Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከሰሞኑ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ አውታሮች ላይ “የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለሁለተኛ ጊዜ በህዝብ ፊት በጥፊ እንደተመቱ እንደሚያሳይ ተነግሮ አንድ ቪድዮ ሲዘዋወር ነበር።”
አንዳንድ በውጭ ሀገር የሚገኙ የፌስቡክ ገፆችን ጨምሮ በሀገራችን ከ30ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው ገፆች ድረስ ፕሬዝዳንቱን በድጋሚ በጥፊ የተመታችው በአንዲት እንስት እንደሆነ በመናገር ሲዘግቡ ቆይተዋል።
(https://t.me/alzarkawihabib/5235 ,
https://fb.watch/gZMgzjg4BJ/)
ሰኔ 8 ቀን 2021 እ.አ.አ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በደቡባዊ ፈረንሳይ ጉብኝት በሚያደርጉበት ወቅት እርሳቸውን ለመመልከት ከተሰበሰቡ ህዝቦች መሃል ዴምየን ታረል የተባለ ግለሰብ ፕሬዝዳንቱን በጥፊ እንደመታቸው የሚያሳዩ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች ተለቀዋል ( https://fb.watch/gZM8Ozj0SD/ ) ። የዚህን ግለሰብ ድርጊት ተከትሎ የፈረንሳይ ፍ/ቤት በግለሰቡ ላይ የ18 ወራት እስር ፈርዶበት የነበረ ቢሆንም ፍ/ቤቱ የእስር ጊዜውን ወደ 4 ወራት ቀንሶለት ነበር።
ሀቅቼክ በቅርቡ የተሰራጨውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ቪድዮው የዛሬ አመት በፕሬዝዳንቱ ላይ የተፈፀመው ድርጊት መሆኑን አረጋግጧል። ሃቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉትን ግለሰቦች፣ የነበሩበትን አካባቢ እና በቦታው የነበሩ ነገሮችን አጥንቶ ቪድዮው በወቅቱ በተለየ አቅጣጫ የተቀረፀ እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል።
አንዳንድ በውጭ ሀገር የሚገኙ የፌስቡክ ገፆችን ጨምሮ በሀገራችን ከ30ሺህ በላይ ተከታይ እስካላቸው ገፆች ድረስ ፕሬዝዳንቱን በድጋሚ በጥፊ የተመታችው በአንዲት እንስት እንደሆነ በመናገር ሲዘግቡ ቆይተዋል።
(https://t.me/alzarkawihabib/5235 ,
https://fb.watch/gZMgzjg4BJ/)
ሰኔ 8 ቀን 2021 እ.አ.አ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በደቡባዊ ፈረንሳይ ጉብኝት በሚያደርጉበት ወቅት እርሳቸውን ለመመልከት ከተሰበሰቡ ህዝቦች መሃል ዴምየን ታረል የተባለ ግለሰብ ፕሬዝዳንቱን በጥፊ እንደመታቸው የሚያሳዩ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች ተለቀዋል ( https://fb.watch/gZM8Ozj0SD/ ) ። የዚህን ግለሰብ ድርጊት ተከትሎ የፈረንሳይ ፍ/ቤት በግለሰቡ ላይ የ18 ወራት እስር ፈርዶበት የነበረ ቢሆንም ፍ/ቤቱ የእስር ጊዜውን ወደ 4 ወራት ቀንሶለት ነበር።
ሀቅቼክ በቅርቡ የተሰራጨውን ቪድዮ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ቪድዮው የዛሬ አመት በፕሬዝዳንቱ ላይ የተፈፀመው ድርጊት መሆኑን አረጋግጧል። ሃቅቼክ በሁለቱ ቪድዮዎች ውስጥ ያሉትን ግለሰቦች፣ የነበሩበትን አካባቢ እና በቦታው የነበሩ ነገሮችን አጥንቶ ቪድዮው በወቅቱ በተለየ አቅጣጫ የተቀረፀ እንደሆነ ማረጋገጥ ችሏል።
👍1
A Facebook page with more than 38 thousand followers shared a post, claiming that the pictures are of a design of a satellite town to be built in Addis Ababa. The post also states that the satellite town (aka the Chaka Project) covers a large swath of land stretching from around Entoto to Tafo.
