በአማራ ክልል ያለውን ግጭት ተከትሎ ብዛት ያላቸው መረጃዎች በማህበራዊ ሚድያ ላይ በስፋት እየተሰራጩ ነው። አንዳንዶቹ የቆዩና የሌላ ጊዜ ምስልና ቪድዮችን፣ የቅርብ እና አሁን ባለው ውቅታዊ ሁኔታ የተፈጠሩ በማስመሰል እያጋሩ ይገኛሉ።
ከሰሞኑ በፍኖተ ሰላም መንግስት በወሰደው የድሮን ጥቃት ሰዎች እንደተገደሉ የሚያሳዩ የተለያዩ መረጃዎች በማህበራዊ ሚድያ እና በአንዳንድ ዓለም አቀፍ የዜና ተቋማት እየተገለጹ ነው።
ይህን ተከትሎ ከ 40ሺ በላይ ተከታይ ያሉት የፌስቡክ ገፅ በፍኖተ ሰላም መንግስት በወሰደው የድሮን ጥቃት 270 ንጹሃን ዜጎች፣ ህጻናትን ጨምሮ እንደሞቱ የሚገልጽ ጹሑፍ እና ምስል ለጥፎ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ሀቅቼክ እንዳጣራው መርጃውን ለመደገፍ የተጠቀሙበት ምስል የቆየና ከአሁን በፊት በሌላ ፌስቡክ ግጽ ተለጥፎ የነበረ እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል።
ሙሉውን ያንብቡ 👇👇👇
https://bityl.co/KV64
ከሰሞኑ በፍኖተ ሰላም መንግስት በወሰደው የድሮን ጥቃት ሰዎች እንደተገደሉ የሚያሳዩ የተለያዩ መረጃዎች በማህበራዊ ሚድያ እና በአንዳንድ ዓለም አቀፍ የዜና ተቋማት እየተገለጹ ነው።
ይህን ተከትሎ ከ 40ሺ በላይ ተከታይ ያሉት የፌስቡክ ገፅ በፍኖተ ሰላም መንግስት በወሰደው የድሮን ጥቃት 270 ንጹሃን ዜጎች፣ ህጻናትን ጨምሮ እንደሞቱ የሚገልጽ ጹሑፍ እና ምስል ለጥፎ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ሀቅቼክ እንዳጣራው መርጃውን ለመደገፍ የተጠቀሙበት ምስል የቆየና ከአሁን በፊት በሌላ ፌስቡክ ግጽ ተለጥፎ የነበረ እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል።
ሙሉውን ያንብቡ 👇👇👇
https://bityl.co/KV64
HaqCheck
Does the image show a recent aerial attack in Finote Selam? - HaqCheck
A Facebook page with more than 40 thousand followers posted an image with a claim that the Ethiopian government recently carried out an aerial attack in Finote Selam and killed 270 civilians including children as young as three. The Facebook post was viral…
በማህበራዊ ሚድያ ላይ የሚያጋጥሙህን/ሽን ምስሎች ትክክለኛነት ለማረጋገጥ የምስል ማረጋገጫ መሳሪያዎችን ተጠቅመህ/ሽ ታውቃለህ/ቂያለሽ?
