ስለ ዲጂታል አሻራ ምን ያህል ያዉቃሉ?
ዲጂታል አሻራ፡ የአንድ ግለሰብ አጠቃላይ የኦንላይን ላይ እንቅስቃሴዎችን የያዘ መዝገብ እንደማለት ነዉ። አንድ ሰው ኢንተርኔት ሲጠቀም ከበስተጀርባ በኢንተርኔት ላይ የሚተዋቸዉ መረጃዎች ሲሆኑ በዋናነት ተጠቃሚዉ አዉቆ በማህበራዊ ሚዲያና በድህረ ገጾች ላይ የሚያጋራዉን መረጃ እና ግለሰቡ የሚጠቀመዉ መተግበርያ ወይም ድህረ ግጽ በራሱ የሚሰበስብዉን መረጃዎች ያካትታል።
የአንድን ሰው ዲጂታል አሻራ ስምና ምስል በመጠቀም ማግኘት ይቻላል
የዲጂታል አሻራ የሚያካትታቸው፡
👉በማህበራዊ ሚዲያ የሚጋሩ መረጃዎች ፅሑፎች፣ግብረ መልሶች ፣ምስሎች እና ቪድዮዎች
👉የኦንላይን መልዕክት ልውውጦች ፡ ኢሜይሎች እና የውይይት ፎረሞች ላይ የሚጋሩ መረጃዎች
👉የአሰሳ ታሪክ (search History) እና የፍለጋ መጠይቆች(search query)
👉ለሙያ የሚጠቅሙ ገፆች እንደ LinkedIn እና Git Hub ባሉ ገፆች ላይ የሚጋሩ መረጃዎች።
👉በኦንላይን የተደረጉ ግብይቶች ፤ ለተለያዩ ምርቶች የተሰጡ አስተያየቶች እና የገንዘብ ልውውጦች።
👉በብሎግ ፣ በድህረ ገፅ እና በተለያዩ የድር አዉታሮች ላይ የተጋሩ ጹህፎችንና ቪድዮዎችን ያካትታል፡፡
✍️አንድ ሰው ዲጂታል አሻራውን በጥሩ ሁኔታ ከያዘዉ የግለሰቡን ሙያዊ መልካም ስም፣ ልምድ፣ እዉቀትና ችሎታን ሊያሳይ ይችላል። ነገር ግን፣ በጥንቃቄ ካልተያዘ፣ የዲጂታል አሻራ የግል መረጃን ያጋልጣል፣ የግለሰባዊ ደህንነትን ስጋት ላይ ሊጥል ይችላል ፣ አልፎ ተርፎም የአንድን ሰው መልካም ስም አሉታዊ በሆነ መልኩ ሊያሳይ ይችላል ይህ ደግሞ በስራ እና በማህበራዊ ህይወት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖን ያስከትላል።
ስለዚህ ምን ግዜም ቢሆን በኢንተርኔት ላይ በሚኖረን ቆይታ ጥንቃቄ የተሞላበት መሆን አለበት፡፡
#digitalfootprint
ዲጂታል አሻራ፡ የአንድ ግለሰብ አጠቃላይ የኦንላይን ላይ እንቅስቃሴዎችን የያዘ መዝገብ እንደማለት ነዉ። አንድ ሰው ኢንተርኔት ሲጠቀም ከበስተጀርባ በኢንተርኔት ላይ የሚተዋቸዉ መረጃዎች ሲሆኑ በዋናነት ተጠቃሚዉ አዉቆ በማህበራዊ ሚዲያና በድህረ ገጾች ላይ የሚያጋራዉን መረጃ እና ግለሰቡ የሚጠቀመዉ መተግበርያ ወይም ድህረ ግጽ በራሱ የሚሰበስብዉን መረጃዎች ያካትታል።
የአንድን ሰው ዲጂታል አሻራ ስምና ምስል በመጠቀም ማግኘት ይቻላል
የዲጂታል አሻራ የሚያካትታቸው፡
👉በማህበራዊ ሚዲያ የሚጋሩ መረጃዎች ፅሑፎች፣ግብረ መልሶች ፣ምስሎች እና ቪድዮዎች
👉የኦንላይን መልዕክት ልውውጦች ፡ ኢሜይሎች እና የውይይት ፎረሞች ላይ የሚጋሩ መረጃዎች
👉የአሰሳ ታሪክ (search History) እና የፍለጋ መጠይቆች(search query)
