እዚ ናይ ሓጺር ጽሑፍ መልኣኺ ቁጽሪ ኣብ ቦሮና ብድርቂ ንዝተጠቕዑ መኣከቢ ሓገዝ ዝተዳለወ አይኮነን
ብ14 መጋቢት 2015 ዓ.ም ሓደ ልዕሊ ዓሰርተ ክልተ ሽሕ ተኸተልቲ ዘለዉዎ ናይ ፌስቡክ ገጽ ብስም ናይ ኦሮሞ ስነጥበባውያን ኣብ ቦሮና ብድርቂ ንዝተጠቕዑ ዝውዕል ሓገዝ መኣከቢ ተባሂሉ ብኢትዮ ቴሌኮም ዝተዳለወ ሓጺር ናይ ጽሑፍ መልካኺ ቁጽሪ 655 እዩ ክብል ሓንቲ ስእሊ ጠቂዑ ነይሩ፡፡ ኢሉ እዉን ናብታ ቁጽሪ ሚኢቲ ብር ከምዘእተወ እሞ ሓጺር ናይ ምስጋና መልእኽቲ ከምዝተላእኸሉ ወሲኹ ሓቢሩ ነይሩ፡፡
ብምቕጻል እዚ ሓበሬታ እዚ Oromoo fi Oromiyaa ኣብ ዝብል ልዕሊ ክልተ ሚኢቲን ዓሰርተ ሰለስተን ሽሕ ኣባላት ዘለዉዎ ናይ ፌስቡክ ጉጅለ ተጠቂዑ ነይሩ፡፡ ኮይኑ እዉን ብዙሕ ግብረመልሲ ረኺቡ ነይሩ፡፡
ሃቂቸክ ነቲ ጉዳይ ንኸጻሪ ኢሉ ናብ ማእከል መቐበሊ ጻውዒት ዓማዊል ዝደወለ እንትኸዉን፡ አብዚ እዋን እዚ በዚ ቑጽሪ እዚ ዝኾነ ዓይነት ንሓገዝ ዝኸዉን ገንዘብ ይእከብ ከምዘየሎ አረጋጊጹ አሎ፡፡ እዚ ቁጽሪ እዚ ዋላ መልእኽቲ እንተለኣኽካሉ 'ደጊሞም ዳሕራይ ይፈትኑ' ዝብል ግብረመልሲ ከምዝህብ ሓቂቸክ አረጋጊጹ አሎ፡፡
ናብ ከምዚኦም ዓይነት ንሓገዝ ተባሂሎም ዝዳለዉ ናይ ሓጺር መልእኽቲ መስደዲ ቑጽርታት ነቲ ሓገዝ ቅድሚምልኣኽ ብምስትውዓል፣ ምጽራይ፣ ንባዕልኻን ካልኦትን ካብ ዝተሓሓተ ሓበሬታ ምጥንቃቕ የድሊ እዩ፡፡ ብተወሳኺ ካልኦት ዝተጸገሙ ሰባት ክሕገዝሉ ዝኽእሉ ዝተፈላለዩ መንገድታት ብምንዳይ ደገፍና ክነበርክት ንኽእል ኢና፡፡
ብመሰረት ዘጻረናዮ ሓበሬታ፡ አብ ቦሮና ብድርቂ ንዝተጠቕዑ ወገናት ሓገዝ ዝውዕል ብናይ ቀይሕ-መስቀል ዝተዳለወ 9400 ብዝብል ቁጽሪ ሓገዝ ይእከብ ከምዘሎ አረጋጊጽና አለና፡፡
ብ14 መጋቢት 2015 ዓ.ም ሓደ ልዕሊ ዓሰርተ ክልተ ሽሕ ተኸተልቲ ዘለዉዎ ናይ ፌስቡክ ገጽ ብስም ናይ ኦሮሞ ስነጥበባውያን ኣብ ቦሮና ብድርቂ ንዝተጠቕዑ ዝውዕል ሓገዝ መኣከቢ ተባሂሉ ብኢትዮ ቴሌኮም ዝተዳለወ ሓጺር ናይ ጽሑፍ መልካኺ ቁጽሪ 655 እዩ ክብል ሓንቲ ስእሊ ጠቂዑ ነይሩ፡፡ ኢሉ እዉን ናብታ ቁጽሪ ሚኢቲ ብር ከምዘእተወ እሞ ሓጺር ናይ ምስጋና መልእኽቲ ከምዝተላእኸሉ ወሲኹ ሓቢሩ ነይሩ፡፡