Anonymous Poll
13%
አዎ ሁል ጊዜ
23%
አዎ አልፎ አልፎ
20%
አይ ስለ ምስል ማረጋገጫ መሳርያዎች ምንም አላውቅም
43%
አላውቅም ግን ስለ ምስል ማረጋገጫ መሳሪያዎች መማር እፈልጋለሁ
በአማራ ክልል ያለውን የትጥቅ ግጭት ተከትሎ
ከ46 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት የፌስቡክ ገፅ "በታንክ ታጅቦ የመጣ ሃይል በሞጣ ፋኖ ዶግ አመድ ተደርጓል" በሚል የመግለጫ ጹሑፍ ስር የምትመለከቱትን ምስል ለጥፎ ፣ ብዙ ግብረ መልሶችንም አግኝቷል።
በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ የኢትዮጵያ ወታደሮች እና ታንኮች መመታታቸውንም ልጥፉ አክሎ ገልጿል።
የፌደራል መንግስት የክልል ልዩ ሃይሎችን ለመበተን መወሰኑን በመቃወም የተጀመረው አለመግባባት በአማራ ክልል ከሰሞኑ ብዙ ሂወትን የቀጠፈ ግጭትን አስከስትሏል።
በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ በሰው አልባ አውሮፕላን በደረሰ ጥቃት 26 ሰዎች መሞታቸውን በቅርቡ እየወጡ ያሉ ዜናዎች ያሳያሉ።
ሀቅቼክ መረጃውን ለመደገፍ የተጠቀሙበትን ምስል እንዳጣራው ምስሉ ቀደም ሲል በትዊተር ላይ በነሐሴ 8 ቀን 2022 'የሩስያ ጦር በቅርቡ ባደረገው ጦርነት የዩክሬን መድፍ ተሽከርካሪዎችን እንዳወደመ' ከሚገልጽ የመግለጫ ጽሁፍ ጋር የተጋራ እንደነበር ማረጋገጥ ተችሏል።
መሉውን ጹሑፍ ለማንበብ https://tinyurl.com/3yzw5cbt
ከ46 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት የፌስቡክ ገፅ "በታንክ ታጅቦ የመጣ ሃይል በሞጣ ፋኖ ዶግ አመድ ተደርጓል" በሚል የመግለጫ ጹሑፍ ስር የምትመለከቱትን ምስል ለጥፎ ፣ ብዙ ግብረ መልሶችንም አግኝቷል።
በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ የኢትዮጵያ ወታደሮች እና ታንኮች መመታታቸውንም ልጥፉ አክሎ ገልጿል።
የፌደራል መንግስት የክልል ልዩ ሃይሎችን ለመበተን መወሰኑን በመቃወም የተጀመረው አለመግባባት በአማራ ክልል ከሰሞኑ ብዙ ሂወትን የቀጠፈ ግጭትን አስከስትሏል።
በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ በሰው አልባ አውሮፕላን በደረሰ ጥቃት 26 ሰዎች መሞታቸውን በቅርቡ እየወጡ ያሉ ዜናዎች ያሳያሉ።
ሀቅቼክ መረጃውን ለመደገፍ የተጠቀሙበትን ምስል እንዳጣራው ምስሉ ቀደም ሲል በትዊተር ላይ በነሐሴ 8 ቀን 2022 'የሩስያ ጦር በቅርቡ ባደረገው ጦርነት የዩክሬን መድፍ ተሽከርካሪዎችን እንዳወደመ' ከሚገልጽ የመግለጫ ጽሁፍ ጋር የተጋራ እንደነበር ማረጋገጥ ተችሏል።
መሉውን ጹሑፍ ለማንበብ https://tinyurl.com/3yzw5cbt
HaqCheck
Does the image show an Ethiopian military tank destroyed by Fano militants in Motta? - HaqCheck
A Facebook page with more than 46 thousand followers shared an image on Aug 9, 2023, claiming that the picture shows an Ethiopian military tank destroyed by Fano militia groups in the ongoing armed conflict in the Amhara regional state. The post added that…
👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🎉 መልካም ዜና
ከውሸቱ ባሻገር/ Beyond disinfo የተሰኘ አዲስ ፕሮግራም ይዘን መጥተናል
ፕሮግራሙ በሃሰተኛ መረጃ ስርጭት ፣ በንግግር ነፃነት እና በቴክኖሎጂ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ዘወትር ማክሰኞ ከምሽቱ 1: 30 ላይ በሀገሬ ቲቪ ይጠብቁን📺
ከውሸቱ ባሻገር/ Beyond disinfo የተሰኘ አዲስ ፕሮግራም ይዘን መጥተናል
ፕሮግራሙ በሃሰተኛ መረጃ ስርጭት ፣ በንግግር ነፃነት እና በቴክኖሎጂ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ዘወትር ማክሰኞ ከምሽቱ 1: 30 ላይ በሀገሬ ቲቪ ይጠብቁን📺
❤1👏1
በማህበራዊ ሚድያ ላይ ያገኘነውን መረጃ ከመማመናችን በፊት ልንጠይቃቸው የሚግቡ 5 ጥያቄዎች
✍ ምንጩ ማን ነው? 🕵️♂️
የመረጃው ምንጭ ተአማኒነት እና በመረጃው ላይ ያለውን እውቀት መለየት ያስፈልጋል። እምነት የሚጣልበት ነው? አድልዎ ወይም ሌላ አጀንዳ የለውም?