However, HaqCheck inspected the images and rendered them as False.
http://bit.ly/3gwo0Ms
However, HaqCheck inspected the images and rendered them as False.
http://bit.ly/3gwo0Ms
HaqCheck
False: the images don’t show a design of a satellite town to be built in Addis Ababa. - HaqCheck
A Facebook page with more than 38 thousand followers shared four images on Nov 18, 2022, claiming that the pictures are of a design of a satellite town to be built in Addis Ababa. The post also states that the satellite town (aka the Chaka Project) covers…
👍1
ሀቅቼክ ከአዲስዘይቤ ጋር በነበረው አጭር ቆይታ ከኳታር የአለም ዋንጫ ጋር ተያይዘው ስለሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች ዳሷል።
https://www.youtube.com/watch?v=x1fzaYpGnU8
https://www.youtube.com/watch?v=x1fzaYpGnU8
YouTube
የዓለም ዋንጫን ለመከታተል አማራጮች - Zeybe+
በአወዛጋቢነት የቀጠለው የኳታር 2022 የዓለም ዋንጫ ውድድሮች በተለያዩ ድረ ገፆች ይተላለፋሉ። በሀገራችን ከፊፋ የማስተላለፍ ፈቃድ ያላቸው አካላት ያሉ ቢሆንም በመላው ዓለም ከውድድሩ ጋር የተያያዙ ሀሰተኛ መረጃዎች እየተሰራጩ ነው። ከባለሙያ ጋር ቆይታ አድርገናል
👍1
A Twitter account shared a post claiming that TPLF militants in Maytsemri surrendered their weapons to local authorities and gathered in temporary camps.
Yet, HaqCheck inspected the post and confirmed the images don't support the claim.
http://bit.ly/3tXlhyD
Yet, HaqCheck inspected the post and confirmed the images don't support the claim.
http://bit.ly/3tXlhyD
HaqCheck
False: The images don’t show TPLF combatants disarming weapons - HaqCheck
A Twitter account with more than 200 thousand followers shared a post claiming that TPLF militants in Maytsemri surrendered their weapons to local authorities and gathered in temporary camps. The post presented four pictures to support the claim. By the time…
👍1
ሀሰተኛ የማህበራዊ ሚድያ አካውንቶች (ቦቶችን) መለየት ከምንችልባቸው መንገዶች መካከል ፦
የአካውንቱን ስም በጥንቃቄ መመልከት
ብዙውን ጊዜ በቦት የሚንቀሳቀሱ የማህበራዊ ሚድያ አካውንት ስሞች የፊደሎች(Spelling) መዘበራረቅ ይታይባቸዋል።
የአካውንቱን የፕሮፋይል ምስል መመልከት
እነዚህ አካውንቶች የፕሮፋይል ምስል የላቸውም? ወይስ ባነሰ ጥራት እና ግለሰቡን ለመለየት የሚያዳግት ነው? እንደዚህ ከሆነ ይጠንቀቁ ምክንያቱም የተመለከቱት አካውንት ቦት ሊሆን ይችላል። ብዙ የሀሰት አካውንቶች ከእውነተኛ ሰዎች ፎቶዎችን ይሰርቃሉ, ይህም ማለት ጽሑፎቻቸውን ስናካፍል የተሳሳቱ መረጃዎችን መጋራት ብቻ ሳይሆን በምስሉ ላይ ያለውን እውነተኛውንም ሰው እየጎዳን ሊሆን እንደሚችል መገንዘብ ይኖርብናል።
የአካውንቱን እንቅስቃሴ መመልከት
ተጠቃሚው ማህበራዊ ሚድያውን በቅርቡ ነው የተቀላቀለው?