ብምቕጻል እዚ ሓበሬታ እዚ Oromoo fi Oromiyaa ኣብ ዝብል ልዕሊ ክልተ ሚኢቲን ዓሰርተ ሰለስተን ሽሕ ኣባላት ዘለዉዎ ናይ ፌስቡክ ጉጅለ ተጠቂዑ ነይሩ፡፡ ኮይኑ እዉን ብዙሕ ግብረመልሲ ረኺቡ ነይሩ፡፡
ሃቂቸክ ነቲ ጉዳይ ንኸጻሪ ኢሉ ናብ ማእከል መቐበሊ ጻውዒት ዓማዊል ዝደወለ እንትኸዉን፡ አብዚ እዋን እዚ በዚ ቑጽሪ እዚ ዝኾነ ዓይነት ንሓገዝ ዝኸዉን ገንዘብ ይእከብ ከምዘየሎ አረጋጊጹ አሎ፡፡ እዚ ቁጽሪ እዚ ዋላ መልእኽቲ እንተለኣኽካሉ 'ደጊሞም ዳሕራይ ይፈትኑ' ዝብል ግብረመልሲ ከምዝህብ ሓቂቸክ አረጋጊጹ አሎ፡፡
ናብ ከምዚኦም ዓይነት ንሓገዝ ተባሂሎም ዝዳለዉ ናይ ሓጺር መልእኽቲ መስደዲ ቑጽርታት ነቲ ሓገዝ ቅድሚምልኣኽ ብምስትውዓል፣ ምጽራይ፣ ንባዕልኻን ካልኦትን ካብ ዝተሓሓተ ሓበሬታ ምጥንቃቕ የድሊ እዩ፡፡ ብተወሳኺ ካልኦት ዝተጸገሙ ሰባት ክሕገዝሉ ዝኽእሉ ዝተፈላለዩ መንገድታት ብምንዳይ ደገፍና ክነበርክት ንኽእል ኢና፡፡
ብመሰረት ዘጻረናዮ ሓበሬታ፡ አብ ቦሮና ብድርቂ ንዝተጠቕዑ ወገናት ሓገዝ ዝውዕል ብናይ ቀይሕ-መስቀል ዝተዳለወ 9400 ብዝብል ቁጽሪ ሓገዝ ይእከብ ከምዘሎ አረጋጊጽና አለና፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃዎችን ከማጋራት እንቆጠብ
አለም አቀፍ ሀቅን የማጣራት ቀን በማስመልከት ሀቅቼክ ባለፉት ጊዜያቶች ካጣራቸው ሀሰተኛ መረጃዎች መካከል፦
አለም አቀፍ ሀቅን የማጣራት ቀን በማስመልከት ሀቅቼክ ባለፉት ጊዜያቶች ካጣራቸው ሀሰተኛ መረጃዎች መካከል፦
👍2🔥1
The Governor of the Ethiopian National Bank Mamo Mihretu claimed that 'Ethiopia’s external debt stock is very small in comparison with others' misleadingly comparing the external debt of Ethiopia with the total debt of other countries.
