#HaqCheck_Tigrinya ኢትዮጵያ ኻብ መንግስቲ ኣሜሪካ ብዙሕ ወተሃደራዊ ሓገዝ ትረክብ እኳ እንተ ነበረት እዚ ስእልታት እዚ ግን ኣብ ቐረባ እዋን ንኢትዮጵያ ዝተዋህበ ወታደራዊ መሳርሒታት ኣይሕብርን እዩ። 👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/hhaasote-ezi-se-eletaate-aamarikaa-aabe-qharabaa-ewaane-ne-teyopheyaa-wataadaraawi-masaarehhitaate-kamezehaabate-aayehheberene
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/hhaasote-ezi-se-eletaate-aamarikaa-aabe-qharabaa-ewaane-ne-teyopheyaa-wataadaraawi-masaarehhitaate-kamezehaabate-aayehheberene
Addis Zeybe
ሓሶት: እዚ ስእልታት ኣመሪካ ኣብ ቐረባ እዋን ንኢትዮጵያ ወታደራዊ መሳርሒታት ከምዝሃበት ኣይሕብርን
እቲ ሕታም ፌስቡክ ናይ ሓሶት ምስሊታት ብምጥቃሙ ሓሶት ተባሂሉ ኣሎ።
#HaqCheck_Tigrinya ዋላ'ኳ ሰራዊት ኢትዮጵያ ኣብቲ ኲናት ሰብ፡ኣልቦ ነፈርቲ ውግእ ኸምዝተጠቕመ ኣፍልጦ እንተሃበ እዚ ምስሊ ግና ሓይሊ ኣየር እታ ሃገር VTOL ዝተብሃላ ድሮናት ውግእ ከምዝተዓጥቀ ኣየርእን።👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/hhaasote-ezi-se-eletaate-saraawite-teyopheyaa-hhaadasheti-deronaate-wege-e-kamezeta-aatheqa-aayehheberene-eyu
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/hhaasote-ezi-se-eletaate-saraawite-teyopheyaa-hhaadasheti-deronaate-wege-e-kamezeta-aatheqa-aayehheberene-eyu
Addis Zeybe
ሓሶት፡ እዚ ስእልታት ሰራዊት ኢትዮጵያ ሓደሽቲ ድሮናት ውግእ ከምዝተዓጥቀ ኣይሕብርን እዩ።
እምበር እቲ ሕታም ኣብ ትሕዝቶኡን ኣጠቓቕማ ናይቲ ምስሊታትን ግጉይ ስለዝዀነ ሓሶት ተባሂሉ ኣሎ።
Even though there are several wrecking claims related to the conflict in Tigray, the image attached doesn’t actually show a burning truck during the recent offensive in the north making the post be rated as #False. 👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-a-destroyed-armed-vehicle-in-the-current-confrontation-in-the-northern-part-of-ethiopia
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-a-destroyed-armed-vehicle-in-the-current-confrontation-in-the-northern-part-of-ethiopia
Addis Zeybe
False: The image doesn't show a destroyed armed vehicle in the current confrontation in the northern part of Ethiopia
The image doesn’t show a vehicle destroyed due to the recent offensive.
በሚዲያ የሚተላለፉ ዘር ተኮር የጥላቻ ንግግሮች፣ የጤና ሀሰተኛ መረጃዎች እና ሌሎች የሳምንቱ ዋና ዋና ጉዳዮችን የዳሰስንበት ሳምንታዊው የሀቅቼክ ፕሮግራማችን እንዳያመልጥዎ 👇👇👇
https://youtu.be/HQBOl4Ii6z8
https://youtu.be/HQBOl4Ii6z8
YouTube
#ሀቅቼክ| በሚዲያ የሚተላለፉ ዘር ተኮር የጥላቻ ንግግሮችና የጤና ሀሰተኛ መረጃዎች #ethiopia #disinformation #haqcheck #addiszeybe
በሚዲያ የሚደረጉ ዘር ተኮር የጭፍጨፋ ጥሪዎች ፤ በእርግዝና ጊዜ መንታ ሙዝ መብላት የተጣበቁ ልጆች እንዲወለዱ ያደርጋል? ... ሌሎችም በቪዲዮው ተዳስሰዋል። አብረውን ይቆዩ!This program is produced with the support of UN...
