የምስል መመርመሪያ መሳሪያዎች / image verification tools
የአንድን ምስል ምንጭ ወይም ከዚህ በፊት በማን፣ ለምን እና መቼ ጥቅም ላይ እንደዋለ ለማውቅ የሚረዱን በርካታ ድረ-ገፆችና መተግበሪያዎች አሉ።
ከነዚህም ዉስጥ ያለምንም ከፍያ በነፃ ምስሎችን ለመመርመር እና ለማረጋገጥ ከሚረዱን መሳሪያውች ውስጥ
✍️ Google reverse images: image.google.com
✍️ TinEye: tineye.com
✍️ FotoForensics: fotoforensics.com
✍️ Yandex: yandex.com
✍️ InVID: chrome & Firefox extension
✍️ Bing: Bing.com
ለተጨማሪ መረጃ: 👇
Telegram: t.me/HaqCheck
Twitter: www.twitter.com/HaqCheck
TikTok: www.tiktok.com/haqcheck
Website: www.haqcheck.org
LinkedIn: www.linkedin.com/haqcheck
#HaqCheck #medialitracy #disinformation #medialiteracy #digitalliteracy
የአንድን ምስል ምንጭ ወይም ከዚህ በፊት በማን፣ ለምን እና መቼ ጥቅም ላይ እንደዋለ ለማውቅ የሚረዱን በርካታ ድረ-ገፆችና መተግበሪያዎች አሉ።
ከነዚህም ዉስጥ ያለምንም ከፍያ በነፃ ምስሎችን ለመመርመር እና ለማረጋገጥ ከሚረዱን መሳሪያውች ውስጥ
✍️ Google reverse images: image.google.com
✍️ TinEye: tineye.com
✍️ FotoForensics: fotoforensics.com
✍️ Yandex: yandex.com
✍️ InVID: chrome & Firefox extension
✍️ Bing: Bing.com
ለተጨማሪ መረጃ: 👇
Telegram: t.me/HaqCheck
Twitter: www.twitter.com/HaqCheck
TikTok: www.tiktok.com/haqcheck
Website: www.haqcheck.org
LinkedIn: www.linkedin.com/haqcheck
#HaqCheck #medialitracy #disinformation #medialiteracy #digitalliteracy
👏2❤1👍1
#HaqCheck debunks the alleged video claiming that Al-Shabaab attacked Ethiopian soldiers. Our investigation revealed that the video used in the Telegram post was from 2019 with a different claim. because of these reasons HaqCheck rated the post as False.
Read our fact-check: https://haqcheck.org/does-the-video-show-an-attack-on-ethiopian-soldiers-by-al-shabaab/
Read our fact-check: https://haqcheck.org/does-the-video-show-an-attack-on-ethiopian-soldiers-by-al-shabaab/
HaqCheck
Does the video show an attack on Ethiopian soldiers by Al-Shabaab? - HaqCheck
Al-Shabaab is designated as a terrorist organization by various countries and international organizations, including the United States, the United Kingdom, and the United Nations.
Today in Addis Ababa, CIPESA, in collaboration with UNESCO, is hosting a dialogue on media freedom and the safety of women journalists. Inform Africa is facilitating this event, focusing on the empowerment and safety of women journalists in the region. #DigitalSafety #womeninmedia
👍2
Parallel to today's dialogue on media freedom in Addis Ababa, a 'Digital Café' is taking place. This side event offers attendees one-on-one consultations with digital security experts, focusing on enhancing individual digital safety. This initiative complements the main discussions on the empowerment and safety of women journalists, emphasizing a commitment to comprehensive digital security. #DigitalSecurity #InternetFreedomAfrica
❤2👏1
The post made by EBC that covers Tizita's situation reveals significant ethical concerns of journalism regarding accuracy, transparency, and privacy rights. Only relies on a single source and tends not to cross-check, potentially violating Tizita's privacy and implicating Tizita's well-being. The EBC Fact Check report raises questions about the standards of a responsible journalist and the fact-checking process.