👉ለሙያ የሚጠቅሙ ገፆች እንደ LinkedIn እና Git Hub ባሉ ገፆች ላይ የሚጋሩ መረጃዎች።
👉በኦንላይን የተደረጉ ግብይቶች ፤ ለተለያዩ ምርቶች የተሰጡ አስተያየቶች እና የገንዘብ ልውውጦች።
👉በብሎግ ፣ በድህረ ገፅ እና በተለያዩ የድር አዉታሮች ላይ የተጋሩ ጹህፎችንና ቪድዮዎችን ያካትታል፡፡
✍️አንድ ሰው ዲጂታል አሻራውን በጥሩ ሁኔታ ከያዘዉ የግለሰቡን ሙያዊ መልካም ስም፣ ልምድ፣ እዉቀትና ችሎታን ሊያሳይ ይችላል። ነገር ግን፣ በጥንቃቄ ካልተያዘ፣ የዲጂታል አሻራ የግል መረጃን ያጋልጣል፣ የግለሰባዊ ደህንነትን ስጋት ላይ ሊጥል ይችላል ፣ አልፎ ተርፎም የአንድን ሰው መልካም ስም አሉታዊ በሆነ መልኩ ሊያሳይ ይችላል ይህ ደግሞ በስራ እና በማህበራዊ ህይወት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖን ያስከትላል።
ስለዚህ ምን ግዜም ቢሆን በኢንተርኔት ላይ በሚኖረን ቆይታ ጥንቃቄ የተሞላበት መሆን አለበት፡፡
#digitalfootprint
👍5👏1
የባለፈው ሳምንት ከውሸቱ ባሻገር
ፕሮግራም ክፍል ፩
📺 በሀገሬ ቲቪ እና በሀቅቼክ እየተዘጋጀ በየሳምንቱ በሚቀርበው ከውሸቱ ባሻገር በተሰኘው ፕሮግራማችን ላይ ባለፈው ሳምንት በሃሰተኛ መረጃ ዙሪያ ሃሳባቸውን እንዲያጋሩን፣ አቶ አደራው ገነቱ በኢትዮጵያ የዩኔስኮ የኮምኒኬሽን እና ኢንፎርሜሽን ፕሮግራም ሀላፊ እንዲሁም አቶ ኤርሚያስ ሙሉጌታ ከፍተኛ የሚዲያ ባለሙያ ጋር ያደረግውን ቆይታ ክፍል አንድ ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡
የተነሱ ሃሳቦች
👉 ሃሰተኛ መረጃ በተባበሩት መንግስታት ዘላቂ የልማት ግቦች ላይ ያመጣው ተፅዕኖ አለ ወይ?
👉 አሁን ያለው የሀሰተኛ መረጃ ስርጭት ምን ይመስላል ቀንሷል ወይስ ጨምሯል?
👉 የሀሰተኛ መረጃ ስርጭትና የጥላቻ ንግግርን ለመግታት እየተደረጉ ያሉ ጥረቶች ምን ይመስላሉ?
👉 የሀቅ ማጣራት (fact-checking) ስራን ወደ መደበኛ ሚድያዎች ላይ ማምጣት ጥቅሙ ምንድነው? የሚሉትን እና ሌሎችን ሃሳቦች አንስተን ተወያይተናል።
ይከታተሉን: https://youtu.be/uaWRQoaGNU0
ፕሮግራም ክፍል ፩
📺 በሀገሬ ቲቪ እና በሀቅቼክ እየተዘጋጀ በየሳምንቱ በሚቀርበው ከውሸቱ ባሻገር በተሰኘው ፕሮግራማችን ላይ ባለፈው ሳምንት በሃሰተኛ መረጃ ዙሪያ ሃሳባቸውን እንዲያጋሩን፣ አቶ አደራው ገነቱ በኢትዮጵያ የዩኔስኮ የኮምኒኬሽን እና ኢንፎርሜሽን ፕሮግራም ሀላፊ እንዲሁም አቶ ኤርሚያስ ሙሉጌታ ከፍተኛ የሚዲያ ባለሙያ ጋር ያደረግውን ቆይታ ክፍል አንድ ይዘንላችሁ ቀርበናል፡፡
የተነሱ ሃሳቦች
👉 ሃሰተኛ መረጃ በተባበሩት መንግስታት ዘላቂ የልማት ግቦች ላይ ያመጣው ተፅዕኖ አለ ወይ?