✍ ምን ማስረጃ ቀርቧል? 📚
የቀረበውን መረጃ የሚያረጋግጡ ደጋፊ ማስረጃዎችን ወይም ማጣቀሻዎችን ማካተቱን ልብ ይበሉ።
✍ መረጃው ወቅታዊ ነው? ⏰
መረጃው የታተመበት ወይም የተለጠፈብትን ቀን ያረጋግጡ።
✍ መረጃው አማራጭ እይታዎች አሉት ? 🔄
መረጃው በተለያዩ አመለካከቶች ወይም እይታዎች ምን እንድሚመስል መገምገም ያስፈልጋል።
✍ መረጃው ከታማኝ ምንጮች ጋር ይጣጣማል?
መረጃውን ከሚያምኗቸው ታዋቂ ምንጮች ጋር ያገናዝቡ። በአስተማማኝ ምንጮች ላይ መረጃው መሰራጨቱን ያረጋግጡ።
TikTok|Facebook|website|Twitter
✍ ምንጩ ማን ነው? 🕵️♂️
የመረጃው ምንጭ ተአማኒነት እና በመረጃው ላይ ያለውን እውቀት መለየት ያስፈልጋል። እምነት የሚጣልበት ነው? አድልዎ ወይም ሌላ አጀንዳ የለውም?
✍ ምን ማስረጃ ቀርቧል? 📚
የቀረበውን መረጃ የሚያረጋግጡ ደጋፊ ማስረጃዎችን ወይም ማጣቀሻዎችን ማካተቱን ልብ ይበሉ።
✍ መረጃው ወቅታዊ ነው? ⏰
መረጃው የታተመበት ወይም የተለጠፈብትን ቀን ያረጋግጡ።
✍ መረጃው አማራጭ እይታዎች አሉት ? 🔄
መረጃው በተለያዩ አመለካከቶች ወይም እይታዎች ምን እንድሚመስል መገምገም ያስፈልጋል።
✍ መረጃው ከታማኝ ምንጮች ጋር ይጣጣማል?
መረጃውን ከሚያምኗቸው ታዋቂ ምንጮች ጋር ያገናዝቡ። በአስተማማኝ ምንጮች ላይ መረጃው መሰራጨቱን ያረጋግጡ።
TikTok|Facebook|website|Twitter
👍2👌1
በመንግስትና በአማራ ክልል በሚገኙ ታጣቂዎች መካክል ያለውን ግጭት ተከትሎ ፣ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ብዙ መረጃዎች እየተዘዋወሩ ይገኛሉ።
ከሰሞኑ ይህን የምትመለከቱትን ምስል የፋኖ ታጣቂዎች የመንግስትን ሄሊኮፕተር መተው እንደጣሉና ጉዳት እንዳደረሱ ከሚገልጽ ጹሑፍ ጋር በፌስቡክ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ነገር ግን ሀቅቼክ የመረጃውን እውነትነት እንዳጣራው፣ መረጃውን ለመደገፍ የተጠቀሙት ምስል በፈረንጆቹ 2022 የሮማንያ ሄሊኮፕተር ስትከሰከስ ከሚያሳይ የጹሑፍ መግለጫ ጋር ተጋርቶ አግኝቶታል።
ሙሉ ጹሑፉን ለማንበብ 👇
ሙሉውን ያንብቡ http://bit.ly/3OJYIYl
TikTok|Facebook|website|Twitter
ከሰሞኑ ይህን የምትመለከቱትን ምስል የፋኖ ታጣቂዎች የመንግስትን ሄሊኮፕተር መተው እንደጣሉና ጉዳት እንዳደረሱ ከሚገልጽ ጹሑፍ ጋር በፌስቡክ በስፋት ሲዘዋወር ነበር።
ነገር ግን ሀቅቼክ የመረጃውን እውነትነት እንዳጣራው፣ መረጃውን ለመደገፍ የተጠቀሙት ምስል በፈረንጆቹ 2022 የሮማንያ ሄሊኮፕተር ስትከሰከስ ከሚያሳይ የጹሑፍ መግለጫ ጋር ተጋርቶ አግኝቶታል።
ሙሉ ጹሑፉን ለማንበብ 👇
ሙሉውን ያንብቡ http://bit.ly/3OJYIYl
TikTok|Facebook|website|Twitter
በአሁኑ ሰዓት የጥላቻ ንግግርን በዋናነት በመፍጠር ወይም መጀመርያ በመናገር ወደ ማህበረሰቡ ማስረጽ የሚፈልግ አካል ማን ነው ብለው ያስባሉ?