Read our full analysis :https://haqcheck.org/challenging-ebcs-facts-the-tizita-geremew-controversy/
Read our full analysis :https://haqcheck.org/challenging-ebcs-facts-the-tizita-geremew-controversy/
HaqCheck
Challenging EBC's Facts: The Tizita Geremew Controversy - HaqCheck
Delve into the controversy surrounding Tizita Geremew's situation as scrutinized by EBC Fact Check in their recent post. Uncover the discrepancies between EBC's claims and Tizita's account, shedding light on the ethical concerns of journalism and privacy…
👍3🔥1
የሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ለምን ያስፈልጋል?
ንቁ ዜጋ ለመሆን፡-
የሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ያላቸው ሰዎች ወቅታዊና ነባራዊ ሁኔታዎችን በቀላሉ ስለሚረዱ በማህበራዊ ውይይቶች እና በዴሞክራሲያዊ ሂደቶች ላይ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል።
በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ለመወሰን፡-
ስለ ሚዲያ አጠቃቀም በቂ እዉቀት ያለው ሰው ብስለታዊ አስተሳሰብን (critical thinking) ያዳብራል፣ ይህም በማንኛዉም አጋጣሚ የሚያገኛቸውን መረጃዎች እንዲተነትን እና እንዲተረጉም ያስችለዋል። ይህ ደግሞ ወሳኔው በመረጃ ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ይረዳዋል፡፡
የተዛቡ መረጃዎችን ለመለየት፡-
የሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ያለው ሰው ታማኝ የሆኑ የመረጃ ምንጮችን ታማኝ ካልሆኑት በቀላሉ የሚለይበት አቅም ይኖረዋል፣ ይህም የተዛቡ መረጃዎችን በቀላሉ ለመለየት ያስችለዋል።
ለተጨማሪ መረጃ
Website: www.haqcheck.org
Twitter: www.twitter.com/HaqCheck
TikTok: www.tiktok.com/@haqcheck
LinkedIn: www.linkedin.com/haqcheck
Facebook: https://www.facebook.com/HaqCheck
#HaqCheck #medialitracy #disinformation #medialiteracy #digitalliteracy
ንቁ ዜጋ ለመሆን፡-
የሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ያላቸው ሰዎች ወቅታዊና ነባራዊ ሁኔታዎችን በቀላሉ ስለሚረዱ በማህበራዊ ውይይቶች እና በዴሞክራሲያዊ ሂደቶች ላይ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል።
በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ለመወሰን፡-
ስለ ሚዲያ አጠቃቀም በቂ እዉቀት ያለው ሰው ብስለታዊ አስተሳሰብን (critical thinking) ያዳብራል፣ ይህም በማንኛዉም አጋጣሚ የሚያገኛቸውን መረጃዎች እንዲተነትን እና እንዲተረጉም ያስችለዋል። ይህ ደግሞ ወሳኔው በመረጃ ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ይረዳዋል፡፡
የተዛቡ መረጃዎችን ለመለየት፡-
የሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ያለው ሰው ታማኝ የሆኑ የመረጃ ምንጮችን ታማኝ ካልሆኑት በቀላሉ የሚለይበት አቅም ይኖረዋል፣ ይህም የተዛቡ መረጃዎችን በቀላሉ ለመለየት ያስችለዋል።
ለተጨማሪ መረጃ
Website: www.haqcheck.org
Twitter: www.twitter.com/HaqCheck
TikTok: www.tiktok.com/@haqcheck
LinkedIn: www.linkedin.com/haqcheck
Facebook: https://www.facebook.com/HaqCheck
#HaqCheck #medialitracy #disinformation #medialiteracy #digitalliteracy
👍2👌1
HaqCheck exposes deceptive TikTok scam claiming free jobs in Canada. Investigation revealed video showcased locations in Zanzibar, not Canada, and misused an influencer's image.
Read more on how scammers exploited aspirations through manipulation of locations and narratives. https://haqcheck.org/exposed-the-deceptive-tactics-of-a-scam-tiktok-account-promising-immigration-to-canada/
Read more on how scammers exploited aspirations through manipulation of locations and narratives. https://haqcheck.org/exposed-the-deceptive-tactics-of-a-scam-tiktok-account-promising-immigration-to-canada/
HaqCheck
Exposed: The Deceptive Tactics of a Scam TikTok Account Promising Immigration to Canada - HaqCheck
Uncover the deceptive tactics of a scam TikTok account promising immigration to Canada. Investigations reveal the video, which went viral, falsely claims free job opportunities and uses footage from Zanzibar, Tanzania. Learn how scammers exploit social media…
👍1
ሃሰተኛ መረጃዎች ለምን አላማ ሊሰራጩ ይችላሉ?