የፕሮፋይል ምስል ፣ የማህበራዊ ሚድያው ልዩ ስያሜ (handle) እና የስክሪን ስሙ መመሳሰሉን ማረጋገጥ ይኖርብናል።
ታዲያ የእነዚህን የሀሰተኛ የማህበራዊ ሚድያ አካውንቶችን እንቅስቃሴ መርምረው የሚያጣሩ የኦንላይን ሳይቶች ሲኖሩ ከነዚያም መካከል
( https://botometer.osome.iu.edu/ እና https://foller.me/ ) ይጠቀሳሉ።
የአካውንቱን ስም በጥንቃቄ መመልከት
ብዙውን ጊዜ በቦት የሚንቀሳቀሱ የማህበራዊ ሚድያ አካውንት ስሞች የፊደሎች(Spelling) መዘበራረቅ ይታይባቸዋል።
የአካውንቱን የፕሮፋይል ምስል መመልከት
እነዚህ አካውንቶች የፕሮፋይል ምስል የላቸውም? ወይስ ባነሰ ጥራት እና ግለሰቡን ለመለየት የሚያዳግት ነው? እንደዚህ ከሆነ ይጠንቀቁ ምክንያቱም የተመለከቱት አካውንት ቦት ሊሆን ይችላል። ብዙ የሀሰት አካውንቶች ከእውነተኛ ሰዎች ፎቶዎችን ይሰርቃሉ, ይህም ማለት ጽሑፎቻቸውን ስናካፍል የተሳሳቱ መረጃዎችን መጋራት ብቻ ሳይሆን በምስሉ ላይ ያለውን እውነተኛውንም ሰው እየጎዳን ሊሆን እንደሚችል መገንዘብ ይኖርብናል።
የአካውንቱን እንቅስቃሴ መመልከት
ተጠቃሚው ማህበራዊ ሚድያውን በቅርቡ ነው የተቀላቀለው?
የፕሮፋይል ምስል ፣ የማህበራዊ ሚድያው ልዩ ስያሜ (handle) እና የስክሪን ስሙ መመሳሰሉን ማረጋገጥ ይኖርብናል።
ታዲያ የእነዚህን የሀሰተኛ የማህበራዊ ሚድያ አካውንቶችን እንቅስቃሴ መርምረው የሚያጣሩ የኦንላይን ሳይቶች ሲኖሩ ከነዚያም መካከል
( https://botometer.osome.iu.edu/ እና https://foller.me/ ) ይጠቀሳሉ።
👍1
#Alert: The image doesn't show a donkey looted by Eritrean troops from Tigray
On Nov 28, 2022, a Facebook post was made sharing a tweet screenshot with an image that shows a donkey in a minivan and a short text implicitly claiming that Eritrean troops looted the donkey in the minivan from Tigray.
The text on the screenshot picture reads, “When there is nothing left to take…” and it used an emoji indicating the minivan’s license plate.
However, HaqCheck confirmed that the image doesn't prove the claim that the donkey shown in the minivan was looted by Eritrean soldiers from Tigray. The license plate of the car was intentionally altered to support the claim.
The image was first published on Reddit with the description, “This donkey getting a ride home in a minivan” on 24 August 2019.
The same image with a similar claim was debunked by HaqCheck back in January 2021. Here is the previous fact-checking article.
On Nov 28, 2022, a Facebook post was made sharing a tweet screenshot with an image that shows a donkey in a minivan and a short text implicitly claiming that Eritrean troops looted the donkey in the minivan from Tigray.
The text on the screenshot picture reads, “When there is nothing left to take…” and it used an emoji indicating the minivan’s license plate.
However, HaqCheck confirmed that the image doesn't prove the claim that the donkey shown in the minivan was looted by Eritrean soldiers from Tigray. The license plate of the car was intentionally altered to support the claim.
The image was first published on Reddit with the description, “This donkey getting a ride home in a minivan” on 24 August 2019.
The same image with a similar claim was debunked by HaqCheck back in January 2021. Here is the previous fact-checking article.