Anonymous Poll
5%
የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች
22%
ግለሰቦች
24%
የማህበረሰብ አንቂዎች
49%
የመንግስት ባለስልጣኖች
ኢንተርኔትን በሐላፊነት የሚጠቀሙ ሰዎች
🤝 አካታች ናቸው
በኦንላየን ላይ ከሌሎች ጋር የአክብሮት እና ጥሩ ስሜት ያለው ግንኙነት ያላቸው ናቸው።
ℹ️ አገናዛቢ ናቸው
የኦንላይን መረጃዎችን ትክክለኛነት፣ እና እርግጠኛነት መገምገም የሚችሉ ናቸው።
🧑💻 ቴክኖሎጂን ለበጎ አላማ ያውላሉ
ቴክኖሎጂን ለዜጎች ጠቃሚ ለሆኑ ነገሮች የሚጠቀሙ ናቸው።
⚖ ሚዛናዊ ናቸው
በኢንተርኔት ላይ የሚያሳልፉትን ጊዜና በሌላው የህይወታቸው እንቅስቃሴ ላይ የተመጣጠነ ጊዜን ያሳልፋሉ
⚠️ ንቁ ናቸው
የኦንላይን እንቅስቃሴ ደህንነታቸውን ይጠብቃሉ እንዲሁም ለሌሎች ምቹ ሁኔታን ይፈጥራሉ
TikTok|Facebook|website|Twitter
🤝 አካታች ናቸው
በኦንላየን ላይ ከሌሎች ጋር የአክብሮት እና ጥሩ ስሜት ያለው ግንኙነት ያላቸው ናቸው።
ℹ️ አገናዛቢ ናቸው
የኦንላይን መረጃዎችን ትክክለኛነት፣ እና እርግጠኛነት መገምገም የሚችሉ ናቸው።
🧑💻 ቴክኖሎጂን ለበጎ አላማ ያውላሉ
ቴክኖሎጂን ለዜጎች ጠቃሚ ለሆኑ ነገሮች የሚጠቀሙ ናቸው።
⚖ ሚዛናዊ ናቸው
በኢንተርኔት ላይ የሚያሳልፉትን ጊዜና በሌላው የህይወታቸው እንቅስቃሴ ላይ የተመጣጠነ ጊዜን ያሳልፋሉ
⚠️ ንቁ ናቸው
የኦንላይን እንቅስቃሴ ደህንነታቸውን ይጠብቃሉ እንዲሁም ለሌሎች ምቹ ሁኔታን ይፈጥራሉ
TikTok|Facebook|website|Twitter
👍2🙏1
ቢጣራ የሚሉትን መረጃ ይላኩልን
🔊 በማህበራዊ ሚዲያ፣ በተለያዩ ጽሁፎች፣ በቪዲዮዎች እና በዜና ዘገባዎች ላይ ያገኛችሁት መረጃ እውነት መሆኑ ካጠራጠራችሁ፣ ጥያቄ ከፈጠረባችሁ፣ ወደ ሀቅቼክ መረጃውን ያገኙበትን ምንጭ አያይዘው ይላኩልን። የመረጃውን እውነትነት አጣርተን መልሰን ለእናንተው እናቀርባለን።
✍ መረጃ ለመላክ:-
በቴሌግራም: @haqcheckbot ላይ ገብተው መላክ ይችላሉ።
✍ ለተጨማሪ መረጃ: የሀቅቼክ ድህረ ገጽ እና ማህበራዊ ሚድያ ገጾችን ይጎብኙ👇
TikTok|Facebook|website|Twitter
🔊 በማህበራዊ ሚዲያ፣ በተለያዩ ጽሁፎች፣ በቪዲዮዎች እና በዜና ዘገባዎች ላይ ያገኛችሁት መረጃ እውነት መሆኑ ካጠራጠራችሁ፣ ጥያቄ ከፈጠረባችሁ፣ ወደ ሀቅቼክ መረጃውን ያገኙበትን ምንጭ አያይዘው ይላኩልን። የመረጃውን እውነትነት አጣርተን መልሰን ለእናንተው እናቀርባለን።
✍ መረጃ ለመላክ:-
በቴሌግራም: @haqcheckbot ላይ ገብተው መላክ ይችላሉ።
✍ ለተጨማሪ መረጃ: የሀቅቼክ ድህረ ገጽ እና ማህበራዊ ሚድያ ገጾችን ይጎብኙ👇
TikTok|Facebook|website|Twitter
👍1👌1
በማህበራዊ ሚድያ ላይ በብዛት የተስፋፋው የትኛው የሃሰተኛ መረጃ አይነት ነው ብለው ያስባሉ?