https://haqcheck.org/national-bank-governor-mamo-mihretus-misleading-debt-to-gdp-ratio-comparison/
https://haqcheck.org/national-bank-governor-mamo-mihretus-misleading-debt-to-gdp-ratio-comparison/
HaqCheck
National Bank Governor Mamo Mihretu’s Misleading Debt-to-GDP Ratio Comparison - HaqCheck
Mamo Mihretu, the Governor of the Ethiopian National Bank, in an interview with Fana Broadcasting Corporation Television aired on April 1, 2023, claimed that Ethiopia’s external debt stock is very small in comparison to other countries’ external debt stocks…
👍2
በታሪክ አጋጣሚዎች መረጃዎች ሆን ተብለው ውዝግብ ለመፍጠር ፤ አስተሳሰብ ለመቀየር ፤ እንዲሁም ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ አለመረጋጋትን ለመፍጠር በማሰብ ይሰራጫሉ። እስካሁን የታዩ እና ከፍተኛ ውዝግብ የፈጠሩ 10 ሀሰተኛ መረጃዎች እና ዘመቻዎች ይመልከቱ
bit.ly/43iu3I8
bit.ly/43iu3I8
HaqCheck
አለምን ያወዛገቡ አስር የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻዎች እና ጉዳታቸው - HaqCheck
በታሪክ አጋጣሚዎች ውዝግብ ለመፍጠር፣ የህብረተሰቡን አስተሳሰብ ለመቀየር፣ እንዲሁም ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ አለመረጋጋትን ለመፍጠር በማሰብ ሀሰተኛ መረጃዎች ሆን ተብለው ይሰራጫሉ። እስቲ በታሪክ አጋጣሚ የተሰራጩ ታዋቂ ሀሰተኛ መረጃዎች እና ዘመቻዎችን እንመልከት፦ ይህ ፅሁፍ ፀረ አይሁድ እና ሆን ተብሎ የተፈጠረ ሲሆን አይሁዶች አለምን ለመቆጣጠር እያሴሩ እንደሆነ የሚገልፅ ነው። ሰነዱ ለመጀመሪያ ጊዜ…
👍1
One of the controversies during the first week of April was regarding the dissolution of regional special police forces.
https://haqcheck.org/april-week-one-summary/
https://haqcheck.org/april-week-one-summary/
HaqCheck
April week one summary - HaqCheck
Misleading debt-to-GDP ratio comparison by Mamo Mihretu HaqCheck came across a misleading claim by Mamo Mihretu, the Governor of the National Bank of Ethiopia. He claimed that Ethiopia’s external debt stock is very small in comparison to other countries’…
HaqCheck investigated an image-backed claim on Facebook that a building was demolished and civilians were injured by a heavy barrage fired by the Ethiopian army in Bahir Dar. Yet, one of the images was taken from Ukraine.
