቅ እና ከህዝብ ትወካዮች ምክር ቤት አባላት ደሞዝ ጋር ሲያወዳድረው ተመልክተናል።
ይህ በX ላይ የተጋራው ከ46ሺህ በላይ እይታዎች ሲኖሩት ከ139 በላይ ግብረ መልሶች አሉት። በX ላይ በተጋራው ፖስቱ ላይ ያለው ምስል የተለወጠ መሆኑን ከሚያሳዩ ነገሮች አንዱ Currency በሚለው የመግለጫ ቦታ ላይ “ETB Kristian Tadele” የሚል ፅሁፍ ይታያል።
የአቶ ክርስትያን ታደለ ነው ተብሎ የተቀመጠው የንግድ ባንክ ቁጥር “1000335830378” ሲሆን ሀቅቼክ በቀላል መንገድ የአካውንት ቁጥሩን ለማጣራት ባደረገው ጥረት አካውንቱ “The Memory of Artist Hachalu Hundesa” በሚል ስም የተከፈተ እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል።
ሀቅቼክ ከዚህ በፊት ይህን መረጃ በተለያዩ ጊዜያት ሲጋራ አግኝቶት የነበረ ሲሆን በወቅቱም ከ136 ሺህ በላይ ተከታዮች ባሉት የፌስቡክ ገፅ በመጋቢት 22 ቀን 2015 ዓ.ም ላይ አገኝቶት ነበር።
ይህ መረጃ በድጋሚ ከአንድ አመት እና ጥቂት ወራቶች በኋላ በድጋሚ እየተጋራ እንደሆነ ማስተዋል ችለናል።
👍5
In our latest article, we delve into the controversy surrounding the Prime Minister's assertions of enhanced apple farming productivity in Ethiopia. While the narrative suggests significant progress, a closer examination reveals that some of the accompanying images were shared nearly nine years ago, raising serious questions about their relevance and authenticity.
Despite Ethiopia's capacity to produce apples, the use of outdated and misleading visuals undermines the true state of agricultural advancements. We investigate the implications of this misrepresentation, exploring how it affects public perception, agricultural policy, and the farmers working tirelessly to improve their yields.
Read more (https://bit.ly/41VvuNV)
#factchecking #misinformation #disinformation #haqcheck #ethiopia
Despite Ethiopia's capacity to produce apples, the use of outdated and misleading visuals undermines the true state of agricultural advancements. We investigate the implications of this misrepresentation, exploring how it affects public perception, agricultural policy, and the farmers working tirelessly to improve their yields.
Read more (https://bit.ly/41VvuNV)
#factchecking #misinformation #disinformation #haqcheck #ethiopia
👍2😢1
✅ HaqCheck is now an IFCN Verified Signatory!
We’re thrilled to announce that HaqCheck, a fact-checking initiative by Inform Africa, has officially joined the International Fact-Checking Network (IFCN) as a Verified Signatory to its Code of Principles.
This milestone recognizes our commitment to nonpartisanship, transparency, and accountability in fighting misinformation and promoting information integrity in Ethiopia and beyond.
We extend sincere thanks to our partners, and to all current and past HaqCheck team members for their dedication and teamwork.
🌍 Read more: https://ifcncodeofprinciples.poynter.org/profile/haqcheck-inform-africa
#HaqCheck #InformAfrica #IFCN #FactChecking #VerifiedSignatory #MediaIntegrity #Ethiopia #Transparency #Accountability
🟢 Global Standard. Local Impact.
We’re thrilled to announce that HaqCheck, a fact-checking initiative by Inform Africa, has officially joined the International Fact-Checking Network (IFCN) as a Verified Signatory to its Code of Principles.
This milestone recognizes our commitment to nonpartisanship, transparency, and accountability in fighting misinformation and promoting information integrity in Ethiopia and beyond.
We extend sincere thanks to our partners, and to all current and past HaqCheck team members for their dedication and teamwork.
🌍 Read more: https://ifcncodeofprinciples.poynter.org/profile/haqcheck-inform-africa
#HaqCheck #InformAfrica #IFCN #FactChecking #VerifiedSignatory #MediaIntegrity #Ethiopia #Transparency #Accountability
🟢 Global Standard. Local Impact.
❤3🔥3👌2