Anonymous Poll
29%
መረጃን ማሳሳት (Misinformation) ሃሰተኛ መረጃ መሆኑን ባለማወቅ በየዋህነት የሚሰራጭ የሃሰተኛ መረጃ አይነት ነው።
52%
መረጃን ማዛባት (disinformation) ሆነ ብሎ ሃሰተኛ መረጃ እንደሆነ እየታወቀ የራስን አላማ ለማሳካት ታስቦ የሚሰራጭ ነው።
19%
መረጃን መበከል (mal-information) ትክክለኛ የሆነ መረጃን ሆነ ብሎ ጉዳት ለማድረስ ማሰራጨት፣ ሚስጥራዊ የሆነ መረጃን ያለፍቃድ ይፋ ማውጣት፡፡
❤1👍1🔥1
ባሳለፍነው ሳምንት በተለያዩ ሚድያዎች ሲዘዋወሩ ከነበሩ መረጃዎች ውስጥ አወዛጋቢ እና ሃሰተኛ የሆኑ መረጃዎች እንዲሁም ስለ ፕሮግራማችን አጠቃላይ ይዘት አንስተን በዛሬው ከውሸቱ ባሻገር/Beyond disinfo ፕሮግራማችን ተወያይተናል።
ይከታተሉን👇
https://youtu.be/a_hEFZ6bRJ4
ይከታተሉን👇
https://youtu.be/a_hEFZ6bRJ4
YouTube
ፒያሳ፣ አዲስ አበባ ወይስ አማራ ክልል እና ሌሎች አደናጋሪ መረጃዎች
👍2❤1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
"Deepfake" ማለት አርቴፊሻል ኢንቴሌጀንስ (Ai) በመጠቀም የሰዎችን ምስል ፣ ቪድዮ እና ድምፅ በማስመሰል ለተለያዩ አላማ የማዋል ሂደት ነው። በአለማችን የተለያዩ ሃገራት መሪዎችን እና ታዋቂ ሰዎችን ድምፅና ምስል በመጠቀም እነሱ እንደተናገሩትና ድርጊቱን እንደፈፀሙት በማስመሰል አሳሳች መረጃዎችን መመልከት የተለመደ ሆኗል፣ በሃገራችንም ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በ Ai የተቀነባበሩ ቪድዮችን ተመልከተናል።
ቪድዮውን ይመልከቱ 👆🏻
✍️ ለተጨማሪ መረጃ: የሀቅቼክ ድህረ ገጽ እና ማህበራዊ ሚድያ ገጾችን ይጎብኙ👇
TikTok|Facebook|website|Twitter
ቪድዮውን ይመልከቱ 👆🏻
✍️ ለተጨማሪ መረጃ: የሀቅቼክ ድህረ ገጽ እና ማህበራዊ ሚድያ ገጾችን ይጎብኙ👇
TikTok|Facebook|website|Twitter
👍4🙏2❤1
ቪድዮው በደብረ ማርቆስ በፋኖ የተማረከ ሂሊኮፕተርን አያሳይም
ከ46,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የፌስ ቡክ ገፅ እ.ኤ.አ. በ ነሐሴ 28/ 2023 በአንድ ቪዲዮ በደብረ ማርቆስ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በፋኖ ታጣቂዎች የተማረከ እንደሆነ ከሚገልጽ ጹሑፍ ጋር አጋርቷል። የፌስቡክ ልጥፉ ይህ ጽሑፍ እስከተዘጋጀበት ድረስ ወደ 300 የሚጠጉ ግብረ ምላሾችን እና ከሰባት ሺህ በላይ ሰዎች ተመልክተውታል።
የፌድራል መንግስት የክልል ልዩ ሃይልን አፈርሳለሁ ማለቱን ተከትሎ የተነሳው አለመግባባት በተለይም በነሀሴ ወር መጀመሪያ አካባቢ የፋኖ ታጣቂዎች በርካታ ከተሞችን እና አካባቢዎችን ሲቆጣጠሩ ግጭቱ ተባብሶ ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ መንግስት ከተሞቹን መልሶ ለመያዝ መከላከያ ሰራዊትን በማሰማራት አብዛኞቹን ዋና ዋና ከተሞች መልሶ ይዟል ነገር ግን ግጭቱ በአንዳንድ አካባቢዎች እንደቀጠለ መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በደብረ ማርቆስ በፋኖ ታጣቂዎች መማረኩን ከሚገልጽ የጹህፍ መግለጫ ጋር ቪድዮው ተጋርቷል።