https://haqcheck.org/partly-false-the-image-doesnt-show-a-building-recently-demolished-in-bahir-dar/
https://haqcheck.org/partly-false-the-image-doesnt-show-a-building-recently-demolished-in-bahir-dar/
HaqCheck
Partly False: The image doesn't show a building recently demolished in Bahir Dar. - HaqCheck
A Facebook page with more than 50 thousand followers published a post on Apr 11, 2023, claiming that a building was demolished and many civilians were injured as a result of heavy artillery fires by the Oromo Liberation Front [the Ethiopian National Defence…
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አለምን ያወዛገቡ አስር የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻዎች እና ጉዳታቸው
በታሪክ አጋጣሚዎች ውዝግብ ለመፍጠር፣ የህብረተሰቡን አስተሳሰብ ለመቀየር፣ እንዲሁም ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ አለመረጋጋትን ለመፍጠር በማሰብ ሀሰተኛ መረጃዎች ሆን ተብለው ይሰራጫሉ።
በታሪክ አጋጣሚዎች ውዝግብ ለመፍጠር፣ የህብረተሰቡን አስተሳሰብ ለመቀየር፣ እንዲሁም ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ አለመረጋጋትን ለመፍጠር በማሰብ ሀሰተኛ መረጃዎች ሆን ተብለው ይሰራጫሉ።
👍3
አሳሳች ፡ የደቡብ አፍሪካ ነፃነት ታጋዮች ንግግር ተብሎ በማህበራዊ ሚድያ የተሰራጨው የሀሰት መረጃ
በደቡብ አፍሪካ በአንድ የፌስቡክ ግሩፕ ላይ የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ፖለቲከኞች የሆኑት ክሪስ ሃኒ ፤ ኦሊቨር ታምቦ እና ኔልሰን ማንዴላ የተናገሩት ንግግር በማለት ፅሁፎችን ተጋርቶ ነበር።
ደቡብ አፍሪካ ከአፓርታይድ ቅኝ አገዛዝ ነፃ ከወጣች በኋላ በፈረንጆቹ ሚያዝያ 27 ቀን 1994 ብሄራዊ ምርጫ አካሂዳ ነበር። ይህ ቀንም በደቡብ አፍሪካውያን ዘንድ የነፃነት ቀን ተብሎ በየአመቱ ይከበራል። ይህ የፌስቡክ ገፅም የዚህን አመታዊ ክብረ በዓል ተከትሎ ይህን መረጃ አጋርቶ ነበር።
ይህ የፌስቡክ ፖስት በእነዚህ ሦስት ጥቅሶች ውስጥ የፀረ-አፓርታይድ አክቲቪስቶች የነበሩት የፖለቲካ መሪዎች የደቡብ አፍሪካን አሁናዊ የፖለቲካ ሁኔታ አስቀድመው እንደተነበዩት ለማሳየት ሞክሯል።
ይህ የፌስቡክ ፖስት “ስለ ንግግራቸው ብዙ ጊዜ አስብ ነበር ... ምን አይተው ነበር?” የሚል የመግለጫ ፅሁፍን ከምስሎቹ ጋር አያይዞ አጋርቶ ነበር።