👍2
A viral video was shared with a claim that it was of a recent interview with TPLF chairman, Debretsion Gebremichael (Ph.D.) about the peace agreement and he made good remarks on the deal and PM Abiy Ahmed (Ph.D.). However, HaqCheck confirmed that the video was old.
http://bit.ly/3EF6HRi
http://bit.ly/3EF6HRi
HaqCheck
False: The circulating video of alleged Debretsion Gebremichael's recent remarks on the peace deal and PM Abiy’ is old - HaqCheck
A viral video was shared across social media platforms, mainly Facebook and Twitter, with a claim that the video was of a recent interview with TPLF chairman, Debretsion Gebremichael (PhD) about the peace agreement and he made good remarks on the deal and…
⚡2👍1
HaqCheck came across viral Facebook posts sharing an image with a claim that it shows a 25-meter-tall human skeleton recently discovered in Gojjam, Amhara region. However, the picture shows a prehistoric human skeleton excavated in Niger ten years ago.
https://bityl.co/FweN
https://bityl.co/FweN
HaqCheck
False: The image doesn’t show a 25-meter-tall human skeleton found in Gojjam, Amhara region. - HaqCheck
Two Facebook pages, West Gojjam Communications which has more than fifty-six thousand followers, and ShegerTimes-ሽገር ታይምስ with close to half a million followers shared an image on Nov 28, 2022, claiming that the picture shows a 25-meter tall human skeleton…
👍1
ሊንክ በመጠቀም የሚደረጉ የመረጃ ምንተፋዎችን እንዴት መከላከል ይቻላል?
የመረጃ መንታፊዎች ማስፋንጠርያ ሊንኮችን በመላክ የግል መረጃን ይመነትፋሉ።
ስለዚህ አንድ ሊንክ ሲላክሎት ወይም ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲመለከቱ ሊንኩ መረጃን ለመመንተፍ የተሰራ ሊሆን ስለሚችል እነዚህን እርምጃዎች መውሰድ ያስፈልጋል፡-
በጥንቃቄ መመልከት
ማንኛውም አይነት ማስፈንጠርያ ወይም ሊንክ ሲላክልዎ ወይም ሲያጋጥምዎ በጥድፍያ አለመንካት ያስፈልጋል። ሊንኩን በጥንቃቄ መመርመር ተገቢ ነው። ያንን ሊንክ ከምያውቁት ሰው በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በማህበራዊ ሚድያ በውስጥ መስመር ሊላክሎት ይችላል። ማንኛውንም ሊንክ ማመን የለብዎትም፤ ሊንኩ ከየት እንደተላከ በጥንቃቄ ማየት ይኖርብዎታል።
ማመሳከር
ማህበራዊ ሚድያ ላይ የሰዎችን ቀልብ ለመሳብ የተለየ ፅሁፍ የያዙ መንታፊ ሊንኮች ይታያሉ። በፅሁፍ ከላይ የሚነበበው እና ማስፈንጠርያ ሊንኩ የተለያዩ ሊሆኑ ይችላሉ። ለምሳሌ ከላይ ያለው ፅሁፍ ስለሽልማት ፣ ስለትምህርት እድል ወዘተ ሊሆን ይችላል። ይህ አሰራር ሰዎች ከላይ በሚያነቡት ፅሁፍ ተሸውደው ሊንኩን በጥድፍያ እንዲነኩ ለማስጎምጀት ታልሞ የተዘጋጀ ነው።
ስለዚህ ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሊንክ ሲያዩ ከመንካትዎ በፊት በፅሁፉ የሚነበበው ሀሳብ እና ሊንኩን አንድ አይነት መሆኑን ማመሳከር ይኖርቦታል።
የግል መረጃን አለመስጠት