ሀቅቼክ እንዳጣራው ቪዲዮው የቆየና ወቅታዊ እንዳልሆነ ማረጋገጥ ችሏል። ዋናው ቪዲዮ ሚያዝያ 26 ቀን 2019 በአንድ የፌስቡክ ገጽ ላይ የተለጠፈ ሲሆን የትራንስ ኔሽን ኤርዌይስ (ሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ) ንብረት የሆነው ሄሊኮፕተር በሞተር ብልሽት ምክንያት ተከስክሶ እንደነበር የተያያዘው መግለጫው ይገልጻል። ሙሉ ጹሁፍን ለማንበብ👇
https://haqcheck.org/does-the-image-show-fano-militants-downed-an-ethiopian-helicopter-in-debre-markos/?amp=1
ከ46,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የፌስ ቡክ ገፅ እ.ኤ.አ. በ ነሐሴ 28/ 2023 በአንድ ቪዲዮ በደብረ ማርቆስ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በፋኖ ታጣቂዎች የተማረከ እንደሆነ ከሚገልጽ ጹሑፍ ጋር አጋርቷል። የፌስቡክ ልጥፉ ይህ ጽሑፍ እስከተዘጋጀበት ድረስ ወደ 300 የሚጠጉ ግብረ ምላሾችን እና ከሰባት ሺህ በላይ ሰዎች ተመልክተውታል።
የፌድራል መንግስት የክልል ልዩ ሃይልን አፈርሳለሁ ማለቱን ተከትሎ የተነሳው አለመግባባት በተለይም በነሀሴ ወር መጀመሪያ አካባቢ የፋኖ ታጣቂዎች በርካታ ከተሞችን እና አካባቢዎችን ሲቆጣጠሩ ግጭቱ ተባብሶ ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ መንግስት ከተሞቹን መልሶ ለመያዝ መከላከያ ሰራዊትን በማሰማራት አብዛኞቹን ዋና ዋና ከተሞች መልሶ ይዟል ነገር ግን ግጭቱ በአንዳንድ አካባቢዎች እንደቀጠለ መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በደብረ ማርቆስ በፋኖ ታጣቂዎች መማረኩን ከሚገልጽ የጹህፍ መግለጫ ጋር ቪድዮው ተጋርቷል።
ሀቅቼክ እንዳጣራው ቪዲዮው የቆየና ወቅታዊ እንዳልሆነ ማረጋገጥ ችሏል። ዋናው ቪዲዮ ሚያዝያ 26 ቀን 2019 በአንድ የፌስቡክ ገጽ ላይ የተለጠፈ ሲሆን የትራንስ ኔሽን ኤርዌይስ (ሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ) ንብረት የሆነው ሄሊኮፕተር በሞተር ብልሽት ምክንያት ተከስክሶ እንደነበር የተያያዘው መግለጫው ይገልጻል። ሙሉ ጹሁፍን ለማንበብ👇
https://haqcheck.org/does-the-image-show-fano-militants-downed-an-ethiopian-helicopter-in-debre-markos/?amp=1
HaqCheck
Does the image show Fano militants downed an Ethiopian helicopter in Debre Markos? - HaqCheck
A Facebook page with over 46,000 followers shared a video on August 28, 2023, claiming that it showed an Ethiopian military helicopter being shot down in Debre Markos by Fano militants. The Facebook post went viral, with over seven thousand views and close…
👍3
ይህ የምትመለከቱት የሂሊፕተር ምስል ወታደሮችን ወደ አማራ ክልል ሲያጓጉዝ አያሳይም።