ከነዚያ መካከል የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ 'የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ’ ፕሬዝደንት የነበሩት ኦሊቨር ታምቦ “በሙስና የተዘፈቀ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ከአፓርታይድ አገዛዝ ይልቅ የከፋ ነው።” ብለው ተናግረዋል የሚለው ንግግር ቀድሞም በማህበራዊ ሚድያ ላይ በስፋት ሲዘዋወር የነበረ ነው።
በደቡብ አፍሪካ የሚገኝ አፍሪካ ቼክ የተባለ የመረጃ አጣሪ ተቋም በፈረንጆቹ 2019 በዚህ የኦሊቨር ታምቦ ነው ተብሎ በተሰራጨው ንግግር ላይ ምርመራ አድርጎ፡ ታምቦ ይህን እንደተናገሩ የሚያሳይ ምንም ፍንጭ ማግኘት አልቻለም።
በደቡብ አፍሪካ በአንድ የፌስቡክ ግሩፕ ላይ የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ፖለቲከኞች የሆኑት ክሪስ ሃኒ ፤ ኦሊቨር ታምቦ እና ኔልሰን ማንዴላ የተናገሩት ንግግር በማለት ፅሁፎችን ተጋርቶ ነበር።
ደቡብ አፍሪካ ከአፓርታይድ ቅኝ አገዛዝ ነፃ ከወጣች በኋላ በፈረንጆቹ ሚያዝያ 27 ቀን 1994 ብሄራዊ ምርጫ አካሂዳ ነበር። ይህ ቀንም በደቡብ አፍሪካውያን ዘንድ የነፃነት ቀን ተብሎ በየአመቱ ይከበራል። ይህ የፌስቡክ ገፅም የዚህን አመታዊ ክብረ በዓል ተከትሎ ይህን መረጃ አጋርቶ ነበር።
ይህ የፌስቡክ ፖስት በእነዚህ ሦስት ጥቅሶች ውስጥ የፀረ-አፓርታይድ አክቲቪስቶች የነበሩት የፖለቲካ መሪዎች የደቡብ አፍሪካን አሁናዊ የፖለቲካ ሁኔታ አስቀድመው እንደተነበዩት ለማሳየት ሞክሯል።
ይህ የፌስቡክ ፖስት “ስለ ንግግራቸው ብዙ ጊዜ አስብ ነበር ... ምን አይተው ነበር?” የሚል የመግለጫ ፅሁፍን ከምስሎቹ ጋር አያይዞ አጋርቶ ነበር።
ከነዚያ መካከል የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ 'የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ’ ፕሬዝደንት የነበሩት ኦሊቨር ታምቦ “በሙስና የተዘፈቀ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ከአፓርታይድ አገዛዝ ይልቅ የከፋ ነው።” ብለው ተናግረዋል የሚለው ንግግር ቀድሞም በማህበራዊ ሚድያ ላይ በስፋት ሲዘዋወር የነበረ ነው።
በደቡብ አፍሪካ የሚገኝ አፍሪካ ቼክ የተባለ የመረጃ አጣሪ ተቋም በፈረንጆቹ 2019 በዚህ የኦሊቨር ታምቦ ነው ተብሎ በተሰራጨው ንግግር ላይ ምርመራ አድርጎ፡ ታምቦ ይህን እንደተናገሩ የሚያሳይ ምንም ፍንጭ ማግኘት አልቻለም።
የቀጠለ.......
ሌላኛው ደግሞ ከቀድሞ የነፃነት ታጋይ እና ፖለቲከኛ ኔልሰን ማንዴላ የተናገሩት ተብሎ የተሰራጨ ነው።
“የአፓርታይድ አገዛዝ እና መንግስት ላይ ያደረጋችሁትን በአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ላይ አርጉ” የሚል ሲሆን አፍሪካ ቼክ በዚህ አባባል ላይ ጥልቅ የሆነ ጥናትን ያካሄዱ ሲሆን ንግግሩ ለመጀመሪያ ጊዜ በፈረንጆቹ 1994 5ተኛው የደቡብ አፍሪካ የንግድ ህብረት ብሄራዊ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ኔልሰን ማንዴላ ካደረጉት ንግግር ላይ የተወሰደ ነው።