This week's HaqCheck summary covers the Facebook controversy, "Mental health problem" issues, Hateful content, and other claims fact-checked by HaqCheck, along with recommendations. Check it out👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/analysis/facebook-fueling-ethnic-violence-in-ethiopia-and-others-october-week-two-disinformation-trend-summary
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/analysis/facebook-fueling-ethnic-violence-in-ethiopia-and-others-october-week-two-disinformation-trend-summary
Addis Zeybe
Facebook ‘fueling ethnic violence’ in Ethiopia and others: October week two disinformation trend summary
Facebook controversy, "Mental health problem" issues, Hateful content, and other claims fact-checked by HaqCheck are covered.
Cohosted by #IMS-Fojo, the 17th African Investigative Journalist Conference was the first and biggest of its kind in #Ethiopia. The conference shed light on #factchecking initiatives, #Emmy award winning documentary, Successful continental and international investigative reports, Investigative journalists from all over the world, local and international media organizations, Accademia and other stakeholders. 👇👇👇
https://bit.ly/3pjSAee
https://bit.ly/3pjSAee
Addis Zeybe
The 17th African Investigative Journalism Conference puts forward cures for ailing journalism, disinformation
The conference took place in Addis Ababa, Ethiopia for the first time.
A message on a Telegram channel claims that #Norway is offering a visa lottery for foreigners. The link attached in the message refers to an application form requesting personal information. HaqCheck has contacted the Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa and confirmed that Norway doesn't offer a visa lottery opportunity, therefore the message is rated as #FALSE. For additional information 👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/is-there-a-visa-lottery-application-for-norway
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/is-there-a-visa-lottery-application-for-norway
Addis Zeybe
Is there a visa lottery application for Norway?
HaqCheck has also contacted The Royal Norwegian Embassy in Addis to clarify the issue.
A Facebook post on October 22, shared an image with a caption “Dessie Now.” trying to implay that TPLF has controlled the city. However the image is not a recent one, it was shared three years ago, on Jan 11, 2019. Read the whole article 👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-a-recent-view-of-dessie
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-a-recent-view-of-dessie
Addis Zeybe
False: The image doesn’t show a recent view of Dessie
The photo was posted before, three years ago, on Jan 11, 2019.
የአየር ድብደባው ውዝግብ፣ የውጭ ሚዲያዎች አዘጋገብ፣ የሲሪስ ጁስ ውዝግብ፣ ሀሰተኛው የኖርዌይ የቪዛ ሎተሪ እና ሌሎችም በዚህ ሳምንቱ የሀቅቼክ ፕሮግራማችን ተዳሰዋል። ሀሳብ አስተያየታችሁን አጋሩን። 👇👇👇
https://youtu.be/IwSRxczUyFE
https://youtu.be/IwSRxczUyFE
YouTube
የአየር ድብደባው ውዝግብ፣ የቴሌግራፉ የተሳሳተ መረጃና ሌሎች የሳምንቱ አንኳር የሀሰተኛ መረጃ ስርጭት #ethiopia #disinformation #HaqCheck
የአየር ድብደባው ውዝግብ፣ የውጭ ሚዲያዎች አዘጋገብ፣ የሲሪስ ጁስ ውዝግብ፣ ሀሰተኛው የኖርዌይ የቪዛ ሎተሪ እና ሌሎች የሳምንቱ የሀሰት መረጃዎች ዳሰሳ በ#ሀቅቼክ። አብረውን ይቆዩ!This program is produced with the support o...
በአለም አቀፍ ደረጃ ለ10ኛ ጊዜ የሚከበረውን ‘የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ንቃት ሳምንት’ በማስመልከት የተለያዩ ፕሮግራሞችን እና መረጃዎችን ይዘንላቹ እንቀርባለን። እናንተም የሚከተሉትን ‘ሀሽታጎች’ በመጠቀም አብራችሁን ሁኑ
#MediaLitWk
#MediaLitrateEthiopia
#FactsMatters
#HaqCheck
#MediaLitWk
#MediaLitrateEthiopia
#FactsMatters
#HaqCheck
Forwarded from አዲስ ዘይቤ ~ Addis Zeybe
10ኛው ዓለም አቀፍ የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ሳምንት እየተከበረ ነው
ጥቅምት 15፤ 2014 ዓ.ም.