ሃሰተኛ መረጃዎች ለተለያየ አላማ ሊሰራጩ ይችላሉ ከእነዚህም ውስጥ ፦
• ፖሊቲካዊ እና ማህበራዊ ጫናን ለመፍጠር
• ኢኮኖሚያዊ ጥቅምን ለማግኘት
• በበቀል ስሜት በመነሳሳት በግለሰቦች ፣ በአንድ ማህበረሰብ ወይም እምነት ላይ ጫናን ለመፍጠር ሆን ተብሎ ሊሰራጭ ይችላል።
ሁል ጊዜም ቢሆን መረጃን ከማጋራታችን በፊት እናጣራ!
ለተጨማሪ መረጃ: 👇
Website: www.haqcheck.org
Facebook: https://www.facebook.com/HaqCheck
Twitter: www.twitter.com/HaqCheck
TikTok: www.tiktok.com/haqcheck
LinkedIn: www.linkedin.com/haqcheck
#HaqCheck #disinformation #medialiteracy #digitalliteracy
#Ethiopia #CounterDisInformation #FactsMatter
ሃሰተኛ መረጃዎች ለተለያየ አላማ ሊሰራጩ ይችላሉ ከእነዚህም ውስጥ ፦
• ፖሊቲካዊ እና ማህበራዊ ጫናን ለመፍጠር
• ኢኮኖሚያዊ ጥቅምን ለማግኘት
• በበቀል ስሜት በመነሳሳት በግለሰቦች ፣ በአንድ ማህበረሰብ ወይም እምነት ላይ ጫናን ለመፍጠር ሆን ተብሎ ሊሰራጭ ይችላል።
ሁል ጊዜም ቢሆን መረጃን ከማጋራታችን በፊት እናጣራ!
ለተጨማሪ መረጃ: 👇
Website: www.haqcheck.org
Facebook: https://www.facebook.com/HaqCheck
Twitter: www.twitter.com/HaqCheck
TikTok: www.tiktok.com/haqcheck
LinkedIn: www.linkedin.com/haqcheck
#HaqCheck #disinformation #medialiteracy #digitalliteracy
#Ethiopia #CounterDisInformation #FactsMatter
👍1👌1
Recently, a social media post falsely claimed that Siinqee Bank is illegally distributing cash without documentation. The image used in the claim was actually from a legitimate event where local farmers deposited their earnings at Siinqee Bank, read here https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-siinqee-bank-illegally-distributing-cash/
HaqCheck
False: The image doesn’t show Siinqee Bank illegally distributing cash - HaqCheck
Siinqee represents a social power that empowers Oromo women, enabling them to protect their rights, mediate disputes, safeguard their communities, promote coexistence and cooperation, and contribute to peace and stability.
👍1
አምስት ስፓም (Spam) የሆኑ ኢሜይሎችን ለመለየት የሚጠቅሙ ዘዴዎች
Spam ኢሜይል ማለት ብዙ ጊዜ ተዛማጅነት የሌላቸው ወይም ተገቢ ያልሆኑ መልዕክቶች ለብዙ ተቀባዮች (ኢሜይል አድራሻዎች) በኢንተርኔት ላይ ሲላኩና ከተቀባዮች ዘንድ ሲደርሱ ስፓም (spam) ኢሜይል ይባላሉ ፡፡
የስፓም (spam) የኢሜይል መልክቶችን ከመደበኛዉና ከትክክለኛው የኢሜይል መልዕክት እንዴት መለየት ይቻላል?