የመረጃ መንታፊዎች እውነተኛ ያልሆኑ ማስፈንጠርያ ሊንኮችን በመላክ የሰዎች የግል መረጃን ይመነትፋሉ። ለምሳሌ አንድ ሊንክ ከነኩ በኋላ ያንን ሊንክ የግል መረጃዎን እንዲያስገቡ ሊጠይቆት ይችላል።
የኢሜይል አድራሻዎ ፣ የይለፍ ቃል ወይም ፓስዋርድ ፣ የባንክ አካውንት ፣ የማህበራዊ ሚድያ አካውንት የመሳሰሉ የግል መረጃዎች እንዲሰጡ ሲጠየቁ ሊንኩ እውነተኛ መሆኑን ሳያረጋግጡ መስጠት የለብዎትም።
የመረጃ መንታፊዎች ማስፋንጠርያ ሊንኮችን በመላክ የግል መረጃን ይመነትፋሉ።
ስለዚህ አንድ ሊንክ ሲላክሎት ወይም ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲመለከቱ ሊንኩ መረጃን ለመመንተፍ የተሰራ ሊሆን ስለሚችል እነዚህን እርምጃዎች መውሰድ ያስፈልጋል፡-
በጥንቃቄ መመልከት
ማንኛውም አይነት ማስፈንጠርያ ወይም ሊንክ ሲላክልዎ ወይም ሲያጋጥምዎ በጥድፍያ አለመንካት ያስፈልጋል። ሊንኩን በጥንቃቄ መመርመር ተገቢ ነው። ያንን ሊንክ ከምያውቁት ሰው በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በማህበራዊ ሚድያ በውስጥ መስመር ሊላክሎት ይችላል። ማንኛውንም ሊንክ ማመን የለብዎትም፤ ሊንኩ ከየት እንደተላከ በጥንቃቄ ማየት ይኖርብዎታል።
ማመሳከር
ማህበራዊ ሚድያ ላይ የሰዎችን ቀልብ ለመሳብ የተለየ ፅሁፍ የያዙ መንታፊ ሊንኮች ይታያሉ። በፅሁፍ ከላይ የሚነበበው እና ማስፈንጠርያ ሊንኩ የተለያዩ ሊሆኑ ይችላሉ። ለምሳሌ ከላይ ያለው ፅሁፍ ስለሽልማት ፣ ስለትምህርት እድል ወዘተ ሊሆን ይችላል። ይህ አሰራር ሰዎች ከላይ በሚያነቡት ፅሁፍ ተሸውደው ሊንኩን በጥድፍያ እንዲነኩ ለማስጎምጀት ታልሞ የተዘጋጀ ነው።
ስለዚህ ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሊንክ ሲያዩ ከመንካትዎ በፊት በፅሁፉ የሚነበበው ሀሳብ እና ሊንኩን አንድ አይነት መሆኑን ማመሳከር ይኖርቦታል።
የግል መረጃን አለመስጠት
የመረጃ መንታፊዎች እውነተኛ ያልሆኑ ማስፈንጠርያ ሊንኮችን በመላክ የሰዎች የግል መረጃን ይመነትፋሉ። ለምሳሌ አንድ ሊንክ ከነኩ በኋላ ያንን ሊንክ የግል መረጃዎን እንዲያስገቡ ሊጠይቆት ይችላል።
የኢሜይል አድራሻዎ ፣ የይለፍ ቃል ወይም ፓስዋርድ ፣ የባንክ አካውንት ፣ የማህበራዊ ሚድያ አካውንት የመሳሰሉ የግል መረጃዎች እንዲሰጡ ሲጠየቁ ሊንኩ እውነተኛ መሆኑን ሳያረጋግጡ መስጠት የለብዎትም።
👍1
A Facebook page shared a viral video on Dec 4, 2022, claiming that ethnic Amharas were killed in Wollega, Oromia. The video that was published by the post to support the claim shows people transporting dead bodies with stretchers.
Yet, HaqCheck confirmed that the video doesn't show people recently killed in Wollega.
https://bityl.co/G4Lf
Yet, HaqCheck confirmed that the video doesn't show people recently killed in Wollega.
https://bityl.co/G4Lf
HaqCheck
No: The video doesn’t show ethnic Amharas recently killed in Wollega, Oromia. - HaqCheck
A Facebook page with more than eleven thousand followers shared a post on Dec 4, 2022, claiming that ethnic Amharas were killed in Wollega, Oromia. The post published a video that shows people transporting dead bodies with stretchers. The post was virally…
👍2
A Facebook post shared an image claiming that Eritrean President Isaias Afwerki received a picture gift that depicts the last Ethiopian Emperor, Haile Selassie I. Yet, the image was altered and HaqCheck rated the post False.
