HaqCheck
428 subscribers
324 photos
39 videos
541 links
HaqCheck is an Ethiopia based fact-checking project that verifies media content from social to the mainstream. We fact-check in English and on local languages widely spoken in the Horn of Africa.

https://haqcheck.org
Download Telegram
ሙሉ መረጃውን ለማንበብ

ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/3ukj4O8
👍1
ሊንክ በመጠቀም የሚደረጉ የመረጃ ምንተፋዎችን እንዴት መከላከል ይቻላል?

የመረጃ መንታፊዎች ማስፋንጠርያ ሊንኮችን በመላክ የግል መረጃን ይመነትፋሉ።

ስለዚህ አንድ ሊንክ ሲላክሎት ወይም ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲመለከቱ ሊንኩ መረጃን ለመመንተፍ የተሰራ ሊሆን ስለሚችል እነዚህን እርምጃዎች መውሰድ ያስፈልጋል፡-

በጥንቃቄ መመልከት

ማንኛውም አይነት ማስፈንጠርያ ወይም ሊንክ ሲላክልዎ ወይም ሲያጋጥምዎ በጥድፍያ አለመንካት ያስፈልጋል። ሊንኩን በጥንቃቄ መመርመር ተገቢ ነው። ያንን ሊንክ ከምያውቁት ሰው በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በማህበራዊ ሚድያ በውስጥ መስመር ሊላክሎት ይችላል። ማንኛውንም ሊንክ ማመን የለብዎትም፤ ሊንኩ ከየት እንደተላከ በጥንቃቄ ማየት ይኖርብዎታል።

ማመሳከር

ማህበራዊ ሚድያ ላይ የሰዎችን ቀልብ ለመሳብ የተለየ ፅሁፍ የያዙ መንታፊ ሊንኮች ይታያሉ። በፅሁፍ ከላይ የሚነበበው እና ማስፈንጠርያ ሊንኩ የተለያዩ ሊሆኑ ይችላሉ። ለምሳሌ ከላይ ያለው ፅሁፍ ስለሽልማት ፣ ስለትምህርት እድል ወዘተ ሊሆን ይችላል። ይህ አሰራር ሰዎች ከላይ በሚያነቡት ፅሁፍ ተሸውደው ሊንኩን በጥድፍያ እንዲነኩ ለማስጎምጀት ታልሞ የተዘጋጀ ነው።

ስለዚህ ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሊንክ ሲያዩ ከመንካትዎ በፊት በፅሁፉ የሚነበበው ሀሳብ እና ሊንኩን አንድ አይነት መሆኑን ማመሳከር ይኖርቦታል።

የግል መረጃን አለመስጠት

የመረጃ መንታፊዎች እውነተኛ ያልሆኑ ማስፈንጠርያ ሊንኮችን በመላክ የሰዎች የግል መረጃን ይመነትፋሉ። ለምሳሌ አንድ ሊንክ ከነኩ በኋላ ያንን ሊንክ የግል መረጃዎን እንዲያስገቡ ሊጠይቆት ይችላል።

የኢሜይል አድራሻዎ ፣ የይለፍ ቃል ወይም ፓስዋርድ ፣ የባንክ አካውንት ፣ የማህበራዊ ሚድያ አካውንት የመሳሰሉ የግል መረጃዎች እንዲሰጡ ሲጠየቁ ሊንኩ እውነተኛ መሆኑን ሳያረጋግጡ መስጠት የለብዎትም።
👍1
A Facebook page shared a viral video on Dec 4, 2022, claiming that ethnic Amharas were killed in Wollega, Oromia. The video that was published by the post to support the claim shows people transporting dead bodies with stretchers.

Yet, HaqCheck confirmed that the video doesn't show people recently killed in Wollega.

https://bityl.co/G4Lf
👍2
ከ67 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅን ጨምሮ በሌሎች የማህበራዊ ሚድያ አማራጮች ላይ አንድ ምስል በስፋት ሲዘዋወር ቆይቷል። ምስሉ የቀድሞውን የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የነበሩት አቶ ለማ መገርሳ የተጣመረ የተቃውሞ የእጅ ምልክት የሚያሳዩበት ምስል የተሰራጨ ሲሆን ይህ የፌስቡክ ገፅ ምስሉን ካሰራጨ ጊዜ ጀምሮ ከ64 ሺህ በላይ ግብረመልስን ሲያገኝ ከ2ሺህ ጊዜ በላይ መጋራት ችሏል።

ይህን እንጂ ምስሉ ትክክለኛ የአቶ ለማ መገርሳ ሳይሆን የተቀናበረ መሆኑን ሀቅቼክ ያረጋገጠ ሲሆን ይህ የፌስቡክ ገጽ ይህን ምስል ካጋራበት ፅሁፍ ስር የ#photoeditingchallenge የሚል መግለጫ ተጠቅሟል። ይህ የሚያሳየው ሀሰተኛ መረጃ የሚሰራጭበት መንገድ እየረቀቀ መምጣቱን ነው። በዚህም ምክንያት ይህን መግለጫ የማያስተውሉ ብዙ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ሊኖሩ ስለሚችሉ ሰዎች በማህበራዊ ሚድያ ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን በጥንቃቄ ሊመለከቱ ይግባል።
👍1
Subscribe to HaqCheck's weekly and monthly newsletters. Get our weekly disinformation summaries, monthly analyses, and yearly information disorder trend research for free.

Go to www.HaqCheck.org and click the subscribe button at the bottom of the page
A Facebook page shared an image claiming that the Moroccan national football team displayed the flag of the Ogaden National Liberation Front (ONLF) while celebrating a victory in the FIFA World Cup being held in Qatar. But, the image presented to support the claim was altered. The original image shows the Moroccan team flying the Palestinian flag.

https://bityl.co/GAfn
ታህሳስ 5 ቀን 2015 ዓ.ም ላይ አንድ የፌስቡክ ገፅ “ወላጅ ልጆቹን ትምህርት እንዲቀስሙለት ትምህርት ቤት ይልካል ባለ ጊዜ እንዲህ ያደርጋል” የሚል ፅሁፍን በማያያዝ አንድ ምስልን አጋርቶ ነበር።
ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ400 ጊዜ በላይ መጋራት ችሏል።

ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ምስሉ በቅርቡ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ከኦሮሚያ ክልል ባንዲራ ጋር ተነስቶ ከነበረው ግጭት ጋር የሚያያዝ እንዳልሆነ አረጋግጦ ምስሉን ሀሰት ብሎታል።

https://bityl.co/GJtO
HaqCheck qoorannoo gaggeesse ture himataa ajjechaa saba Amaaraa naannoo Oromiyaatti ta’ee jedhame Suuraan deggerame dirree feesbuukii irratti gadhiifame. Suuraan gadhiifame kun kan ture fi Ajjeeffamuu saba Amaaraa kan naannoo Oromiyaatti jedhamuu akka hin Agarsiisnee mirkanneesserra.

https://bityl.co/GUvG