👉 አሁን ያለው የሀሰተኛ መረጃ ስርጭት ምን ይመስላል ቀንሷል ወይስ ጨምሯል?
👉 የሀሰተኛ መረጃ ስርጭትና የጥላቻ ንግግርን ለመግታት እየተደረጉ ያሉ ጥረቶች ምን ይመስላሉ?
👉 የሀቅ ማጣራት (fact-checking) ስራን ወደ መደበኛ ሚድያዎች ላይ ማምጣት ጥቅሙ ምንድነው? የሚሉትን እና ሌሎችን ሃሳቦች አንስተን ተወያይተናል።
ይከታተሉን: https://youtu.be/uaWRQoaGNU0
👍2🙏1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"የኦሮሞ ተወላጆች ከሶማሊያ እየወጡ ነው" በማለት ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲዘዋወር የነበረው ቪዲዮ #HaqCheck
👍1🙏1
#Akeekkachiisaa
Dhiheenya kana akkaawuntiin TikToki hordoftoota kuma 244 ol qabu tokko lammiileen Itiyoophiyaa ta’an dhalattoota Oromoo Somaaliyaa gadhiisanii akka ba’an dirqisiifamaa jiruu jechudhan viidiyoo qoodera.
Odeeffannoo kanaan wal qabatee akkaawuntiin X Somaaliya nawu jedhamu tokko, ummanni Oromoo Somaaliyaa keessa jiraachuun isaanii jiruu keenyaaf balaa waan ta’eef, buqqisuu jalqabuu qabna jechudhan qodeera.
Jeequmsi akkanaa miidiyaa hawaasaa irratti tatamsa’aa jiraatus; Garuu viidiyoon qooddame kun viidiyoo ummanni Oromoon Soomaaliya keessa gadhiisanii yeroo bahan hin agarsiisuu.
Haqcheck dhuggumma viidiyoo kana akka sakkata’eeti kanan duraa bara 2016 ji’a Muddee keessatti marsariitii oduu NonStop Local jedhamu irratti ergaa barreeffamaa waa’ee godaantota kumaatamaan lakkaa’aman gara daangaa Ameerikaa deeman jedhu wajjin akka qoodame ture argatera.
#Factchecking #HaqCheck #Ethiopia
Dhiheenya kana akkaawuntiin TikToki hordoftoota kuma 244 ol qabu tokko lammiileen Itiyoophiyaa ta’an dhalattoota Oromoo Somaaliyaa gadhiisanii akka ba’an dirqisiifamaa jiruu jechudhan viidiyoo qoodera.
Odeeffannoo kanaan wal qabatee akkaawuntiin X Somaaliya nawu jedhamu tokko, ummanni Oromoo Somaaliyaa keessa jiraachuun isaanii jiruu keenyaaf balaa waan ta’eef, buqqisuu jalqabuu qabna jechudhan qodeera.
Jeequmsi akkanaa miidiyaa hawaasaa irratti tatamsa’aa jiraatus; Garuu viidiyoon qooddame kun viidiyoo ummanni Oromoon Soomaaliya keessa gadhiisanii yeroo bahan hin agarsiisuu.
Haqcheck dhuggumma viidiyoo kana akka sakkata’eeti kanan duraa bara 2016 ji’a Muddee keessatti marsariitii oduu NonStop Local jedhamu irratti ergaa barreeffamaa waa’ee godaantota kumaatamaan lakkaa’aman gara daangaa Ameerikaa deeman jedhu wajjin akka qoodame ture argatera.