ከዚያ በኋላ ግን ንግግሩ እየተነካካ እና እየተቀየረ እዚህ ላይ መድረሱ ተረጋግጧል። ነገር ግን ኔልሰን ማንዴላ ደጋፊዎቻቸውን “የአፓርታይድ አገዛዝ እና መንግስት ላይ ያደረጋችሁትን በአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ላይ አርጉ” ለማለታቸው ምንም አይነት ተጨባጭ የሆነ መረጃ መገኘት አልተቻለም።
ሶስተኛው በክሪስ ሃኒ የተነገረ የተባለው አባባል “እኔ የምፈራው ደቡብ አፍሪካን ነፃ ያወጡ ሰዎች በከተማው መሀል ማርቼዲስ እና ቤንዝ እየነዱ እና የሀገሪቱን ሀብት እየበዘበዙ በቅንጡ ቤተ-መንግስት ውስጥ እየኖሩ ሀብትን እንዳያካብቱ ነው።” የሚል ነበር።
ይህ ንግግር ትክክለኛው መሆኑ ተረጋግጧል። ይህም በፖለቲከኛው በፈረንጆቹ ጥቅምት 29 ቀን 1992 ዓ.ም የተነገረ እንደሆነ ሲረጋገጥ፡ የደቡብ አፍሪካው ኮሙኒስት ፓርቲ አመራር የሆኑት ክሪስ ሃኒ ከመገደላቸው ከ6 ወር በፊት የተናገሩት እንደሆነ ተረጋግጧል።
ሌላኛው ደግሞ ከቀድሞ የነፃነት ታጋይ እና ፖለቲከኛ ኔልሰን ማንዴላ የተናገሩት ተብሎ የተሰራጨ ነው።
“የአፓርታይድ አገዛዝ እና መንግስት ላይ ያደረጋችሁትን በአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ላይ አርጉ” የሚል ሲሆን አፍሪካ ቼክ በዚህ አባባል ላይ ጥልቅ የሆነ ጥናትን ያካሄዱ ሲሆን ንግግሩ ለመጀመሪያ ጊዜ በፈረንጆቹ 1994 5ተኛው የደቡብ አፍሪካ የንግድ ህብረት ብሄራዊ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ኔልሰን ማንዴላ ካደረጉት ንግግር ላይ የተወሰደ ነው።
ከዚያ በኋላ ግን ንግግሩ እየተነካካ እና እየተቀየረ እዚህ ላይ መድረሱ ተረጋግጧል። ነገር ግን ኔልሰን ማንዴላ ደጋፊዎቻቸውን “የአፓርታይድ አገዛዝ እና መንግስት ላይ ያደረጋችሁትን በአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ላይ አርጉ” ለማለታቸው ምንም አይነት ተጨባጭ የሆነ መረጃ መገኘት አልተቻለም።
ሶስተኛው በክሪስ ሃኒ የተነገረ የተባለው አባባል “እኔ የምፈራው ደቡብ አፍሪካን ነፃ ያወጡ ሰዎች በከተማው መሀል ማርቼዲስ እና ቤንዝ እየነዱ እና የሀገሪቱን ሀብት እየበዘበዙ በቅንጡ ቤተ-መንግስት ውስጥ እየኖሩ ሀብትን እንዳያካብቱ ነው።” የሚል ነበር።
ይህ ንግግር ትክክለኛው መሆኑ ተረጋግጧል። ይህም በፖለቲከኛው በፈረንጆቹ ጥቅምት 29 ቀን 1992 ዓ.ም የተነገረ እንደሆነ ሲረጋገጥ፡ የደቡብ አፍሪካው ኮሙኒስት ፓርቲ አመራር የሆኑት ክሪስ ሃኒ ከመገደላቸው ከ6 ወር በፊት የተናገሩት እንደሆነ ተረጋግጧል።
#የተለወጠ_ምስል
ምስሎች የሰዎችን ትኩረት ለመሳብ፣ ስሜትን ለመኮርኮር እንዲሁም ሀሳብን ለማስቀየር ይውላሉ። ከዚህ ባለፈ ሰዎችን የማሳመን እና የማደናገር ሚናቸው ከፍተኛ ነው። ይህን ተከትሎ አውዳቸውን የሳቱ፣ የተቀናበሩ እና የተቀየሩ ምስሎች ሀሰተኛ እና አሳሳች መረጃዎችን ለማሰራጨት በስፋት ጥቅም ላይ ይውላሉ።
መረጃዎችን ከማጋራታችን በፊት እውነት መሆናቸውን እናረጋግጥ!
ምስሎች የሰዎችን ትኩረት ለመሳብ፣ ስሜትን ለመኮርኮር እንዲሁም ሀሳብን ለማስቀየር ይውላሉ። ከዚህ ባለፈ ሰዎችን የማሳመን እና የማደናገር ሚናቸው ከፍተኛ ነው። ይህን ተከትሎ አውዳቸውን የሳቱ፣ የተቀናበሩ እና የተቀየሩ ምስሎች ሀሰተኛ እና አሳሳች መረጃዎችን ለማሰራጨት በስፋት ጥቅም ላይ ይውላሉ።
መረጃዎችን ከማጋራታችን በፊት እውነት መሆናቸውን እናረጋግጥ!