(አዲስ ዘይቤ፡ አዲስ አበባ) አሥረኛው ዓለም አቀፍ የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ሳምንት “የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ንቃት ለማህበረሰብ ጥቅም” በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት14-21 2014 ዓ.ም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ እና ምርምር ተቋም (ዩኔስኮ) አዘጋጅነት እና በደቡብ አፍሪካ መሪ አስተናጋጅነት በመላው አለም በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በደቡብ አፍሪካ የሚከናወነው ፕሮግራም የፖሊሲ አውጪዎችን ፣ ባለሙያዎችን ፣ ተመራማሪዎችን ፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እና ከመላው ዓለም የተውጣጡ የግል ዘርፍ ድርጅቶችን የሚያሰባስበውን አስራ አንደኛውን የባህል ትስስር ውይይት ኮንፈረንስ እና ስድስተኛውን የወጣቶች አጀንዳ መድረክን እንደሚያጠቃልል የተነገረ ሲሆን የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ንቃት በአለምአቀፍ ደረጃ በምን አይነት ሁኔታ ላይ እንዳለ ለመገምገም ይረዳል ተብሏል።
በሀገራችንም ኢንፎርም አፍሪካ በተባለ ሀገር በቀል ተቋም ስር የሚንቀሳቀሰዉ ‘ሃቅቼክ’ የሀሰተኛ መረጃዎችን እያጣራ የሚያቀርበው ኢንሼቲቭ ሳምንቱን በማስመልከት የሚዲያ አጠቃቀም ግንዛቤን ለመፍጠር የሚያግዙ እና የተዛቡ መረጃዎች ላይ የሚያተኩሩ ፕሮግራሞችን ይዞ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማህበራዊ ሚዲያ መረቦች ላይ እንደሚያቀርብ ያሳወቀ ሲሆን በሚያደርጋቸው የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻዎች ላይ ሁሉም ተሳታፊ እንዲሆን ጥሪ አቅርቧል።
@AddisZeybe
ጥቅምት 15፤ 2014 ዓ.ም.
(አዲስ ዘይቤ፡ አዲስ አበባ) አሥረኛው ዓለም አቀፍ የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ሳምንት “የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ንቃት ለማህበረሰብ ጥቅም” በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት14-21 2014 ዓ.ም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ እና ምርምር ተቋም (ዩኔስኮ) አዘጋጅነት እና በደቡብ አፍሪካ መሪ አስተናጋጅነት በመላው አለም በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በደቡብ አፍሪካ የሚከናወነው ፕሮግራም የፖሊሲ አውጪዎችን ፣ ባለሙያዎችን ፣ ተመራማሪዎችን ፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እና ከመላው ዓለም የተውጣጡ የግል ዘርፍ ድርጅቶችን የሚያሰባስበውን አስራ አንደኛውን የባህል ትስስር ውይይት ኮንፈረንስ እና ስድስተኛውን የወጣቶች አጀንዳ መድረክን እንደሚያጠቃልል የተነገረ ሲሆን የሚዲያ እና የመረጃ አጠቃቀም ንቃት በአለምአቀፍ ደረጃ በምን አይነት ሁኔታ ላይ እንዳለ ለመገምገም ይረዳል ተብሏል።
በሀገራችንም ኢንፎርም አፍሪካ በተባለ ሀገር በቀል ተቋም ስር የሚንቀሳቀሰዉ ‘ሃቅቼክ’ የሀሰተኛ መረጃዎችን እያጣራ የሚያቀርበው ኢንሼቲቭ ሳምንቱን በማስመልከት የሚዲያ አጠቃቀም ግንዛቤን ለመፍጠር የሚያግዙ እና የተዛቡ መረጃዎች ላይ የሚያተኩሩ ፕሮግራሞችን ይዞ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማህበራዊ ሚዲያ መረቦች ላይ እንደሚያቀርብ ያሳወቀ ሲሆን በሚያደርጋቸው የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻዎች ላይ ሁሉም ተሳታፊ እንዲሆን ጥሪ አቅርቧል።
@AddisZeybe
Join our campaign by using the following hashtags
#MediaLitWk
#MediaLitrateEthiopia
#FactMatters
#HaqCheck
#MediaLitWk
#MediaLitrateEthiopia
#FactMatters
#HaqCheck
#Mayor Adanech Abeibie said in a statement on her social media accounts that Goh Betoch Bank, is the first mortgage bank in Ethiopia's banking history. We looked into it and confirmed that while Goh is the first private mortgage bank, it's not the first ever mortgage bank in the country. Therefore, it is rated as #Partly_False 👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/is-goh-betoch-bank-the-first-mortgage-bank-in-ethiopia
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/is-goh-betoch-bank-the-first-mortgage-bank-in-ethiopia
Addis Zeybe
Is Goh Betoch Bank the first mortgage bank in Ethiopia?