#Factchecking #HaqCheck #Ethiopia
👏2👍1
የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት(Digital literacy) አስፈላጊ የሆነባቸው 3 ምክንያቶች
1️⃣ እድሎችን ለማግኘት
በአሁኑ የዲጂታል አለም ዉስጥ የተለያዩ እድሎች ማለትም የትምህርት፣ የስራ፣ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘት እና ከሌሎች ጋር ለመገናኘት ጥሩ የሆነ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት ያስፈልጋል። የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት ቴክኖሎጂን አዘውትረው ከሚጠቀሙ ሰዎች ጋር በአዲሱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ ያስችሎታል።
2️⃣ እውነታውን ለመለየት
አሁን ላይ መረጃን በቀላሉ በእጃችን ባሉ የቴክኖሎጂይ ውጤቶች ማግኘት እንችላለን ሆኖም የመረጃውን እዉነታነት ማጣራት መሰረታዊ ነገር ነው። ይሁን እንጂ የዲጂታል ቴክኖሎጂይ አጠቃቀም ክህሎት ካለን የመረጃውን እዉነታ በቀላሉ እንድንለይ ያግዘናል።
3️⃣ የዲጂታል ደህንነትዎን ለመጥበቅ
ቴክኖሎጂን የሚጠቀመው የአለም ህዝብ እየጨመረ እንደመምጣቱ ሁሉ በዛዉ ልክ በኦንላይን ላይ የምንመለከታቸው የማጭበርበር ፣ የግላዊ መረጃዎች ምንተፋ፣ የጥላቻ ንግግሮች እና መሰል ሁነታዎች በእጅጉ እየጨመሩና ብዙ ሰዎችም የዚህ ሰለባ ሲሆኑ ይታያል። የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት ያለዉ ሰዉ የእነዚህ ጥቃቶች ሰላባ እንዳይሆን የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም የኦንላይን ላይ ደህንነቱን የሚጠብቅበት ክህሎት ይኖረዋል፡፡
✅ ስለዚህ በዛሬው የዲጂታል ዓለም ውስጥ ያሉ እድሎችን ለመጠቀም፣ እዉነተኛ መረጃን ይከሀሰተኛዉ ለመለየት እና የኦንላይን ደህንነታችንን ጠብቀን ተወዳዳሪ ሆነን ለመገኘት የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት እንዲኖረን በተለያየ መንገድ መማር እና ማወቅ ይኖርብናል።
#HaqCheck #digitalliteracy
1️⃣ እድሎችን ለማግኘት
በአሁኑ የዲጂታል አለም ዉስጥ የተለያዩ እድሎች ማለትም የትምህርት፣ የስራ፣ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘት እና ከሌሎች ጋር ለመገናኘት ጥሩ የሆነ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት ያስፈልጋል። የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት ቴክኖሎጂን አዘውትረው ከሚጠቀሙ ሰዎች ጋር በአዲሱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ ያስችሎታል።
2️⃣ እውነታውን ለመለየት
አሁን ላይ መረጃን በቀላሉ በእጃችን ባሉ የቴክኖሎጂይ ውጤቶች ማግኘት እንችላለን ሆኖም የመረጃውን እዉነታነት ማጣራት መሰረታዊ ነገር ነው። ይሁን እንጂ የዲጂታል ቴክኖሎጂይ አጠቃቀም ክህሎት ካለን የመረጃውን እዉነታ በቀላሉ እንድንለይ ያግዘናል።
3️⃣ የዲጂታል ደህንነትዎን ለመጥበቅ
ቴክኖሎጂን የሚጠቀመው የአለም ህዝብ እየጨመረ እንደመምጣቱ ሁሉ በዛዉ ልክ በኦንላይን ላይ የምንመለከታቸው የማጭበርበር ፣ የግላዊ መረጃዎች ምንተፋ፣ የጥላቻ ንግግሮች እና መሰል ሁነታዎች በእጅጉ እየጨመሩና ብዙ ሰዎችም የዚህ ሰለባ ሲሆኑ ይታያል። የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት ያለዉ ሰዉ የእነዚህ ጥቃቶች ሰላባ እንዳይሆን የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም የኦንላይን ላይ ደህንነቱን የሚጠብቅበት ክህሎት ይኖረዋል፡፡
✅ ስለዚህ በዛሬው የዲጂታል ዓለም ውስጥ ያሉ እድሎችን ለመጠቀም፣ እዉነተኛ መረጃን ይከሀሰተኛዉ ለመለየት እና የኦንላይን ደህንነታችንን ጠብቀን ተወዳዳሪ ሆነን ለመገኘት የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት እንዲኖረን በተለያየ መንገድ መማር እና ማወቅ ይኖርብናል።
#HaqCheck #digitalliteracy
👍5❤1
ከታች ከተዘረዘሩት ውስጥ ከየትኛው ጋር በተተያያዘ አጭበርባሪዎች አጋጥመዎት ወይም ተጭበርብረው ያውቃሉ?