👍1
#የጥንቃቄ_መልዕክት
#Alert
ከትላንት ሚያዝያ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በማህበራዊ ሚድያ በተለይም በፌስቡክ ላይ “የፌደራል መንግስት በአማራ ክልል ላይ በፈፀመው የአየር ድብደባ እንስሳት በዚህ መልኩ ተቃጥለዋል” በሚል ፅሁፍ ስር ይህ ምስል በስፋት ሲዘዋወር ቆይቷል።
ነገር ግን ምስሉ ሚያዝያ 24 ቀን 2015 ዓ.ም “በጨንቻ ዙሪያ ወረዳ በዶኮ ካሌ ቀበሌ በልዩ ስሙ ኤተሎ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቀን 23/08/2015 ዓ/ም ከምሽቱ ሦስት ሠዓት አካባቢ የተከሰተ የእሳት አደጋ በእንሰሳትና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል።" በሚል ፅሁፍ ስር ከሌሎች ምስሎች ጋር ተጋርቶ ነበር።
ስለዚህ በአማራ ክልል ግጭት እንዳለ ቢነገርም ይሄንን ምስል በክልሉ የአየር ድብደባ እየተደረገ እንደሆነ አያሳይም።
#Alert
ከትላንት ሚያዝያ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በማህበራዊ ሚድያ በተለይም በፌስቡክ ላይ “የፌደራል መንግስት በአማራ ክልል ላይ በፈፀመው የአየር ድብደባ እንስሳት በዚህ መልኩ ተቃጥለዋል” በሚል ፅሁፍ ስር ይህ ምስል በስፋት ሲዘዋወር ቆይቷል።
ነገር ግን ምስሉ ሚያዝያ 24 ቀን 2015 ዓ.ም “በጨንቻ ዙሪያ ወረዳ በዶኮ ካሌ ቀበሌ በልዩ ስሙ ኤተሎ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቀን 23/08/2015 ዓ/ም ከምሽቱ ሦስት ሠዓት አካባቢ የተከሰተ የእሳት አደጋ በእንሰሳትና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል።" በሚል ፅሁፍ ስር ከሌሎች ምስሎች ጋር ተጋርቶ ነበር።
ስለዚህ በአማራ ክልል ግጭት እንዳለ ቢነገርም ይሄንን ምስል በክልሉ የአየር ድብደባ እየተደረገ እንደሆነ አያሳይም።
👍1
HaqCheck investigates a claim that the alleged phone call conversation between Mihret Wedajo and a Fano member released by the Ethiopian government was debunked by 'Digi Forensic Experts' as a fabricated audio.
https://bityl.co/Ibyq
https://bityl.co/Ibyq
HaqCheck
Is the alleged Mihret Wodajo phone call recording audio released by the government AI-generated and Fake? - HaqCheck
Social media platforms particularly Facebook recently surfaced with a claim that the phone call conversation between Mihret Wedajo and a Fano member released by the Ethiopian government to prove that Girma Yeshitla was assassinated by Fano militias was examined…
👍1
HaqCheck summarizes the false information and controversies circulated across the Ethiopian media landscape last week.
https://bityl.co/Ie6q
https://bityl.co/Ie6q
HaqCheck
May week one summary - HaqCheck
A person attacked by Wahabis in Ethiopia HaqCheck came across a Facebook post sharing a picture with a claim that a person shown in the image was attacked by Wahabis in Ethiopia. It also claimed that Wahabis attacked and killed Sufis and Muslims who followed…
A claim was recently made on Twitter that Amharic is the world's second most-spoken language, after Arabic. HaqCheck, investigated the claim and rated it False.
https://bityl.co/Ie9C
https://bityl.co/Ie9C
HaqCheck
Is Amharic the second most-spoken language in the world? - HaqCheck
HaqCheck came across a claim made on Twitter on May 9, 2023, that the Amharic language is the second most-spoken language in the world next to Arabic. The Twitter post received many reactions and views on the platform. However, HaqCheck investigated the claim…
A Facebook post with an image appeared to claim that a person shown in the picture was recently attacked and paralyzed by Wahabis in Ethiopia. However, the image was old and doesn’t support the claim.
https://bityl.co/IgTH
https://bityl.co/IgTH
HaqCheck
False: The image doesn't show a person attacked by Wahabis in Ethiopia - HaqCheck
On Feb 28, 2023, a Facebook post emerged sharing an image with a claim that the person shown in the picture was attacked and paralyzed by Wahabis in Ethiopia. The post said that Wahabis are attacking and killing Sufis and Muslims who follow other Islamic…
Here is the summary of the false and controversial information appeared in the Ethiopian media landscape and debunked by HaqCheck.