ከሰሞኑ ከ50,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የትዊተር አካውንት በአማራ ክልል ያለውን ግጭት ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊቱን በሄሊኮፕተር ወደ አማራ ክልል ሲጓጉዝ የሚያሳይ ምስል እንደሆነ በመግለጽ አጋርቷል። ልጥፉ ወደ 61 ጊዜ የተጋራ ሲሆን ከ 88 በላይ ግብረ መልሶችን አግኝቷል።
የፌዴራል መንግስት የክልል ልዩ ሃይል ፓሊስን አፈርሳለሁ ማለቱን ተከትሎ የተነሳው ተቃውሞና ግጭት እስካሁን ከመቀጠሉ ጋር ተያይዞ ብዙ መረጃዎች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወሩ ይገኛሉ። ከነዚህም ውስጥ ከላይ የጠቀስነው የትዊተር ልጥፍ ይገኝበታል።
ሀቅቼክ እንዳረጋገጠው ምስሉ ወቅታዊ ያልሆነ እና የቆየ እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል ። ዋናው ምስል በፌስቡክ ነሐሴ 2 ቀን 2021 በተሰራጨ ቪዲዮ ላይ ተጋርቶ እንደነበር ማረጋገጥ ተችሏል።
በአማራ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ብዛት ያላቸው መረጃዎች እየተዘዋወሩ ስለሆነ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ከማመናችን በፊት ማጣራትና ምረጋገጥ ይኖርብናል።
ሙሉ ጹሑፍን ለመማንበብ 👇👇👇
https://haqcheck.org/does-the-image-show-a-plane-transporting-soldiers-to-the-amhara-region/
ከሰሞኑ ከ50,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የትዊተር አካውንት በአማራ ክልል ያለውን ግጭት ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊቱን በሄሊኮፕተር ወደ አማራ ክልል ሲጓጉዝ የሚያሳይ ምስል እንደሆነ በመግለጽ አጋርቷል። ልጥፉ ወደ 61 ጊዜ የተጋራ ሲሆን ከ 88 በላይ ግብረ መልሶችን አግኝቷል።
የፌዴራል መንግስት የክልል ልዩ ሃይል ፓሊስን አፈርሳለሁ ማለቱን ተከትሎ የተነሳው ተቃውሞና ግጭት እስካሁን ከመቀጠሉ ጋር ተያይዞ ብዙ መረጃዎች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወሩ ይገኛሉ። ከነዚህም ውስጥ ከላይ የጠቀስነው የትዊተር ልጥፍ ይገኝበታል።
ሀቅቼክ እንዳረጋገጠው ምስሉ ወቅታዊ ያልሆነ እና የቆየ እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል ። ዋናው ምስል በፌስቡክ ነሐሴ 2 ቀን 2021 በተሰራጨ ቪዲዮ ላይ ተጋርቶ እንደነበር ማረጋገጥ ተችሏል።
በአማራ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ብዛት ያላቸው መረጃዎች እየተዘዋወሩ ስለሆነ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ከማመናችን በፊት ማጣራትና ምረጋገጥ ይኖርብናል።
ሙሉ ጹሑፍን ለመማንበብ 👇👇👇
https://haqcheck.org/does-the-image-show-a-plane-transporting-soldiers-to-the-amhara-region/
👍2👎1
#የሀሰተኛ_መረጃ_ጥቆማ
ከሰሞኑ የህዝብ ተወካዩ እና የአብን ፓርቲ የቀድሞ ስራ አስፈጻሚ አባል አቶ ክርስትያን ታደለ ከእስር እንደተፈቱ የሚገልጹ መረጃዎችን በማህበራዊ ሚድያው ላይ ተመልክተናል። ከነዚህ መካከል አንዱ በቲክቶክ ላይ ‘አቶ ክርስትያን ታደለ ከእስር ተፈተዋል” ከሚል ጽሁፍ ጋር አንድ ቪድዮ ተሰራጭቶ ነበር።