Anonymous Poll
53%
👉ከሃሰተኛ የኦንላይን ስራ ጋር
6%
👉ከዲጂታል ከረንሲ (cryptocurrency)
11%
👉ከውጭ ሀገር ስራና ትምህርት
8%
👉 ከሞባይል ባንኪንግ ጋር ተያይዞ
22%
👉ምንም አይነት አጭበርባሪ አጋጥሞኝ አያውቅም
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
✍ በአማራ ክልል ካለው ግጭት ጋር ተያይዞ ከ 30ሺ በላይ ተከታይ ያለው የ ቲክቶክ አካውንት በፋኖ እጅ የተማረኩ የመከላከያ ሰራዊት በማለት ቪዲዮ አጋርቷል።
ነገር ግን ሀቅቼክ እንዳጣራው ቪድዮው ህዳር ወር 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሃት መካከል በነበረው ግጭት ወቅት በአንድ የትዊተር (X) አካውንት ላይ "ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ ወደ ጦር ግንባር መዝመታቸዉን ተከትሎ የትግራይ ሃይሎች የተማረኩ የኢትዮጵያ ጦር እስረኞችን የሚያሳይ ቪድዮ ለቀቁ" ከሚል ጽሁፍ ጋር ተጋርቶ አግኝቶታል።
በዚህም ምክንያት በፋኖ ተማረኩ መከላከያ ሰራዊት ከሚል መልክት ጋር የተጋራው ቪዲዮ የቆየና ሃሰተኛ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል።
ነገር ግን ሀቅቼክ እንዳጣራው ቪድዮው ህዳር ወር 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሃት መካከል በነበረው ግጭት ወቅት በአንድ የትዊተር (X) አካውንት ላይ "ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ ወደ ጦር ግንባር መዝመታቸዉን ተከትሎ የትግራይ ሃይሎች የተማረኩ የኢትዮጵያ ጦር እስረኞችን የሚያሳይ ቪድዮ ለቀቁ" ከሚል ጽሁፍ ጋር ተጋርቶ አግኝቶታል።
በዚህም ምክንያት በፋኖ ተማረኩ መከላከያ ሰራዊት ከሚል መልክት ጋር የተጋራው ቪዲዮ የቆየና ሃሰተኛ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል።
👍2🙏2
ከሰሞኑ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ ገጾቻችን ላይ በተለያየ መልኩ በኦንላይን ስለሚደረጉ ማጭበርበሮች ተከታዮቻችን ያላቸውን ተሞክሮ እንዲያካፍሉን፤ ከየትኛው ጋር በተተያያዘ አጭበርባሪዎች አጋጥመዎት ወይም ተጭበርብረው ያውቃሉ? ስንል ጠይቀን ነበር፡፡ አጠቃላይ 44 ግለሰቦች የተሳተፉ ሲሆን አስተያየታቸዉም ከታች ያለዉን ይመስላል፡
👉ከሀሰተኛ የኦንላይን ስራ ጋር በተያያዘ 21 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (47.7%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉ከዲጂታል ከረንሲ (cryptocurrency) 6 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (13.6%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉ከውጭ ሀገር ስራና ትምህርት 7 ምላሽ ሰጭዎች ወይም (15.9%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉 ከሞባይል ባንኪንግ ጋር ተያይዞ 3 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (6.8%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉ምንም አይነት አጭበርባሪ አጋጥሞኝ አያውቅም 7 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (15.9%) የሚሆኑት በማጭበርበር ምንም ችግር እንደሌለ ጠቁመዋል።