https://bityl.co/Igkj
https://bityl.co/Igkj
HaqCheck
May week two information disorder summary - HaqCheck
The Ethiopian government released an AI-fabricated audio HaqCheck was encountered with viral social media posts that claim that the phone call conversation between Mihret Wedajo and a Fano member released by the Ethiopian government to prove that Fano militias…
❤1
A Twitter post shared two images with a claim that they show houses recently demolished for the construction of the new Ethiopian palace. However, one of the pictures has no connection with the claim.
https://bityl.co/ImJo
https://bityl.co/ImJo
HaqCheck
Do these images show houses demolished for the construction of the new Ethiopian Palace? - HaqCheck
On May 19, 2023, a claim appeared on Twitter sharing two images that they show houses recently demolished for the construction of the new Ethiopian palace in Addis Ababa. The Twitter account has over nine thousand followers. The post was viewed more than…
A Twitter post shared four pictures claiming that mosques were recently demolished in Oromia. However, the images were old and don't prove the claim.
https://bityl.co/IpGK
https://bityl.co/IpGK
HaqCheck
Do the pictures show recently demolished mosques in Oromia? - HaqCheck
Four pictures were shared on Twitter on May 22, 2023, supporting a claim that the images show recently demolished mosques in the Oromia region by the government. The post stated that government buildings were being instead constructed in the areas where the…
📣 Calling all Ethiopian journalists! 📰🎙
Inform Africa, in partnership with @Africa Check, proudly presents a transformative workshop: "Fact-checking and Verification Masterclass for Journalists." 🌍🔎
📅 Dates: 22 to 23 June 2023
⏰ Time: 9 am to 4 pm
📍 Venue: To be confirmed
Seize this incredible opportunity to enhance your fact-checking skills and become a trusted source of information in the world of journalism. 📚✅
🔒Limited Spaces Available! Only committed participants who can attend the full two-day session should apply.
✍️: Fill this form now
https://docs.google.com/forms/d/1EgpiTS82mv-71pxVGefmrKZjBQ0Szl7Pul2tc2X_TwA/edit
Inform Africa, in partnership with @Africa Check, proudly presents a transformative workshop: "Fact-checking and Verification Masterclass for Journalists." 🌍🔎
📅 Dates: 22 to 23 June 2023
⏰ Time: 9 am to 4 pm
📍 Venue: To be confirmed
Seize this incredible opportunity to enhance your fact-checking skills and become a trusted source of information in the world of journalism. 📚✅
🔒Limited Spaces Available! Only committed participants who can attend the full two-day session should apply.
✍️: Fill this form now
https://docs.google.com/forms/d/1EgpiTS82mv-71pxVGefmrKZjBQ0Szl7Pul2tc2X_TwA/edit
👎1
A Twitter post shared an image with a claim that government forces recently destroyed a monastery in Amhara region. Yet, the picture is old and doesn't prove the claim.
https://bityl.co/J195
https://bityl.co/J195
HaqCheck
False: The image doesn’t show a church recently destroyed by government forces in Amhara region. - HaqCheck
A Twitter account with more than 130 thousand followers shared a post with an image on May 31, captioned, “The fascist group [rule] of Abiy Ahmed has crossed the red line”, indicating that government forces destroyed a church recently. The attached image…
A Twitter post shared an image claiming that the Ethiopian government massacred hundreds of Christians and monks in a monastery in Amhara region. Yet, the picture is old and doesn't prove the claim.
https://bityl.co/JAIW
https://bityl.co/JAIW
HaqCheck
Does the image show recently massacred Christians and monks in Ethiopia's Amhara region? - HaqCheck
On June 2, 2023, HaqCheck came across a Twitter post sharing an image with a claim that the Ethiopian government recently massacred hundreds of Christians and monks in a monastery in the Amhara regional state. By the time this article was published, the post…