✍🏿 የማይታወቁ ላኪዎች/ unkown sender: የኢሜይል መልዕክቱ የተላከው ከማናውቃቸዉ ላኪዎች ወይም የኢሜይል አድራሻዎች ከሆነ ።
✍🏿 የወል ሰላምታዎች/Generic Greetings፦ በትክክክለኛ ኢሜይል የተቀባዩ ስም ተጠቅሶ የመግቢያ ሰላምታ የሚያቀርብ ሲሆን ስፓም (spam) ኢሜይሎች ላይ ደግሞ የተቀባዩን ስም በቀጠታ በመጥቀስ ፋንታ እንደ "ውድ ደንበኛችን" ያሉ እና መልክዕቱ ለዛ ሰዉ ብቻ እንደተላከ የማያሳዩ የመግቢያ ሰላምታዎችን ከተጠቀሙ፡
✍🏿 አጣዳፊ ቋንቋ//Urgent Language፦ አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንድትወስዱ ግፊት የሚያደርጉ ከሆነ እና ብዙውን ጊዜ በጣም አጓጊ ወይም አስደንጋጭ የሆኑ ቃላትን ከተጠቀሙ።
✍🏿 የሰዋስው እና የአጻጻፍ ስህተቶች/Poor Grammar and Spelling: በኢሜይል ፅሑፍ ውስጥ የአጻጻፍ ስህተቶች እና የሰዋሰው አገባብ ስህተት ካላቸዉ።
✍🏿 አጠራጣሪ ሊንኮች/Suspicious Links or Attachments: በተለይም ከማናውቃቸዉ ሰዎች እና ከላይ ያሉትን ባህሪ ከሚያሳዩ የኢሜይል መልዕክቶች ጋር በተጨማሪ ሊንኮች ወይም አብረዉ የተያያዙ ፋይሎች ካሉት ስፓም (spam) የመሆን እድሉ በጣም ሰፊ ነው፡፡
እንደነዚህ አይነት እንዲብራሩ የምትፈልጓቸው ሊሎች ሃሳቦች ካሏችሁ በኮሜንት ሃሳባችሁን አጋሩን
Spam ኢሜይል ማለት ብዙ ጊዜ ተዛማጅነት የሌላቸው ወይም ተገቢ ያልሆኑ መልዕክቶች ለብዙ ተቀባዮች (ኢሜይል አድራሻዎች) በኢንተርኔት ላይ ሲላኩና ከተቀባዮች ዘንድ ሲደርሱ ስፓም (spam) ኢሜይል ይባላሉ ፡፡
የስፓም (spam) የኢሜይል መልክቶችን ከመደበኛዉና ከትክክለኛው የኢሜይል መልዕክት እንዴት መለየት ይቻላል?
✍🏿 የማይታወቁ ላኪዎች/ unkown sender: የኢሜይል መልዕክቱ የተላከው ከማናውቃቸዉ ላኪዎች ወይም የኢሜይል አድራሻዎች ከሆነ ።
✍🏿 የወል ሰላምታዎች/Generic Greetings፦ በትክክክለኛ ኢሜይል የተቀባዩ ስም ተጠቅሶ የመግቢያ ሰላምታ የሚያቀርብ ሲሆን ስፓም (spam) ኢሜይሎች ላይ ደግሞ የተቀባዩን ስም በቀጠታ በመጥቀስ ፋንታ እንደ "ውድ ደንበኛችን" ያሉ እና መልክዕቱ ለዛ ሰዉ ብቻ እንደተላከ የማያሳዩ የመግቢያ ሰላምታዎችን ከተጠቀሙ፡
✍🏿 አጣዳፊ ቋንቋ//Urgent Language፦ አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንድትወስዱ ግፊት የሚያደርጉ ከሆነ እና ብዙውን ጊዜ በጣም አጓጊ ወይም አስደንጋጭ የሆኑ ቃላትን ከተጠቀሙ።
✍🏿 የሰዋስው እና የአጻጻፍ ስህተቶች/Poor Grammar and Spelling: በኢሜይል ፅሑፍ ውስጥ የአጻጻፍ ስህተቶች እና የሰዋሰው አገባብ ስህተት ካላቸዉ።
✍🏿 አጠራጣሪ ሊንኮች/Suspicious Links or Attachments: በተለይም ከማናውቃቸዉ ሰዎች እና ከላይ ያሉትን ባህሪ ከሚያሳዩ የኢሜይል መልዕክቶች ጋር በተጨማሪ ሊንኮች ወይም አብረዉ የተያያዙ ፋይሎች ካሉት ስፓም (spam) የመሆን እድሉ በጣም ሰፊ ነው፡፡
እንደነዚህ አይነት እንዲብራሩ የምትፈልጓቸው ሊሎች ሃሳቦች ካሏችሁ በኮሜንት ሃሳባችሁን አጋሩን
👍1🔥1👏1
Join us for a two-day fact-checking masterclass!