ይህ የተመልካቾች አስተያየት እንደሚያሳየዉ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ተሳታፊዎች አጭበርባሪዎች አጋጠሟቸው ወይም እንደተጭበረበሩ ገልጸዋል፡፡ ይህ የሚያሳየዉ ብዙ ሰዉ በተለያየ መንገድ ለአጭበርባሪዎች የተጋለጠና ቀጥተኛ ተጠቂም እንደሆነ ነው
👉ከሀሰተኛ የኦንላይን ስራ ጋር በተያያዘ 21 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (47.7%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉ከዲጂታል ከረንሲ (cryptocurrency) 6 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (13.6%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉ከውጭ ሀገር ስራና ትምህርት 7 ምላሽ ሰጭዎች ወይም (15.9%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉 ከሞባይል ባንኪንግ ጋር ተያይዞ 3 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (6.8%) የሚሆኑት አጭበርባሪዎች አጋጥመውኝ ወይም ተጭበርብሬ አውቃለሁ ብለዋል፡፡
👉ምንም አይነት አጭበርባሪ አጋጥሞኝ አያውቅም 7 ምላሽ ሰጪዎች ወይም (15.9%) የሚሆኑት በማጭበርበር ምንም ችግር እንደሌለ ጠቁመዋል።
ይህ የተመልካቾች አስተያየት እንደሚያሳየዉ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ተሳታፊዎች አጭበርባሪዎች አጋጠሟቸው ወይም እንደተጭበረበሩ ገልጸዋል፡፡ ይህ የሚያሳየዉ ብዙ ሰዉ በተለያየ መንገድ ለአጭበርባሪዎች የተጋለጠና ቀጥተኛ ተጠቂም እንደሆነ ነው
👍4🙏3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"ሶማሊያውያን ፋኖን እየደገፉ ነዉ" በማለት ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተሰራጨ ስላለዉ ቪድዮ #HaqCheck
👍4
የህዝብ ዋይፋይን (Public Wi-Fi) ስንጠቀም ልናደርጋቸዉ የሚገቡ የደህንነት መጠበቂያ መንገዶች
1️⃣ VPN መጠቀም፡ በምትጠቀሙበት ስልክ ወይም ኮምፒውተር እና በኢንተርኔቱ መካከል የሚኖረው ግንኙነት ደህንነቱ የተጠበቀ እና ሚስጥራዊ እንዲሆን ያደርጋል፣ ይህም መረጃዎ በሳይበር ወንጀለኞች እንዳይመነተፍ ያግዛል። 🔒
2️⃣ የይለፍ ቃል ያለዉን ኔትዎርክ ይጠቀሙ፡ ፓስዎርድ የማያስፈልጋቸው ዋይፋይ ኔቶርኮችን አለመጠቀም። ፓስዋርድ የሌላቸዉ አንዳንዴ በ ሳይበር ወንጀለኞች መረጃዎችን ለመመንተፍ የተዘጋጁ ሊሆኑ ይችላሉ። 🚫
3️⃣ የሁለተኛ ዙር የደህንነት ማረጋገጫ መጠቀም፡ ባጋጣሚ የይለፍ ቃልዎ ቢሰረቅ እንኳን ወደ እናንተ አካዉንት እንዳይገቡ የሁለተኛ ዙር የደህንነት ማረጋገጫ ( Two step verification) መጠቀም ይመከራል🔒
4️⃣ መሳሪያዎን (devices) ማዘመን፡- የምትጠቀሙት መሳሪያዎች እና ሶፍትዌሮች አዳዲስ የደህንነት መጠበቂያዎች እንዳሏቸው እና ወቅታዊ መሆናቸውን ያረጋግጡ። ጊዜው ያለፈበት ሶፍትዌር ለጥቃት ተጋላጭ ያደርገዎታል።
6️⃣ ጥንቃቄ የሚፈልጉ (sensitive) ተግባራትን አለማድረግ፡ እንደ የኦንላይን ባንኪንግ ወይም ሌሎች የኢንተርኔት ግብይቶችን የመሳሰሉትን ከማድረግ ይቆጠቡ። እነዚህ እንቅስቃሴዎች በሳይበር ወንጀለኞች ከተጠለፉ ጉዳታቸው ከፍ ያለ ሊሆን ስለሚችል