https://bityl.co/G4Qq
https://bityl.co/G4Qq
HaqCheck
False: The image doesn't show the gift the Amhara regional government presented to Eritrean President Isaias. - HaqCheck
On Nov 30, 2022, a Facebook account posted an image showing Eritrean President Isaias Afwerki receiving a gift from Amhara regional state government delegates. The photo gift depicts a picture of Emperor Haile Selassie I and the post used the picture to criticize…
HaqCheck investigated an image-backed claim made on Facebook and Twitter that the picture shows dead bodies of recently killed people in Wollega, Oromia. However, the image used to support the claim was old.
https://bityl.co/G4RB
https://bityl.co/G4RB
HaqCheck
False: The image doesn’t show people recently killed in Wollega, Oromia. - HaqCheck
A Facebook post and a Twitter account respectively on Dec 3 and 4, 2022, shared an image with a claim that it shows dead bodies of recently killed people in Wollega, Oromia. The Facebook post claimed that the victims were ethnic Amharas who live in Wollega…
ከ67 ሺህ በላይ ተከታይ ያለው የፌስቡክ ገፅን ጨምሮ በሌሎች የማህበራዊ ሚድያ አማራጮች ላይ አንድ ምስል በስፋት ሲዘዋወር ቆይቷል። ምስሉ የቀድሞውን የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የነበሩት አቶ ለማ መገርሳ የተጣመረ የተቃውሞ የእጅ ምልክት የሚያሳዩበት ምስል የተሰራጨ ሲሆን ይህ የፌስቡክ ገፅ ምስሉን ካሰራጨ ጊዜ ጀምሮ ከ64 ሺህ በላይ ግብረመልስን ሲያገኝ ከ2ሺህ ጊዜ በላይ መጋራት ችሏል።
ይህን እንጂ ምስሉ ትክክለኛ የአቶ ለማ መገርሳ ሳይሆን የተቀናበረ መሆኑን ሀቅቼክ ያረጋገጠ ሲሆን ይህ የፌስቡክ ገጽ ይህን ምስል ካጋራበት ፅሁፍ ስር የ#photoeditingchallenge የሚል መግለጫ ተጠቅሟል። ይህ የሚያሳየው ሀሰተኛ መረጃ የሚሰራጭበት መንገድ እየረቀቀ መምጣቱን ነው። በዚህም ምክንያት ይህን መግለጫ የማያስተውሉ ብዙ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ሊኖሩ ስለሚችሉ ሰዎች በማህበራዊ ሚድያ ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን በጥንቃቄ ሊመለከቱ ይግባል።
ይህን እንጂ ምስሉ ትክክለኛ የአቶ ለማ መገርሳ ሳይሆን የተቀናበረ መሆኑን ሀቅቼክ ያረጋገጠ ሲሆን ይህ የፌስቡክ ገጽ ይህን ምስል ካጋራበት ፅሁፍ ስር የ#photoeditingchallenge የሚል መግለጫ ተጠቅሟል። ይህ የሚያሳየው ሀሰተኛ መረጃ የሚሰራጭበት መንገድ እየረቀቀ መምጣቱን ነው። በዚህም ምክንያት ይህን መግለጫ የማያስተውሉ ብዙ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ሊኖሩ ስለሚችሉ ሰዎች በማህበራዊ ሚድያ ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን በጥንቃቄ ሊመለከቱ ይግባል።
👍1
Subscribe to HaqCheck's weekly and monthly newsletters. Get our weekly disinformation summaries, monthly analyses, and yearly information disorder trend research for free.
Go to www.HaqCheck.org and click the subscribe button at the bottom of the page
Go to www.HaqCheck.org and click the subscribe button at the bottom of the page
A Facebook page shared an image claiming that the Moroccan national football team displayed the flag of the Ogaden National Liberation Front (ONLF) while celebrating a victory in the FIFA World Cup being held in Qatar. But, the image presented to support the claim was altered. The original image shows the Moroccan team flying the Palestinian flag.
https://bityl.co/GAfn
https://bityl.co/GAfn
HaqCheck
Altered: The Moroccan football team did not display the flag of the Ogaden National Liberation Front in the Qatar FIFA World Cup.…
A Facebook page with over 200 thousand followers made a post on Dec 11, 2022, captioned “Morocco is celebrating with two flags.” The post presented an image that shows the Moroccan national team displaying the flag of the Ogaden National Liberation Front…
Here is HaqCheck's summary of the controversial and false claims that appeared across social media platforms during the third week of December.