Inform Africa-HaqCheck, in collaboration with Africa Check, will host two training sessions on June 20-21, 2024, and June 27-28, 2024, in Addis Ababa. There are a limited number of spots available. Register now by using the link (https://bityl.co/QQcD) or scanning the QR code.
Don't miss this opportunity to enhance your fact-checking skills!
For more information, please get in touch with Kirubel Tesfaye at +251 96 557 7967 or by E-mail at tesfayekirubel218@gmail.com
#factchecking #disinformation #misinformation #training #haqcheck
Inform Africa-HaqCheck, in collaboration with Africa Check, will host two training sessions on June 20-21, 2024, and June 27-28, 2024, in Addis Ababa. There are a limited number of spots available. Register now by using the link (https://bityl.co/QQcD) or scanning the QR code.
Don't miss this opportunity to enhance your fact-checking skills!
For more information, please get in touch with Kirubel Tesfaye at +251 96 557 7967 or by E-mail at tesfayekirubel218@gmail.com
#factchecking #disinformation #misinformation #training #haqcheck
🙏1
A viral X post claimed that a video showed clashes between supporters and opponents of the Eritrean govt globally. However, HaqCheck found that the video was misrepresented; it actually shows a street brawl on Woodbourn Road in Attercliffe. Read more: https://haqcheck.org/does-the-video-show-a-clash-between-the-supporters-and-opponents-of-the-eritrean-government/
HaqCheck
Does the video show a clash between the supporters and opponents of the Eritrean government? - HaqCheck
Fact-Check: Eritrean Government Clash Claim on XHaqCheck reveals the truth behind a viral post on X claiming a global clash between Eritrean government supporters and opponents. The video actually shows an unrelated incident on Woodbourn Road in Attercliffe.
👍2
We are delighted to invite you to a unique two-day fact-checking workshop, hosted by Inform Africa-HaqCheck in partnership with Africa Check. This important training event will be held in two sessions: June 20-21, 2024, and June 27-28, 2024, in Addis Ababa.
We would like to remind you that availability for this exclusive event is limited. Please consider this as your final call to register. You can secure your spot by clicking on the following
registration link: (https://bityl.co/QQcD)
#FactCheckingTraining #VerificationMasterclass #JournalismSkills
#MediaLiteracy #FactMatters
We would like to remind you that availability for this exclusive event is limited. Please consider this as your final call to register. You can secure your spot by clicking on the following
registration link: (https://bityl.co/QQcD)
#FactCheckingTraining #VerificationMasterclass #JournalismSkills
#MediaLiteracy #FactMatters
📢 ኢንፎርም አፍሪካ ከአፍሪካ ቼክ ጋር በመተባበር ለጋዜጠኞች ያዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የሀቅ ማጣራት እና ማረጋገጥ (Fact Checking and Verification) ስልጠና ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። ስልጠናው ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ በስልጠናው ላይ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የሚድያ ባለሙያዎች እና ጋዜጠኞች የተሳተፉ ሲሆን ስልጠናዉ በነገዉ እለትም ይቀጥላል፡፡
✍️የስልጠናው አላማ በሃገራችን እየተሰራጩ ያሉ ሃሰተኛ መረጃዎችን ከመከላከል አንጻር ጋዜጠኞች እና የሚድያ ባለሙያዎች ትክክለኛውን መረጃ ለማህበረሰቡ ማቅረብ የሚችሉበትን አቅም መፍጠር ነው፡፡
✍️የስልጠናው አላማ በሃገራችን እየተሰራጩ ያሉ ሃሰተኛ መረጃዎችን ከመከላከል አንጻር ጋዜጠኞች እና የሚድያ ባለሙያዎች ትክክለኛውን መረጃ ለማህበረሰቡ ማቅረብ የሚችሉበትን አቅም መፍጠር ነው፡፡
👍3