ከላይ የተጠቀሱትን ጥንቃቄዎች በማድረግ በተለይም የህዝብ ዋይፋይ ሲጠቀሙ የግል መረጃዎን እና ደህንነትዎን መጠበቅ ይችላሉ።
1️⃣ VPN መጠቀም፡ በምትጠቀሙበት ስልክ ወይም ኮምፒውተር እና በኢንተርኔቱ መካከል የሚኖረው ግንኙነት ደህንነቱ የተጠበቀ እና ሚስጥራዊ እንዲሆን ያደርጋል፣ ይህም መረጃዎ በሳይበር ወንጀለኞች እንዳይመነተፍ ያግዛል። 🔒
2️⃣ የይለፍ ቃል ያለዉን ኔትዎርክ ይጠቀሙ፡ ፓስዎርድ የማያስፈልጋቸው ዋይፋይ ኔቶርኮችን አለመጠቀም። ፓስዋርድ የሌላቸዉ አንዳንዴ በ ሳይበር ወንጀለኞች መረጃዎችን ለመመንተፍ የተዘጋጁ ሊሆኑ ይችላሉ። 🚫
3️⃣ የሁለተኛ ዙር የደህንነት ማረጋገጫ መጠቀም፡ ባጋጣሚ የይለፍ ቃልዎ ቢሰረቅ እንኳን ወደ እናንተ አካዉንት እንዳይገቡ የሁለተኛ ዙር የደህንነት ማረጋገጫ ( Two step verification) መጠቀም ይመከራል🔒
4️⃣ መሳሪያዎን (devices) ማዘመን፡- የምትጠቀሙት መሳሪያዎች እና ሶፍትዌሮች አዳዲስ የደህንነት መጠበቂያዎች እንዳሏቸው እና ወቅታዊ መሆናቸውን ያረጋግጡ። ጊዜው ያለፈበት ሶፍትዌር ለጥቃት ተጋላጭ ያደርገዎታል።
6️⃣ ጥንቃቄ የሚፈልጉ (sensitive) ተግባራትን አለማድረግ፡ እንደ የኦንላይን ባንኪንግ ወይም ሌሎች የኢንተርኔት ግብይቶችን የመሳሰሉትን ከማድረግ ይቆጠቡ። እነዚህ እንቅስቃሴዎች በሳይበር ወንጀለኞች ከተጠለፉ ጉዳታቸው ከፍ ያለ ሊሆን ስለሚችል
ከላይ የተጠቀሱትን ጥንቃቄዎች በማድረግ በተለይም የህዝብ ዋይፋይ ሲጠቀሙ የግል መረጃዎን እና ደህንነትዎን መጠበቅ ይችላሉ።
❤4👍1🔥1👏1
በዛሬዉ ከውሸቱ ባሻገር የምዕራፍ ሁለት ፕሮግራማችን፡
👉የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ ኢትዮጵያዉያን ከሶማሊያ እንዲወጡ እየተደረገ ነው?፣
👉 በፋኖ እጅ የተማረኩ የመከላከያ ሰራዊትን ያሳያል ስለተባለው ቪድዮ፣
👉 ሶማሊያውያን ፋኖን እየደገፉ ነዉ? ፣
👉በመንግስት የድሮን ጥቃት ከ 500 ሰዎች በላይ ሞቱ? በማለት ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚድያ ላይ በስፋት ሲሰራጩ የነበሩትን እና ከሃገር ውጪ ያገኘናቸዉን መረጃዎች እንፈትሻለን::
ይከታተሉን👉https://youtu.be/UJizNvpNo70?si=sBMsqDzTtV8-JFyv
👉የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ ኢትዮጵያዉያን ከሶማሊያ እንዲወጡ እየተደረገ ነው?፣
👉 በፋኖ እጅ የተማረኩ የመከላከያ ሰራዊትን ያሳያል ስለተባለው ቪድዮ፣
👉 ሶማሊያውያን ፋኖን እየደገፉ ነዉ? ፣
👉በመንግስት የድሮን ጥቃት ከ 500 ሰዎች በላይ ሞቱ? በማለት ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚድያ ላይ በስፋት ሲሰራጩ የነበሩትን እና ከሃገር ውጪ ያገኘናቸዉን መረጃዎች እንፈትሻለን::
ይከታተሉን👉https://youtu.be/UJizNvpNo70?si=sBMsqDzTtV8-JFyv
👍3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"በጎጃም በድሮን ጥቃት ከ 500 በላይ ሰዎች ሞተዋል" በማለት ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲሰራጭ የነበረዉ ቪድዮ ሃሰተኛ እና ከ9 ዓመት በፊት በአማራ ክልል ያለዉን የለቅሶ ስነ ስርአት ለማሳየት ታስቦ የተጋራ እንደነበር ሀቅቼክ ማረጋገጥ ችሏል፡፡
👍3
ሃሰተኛ የሆነ ቪዲዮን እንዴት መለየት እንችላለን?