https://haqcheck.org/december-week-three-disinformation-summary/
https://haqcheck.org/december-week-three-disinformation-summary/
HaqCheck
December week three disinformation summary - HaqCheck
The Ethiopian social media landscape during the third week of December was dominated by three main issues and related claims. The first issue was related to ongoing conflict and violence in the Oromia regional state of Ethiopia. Social media platforms, particularly…
HaqCheck came across a Facebook post sharing an image claiming that the picture shows police officers recently assaulting students in Addis Ababa.
Yet, HaqCheck confirmed that the image doesn’t prove the claim and rated the post False.
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-recent-police-assault-on-students-in-addis-ababa/
Yet, HaqCheck confirmed that the image doesn’t prove the claim and rated the post False.
https://haqcheck.org/false-the-image-doesnt-show-a-recent-police-assault-on-students-in-addis-ababa/
HaqCheck
False: The image doesn't show a recent police assault on students in Addis Ababa. - HaqCheck
On Dec 14, 2022, HaqCheck came across a Facebook post sharing an image that uniformed security officers harassing students with a claim that the picture shows police officers recently assaulting students in Addis Ababa. The post was virally circulated and…
👍1
ታህሳስ 5 ቀን 2015 ዓ.ም ላይ አንድ የፌስቡክ ገፅ “ወላጅ ልጆቹን ትምህርት እንዲቀስሙለት ትምህርት ቤት ይልካል ባለ ጊዜ እንዲህ ያደርጋል” የሚል ፅሁፍን በማያያዝ አንድ ምስልን አጋርቶ ነበር።
ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ400 ጊዜ በላይ መጋራት ችሏል።
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ምስሉ በቅርቡ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ከኦሮሚያ ክልል ባንዲራ ጋር ተነስቶ ከነበረው ግጭት ጋር የሚያያዝ እንዳልሆነ አረጋግጦ ምስሉን ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/GJtO
ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ400 ጊዜ በላይ መጋራት ችሏል።
ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ምስሉ በቅርቡ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ከኦሮሚያ ክልል ባንዲራ ጋር ተነስቶ ከነበረው ግጭት ጋር የሚያያዝ እንዳልሆነ አረጋግጦ ምስሉን ሀሰት ብሎታል።
https://bityl.co/GJtO
HaqCheck
ሀሰት፡ ምስሉ የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በአዲስ አበባ ከተማ በተማሪዎች ላይ ጥቃት ሲያደርሱ አያሳይም - HaqCheck
በታህሳስ 5 ቀን 2015 ዓ.ም ላይ አንድ የፌስቡክ ገፅ “ወላጅ ልጆቹን ትምህርት እንዲቀስሙለት ትምህርት ቤት ይልካል ባለ ጊዜ እንዲህ ያደርጋል” የሚል ፅሁፍን በማያያዝ አንድ ምስልን አጋርቶ ነበር። ይህ ፅሁፍ ለንባብ እስከበቃበት ጊዜ ድረስ ይህ የፌስቡክ ፖስት ከ400 ጊዜ በላይ መጋራት ችሏል። ይሁን እንጂ ሀቅቼክ ምስሉ በቅርቡ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ከኦሮሚያ ክልል ባንዲራ ጋር...
HaqCheck investigated an image-backed claim that Oromia special police forces and the Oromo Liberation Army torched and looted houses that belong to Amhara residents in Kamashi, Benishangul Gumuz. However, the picture doesn't prove the claim.
https://bityl.co/GRX8
https://bityl.co/GRX8
HaqCheck
False: The image doesn’t show Amhara houses torched by Oromia security forces and OLA in Benishangul. - HaqCheck
On Dec 10, 2022, a Facebook page followed by more than twenty thousand users shared an image claiming that Oromia special police forces and the Oromo Liberation Army torched and looted houses that belong to Amhara residents in the Kamashi zone of the Benishangul…