ይሁን እንጂ አቶ ክርስትያን ከእስር መፈታታቸው ያሳያል የተባለው ቪድዮ ከ3 አመት በፊት ተሰራጭቶ የነበረ ሲሆን ቪድዮው ከ3 አመት በፊት የአብን የፖለቲካ ጉዳዮች ሀላፊ የነበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ “አንድ አማራ ለሁሉም አማራ" በሚል መሪ ቃል አዲስ አበባ በተዘጋጀው ህዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ካስተላለፉት መልእክት የተወሰደ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል።
አቶ ክርስትያን በአማራ ክልል የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ከታወጀ በኋላ ታስረው አዋሽ አርባ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ሰብኣዊ መብቶች ኮሚሽን መረጃ ያመላክታል።
ከሰሞኑ የህዝብ ተወካዩ እና የአብን ፓርቲ የቀድሞ ስራ አስፈጻሚ አባል አቶ ክርስትያን ታደለ ከእስር እንደተፈቱ የሚገልጹ መረጃዎችን በማህበራዊ ሚድያው ላይ ተመልክተናል። ከነዚህ መካከል አንዱ በቲክቶክ ላይ ‘አቶ ክርስትያን ታደለ ከእስር ተፈተዋል” ከሚል ጽሁፍ ጋር አንድ ቪድዮ ተሰራጭቶ ነበር።
ይሁን እንጂ አቶ ክርስትያን ከእስር መፈታታቸው ያሳያል የተባለው ቪድዮ ከ3 አመት በፊት ተሰራጭቶ የነበረ ሲሆን ቪድዮው ከ3 አመት በፊት የአብን የፖለቲካ ጉዳዮች ሀላፊ የነበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ “አንድ አማራ ለሁሉም አማራ" በሚል መሪ ቃል አዲስ አበባ በተዘጋጀው ህዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ካስተላለፉት መልእክት የተወሰደ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል።
አቶ ክርስትያን በአማራ ክልል የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ከታወጀ በኋላ ታስረው አዋሽ አርባ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ሰብኣዊ መብቶች ኮሚሽን መረጃ ያመላክታል።
👍2❤1🙏1
📢 ገዱ አንዳርጋቸው ወልቃይትን ሸጠዋል ስለሚለው ቪድዮ፣ በድብረ ማርቆስ በፋኖ ተማረኩ ስለተባሉት ሄሊኮፕተሮች፣ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የሰዎችን ድምፅ እና ምስል በማስመሰል እየወጡ ያሉ መረጃዎችን በተመለከተ ፣ በ BBC ስም ስለወጣው ሃሰተኛ መረጃ እንዲሁም ከትዊተር ማረጋገጫ ጋር ተያይዞ ስላሉ እውነታዎች አንስተን በዛሬው ከውሸቱ ባሻገር Beyond disinfo ፕሮግራማችን ላይ በሰፊው ተወያይተናል።
ቪድዮውን ለማየት👇
https://youtu.be/PYQ5a1ohLiM
ቪድዮውን ለማየት👇
https://youtu.be/PYQ5a1ohLiM
❤2🔥1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በቪድዮው ላይ የሚታዩት ባንዲራዎች የኦሮሚያ ክልል መሆናቸው እና በዚያ አካባቢ ያሉት ሰዎች የሚያወሩት ቋንቋ ኦሮሚኛ መሆኑ የመረጃውን ሐሰተኛነት ያመለክታሉ።
ሙሉ ቪዲዮውን ለማየት👇
https://youtu.be/PYQ5a1ohLiM
ሙሉ ቪዲዮውን ለማየት👇
https://youtu.be/PYQ5a1ohLiM
👍2👌1