✍ በመልክአ ምድራዊ እይታ: በቪዲዮው ውስጥ ከዋናው ሁነት በስተጀርባ እና በአካባቢው ላይ የሚታዩትን የመሬት ገጽታዎችን ልብ ብሎ መመልከት እና ማመስከር።
✍ በተሽከርካሪ ታርጋዎች፡- በቪዲዮው ላይ ተሽከርካሪዎች የሚታዩ ከሆነ የሰሌዳ ቁጥራቸውን እና የየት ሀገር ታርጋ እንደሆነ መለየት።
✍ በሰንደቅ አላማ፡ በቪዲዮው ውስጥ ሰንደቅ አላማ ወይም ብሄራዊ ምልክቶችን መፈለግ፤ ዲዛይናቸውን፣ ቀለሞቻቸውን እና የቦታ አቀማመጠቸውን በትኩርት መመልከት
✍ በቪድዮ ውስጥ በሚሰሙ ድምጾች፡- ከዋናው ድምጽ ውጭ ያሉትን በትኩረት ማድመጥና መለየት፣ እንዲሁም የቪድዮውን የድምጽ ጥራት እና ወጥነት በትኩረት መመልከት።
✍በምልክቶች፡ በቪዲዮው ላይ የሚታዩትን ምልክቶች ወይም አርማዎችን መመልከት፣ የመንገድ ዳር ምልክቶችን፣ የተሰቀሉ ባነሮችን በመመልከት ከመረጃው ይዘት ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ።
✍ በቀን ፡ በቪዲዮው ላይ የተጠቀሰ ወይም የሚታይ ቀን ካለ እሱን በትኩረት መመልከት እና ከመረጃው ጋር ማመሳከር።
👉 እንዚህን ከላይ የጠቀስናቸውን ፍንጭ ሰጭ መረጃዎችን ከለየን በኃላ የተለያዩ መሳሪያዎችን እንደ(Geo location, Invid ) እና ሌሎችንም በመጠቀም ማረጋገጥ እንችላለን።
✍ በመልክአ ምድራዊ እይታ: በቪዲዮው ውስጥ ከዋናው ሁነት በስተጀርባ እና በአካባቢው ላይ የሚታዩትን የመሬት ገጽታዎችን ልብ ብሎ መመልከት እና ማመስከር።
✍ በተሽከርካሪ ታርጋዎች፡- በቪዲዮው ላይ ተሽከርካሪዎች የሚታዩ ከሆነ የሰሌዳ ቁጥራቸውን እና የየት ሀገር ታርጋ እንደሆነ መለየት።
✍ በሰንደቅ አላማ፡ በቪዲዮው ውስጥ ሰንደቅ አላማ ወይም ብሄራዊ ምልክቶችን መፈለግ፤ ዲዛይናቸውን፣ ቀለሞቻቸውን እና የቦታ አቀማመጠቸውን በትኩርት መመልከት
✍ በቪድዮ ውስጥ በሚሰሙ ድምጾች፡- ከዋናው ድምጽ ውጭ ያሉትን በትኩረት ማድመጥና መለየት፣ እንዲሁም የቪድዮውን የድምጽ ጥራት እና ወጥነት በትኩረት መመልከት።
✍በምልክቶች፡ በቪዲዮው ላይ የሚታዩትን ምልክቶች ወይም አርማዎችን መመልከት፣ የመንገድ ዳር ምልክቶችን፣ የተሰቀሉ ባነሮችን በመመልከት ከመረጃው ይዘት ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ።
✍ በቀን ፡ በቪዲዮው ላይ የተጠቀሰ ወይም የሚታይ ቀን ካለ እሱን በትኩረት መመልከት እና ከመረጃው ጋር ማመሳከር።
👉 እንዚህን ከላይ የጠቀስናቸውን ፍንጭ ሰጭ መረጃዎችን ከለየን በኃላ የተለያዩ መሳሪያዎችን እንደ(Geo location, Invid ) እና ሌሎችንም በመጠቀም ማረጋገጥ እንችላለን።
👍6🔥1
💡 Start your week off right with a dose of positive and motivated notes! Remember, the #truth is powerful, so speak it loudly and embrace the power of #facts. 💯 They are the foundation of wisdom and progress.
#Haqcheck #medialiteracy #digitalliteracy #MondayMotivation
#Haqcheck #medialiteracy #digitalliteracy #MondayMotivation
🔥2🥰2👍1👏1
Do you want to enhance your skills in distinguishing between fact and fiction?
Join us for a rigorous training program co-hosted by the United States Embassy in Addis Ababa, Addis Ababa University, and Inform Africa/HaqCheck. This opportunity is designed to elevate your fact-checking and verification abilities, empowering you to confidently navigate the intricate landscape of information. Ensure your participation by registering now through the provided barcode or by accessing the Google form link.
Registration link is for University staff and students only - https://bityl.co/O9l9
NB: For Addis Ababa participants only
Join us for a rigorous training program co-hosted by the United States Embassy in Addis Ababa, Addis Ababa University, and Inform Africa/HaqCheck. This opportunity is designed to elevate your fact-checking and verification abilities, empowering you to confidently navigate the intricate landscape of information. Ensure your participation by registering now through the provided barcode or by accessing the Google form link.
Registration link is for University staff and students only - https://bityl.co/O9l9
NB: For Addis Ababa participants only
🙏1