No: Goh Bank is not the first mortgage bank in Ethiopia.
#HaqCheck_Afaan_Oromo
Geessituun (Link) mata-duree "Norway Visa Lottery Application Form" qabatee Telegraamii irratti naana’u kun soba ta’uu isaa HaqCheck Dhugoomseera. Hunda dubbisuuf 👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/ergaan-lootariin-visa-noorweey-jadhamee-naana-u-soba
Geessituun (Link) mata-duree "Norway Visa Lottery Application Form" qabatee Telegraamii irratti naana’u kun soba ta’uu isaa HaqCheck Dhugoomseera. Hunda dubbisuuf 👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/ergaan-lootariin-visa-noorweey-jadhamee-naana-u-soba
Addis Zeybe
Ergaan “Lootariin visa Noorweey” jadhamee naana’u soba ?
Geessituun (Link) mata-duree "Norway Visa Lottery Application Form" qabatee Telegraamii irratti naana’u kun soba ta’uu isaa HaqCheck Dhugoomseera.
#HaqCheck_Tigrinya
ዋላ’ኳ ከም ሕቡራት መንግስትታት ኣመሪካ ዝኣመሰላ ሃገራት ንስደተኛታት ሕጋዊ ናይ ቪዛ ዕድላት ዝህባ እንተዀና ኖርወይ ግን ሎተሪ ቪዛ እይትህብን።
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/mezegabaa-lotari-vizaa-norewaye-aalo-do
ዋላ’ኳ ከም ሕቡራት መንግስትታት ኣመሪካ ዝኣመሰላ ሃገራት ንስደተኛታት ሕጋዊ ናይ ቪዛ ዕድላት ዝህባ እንተዀና ኖርወይ ግን ሎተሪ ቪዛ እይትህብን።
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/mezegabaa-lotari-vizaa-norewaye-aalo-do
Addis Zeybe
ምዝገባ ሎተሪ ቪዛ ኖርወይ ኣሎ ዶ?
ሓቂቸክ ነቲ ጕዳይ ንምንጻር ነቲ ኣብ ኣዲስ ኣበባ ዝርከብ ንጉሳዊ ኤምባሲ ኖርወይ እውን ተወኪሱ እዩ።
A Facebook page with more than 240 thousand followers shared a post reporting that “18 trucks that were transporting thousands of TPLF forces heading to Afar were destroyed by the Ethiopian Air Forces.”However, the post is rated as False due to its inexact use of images to support the claim.👇👇👇
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-18-destroyed-trucks-by-the-ethiopian-air-force
https://addiszeybe.com/featured/haqcheck/factchecking/false-the-image-doesn-t-show-18-destroyed-trucks-by-the-ethiopian-air-force
Addis Zeybe
False: the image doesn’t show 18 destroyed trucks by the Ethiopian Air Force
The image is taken from a short video by the Newyork times on February 13, 2021.